Sunday, January 24, 2016

የአውሮጳ ፓርላማ ኢህአዴግን “ልክ ሊያስገባ”?!

January 24,2016
ውሳኔው “ውስጡ በብረት የተወጠረ የቦክስ ጓንቲ ነው”
eu p
* ውሳኔው “ማዕቀብና የዕርዳታ ቅነሳ አያስከትልም” አና ጎሜዝ
* የቴድሮስ አድሃኖም “ዲፕሎማሲያዊ ልመና” አልሰራም
የአውሮጳ ፓርላማ ሐሙስ ዕለት ባለ 19 ነጥብ ውሳኔ ህወሃት/ኢህአዴግ በሚገዛት ኢትዮጵያ ላይ አስተላልፏል፡፡ ጉዳዩ ኢህአዴግ “ልክ ሊገባ ይሆን” የሚል አመለካከት ጭሯል፡፡ ረቂቁ ለውይይት እንዳይቀርብ የቻሉትን ያህል የጣሩት ቴድሮስ አድሃኖም “ዲፕሎማሲያቸው” አልሠራም፡፡ ውሳኔው “ማዕቀብና የዕርዳታ ቅነሳ አያስከትልም” በማለት አና ጎሜዝ ተናገሩ፡፡ ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ ውሳኔው “ውስጡ በብረት የተወጠረ የቦክስ ጓንቲ ነው” ብለውታል፡፡
የአውሮጳ ፓርላማ ሐሙስ ዕለት የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ የቀረበለትን ረቂቅ ውይይትና ክርክር ካካሄደ በኋላ በከፍተኛ አብላጫ ድምጽ ያለ አንዳች ማሻሻያና ለውጥ እንዳለ አጽድቆታል፡፡ ጉዳዩን ከሥሩ ሲከታተሉና ለኅብረቱ መረጃ ሲያቀብሉ የነበሩ ወሳኔው ከፍተኛ ድል እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ ለበርካታ ዓመታት ህወሃት/ኢህአዴግ ሲያደርስ የነበረውን የሰብዓዊ መብቶች ረገጣ፣ ግፍ፣ ግድያ፣ … በመረጃነት እንዲቀመጥ ሲለፉ ከነበሩ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እንደሚነገረው ፓርላማው በዚህ መልኩ በይፋ ውሳኔ ማስተላለፉ ወደፊት በህወሃት/ኢህአዴግ ሹሞች ላይ ክስ ለመመሥረት እንደ ወሳኝ መረጃ የሚጠቀስ ሰነድ መሆን እንደሚችል ያስረዳሉ፡፡ ጊዜውን እየጠበቀ ኢህአዴግ “ልክ የሚገባበት” ወቅት ሩቅ አይሆንም ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡
ከህዳር ወር ጀምሮ በተለያዩ የኦሮሞ ከተሞች በተነሳው ሕዝባዊ ዓመጽ እስከ ሁለት መቶ የሚደርሱ ንጹሃን መሞታቸው እየተሰማ ባለበት ወቅት አሜሪካ “ጉዳዩ አሳስቦኛል” ከማለት ያላለፈ መግለጫ ስትሰጥ ብትቆይም ለበርካታ ዓመታት የኢህአዴግ ሸሪክ ሆኖ የቆየው የአውሮጳ ፓርላማ እጅግ ሰፋ ያለና በርካታ ጉዳዮችን የዳሰሰ ውሳኔ ማስተላለፉ አሜሪካም በኢህአዴግ ላይ ያላትን አቋም እንድትመረምር የሚያደርጋት እንደሚሆን እና ይህም በስፋት እንደሚሰራበት ጉዳዩን የሚከታተሉ ወገኖች እምነት ነው፡፡
Gomesየፓርላማው አባልና በረቂቁም ሆነ በውሳኔው አሰጣጥ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያደረጉት አና ጎሜዝ የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ላቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ ውሳኔው “ማዕቀብና የዕርዳታ ቅነሳ አያስከትልም” በማለት ገልጸዋል፡፡ ሆኖም የሰብዓዊ መብቶች መከበር፣ የሚዲያ ነጻነት፣ የእስረኞች መፈታት፣ የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋት፣ እና ሌሎችም በውሳኔው ላይ የተካተቱትን ነጥቦች ኢህአዴግ ያከብራቸዋል ብለው እንደሚያስቡ ተናግረዋል፡፡ ይህ “በፖለቲካዊ ትህትና” የተገለጸው የአና ጎሜዝ አነጋገር “ውስጡ በብረት የተወጠረ የቦክስ ጓንቲ ነው” በማለት ጉዳዩን የሚከታተሉ ለጎልጉል አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡
የጀርመን ድምጽ ሬዲዮ በበኩሉ ለአና ጎሜዝ ላቀረበላቸው ጥያቄ የመለሱት የውሳኔውን ኃይልና ግዝፈት የሚጠቁም ነበር፡፡ ውሳኔው በሙሉ ድምጽ በሚባል መልኩ የብዙዎቹን ፓርቲዎች ድጋፍ በማግኘት መተላለፉ ከኢህአዴግ ጋር ሲሞዳሞዱ የነበሩ የአውሮጳ አገራት ወደፊት በተናጠል ስለሚኖራቸው ግንኙነት በጥሞና እንዲያስቡ የሚያደርግ ነው ብለዋል፡፡ ኅብረቱ ከእንግዲህ ወዲህ የሚያደርገው ዕርዳታ ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር የተቆራኘ መሆኑን እንዲመረምር የሚያደርግ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ ሲቀጥሉም “ፓርላማው መልዕክት ማስተላለፍ የፈለገው (ለህወሃት/ኢህአዴግ) ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ የሚደረገውን የመብት ጥሰት አይተው እንዳላዩ ዓይናቸውን ጨፍነው ለሚያልፉ የአውሮጳ ኅብረት አባል አገሮችና ለአፍሪካ ኅብረትም ጭምር ነው” ብለዋል፡፡ “የአውሮጳ ኅብረት (እንደ ህወሃት/ኢህአዴግ) ዜጎቹን ለሚጨቁን አገዛዝ ዕርዳታ እያደረገ ሊዘልቅ አይችልም” በማለት ኢህአዴግ “ልክ ይገባል” የሚል እንድምታ ያለው አስተያየት ሰጥተዋል፡፡
ረቂቁ ወደ ፓርላማው ከመቅረቡ በፊት የተቻላቸውን ተጽዕኖ ለማድረግ ሙከራtedros and fredrica ያደረጉት ቴድሮስ አድሃኖም በፌስቡክ የታገዘውና “ዘመናዊ” ተብሎ የሚነገርላቸው “ዲፕሎማሲ” የአውሮጳን ፖለቲከኞች ሳያሳምን ቀርቷል፡፡ ብራስልስ ከአውሮጳ ፓርላማ ከፍተኛ ኃላፊዎች ጋር ያደረጉትን “ውይይት” “Very productive meeting with …” በማለት ፌስቡክ ገጻቸው ላይ ከፈገግታ ጋር በታጀበ ፎቶ ሲያስተዋወቁ የነበሩት ቴድሮስ፤ ከህወሃት/ኢህአዴግ ዓላማና ፍላጎት በተጻረረ መልኩ ፓርላማው ውሳኔ ማስተላለፉ በዲፕሎማሲ ብቃት ማነስ በኢህአዴግ በኩል ሊያስገመግማቸው እንደሚችል ይገመታል፡፡ ለዚህም ይመስላል “የዲፕሎማሲ ሥራቸው” በፍጥነት ከብራልስ ወደ ባይደዋ ሱማሊያ “የወረደው”፡፡ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ የአውሮጳ ፓርላማ ስላቀረበው ረቂቅም ሆነ ስለ ውሳኔው በፌስቡክ ገጻቸው አንዳችም አለማለታቸው በአንድ በኩል የውሳኔውን ፖለቲካዊ ክብደት በሌላ ደግሞ የራሳቸውን እንዲሁም እርሳቸው የሚታመኑለት ህወሃት/ኢህአዴግ የደረሰበትን ከፍተኛ ጉዳት በማሳየት ጉልህ ማስረጃ ሰጥቷል፡፡
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረገውን አፈና፣ ግድያ፣ እስር፣ የመብት ረገጣ፣ … በዝርዝር ከማስረዳቱ በፊት ከቴድሮስ አድሃኖም “የቀረበውን ልመና” እንደተመለከተ የሚዘረዝረው የፓርላማው ውሳኔ “አሸባሪ” እየተባሉ ከታሰሩት ውብሸት ታዬ፣ የሱፍ ጌታቸው፣ ተስፋልደት ኪዳኔ፣ ሳሌህ euኢድሪስ፣ እስክንድር ነጋ፣ ተመስገን ደሳለኝ፣ አንዳርጋቸው ጽጌ ጀምሮ በቅርቡ እስከታፈኑት በቀለ ገርባ፣ የነገረ ኢትዮጵያው ጌታቸው ሽፈራው፣ ዮናታን ተሬሣ፣ ፍቃዱ ምርቃና፣ … በስም በመጥቀስ የህወሃት/ኢህዴግን ፖለቲካ አጥብቆ ኮንኗል፤ አውግዟል፡፡ ኢህአዴግ መቶ በመቶ ምርጫ አሸነፍኩ ማለትን፤ በተለያዩ የኦሮሞ ከተሞች የሚካሄደውን የመብት ገፈፋና ግድያ፤ ኢኮኖሚው በድርብ አኃዝ አድጓል ቢባልም አሁንም ኢትዮጵያውያን ለተሻለ ኑሮ እየተሰደዱ መሆናቸውን፤ ኢትዮጵያ ከ187 አገራት 173ኛዋ ድሃ አገር መሆኗን፤ አፋኝ የሆነውን የመያዶችን ሕግ እንዲሁም ለበርካታዎች መታሰሪያ ምክንያት የሆነውን የጸረ ሽብር ሕግ፤ ዜጎች ከቦታቸው እየተፈናቀሉ ለመከራና ችግር መጋለጣቸውን፤ ችጋር በአገሪቷ ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መሄዱን፤ ወዘተ በርካታ ጉዳዮችን በመዘርዘር በ19 ነጥቦች ድርጊቶቹን ሁሉ ኮንኗል፤ አውግዟል፤ ኢህአዴግ ማድረግ ያለበትን ነገሮች በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ የውሳኔው ሙሉ ቃል ከዚህ በታች ይገኛል፡-
European Parliament resolution of 21 January 2016 on the situation in Ethiopia (2016/2520(RSP))
The European Parliament,–  having regard to its previous resolutions on the situation in Ethiopia and to the most recent plenary debate on the matter, of 20 May 2015,–  having regard to the statement of 23 December 2015 by the European External Action Service (EEAS) spokesperson on recent clashes in Ethiopia,–  having regard to the joint statement of 20 October 2015 by Federica Mogherini, Vice‑President of the Commission/High Representative of the Union for Foreign Affairs and Security Policy (VP/HR), and Tedros Adhanom, Minister of Foreign Affairs of the Federal Democratic Republic of Ethiopia,
–  having regard to the press release on the meeting of 13 January 2016 between the VP/HR, Federica Mogherini, and the Minister of Foreign Affairs of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, Tedros Adhanom,
–  having regard to the statement of 27 May 2015 by the EEAS spokesperson on the elections in Ethiopia,
–  having regard to the declaration of 10 July 2015 by the UN Special Rapporteur on the promotion and protection of the right to freedom of opinion and expression, David Kaye, on the release of Ethiopian journalists,
–  having regard to the latest Universal Periodic Review on Ethiopia before the UN Human Rights Council,
–  having regard to the Cotonou Agreement,
–  having regard to the Constitution of the Federal Democratic Republic of Ethiopia adopted on 8 December 1994, and in particular the provisions of Chapter III on fundamental rights and freedoms, human rights and democratic rights,
–  having regard to the Universal Declaration of Human Rights,
–  having regard to the Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment or Punishment, ratified by Ethiopia in 1994,
–  having regard to the African Charter on Human and Peoples’ Rights,
–  having regard to the UN International Covenant on Civil and Political Rights,
–  having regard to Rules 135(5) and 123(4) of its Rules of Procedure,
A.  whereas the most recent general elections were held on 24 May 2015, in which the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) remained the ruling party and won all the seats in the national parliament, owing in part to the lack of space for critical or dissenting voices in the election process; whereas May’s federal elections took place in a general atmosphere of intimidation and concerns over the lack of independence of the National Electoral Board; whereas the EPRDF has been in power for 24 years, since the overthrow of the military government in 1991;
B.  whereas over the past two months Ethiopia’s largest region, Oromia, home of Ethiopia’s largest ethnic group, has been hit by a wave of mass protests over the expansion of the municipal boundary of the capital, Addis Ababa, which has put farmers at risk of being evicted from their land;
C.  whereas, according to international human rights organisations, security forces have responded to the generally peaceful protests by killing at least 140 protesters and injuring many more, in what may be the biggest crisis to hit Ethiopia since the 2005 election violence; whereas, on the contrary, the government has only admitted the deaths of dozens of people as well as 12 members of the security forces;
D.  whereas on 14 January 2016 the government decided to cancel the disputed large-scale urban development plan; whereas, if implemented, the plan would expand the city’s boundary 20-fold; whereas the enlargement of Addis Ababa has already displaced millions of Oromo farmers and trapped them in poverty;
E.  whereas Ethiopia is a highly diverse country in terms of religious beliefs and cultures; whereas some of the largest ethnic communities, particularly the Oromo and the Somali (Ogaden), have been marginalised in favour of the Amhara and the Tigray, with little participation in political representation;
F.  whereas the Ethiopian authorities arbitrarily arrested a number of peaceful protesters, journalists and opposition party leaders in a brutal crackdown on protests in the Oromia Region; whereas those arrested are at risk of torture and other ill-treatment;
G.  whereas the government has labelled largely peaceful protesters as ‘terrorists’, applying the Anti-Terrorism Proclamation (Law No 652/2009) and deploying military forces against them;
H.  whereas on 23 December 2015 the authorities arrested Bekele Gerba, Deputy Chairman of the Oromo Federalist Congress (OFC), Oromia’s largest legally registered political party; whereas Mr Gerba was taken to prison and reportedly hospitalised shortly afterwards; whereas his whereabouts are now unknown;
I.  whereas other senior OFC leaders have been arbitrarily arrested in recent weeks or are said to be under virtual house arrest;
J.  whereas this is not the first time that Ethiopian security forces have been implicated in serious human rights violations in response to peaceful protests, and whereas it is known that the Ethiopian Government is systematically repressing freedom of expression and association and banning individuals from expressing dissent or opposition to government policies, thereby limiting the civil and political space, including by carrying out politically motivated prosecutions under the draconian anti-terrorism law, decimating independent media, dismantling substantial civil society activism and cracking down on opposition political parties;
K.  whereas in December 2015 leading activists such as Getachew Shiferaw (Editor-in-Chief of Negere Ethiopia ), Yonathan Teressa (an online activist) and Fikadu Mirkana (Oromia Radio and TV) were arbitrarily arrested, although they have yet to be charged by the Ethiopian authorities;
L.  whereas the Ethiopian Government imposes pervasive restrictions on independent civil society and media; whereas, according to the 2014 prison census conducted by the Committee to Protect Journalists (CPJ), Ethiopia was the fourth-worst jailer of journalists in the world, with at least 17 journalists behind bars, 57 media professionals having fled Ethiopia in the previous five years and a number of independent publications having shut down as a result of official pressure; whereas Ethiopia also ranked fourth on the CPJ’s 2015 list of the 10 most-censored countries;
M.  whereas numerous prisoners of conscience imprisoned in previous years solely on the basis of the legitimate exercise of their freedom of expression and opinion, including journalists and opposition political party members, remain in detention; whereas some of them have been convicted in unfair trials, some face ongoing trials and some continue to be detained without charge, including Eskinder Nega, Temesghen Desalegn, Solomon Kebede, Yesuf Getachew, Woubshet Taye, Saleh Edris and Tesfalidet Kidane;
N.  whereas Andargachew Tsege, a British-Ethiopian citizen and leader of an opposition party living in exile, was arrested in June 2014; whereas Mr Tsege had been condemned to death several years earlier in his absence, and has been on death row practically incommunicado since his arrest;
O.  whereas Ethiopia’s Charities and Societies Proclamation law requires organisations engaged in advocacy to generate 90 % of the funding for their activities from local sources, which has led to a decrease in action by civil society organisation (CSOs) and to the disappearance of many CSOs; whereas Ethiopia rejected recommendations to amend the Charities and Societies Proclamation and the Anti-Terrorism Proclamation, made by several countries during the examination of its rights record under the Human Rights Council Universal Periodic Review of May 2014;
P.  whereas the Ethiopian Government has de facto imposed a widespread blockade of the Ogaden region in Ethiopia, which is rich in oil and gas reserves; whereas attempts to work and report from the region by international media and humanitarian groups are seen as criminal acts punishable under the Anti-Terrorism Proclamation; whereas there are reports of war crimes and severe human rights violations perpetrated by the army and government paramilitary forces against the Ogaden population;
Q.  whereas Ethiopia, the second-most-populated country in Africa, is reportedly one of the fastest-growing economies in Africa, with an average growth rate of 10 % in the past decade; whereas it nevertheless remains one of the poorest, with a per capita GNI of USD 632; whereas it ranked 173rd out of 187 countries in the Human Development Index for 2014;
R.  whereas Ethiopia plays a key role in the region and enjoys political support from Western donors and most of its regional neighbours, mostly owing to its role as host of the African Union (AU) and its contribution to UN peacekeeping, security and aid partnerships with Western countries;
S.  whereas, as economic growth continues apace (along with significant foreign investments, including in the agriculture, construction and manufacturing sectors, large-scale development projects, such as hydroelectric dam building and plantations, and widespread land-leasing, often to foreign companies), many people, including farmers as well as pastoralists, have been driven from their homes;
T.  whereas Article 40(5) of Ethiopia’s constitution guarantees Ethiopian pastoralists the right to free land for grazing and cultivation and the right not to be displaced from their own lands;
U.  whereas Ethiopia is a signatory to the Cotonou Agreement, Article 96 of which stipulates that respect for human rights and fundamental freedoms is an essential element of ACP‑EU cooperation;
V.  whereas Ethiopia is experiencing its worst drought in decades, leading to increasing food insecurity, severe emaciation and unusual livestock deaths; whereas nearly 560 000 people are internally displaced owing to floods, violent clashes over scarce resources and drought; whereas the Ethiopian Government estimates that 10,1 million people, half of them children, are in need of emergency food aid owing to the drought;
W.  whereas Ethiopia is faced with permanent influxes of migrants and is a host country for approximately 700 000 refugees, mainly from South Sudan, Eritrea and Somalia; whereas on 11 November 2015 a Common Agenda on Migration and Mobility (CAMM) was signed by the EU and Ethiopia to reinforce cooperation and dialogue between the two parties in the area of migration;
1.  Strongly condemns the recent use of excessive force by the security forces in Oromia and in all Ethiopian regions, and the increased number of cases of human rights violations; expresses its condolences to the families of the victims and urges the immediate release of all those jailed for exercising their rights to peaceful assembly and freedom of expression;
2.  Reminds the Ethiopian Government of its obligations to guarantee fundamental rights, including access to justice and the right to a fair trial, as provided for in the African Charter and other international and regional human rights instruments, including the Cotonou Agreement and specifically Articles 8 and 96 thereof;
3.  Calls for a credible, transparent and independent investigation into the killings of protesters and into other alleged human rights violations in connection with the protest movement, and calls on the government to fairly prosecute those responsible before the competent jurisdictions;
4.  Calls on the Government of Ethiopia to respect the Universal Declaration of Human Rights and the African Charter, including the right to peaceful assembly, freedom of expression and association; urges the government to immediately invite the UN Special Rapporteur on the rights to freedom of peaceful assembly and of association and other UN human rights experts to visit Ethiopia to report on the situation;
5.  Welcomes the government’s decision to completely halt the special zone master plan for Addis Ababa and Oromia; calls for an immediate, inclusive and transparent political dialogue which includes the government, opposition parties, civil society representatives and the local population, to prevent any further violence or radicalisation of the population;
6.  Stresses that free and independent media are essential in order to guarantee an informed, active and engaged population, and calls on the Ethiopian authorities to stop suppressing the free flow of information, including by jamming media broadcasts and harassing media, to guarantee the rights of local civil society and media and to facilitate access throughout Ethiopia for independent journalists and human rights monitors; acknowledges the recent release of ‘Zone 9’ bloggers and of six journalists;
7.  Requests that the Ethiopian authorities stop using anti-terrorism legislation (Anti‑Terrorism Proclamation No 652/2009) to repress political opponents, dissidents, human rights defenders, other civil society actors and independent journalists; calls also on the Ethiopian Government to review its anti-terrorism law in order to bring it into line with international human rights law and principles;
8.  Condemns the excessive restrictions placed on human rights work by the Charities and Societies Proclamation, which denies human rights organisations access to essential funding, endows the Charities and Societies Agency with excessive powers of interference in human rights organisations and further endangers victims of human rights violations by contravening principles of confidentiality;
9.  Calls on the Ethiopian authorities to prevent any ethnic or religious discrimination and to encourage and take action in favour of a peaceful and constructive dialogue between all communities;
10.  Welcomes Ethiopia’s 2013 human rights action plan and calls for its swift and complete implementation;
11.  Urges the authorities to implement, in particular, the recommendation of the Human Rights Council’s Working Group on Arbitrary Detention and to release British national and political activist Andargachew Tsege immediately;
12.  States that respect for human rights and the rule of law are crucial to the EU’s policies to promote development in Ethiopia and throughout the Horn of Africa; calls the AU’s attention to the political, economic and social situation of its host country, Ethiopia;
13.  Calls for the EU, as the single largest donor, to monitor programmes and policies effectively to ensure that EU development assistance is not contributing to human rights violations in Ethiopia, particularly through programmes linked to the displacement of farmers and pastoralists, and to develop strategies to minimise any negative impact of displacement within EU-funded development projects; stresses that the EU should measure its financial support according to the country’s human rights record and the degree to which the Ethiopian Government promotes reforms towards democratisation;
14.  Calls on the government to include local communities in a dialogue on the implementation of any large-scale development projects; expresses its concerns about the government’s forced resettlement programme;
15.  Expresses deep concern about the current devastating climatic conditions in Ethiopia, which have worsened the humanitarian situation in the country; calls for the EU, together with its international partners, to scale up its support to the Ethiopian Government and people; welcomes the contribution recently announced by the EU and calls on the Commission to ensure that this additional funding is provided as a matter of urgency;
16.  Recalls that Ethiopia is an important country of destination, transit and origin for migrants and asylum seekers, and that it hosts the largest refugee population in Africa; takes note, therefore, of the adoption of a Common Agenda on Migration and Mobility between the EU and Ethiopia which addresses the issues of refugees, border control and the fight against human trafficking; calls also on the Commission to monitor closely all projects recently initiated within the framework of the EU Trust Fund for Africa;
17.  Is extremely concerned about the economic and social situation of the country’s population – in particular women and minorities, and refugees and displaced persons, whose numbers continue to increase – in view of the crisis and the instability of the region; reiterates its support for all humanitarian organisations operating on the ground and in neighbouring host countries; supports calls by the international community and humanitarian organisations to step up assistance to refugees and displaced persons;
18.  Stresses that major public investment plans are required, particularly in the education and health fields, if the Sustainable Development Goals are to be attained; invites the Ethiopian authorities to make an effective commitment to attaining these goals;
19.  Instructs its President to forward this resolution to the Government and Parliament of Ethiopia, the Commission, the Council, the Vice-President of the Commission/High Representative of the Union for Foreign Affairs and Security Policy, the ACP-EU Council of Ministers, the institutions of the African Union, the Secretary-General of the United Nations, and the Pan-African Parliament.

የሰላምን በር ጠርቅሞ የዘጋው ወያኔ ነው

January 23, 2016
def-thumbየወያኔ አረመኔያዊ ያገዛዝ ስርዓት በህዝባችን ላይ የሚፈጽመው አፈና ግድያና ዝርፊያ በመጠኑም በዘግናኝነቱም ይበልጥ እያገጠጠ ስለመጣ ለወትሮው እንዳላዩ አይተው የሚያልፉትን ምዕራባውያን ለጋሾቹንና ወዳጆቹን ሳይቀር በእጅጉ ማሳስብ ጀምረዋል። ወያኔ ለምዕራባውያን ደህና ሎሌ በመሆን ወንጀሌን እንዳላዩ እንዲያዩልኝ ማድረግ እችላለሁ የሚለው አካሔዱ በውንብድና ተግባሩ ለከት የለሽነትና ዘግናኝነት ምክንያት ሙሉ ለሙሉ እየተሸረሸረበት ነው። ብዙዎቹ ምዕራባውያን ላለፉት ሁለት ወራት በተለይ በኦሮሚያ ውስጥ የሚካሄደውን ጭፍጨፋና አፈና ለማውገዝ የተገደዱበት ሁኔታ ተፈጥሯል።
አሜሪካንን ጨምሮ የወያኔ ለጋሽ ሀገራት የሆኑት ምዕራባውያን ሰሞኑን በኦሮሞ ወገኖቻችን ላይ ወያኔ የከፈተውን የዕብሪት ጭፍጨፋ፣ እስራትና አፈና አስመልክቶ ችግሩን በውይይትና በስልጡን መንገድ ይፈታ ዘንድ የሚያሳስቡ ግልጽና ባንጻራዊ ደረጃ ሲታዩ ጠንከር ያሉ መግለጫዎችን አውጥተዋል። የደረሰውም ጥፋት ተመርምሮ ጥፋተኛ ወገን እንዲጠየቅ የሚጠይቁና ችግሩም በሰላምና በውይይት እንዲፈታ እየጎተጎቱ ይገኛሉ። ባለፉት በርካታ ዐመታት ምዕብራባውያኑ የወያኔ ጉጅሌ ይህንን አቅጣጫ እንዲከተል ተጽዕኖ የመፍጠር አቅማቸውን ተጠቅመው ያደረጉት በቂ ግፊት እንደሌለ ይታወቃል። የአሜሪካ መንግስትና የአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገሮች ዘግይተውም ቢሆን ሀገራችን ውስጥ የተካሄደውንና እየተካሔደ ያለውን ጭፍጨፋ ማውገዛቸውና ወደፊትም በዝርዝር ተመርምሮ ተጠያቂው እንዲታወቅ ያቀረቡትን ሀሳብ እንደ በጎ ጅምር እንመለከተዋለን።
ለሀገራችንና ለህዝባችን እጣ ፋንታ የምንጨነቅና የህዝቡ ጥቃት ያንገፈገፈን የሀገሪቱ ልጆች የችግሩ የመፍትሔ መጀመሪያ ይህ በጉልበቱ ህዝባችን ላይ የተጫነ መንግስት ነኝ ባይ የግፈኞች ጥርቅም በሃይል በሚደረግ ትግል ጭምር መወገድ አለበት ወደሚለው ውሳኔ የደረስነው የሰላም በርና ጭላንጭል ሁሉ በመዘጋቱ እንደሆነ ስንገልጽ ቆይተናል ። ላለፉት ሁለት ወራት በኦሮሞ ወገኖቻችን ላይ የተፈጸመውና ከመቶ ሀምሳ በላይ ወገኖቻችን ያለቁበት ጭፍጨፋ እንዲሁም በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች በሚኖሩ ዜጎቻችን ላይ እየተፈጸመ ያለው ተመሳሳይ ግድያ፣ እስራትና የተቀናቃኝን አድራሻ ደብዛ ማጥፋት እርምጃ የሚያሳየው ይህ ስርዓት የበለጠ ጥፋት ከማድረሱ በፊት በፍጥነት መወገድ ያለበት መሆኑ ላይ ያለን አቋም ለሁሉም ይበልጥ ግልጽ እየሆነ መምጣቱን ነው። እንደ ወያኔ ያለ ከህዝብ የተጣላ የፖለቲካ ሀይል የፖለቲካ ጥቅምን የሚያየው ከራሱ ህልውናና ደህንነት አንጻር እንጂ ከህዝቡ ሰላም ብልጽግናና ነጻነት ወይም ከሀገሪቱ የረጅም ጊዜ እጣ ፋንታ አንጻር አይደለም። የወያኔን ገዥዎች የሚያስጨንቃቸው የህዝቡ ኑሮ ሳይሆን የራሳቸው የዝርፊያ ስርዓት ባግባቡ መጠበቅ አለመጠበቁ ነው። ለዚህ ነው ስርዓታቸውን ለመጠበቅ የነጻነት ጥያቄ ኮሽታ በሰሙ ቁጥር የሚባንኑት። ለዚህ ነው በሰላም መብቱን የጠየቃቸውን ሁሉ መደዳውንና በጭካኔ በጥይት የሚረፈርፉትና የተረፋቸውን እንደ እንስሳ ወህኒ በረት ውስጥ የሚያጉሩት።
አርበኞች ግንቦት 7 የወያኔ ጸረ ህዛብና ጸረ አገር እርምጃ ሊቆም የሚችለው ላለፉት 25 አመታት ወያኔ በመካከላችን የገነባው የመከፋፈልና የልዩነት ግድግዳ ለመናድ ሁላችንም እጅ ለእጅ ተያይዘን በአንዳችን ላይ የሚፈጸመው ጥቃት በሁላችንም ላይ እንደ ተፈጸመ ቆጥረን በጋራ ስንንቀሳቀስ ብቻ ነው ብሎ ያምናል:: ዛሬ በኦሮሚያ ወገኖቻ ላይ እየተፈጸመ ያለው ሰቆቃና ግዲያ ትናንት በጋምቤላ ፤ በኦጋዴን ፤ በአፋር፤ በቤኔሻንጉል ፤ በደቡብና በአማራ ወገኖቻችን ላይ በፈረቃ ሲፈጸም የቆየና እየተፈጸመ ያለ መከራ መሆኑን የማይገነዘብ የለም:: በፈረቃ መገደል፤ በፈረቃ ወህኒ መወርወር ፤ በፈረቃ መፈናቀል፤ በፈረቃ ለስደት መዳረግ የሁላችንም ዕድል ፈንታ ሆኖአል:: ይህንን ስቃይና መከራ ማስቆም ለፍትህና ለነጻነት የቆመ ዜጋ ሁሉ ግዴታ ነው::
ወያኔ የሰላም በሮችን በሙሉ ጠርቅሞ ሲዘጋ ለአገራቸው ጥቅም ሲሉ ዝምታን የመረጡ ምዕራባዊያን የህዝብ ብሶት ገንፍሎ አደባባይ ከወጣና ብዙዎች በአጋዚ ጦር ጨካኝ ግዲያ ህይወታቸውን ከገበሩ ቦኋላ ዘግይተውም ቢሆን መናገር መጀመራቸው መልካም ጅምር ነው:: ነገር ግን በእብሪት የተወጠሩ የወያኔ መሪዎች በባዕዳን አለቆቻቸው ቁጣ ከአቋማቸው ፍንክች ይላሉ ብሎ መጠበቅ መዘናጋት እንዳያስከትል መጠንቀቅ ተገቢ ነው::  ችግሮችን ተነጋግሮ መፍታት ትልቅ አቅምና ችሎታን የሚጠይቅ የዘመናችን ሥልጣኔ ውጤት ነው:: በጠመንጃ ተጸንሶ በጠመንጃ የተወለደው ወያኔ ለእንዲህ አይነት ዕድገትና ሥልጣኔ አልታደለም::
አርበኞች ግንቦት 7 የወያኔ ስርዓት ሊወገድ እንጂ ሊጠገን የማይችል የተበላሸ ስርዐት መሆኑን ይገነዘባል:: በመሆኑም በህዝባችንና በአገራችን ላይ የሚፈጸመውን ወንጀል ለማስቆም የጀመረውን ሁለገብ ትግል የወያኔ አገዛዝ እስኪወገድና ሠላምና ዲሞክራሲ በአገራችን እስኪሰፍን ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበት ለወዳጅም ለጠላትም ያረጋግጣል ::
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ

Tuesday, January 19, 2016

ኢህአዴግ/ህወሓት ለኢትዮጵያ ድንበር በሞቱት አባቶቻችን ደም ውስጥ እጁን ነከረ!

January 19,2016

በገንዘብ፣በጎጥ እና በደም ጥማት የሚንቀለቀል ልቦና የተሸከሙት የአራት ኪሎ ባለስልጣናት አፄ ቴዎድሮስ ከነገሱበት እስከ አፄ ዮሐንስ የተሰዉበትን መሬት ለሱዳን ለመሸጥ ተስማምተዋል።የሱዳን ትሪቡን ጋዜጣ ትርጉም ይዘናል።


ኢህአዴግ/ህወሓት ለኢትዮጵያ ድንበር በሞቱት አባቶቻችን ደም ውስጥ እጁን ነከረ! አፄ ቴዎድሮስ ከነገሱበት እስከ አፄ ዮሐንስ የተሰዉበትን መሬት ለሱዳን ለመሸጥ ተስማምቷል። ኢትዮጵያ የተዳከመች ሲመስላቸው ጠላቶቿ ስነሱባት መስማት አዲስ ነገር አይደለም። አዲስ ነገር የሚሆነው በቤተ መንግስቷ በኢትዮጵያ ስም መንግስት ነኝ የሚሉ ስብስቦች የኢትዮጵያን ጥቅም ከባዕዳን ጋር ሲዶልቱ፣ሲሸጡ እና ሲያስማሙ መመልከት ነው።በገንዘብ፣በጎጥ እና በደም ጥማት የሚንቀለቀል ልቦና የተሸከሙት የአራት ኪሎ ባለስልጣናት አፄ ቴዎድሮስ ከነገሱበት እስከ አፄ ዮሐንስ የተሰዉበትን መሬት ለሱዳን ለመሸጥ ተስማምተዋል።ይህ ሕሊናን የሚያደማ ብቻ ሳይሆን የመኖር እና ያለመኖር ህልውና ጉዳይ ነው።''ዳሩ ሲነካ መሃሉ ዳር ይሆናል'' የሚለው አባባል እዚህ ላይ ማሰቡ ተገቢ ነው።ይህ ሥራ በመንግሥትነት እራሳቸውን የሾሙ ስብስቦች ኢትዮጵያን የማፈራረስ ልክ የት ድረስ እንደሚሄድ ብቻ ሳይሆን የከሃዲነት ደረጃቸው እና ህዝብን የመናቃቸው መጠን ምን ያክል እንደሆነ ማሳያ ነው።

አቶ ኃይለማርያም በድንበሩ አካባቢ የሚያርሱ ገበሬ ኢትዮጵያውያንን የህዝብ ተወካይ ነኝ ባሉ ምክር ቤት ስም ''ሽፍቶች'' እያሉ የተሳደቡትን ስድብ የሱዳኑ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እብራሂም ጋንዱር ለአልጀዝራ በሰጡት መግለጫ ላይም ደግመውታል።ኢትዮጵያውያንን እርሳቸው ብቻ ሳይሆኑ በስልጣን ላይ የተቀመጠው የኢትዮጵያ መንግስትም እንደሚገልላቸው ሲገልጡ ''ኢትዮጵያ እና ሱዳን በሱዳን ግዛት ላይ የሰፈሩትን ሽፍቶች  (gangs) በመግታት የድንበር ማካለሉን ሥራ በአንድነት እየሰሩ ነው'' ነበር ያሉት።አሁን የንግግር እና የወሬ ጊዜ አይደለም።ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል በሙሉ መለየት አለበት።ኢትዮጵያን ከሸጡ ጋር ነህ ወይንስ አይደለህም? ጥያቄው ይህ ነው።ኢትዮጵያን የከዳ በሙሉ ተገቢውን ቅጣት ማግኘት አለበት።

ኢህአዴግ/ህወሓት ለኢትዮጵያ ድንበር በሞቱት አባቶቻችን ደም ውስጥ እጁን ነክሯል።የኢትዮጵያ የቀደሙት መሪዎች ማናቸውም የኢትዮጵያን ድንበር ጉዳይ ላይ ሲደራደሩ አልታዩም።አፄ ዮሐንስ ከደርቡሽ ጋር ተዋግተው መተማ ላይ አንገታቸው የተቀላው ለአገራቸው ክብር ነው።አፄ ቴዎድሮስ መቅደላ ላይ እራሳቸውን የገደሉት ለኢትዮጵያ ክብር ነው።ዛሬ ሚልዮኖች ያፈሰሱትን ደም እረግጦ የኢትዮጵያን መሬት ለባዕዳን አሳልፎ ለመስጠት የተነሳው የህወሓት ቡድን የሕዝብ ፍርድ ያስፈልገዋል።

ወቅቱ እያንዳንዱ ሰው ለድንበሩ ዘብ የሚቆምበት ጊዜ ነው።ባዕዳን ዳር ድንበሩን ሲፈልጉ ከመሃል በጎሳ እንድንቧደን እና እንድንጋጭ በማድረግ ጭምር ነው።ለእዚህም የሚረዳቸው የአራት ኪሎ መንግስት አለ።ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት ስትወስድ ብቻዋን አትሆንም ኢትዮጵያን ለዘመናት ለማዳከም የሚማስኑ የአረብ ሊግ አባላት እና የሩቅ መሰሪዎችንም ይዘው ነው።ጉዳዩ የተቀናበረ ነው።ለኢትዮጵያውያን ቀዳሚውን ሥራ ለመግለፅ የሚያጠቃልለው ሁነኛ አባባል ''ጠላትማ ምን ጊዜም ጠላት ነው።አስቀድሞ መምታት አሾክሿኪውን ነው'' የሚለው ነው።ቀዳሚው ጠላት እኛነታችንን የሸጠን ለ24 ዓመታት በኢትዮጵያ ሕዝብ ጫንቃ ላይ የተንሰራፋው ስርዓት ነው።ቅድምያ ስልጣኑን መልቀቅ ያለበት ህወሓት ነው።የሱዳኑ ጉዳይ 'እዳው ገብስ ነው'።

ከእዚህ በታች የሱዳን ትሪቡን ጋዜጣ እኤአ ጥር 17/2016 ዓም ድንበሩ በእዚህ ዓመት እንደሚሰጥ የገለጠበትን ዘገባ ትርጉም ያንብቡ።(ትርጉም ጉዳያችን)

ሱዳን እና ኢትዮጵያ የድንበር ማካለል ስራቸውን በእዚህ ዓመት ያጠናቅቃሉ

ጥር 17/2016 (ካርቱም)
በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል የድንበር ማካለሉን ሥራ ኃላፊነት የወሰደው የቴክኒክ ኮሚቴ በመሬት ላይ ድንበሩን የማካለሉን ሥራ በእዚህ ዓመት እንደሚያጠናቅቅ ገልጧል።ከአቶ መለስ ዜናዊ ሞት በኃላ ቆሞ የነበረው የድንበር ማካለሉ ሥራ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማርያም እና የሱዳኑ ፕሬዝዳንት  አልበሽር ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቻቸው በሰጡት መመርያ መሰረት ስራውን በህዳር ወር 2014 ዓም ቀጥሏል።የቴክኒክ ኮሚቴው ሰብሳቢ አብደላ አል-ሳዲግ ለሱዳን ሚድያ ሴንተር (SMC) እንደገለጡት ኮሚቴው እዚህ ግባ የሚባል ምንም ችግር በስራው አልገጠመውም ነበር።
አብደላ አል-ሳዲግ አክለው እንደገለጡት በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል ያለው  የሚካለለው የድንበር ርዝመት 725ኪሜ በሁለቱ አገሮች መካከል ያሉ ገበሬዎች በባለቤትነት ግጭት የተፈጠረበት አል-ፋሻጋ አካባቢ እና ደቡብ ምስራቅ ግዛት ገዳረፍን ያጠቃልላል።

አል-ፋሻጋ 250 ስኩኤር ኪሎ ሜትር እና 600 ሺህ ጋሻ ለም መሬት ይዟል።ከእዚህ በተጨማሪ ቦታው በወንዝ የበለፀገ ሲሆን አትባራ፣ሰቲት እና ባስላም የተባሉ ወንዞች ይገኙበታል።ባሳለፍነው ቅዳሜ እና ዕሁድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢብራህም ጋንዱር መቀመጫውን ኩአታር ላደረገው አልጀዚራ ቴሌቭዥን እንደገለፁት ''ኢትዮጵያ እና ሱዳን በሱዳን ግዛት ላይ የሰፈሩትን ሽፍቶች  (gangs) በመግታት የድንበር ማካለሉን ሥራ በአንድነት እየሰሩ ነው'' ከማለታቸውም በላይ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በመቀጠል አፅንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት ''አል-ፋሻጋ የሱዳን ግዛት ነው።የሱዳን መንግስት የኢትዮጵያ ገበሬዎች እንዲያርሱት ፈቃድ የሰጠውም በሁለቱ አገራት መካከል ባለው ትብብር ሳብያ ነው።ኢትዮጵያም አልፋሻጋ የሱዳን ግዛት መሆኑን አምናለች'' ብለዋል።

ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋንዱር በሁለቱ አገራት መካከል በፕሬዝዳንት ደረጃ በድንበሩ ጉዳይ ውይይት መደረጉን ጠቁመው ውይይቱ በሱዳን ጋዳርፍ እና ብሉ ናይል ግዛት እና በኢትዮጵያ በአማራ ክልል ደረጃም መደረጉን ገልጠዋል።በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል የተሰመረው በእንግሊዝ እና ጣልያን ቅኝ ግዛት ወቅት በ1908 ዓም ነው።ሁለቱ መንግሥታት ድንበሩን እንደገና በማካለል የአካባቢው ሕዝብ መጥቀሙ ላይ ተስማምተዋል።ሆኖም ግን የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች ገዢውን ፓርቲ የኢትዮጵያን መሬት ለሱዳን አሳልፎ በመስጠቱ ይከሱታል።

 ====የሱዳን ትሪቡን ጋዜጣ ትርጉም መጨረሻ===

Sudan, Ethiopia to complete border demarcation this year
January 17, 2016 (KHARTOUM) - The technical committee tasked with redrawing the border between Sudan and Ethiopia said it would complete its work on the ground during this year.
JPEG - 45.1 kb
A road leading to Ethiopia-Sudan border (Photo Jamminglobal.com)
In November 2014, Ethiopia’s Prime Minister Hailemariam Desalegn and Sudan’s President Omer al-Bashir instructed their foreign ministers to set up a date for resuming borders demarcation after it had stopped following the death of Ethiopia’s former Prime Minister, Meles Zenawi.
The head of the technical committee Abdalla al-Sadig told the semi-official Sudan Media Center (SMC) that the border demarcation between Sudan and Ethiopia doesn’t face any problems.
He pointed out that the length of the border with Ethiopia is about 725 km, saying the process of demarcation is proceeding properly.
Farmers from two sides of the border between Sudan and Ethiopia used to dispute the ownership of land in the Al-Fashaga area located in the south-eastern part of Sudan’s eastern state of Gedaref.
Al-Fashaga covers an area of about 250 square kilometers and it has about 600.000 acres of fertile lands. Also there are river systems flowing across the area including Atbara, Setait and Baslam rivers.
On Saturday, Sudan’s foreign minister Ibrahim Ghandour told the Qatar-based Aljazeera TV that Sudan and Ethiopia are working together to curb the activities of Ethiopian gangs inside Sudanese territory.
He stressed that Al-Fashaga is a Sudanese territory, saying the government allowed Ethiopia farmers to cultivate its land as part of the cooperation between the two countries.
“However, Ethiopia is committed and acknowledges that [Al-Fashaga] is a Sudanese territory,” he said.
Ghandour pointed to joint meetings between the two countries at the level of the presidency to discuss borders issues.
Sudan’s Gadarif and Blue Nile states border Ethiopia’s Amhara region. The borders between Sudan and Ethiopia were drawn by the British and Italian colonisers in 1908.
The two governments have agreed in the past to redraw the borders, and to promote joint projects between people from both sides for the benefit of local population.
However, the Ethiopian opposition accuses the ruling party of abandoning Ethiopian territory to Sudan.

ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com
ጥር 10/2008 ዓም (ጃኗሪ 19/2016)

የትግራይ ነጋዴዎችን ለመጥቀም አዲስ የበርበሬ አዋጅ በጎጃም

January 19,2016
berbere
ኢትዮጵያን በነጻ አውጪ ስም እየገዛ ያለው የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግምባር (ህወሃት) በተለይ በምዕራብ ጎጃም አካባቢ የደነገገው አዲስ የበርበሬ አዋጅ ችግር እያስከተለ መሆኑን የጎልጉል እማኝ ዘጋቢ (ireporter) በላኩልን መረጃ አስታውቀዋል፡፡ እንደ እማኝ ዘጋቢው ከሆነ አዋጁ የወጣው በ2002ዓም ሲሆን በሥራ ላይ መዋል የጀመረው በዚህ ዓመት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡ ይህ በበርበሬ ላይ ብቻ የተደነገገው አዋጅ ዋና ምክንያቱን በውል ለማወቅ የሚያዳግት ቢሆንም እንደ እማኝ ዘጋቢው አስተያየት በርበሬው ወደ ትግራይና አዲስ አበባ የሚላክ በመሆኑ በተለይ የትግራይ ነጋዴዎችን በከፍተኛ ሁኔታ ለመጥቀም ታስቦ እንደሆነ ከሚሰጡት ግምቶች የላቀው መሆኑን ያስረዳሉ፡፡
እማኝ ዘጋቢያችን የላኩልን መረጃ እንዲህ ይነበባል፡-
“በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን በቡሬ በፍኖተ ሰላም በሺንዲ ወረዳዎችና አካባቢዎች በበርበሬ ንግድ ላይ አዲስ አዋጅ አውጥተው ህዝቡን ለችግር ነጋዴውን ደግሞ ለኪሳራ እየዳረጉት ነው። አዲስ ያወጡት አዋጅ ለጎጃም ብቻ ሲሆን፡-
1ኛ. ሁሉም ነጋዴዎች በሚሸጡበት ቦታ ሁሉ ቅርንጫፍ እንዲኖራቸው ያስገድዳል። ለምሳሌ የቡሬ ነዋሪ የሆነ ነጋዴ መቀሌ መሸጥ ቢፈልግ ቅርንጫፍ ሊኖረው ግድ ነው፤ አዲስ አበባ ቢሆን ሌላ ተጨማሪ ቅርንጫፍ ሊኖረው ያስፈልጋል፤ ሽሬም ቢፈልግ እንዲሁ፤
2ኛ. ማንኛውም ነጋዴ ከነጋዴ ላይ መግዛት አይችልም፤ ለምሳሌ 90 ኩንታል መጫን የፈለገ 85 ኩንታል ኖሮት 5 ቢጎለው 5 ከነጋዴ ላይ ገዝቶ መሙላት አይችልም፤
3ኛ. ቫት እንዲጀምሩ ማለትም በቫት እንዲገዙ፤
4ኛ. ከ6 ወር በላይ መከዘን ወይም ማስቀመጥ አይቻልም።
ለምሳሌ 1 ኪሎ 60 ብር ቢገዛና በቀጣይ ጊዜ ቢቀንስ 50 ብር ቢሆን ከስሮም ቢሆን መሸጥ ግዴታው ነው።”
በማለት የአካባቢው ነጋዴና ሕዝብ እየተጋፈጠ ያለውን ችግር እንድናሰማላቸው ልከውልናል፡፡ (ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ)

Sunday, January 17, 2016

ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማሪያም ደሳለኝ

January 16, 2016
በዛልኝ ፀጋው ከአዲስ አበባ
ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማሪያም ደሳለኝ፣
ይህን ደብዳቤ ለመጻፍ ያነሳሳኝ ዋናው ምክንያት በአሁን ጊዜ በብዙ ኢትዮጲያዊያን ላይ የሚፈጸመውን ግድያ፣ ግፍ፣ መከራና ሰቆቃ በመመልከት ከምንም ነገር በላይ የአገራችን የኢትዮጲያ ቀጣይ  ሁኔታ ስላስጨነቀኝ ነው።
Hailemariam-PM1-300x282አቶ ኃይለማሪያም፣ እርስዎ ወደስልጣን  ሲወጡ አገራችን የተሻለ አስተዳደር ታገኛለች ብለው ብዙ ተስፋ አድርገው ከነበሩት ኢትዮጲያዊያን መካከል አንዱ ነኝ። ለዚህም ምክንያቶች ነበሩኝ። አንደኛ እርሰዎ እግዚአብሄርን የሚፈሩ ሰው ነዎት ሲባል በመስማቴ፣ ሁለተኛ በትምህርት ባገኙት ችሎታዎ በራሰዎ የሚተማመኑና የሚያምኑበትን ለመናገር ወደኋላ አይሉም ብየ በማሰቤ፣ ሶስተኛ በትምህርት ቤት በነበሩበት ዘመንዎ ያዩት የነበረው የተማሪወች እንቅስቃሴ ለአጠቃላይ ህዝብ መብት መከበር እንጅ በዘር ላይ ያልተመሰረተ ስለነበር፣ እርሰወም የዘር ፖለቲካን እንደዋና መርህ አይቀበሉም ብየ መገመቴ፣ አራተኛ እነ አቶ መለስ የሚቃወሟቸውን ሁሉ፣ የረሳቸውን ጓደኞች ሳይቀር፣ እያጠፉ ለሰው ህይወት ብዙም ሳይጨነቁ ወደ ስልጣን ሲመጡ፣ እርሰዎ ግን ወደ ስልጣን አመጣጠዎ የተለየ ነው ብየ በመገመቴ ነው። ይህ አመለካከቴ ከመጠን በላይ በጎ ነገር ከመጠበቅ የተነሳ መሆኑን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተረዳሁ መጣሁ።
እኔ ተስፋ ሳደርግ፤ ብዙ ኢትዮጲያዊያን ግን የእርሰዎ ጠቅላይ ሚንስቴር መሆን፣ ስልጣኑንና፣ ጦሩን፣ የስለላ ድርጅቱንና  ኢኮኖሚውን ህውሃት እስከተቆጣጠረው ድረስ፣ ለውጥ እንደማያመጡ ሲናገሩ ነበር። በትክክልም እርሰዎ አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ እንዳሉ መገንዘብ ቻልኩ። ሆኖም ግን አሁንም አገሪቱን ወደ ከፋና የማትወጣበት ችግር ወስጥ ከመግባቷ በፊት፣ በታሪክም ተወቃሽ እንዳይሆኑ፣ ህዝቡን ይዘው ማድረግ የሚችሉትን መጠቆም እወዳለሁ።
የወያኔ መንግስት ባመጣው በዘር ከፋፍሎ አስተዳደር፣ በገዥው መንግስት መሪነት፣  በህዝቡ መካከል ይዘራ የነበረው የዘርና የጥላቻ ፖለቲካ፣  ከሃያ አራት አመታት በላይ በዘለቀው ገደብ የሌሌው የመብት ረገጣና የንጹሃን ግድያ ጋር ባንድ ላይ ሆኖ  በፈጠረው ብሶት፣ የህዝብ አመጽ ገንፍሎ እየመጣ ነው። ይህም የአገራችንን የወደፊት እጣ ምን ሊሆን እንደሚችል ማወቅ አስቸጋሪ አድርጎታል። እርስወ በዘር ፖለቲካና ትእቢት በተሞሉና፣ የህዝብ ሃብት በሚዘርፉ ወያኔወች ተተብትበው በመታሰርዎ ኢትዮጲያን በዲሞክራሲያዊ መንገድ መምራት እንደማይችሉ ኢትዮጲያዊ ሁሉ ያውቃል። ሆኖም ግን አገራችንን ከከፋ ጥፋት ለማዳን አሁንም ማድረግ የሚችሏቸው ነገሮች አሉ፣
  1. የህዝቡን ስቃይና መከራ ለማየት ህሊናዎን ይክፈቱ፣
  2. የመብት ጥያቄ የሚያነሱትን ኢትዮጲያዊያን ጠላት አድርጎ መመልከትዎን አቁመው ለአገራቸው እንደሚያሰቡና በአገራቸው ጉዳይ እኩል ባለድርሻ መሆናቸውን ይቀበሉ፣
  3. የመንግስት ሃይል በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የሚያደርገውን ዘግናኝ ግድያ ባስቸኳይ ያስቁሙ፣
  4. የታሰሩትን የፖለቲካ እስረኞችና ጋዜጠኞች በመፍታት፣ ሁሉንም ለአገሪቱ ባለድርሻ የሆኑትን የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የሃይማኖት መሪወች፣ የዜጎች ወይም ማህበራዊ ድርጅቶች መሪዎችና ያአገር ሽማግሌወች የሚካፈሉበት አገር አቀፍ ጉባኤ በመጥራት፣ ጉልበት ሳይሆን የህግ የበላይነት የሚመራበት ሁሉን ኢትዮጲያዊ የሚወክል መንግስት እንዲቋቋም ይርዱ፣
  5. ይህን ማድረግ የማያስችለወት ሁኔታ ካለ ግን፣ ለኢትዮጲያ ህዝብ ችግረዎን በግልጽ አሳውቀው ስልጣንወን ይልቀቁ። ይህን በማድረግ ለእግዚአብሄር፣ ለኢትዮጲያና ለኢትዮጲያ ህዝብ መታመነዎን ያሳያሉ።
ይህን መልዕክቴን በቀና ልቦና እንደሚያዩልኝ ተስፋ አደርጋለሁ።

በዛልኝ ፀጋው
አዲስ አበባ

Friday, January 8, 2016

Food crisis looming in Ethiopia after worst drought in 50 years

January 8,2016

Tekle Birhan clutched her malnourished infant son as she waited to get a food supplement and treatment at an Ethiopian health clinic in early December. It was their third trip in as many months to the facility, located about an hour's walk from her family farm that has seen almost no rain since July.
The worst drought in 50 years is eroding harvests of everything from corn to sorghum across Ethiopia, compounding a food shortage for a country where 30 percent of the population subsists on less than $1.25 a day. Already sub-Saharan Africa's biggest wheat consumer, Ethiopia will need $1.1 billion to buy food for more than 18 million people this year, according to a report by the government and humanitarian partners including theUnited Nations.
"Because of the drought there is crop failure, so we don't have any food," Tekle, 30, said in an interview at a packed clinic in the Hintalo Wejerat district of the Tigray region. As her 18-month-old son nibbled on a cookie, Tekle said that the pulse, barley and wheat crops on her family farm got almost no moisture in July, and the normally wet month of August was dry.
Ethiopian droughts have become more frequent and severe in the past decade, and a lack of rain from El Nino weather patterns is fast becoming a problem in many parts of Africa. Zimbabwe, Zambia and South Africa have reported failed corn crops. Ethiopia, among the world's poorest countries, will see the number of people that need food aid almost double this year. The nation has historically struggled with hunger, including in the 1980s, when famine and civil war left hundreds of thousands of people dead.
Ethiopia, which is the continent's most-populous nation after Nigeria, is already buying more grain, purchasing 1 million metric tons of wheat in a tender announced in October. That's about the same as it usually procures in an entire season. The country will need about another 500,000 tons in the next few months to replenish stockpiles, said Qaiser Khan, program leader for the nation at the World Bank, which is helping fund the grain purchases.
Farmers in Ethiopia usually harvest two grain crops a year, and problems started during the smaller "belg" season, when rains were about half the average from March to May. Erratic precipitation throughout the summer mean that the main "meher" harvest in most eastern areas also will be well-below average, according to the U.S. Agency for International Development's Famine Early Warning Systems Network. The country is normally Africa's third-largest grain producer, after Nigeria and Egypt.
"It's a really scary situation," Mario Zappacosta, an economist at the U.N.'s Food & Agriculture Organization, said in an interview from Juba, South Sudan. "In part of the country, there were two bad seasons in a row."
Ethiopia, with almost 97 million people, is just finishing up the harvest in some drought-hit areas, so shortages will probably be most severe from March or April, when stockpiles are depleted, Zappacosta said. Wheat imports into the nation will more than double to a record 2 million tons this season, the U.S. Department of Agriculture forecasts.
Near the border of Ethiopia's low-lying, arid Afar region, Abraha Haftu, 39, said he is facing a dry rainy season for a fourth year, and water shortages are adding to a lack of food supplies. Faced with crop failure, his family will once again have to count on the Productive Safety Net Program, an aid project run by the World Food Programme, he said.
"Water is very critical, as well as food," he said, waiting in line at a government food-distribution warehouse in Hintalo Wejerat. "The government is trying, but some of the water sources are dry."
Dried-out pastures have also killed off livestock, with 200,000 animals estimated to die in 2015 and an additional 450,000 this year, according to the U.N. That's helping push up the food-import bill, putting more strain on the country's already depleted foreign currency reserves, said Clare Allenson, an Africa-focused analyst at Eurasia Group, a Washington-based research and consulting firm.
"There's already a lack of dollars available to the private sector," Allenson said. "The livestock sector is really suffering, the same for milk and vegetables. This has led to major food-price inflation."
Ethiopia has improved its defenses after previous famines. Better infrastructure, a growing economy, access to international aid and years of peace mean the country is more prepared to cope with crop failures than in the 1980s, FAO's Zappacosta said.
The amount of international aid dollars available this year is likely to be stretched, with many crises cropping up around the world. The U.N. and humanitarian agencies released an appeal last month for a record $20.1 billion in funding, citing crisis situations in 27 countries.
"There are so many other emergencies in the world, and donors will have to decide where to put their money," Zappacosta said. "There is some doubt that Ethiopia can pop up as a priority when you have Syria, South Sudan, Central African Republic and many other places in the world in bad situations."

Saturday, January 2, 2016

“መፍትሄ ያጣው የቡዳ ፖለቲካችን” – ዶ/ር መረራ ጉዲና

January 2,2016
gudina zehabesha
 (“የኢትዮጵያ የታሪክ ፈተናዎች እና የሚጋጩ ህልሞች” በሚል ርዕስ አንጋፋው ፖለቲከኛና የፖለቲካ ሣይንስ ምሁር ዶ/ር መረራ ጉዲና ሰሞኑን ለንባብ ካበቁት ሁለተኛ መጽሐፋቸው የተቀነጨበ

… የቡዳ ጉዳይ በሀገራችን ባሕል ውስጥ የታወቀ ስለሆነ ለማስረዳት ዝርዝር ውስጥ አልገባም፡፡ ቡዳና ፖለቲካችንን ምን አገናኛቸው ለሚለው ጥያቄ ግን ተገቢ መልስ መስጠት ስለአለብኝ አንዳንድ ጭብጦችን ላስቀምጥ፡፡ ተረቱ እንደሚለው፣ አንድ ቡዶችን ለይቶ የማያውቅ ሰው፣ የቡዶች መንደር ይደርስና፣ “እዚህ አካባቢ የቡዶች መንደር አለ ይባላል፣ የትኛው ነው” ብሎ ራሱን፤ ቡዳውን ይጠይቀዋል፡፡ ቡዳው ሰው፣ “ቡዶች የምንባለው እኛው ነን” ለማለት ድፍረት ስላጣ፣ “እኛ እዛ ማዶ ያሉት ናቸው እንላለን፣ እነሱ ደግሞ እኛን ይሉናል” አለ ይባላል፡፡

ላለፉት አርባ ዓመታት ለውጥ ለመምጣት ከአንድ ትውልድ በላይ ቀላል ያልሆነ መስዋእትነት ተከፍሎዋል። የሀገራችን ፖለቲካ ባለህበት እርገጥ ከመሆን፣ አንዳንዴ ደግሞ የኋሊት ከመሄድ አላለፈም፡፡ ሌሎች የአፍሪካ ሀገሮች ለፀረ – ቅኝ አገዛዝ ትግል ከከፈሉት በላይ ሀገራችን ውድ ዋጋ ከፍላለች፣ የታሰበው ለውጥ ግን አልመጣም፡፡ እዚህ ላይ ዋናው ጥያቄ ለሀገራችን ፖለቲካ ምስቅልቅል ጉዞ ኃላፊነቱን የሚወስደው ማነው? የሚለው ነው። ቢያንስ አንዱ በሌላው ላይ ጣት ከመቀሰር አልፎ የየድርሻችንን እንኳ እንውሰድ ሲባል አይታይም፡፡ እንደቡዳው፤ ስህተት የሠራሁት እኔ ነኝ ከማለት ይልቅ፤ አጥፊዎች እነዛ ናቸው ማለት ይቀላል፡፡ የአንድ ትውልድ ምርጦችን ያለርህራሄ የጨፈጨፈው መንግሥቱ ኃይለማርያም እንኳ “ሰው ይቅርና ዝንብ አልገደልኩም” ነበር ያለው፡፡ ተባባሪዎቹ የነበሩ የደርግ ባለሥልጣናትም ያንን አስከፊ ግፍ የፈጸምነው “የሀገር ፍቅር ያንገበገበን ወታደሮች ነበርን” እያሉ መጽሐፍ እየጻፉ ነው፡፡ የጥፋት ኃላፊነቱንም በሌሎች ላይ እየደፈደፉ ነው፡፡

ቢያንስ ብዙዎቹ በድንቁርና ለጨፈጨፉዋቸው ዜጐች ኃላፊነቱን ለመውሰድ አልተዘጋጁም፡፡ እውነቱን ለመናገር እኔም ባለፈው ጊዜ በጻፍኩት መጽሐፌ ላይ የነገሮችን ሚዛን ለመጠበቅ በጣም አስቸግሮኝ እንደነበረ አስታውሳለሁ። ለአብነት፤ የቀድሞ የመኢሶን ጓዶቼ ከኢሕአፓ ጋር አመሳሰልከን የሚል ቅሬታ እንዳላቸው ነግረውኛል። ታሪክ ፀሐፊዎች ስለ አንድ ድርጊት እርግጠኛ ሆነው መጻፍ ያለባቸው የድርጊቱ ተሳታፊዎች ሲሞቱ ነው የሚሉት የገባኝ አሁን ነው፡፡ አንድ ቀን ከቀድሞ የሕወሓት አመራር አባል ጋር ስለዚህ ጉዳይ አንስተን ስናወራ ለተሠሩት ስህተቶች የኃላፊነት ደረጃ ለድርጅቶች ስጥ ብትለኝ ደርግ አንደኛ፣ ሕወሓት ሁለተኛ፣ ኢሕአፓ ያንተ ድርጅት ስለሆነ ነው ወንጀሉን ያስነሳከው” አለኝ፡፡ የቀልድም ይሁን፤ የምር አስተያየቱ ቢያናድደኝም፣ ገርሞኛል፡፡ በእኛ ትውልድ ስላየናቸው የአፄ ኃይለሥላሴ፣ የደርግና የኢሕአዴግ መንግሥታት የትኛውን ትመርጣለህ ቢባል፣ የየዘመኑ ተጠቃሚ ያለምንም ጭንቀት እራሱ ተጠቃሚ የነበረበትን ሊመርጥ እንደሚችል ይገመታል። በሕዝብ ደረጃ ሲታሰብ ግን፤ እንደጊዜው ሁኔታ ሊታይ እንደሚችል አያጠራጥርም፡፡

ከቀይ ሽብር በኋላ፣ አብዮቱ የደርግ መንግሥት ጭፍጨፋ እየመረረው ሲመጣ ብዙ ወጣቶች፤ “ተፈሪ ማረኝ፣ የደርጉ ነገር ምንም አላማረኝ” ሲሉ መስማቴን አስታውሳለሁ፡፡ ይህ ምርጫ እንደየ ማህበረሰቡም ሊለያይ ይችላል፡፡ ኦሮሚያና ደቡብ ውስጥ፣ ከዝንጀሮ ቆንጆ…ቢሆንም የደርግ መንግሥት ሊመረጥ ይችላል፡፡ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ውለታ ይሁን፣ የደርግ መንግሥት፣ የመሬት አዋጅ በእነዚህ አካባቢዎች እስከ ዛሬም ድረስ እጅግ በጣም ሰፊ ድጋፍ አለው፡፡ የቡዳ ፖለቲካችንን ከሁሉም በላይ አስቸጋሪ የሚያደርገው ሁሌም ጥፋተኞች እኛ ሳንሆን እነዛ ናቸው ብለን ስለምንደርቅ ነው፡፡ እዚህ ላይ ፈረንጆች የሚበልጡን በሁለት መሠረታዊ ጉዳዮች ነው፡፡

አንደኛው፣ ለነሱ ዛሬ ለደረሱበት ደረጃ ጥፋት መቀበልን እንደሞት አያዩትም፡፡ ሁለተኛ፤ ሥልጣንን የሙጥኝ በማለት አጥፍቶ መጥፋትን ከባህላቸው አስወግደዋል ወይም የኋላቀሮች አስተሳሰብ አድርገውታል፡፡ ቢያንስ ከሂትለር ወዲህ የአብዛኞቹ ጉዞ በዚህ አቅጣጫ ነው፡፡ ሦስተኛው፣ ፖለቲካቸው ሰጥቶ መቀበል ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ሁሉንም አግኝ ወይንም ሁሉንም እጣ (Zero –sum-game) የሚባለውን ፖለቲካ ከልብ እየተው መጥተዋል፡፡ ይበልጥ ደግሞ ከሥልጣን በኋላ፣ ጥሩ ኑሮ መኖርም፣ ክብር ማግኘትም እንደሚቻል አውቀዋል፡፡ እንደውም ከሥልጣን በኋላ ያለጭንቀት የተደላደለ ኑሮ መኖር እንደሚቻል ያውቃሉ፡፡
ኦባማ በአፍሪካ ኅብረት ንግግሩ የአፍሪካ መሪዎችን ለማስተማር የሞከረው ይህንኑ ነው፡፡ ትምህርቱ ገብቶት ይሁን፤ በተለመደው የኢሕአዴግ ባለሥልጣናት የማስመሰል ፖለቲካ፤ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትርም ሲያጨበጭብ አይቻለሁ፡፡

“ከአገዛዝ ወደ ነፃነት የምንሸጋገርበት ትግል ላይ ነን”

January 2,2016
ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፤ የሰማያዊ ፓርቲ ሊ/መንበር
yilkal
አለማየሁ አንበሴ
የሰማያዊና ኦፌኮ ፓርቲ አባላትና አመራሮች መታሰራቸውን ሰማያዊ ፓርቲ ያወገዘ ሲሆን፤ “አሁን የፓርቲ ፖለቲካ የምናደርግበት ጊዜ ላይ አይደለንም፤ ከአገዛዝ ወደ ነፃነት የምንሸጋገርበት ትግል ላይ ነን” ብለዋል የፓርቲው ሊ/መንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፡፡
የሰማያዊ አመራሮች ባለፈው ረቡዕ በፅ/ቤታቸው በሰጡት መግለጫ፤ በኦሮሚያ ክልል የተፈጠረውን ተቃውሞ ተከትሎ ዜጎች መገደላቸውንና በርካቶች መታሰራቸውን በመጥቀስ “መንግስት ፋና ወጊ የሆኑትን ተራ በተራ እየለቀመ የእሳት እራት እያደረጋቸው ነው” ሲሉ ወቅሰዋል፡፡
የፓርቲው ልሳን የሆነው የ“ነገረ ኢትዮጵያ” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ፣ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው፣ የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረው ዮናታን ተስፋዬ፣ የፓርቲው አባላት፡- ቴዎድሮስ አስፋው፣ ዳንኤል ተስፋዬ፣ ኤርሚያስ ፀጋዬና ፍሬው ተክሌ መታሰራቸውን የጠቆመው ሰማያዊ፤ የታሰሩት አባላት ፍ/ቤት ቀርበው፣ ፖሊስ በሽብር ወንጀል እንደጠረጠራቸው በመግለፅ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸዋል ብሏል፡፡
በቅርቡ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ በኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር ዙሪያ ለፓርላማ ያደረጉትን ንግግር የተቹት የፓርቲው ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል፤ “ጠ/ሚኒስትሩ  ለፓርላማ ባደረጉት ንግግር፤ ኢትዮጵያውያን የሱዳንን ድንበር የደፈሩ አስመስለው ዜጎችን “ሽፍቶች” በማለት የማይረሳ ታሪካዊ የክህደት ምስክርነት ሰጥተዋል” ሲል ብለዋል፡፡
ምንጭ – አዲስ አድማስ