Tuesday, April 8, 2014

በአዲስ አበባ ባለፈው ሳምንት ቅስቀሳ በማደረጋቸው የታሰሩት የአንድነት አባላት የርሃብ አድማ መቱ

April 7/2014

አንድነት ፓርቲ ለመጋቢት 28/2006 ጠርቶት በነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ለህዝብ የተዘጋጀ በራሪ ወረቀት ሲበትኑ በህገ ወጥ መንገድ በቁጥጥር ስር ከዋሉት የአንድነት ፓርቲ አባላት መካከል በስድስተኛ ፖሊስ ጣብያ የሚገኙት አክሊሉ ሰይፉና ወርቁ እንድሮ መታሰራቸውን በመቃወም የርሃብ አድማ መምታታቸው ታውቋል፡፡ ሁለቱ ወጣቶች እስከ ነገ የማይለቀቁ ከሆነ ሚክሲኮ በሚገኘው ፍርድ ቤት ከፖሊስ ጣብያ እንደሚቀርቡ ይጠበቃል፡፡
አንድነት የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ በቀጣዩ እሁድ እንደሚደረግም ፓርቲው ማስታወቁ አይዘነጋም፡፡



1978773_10201809671544371_4553591674619978710_n

No comments: