Wednesday, April 30, 2014

ከዞን ዘጠኖች አንዱ ከጆን ኬሪ ጋር – ፎቶ ይዘናል

April 29/2014
አቦጊዳ

የአሜሪካ የዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የታሰሩ ብሎገሮች ጉዳያቸው በአስቸኳይ ታይቶ እንዲፈቱ በቀጥታ የኢትዮዮጵያን መንግስት መጠየቃቸው ቃለ አቀባይዋ ሚሲስ ፕሳኪ ገለጹ።
የኢትዮጵያ መንግስት በሕገ መንግስቱ የተደነገጉትን መብቶች ማክበር እንዳለበት፣ አሜሪካ ጠንካራ አቋም እንደሆኑ የገለጹት ሚሲስ ፕሳኪ፣ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስተሩ ጆን ኬሪ በአፍሪካ ጉብኘት ባደረጉበት ጊዜ ሁሉ የሰባአዊ መብት ጉዳይ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ እንደሚያነሱ ለመጠቆም ሞክረዋል።
ከታሰሩ ብሎገሮች መካካል አንዱ ናትናኤል ፈለቀ፣ ከአሜሪካዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጆን ኬሪ ጋር የተነሳዉን ፎቶ ይመልከቱ።
zone9_kerry1
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ቃል አቀባይ፣ በኢትዮጵያ ጉድያ ላይ ከተናገሩት ጥቂቱን ከዚህ በታች ማንበብ ይችላሉ።
======================
State Department Daily Briefing regarding Secretary Kerry’s visit to Ethiopia.
MS. PSAKI: Sure, I can. We are aware that six independent bloggers and three independent journalists were detained by Ethiopian police April 25th through 26th. We urge the Government of Ethiopia to expeditiously review the cases of these detainees and promptly release them. We have raised these concerns on the ground directly with the Government of Ethiopia.
And we, of course, reiterate our longstanding concern about the abridgment of the freedom of press and the freedom of expression in Ethiopia, and urge the Government of Ethiopia to fully adhere to its constitutional guarantees. And certainly while the Secretary is there as part of his trip to Africa, he often raises, at every opportunity, issues surrounding human rights, whether it’s media freedoms or equal treatment, freedom of speech, and I expect that will be the case this time as well.

No comments: