Thursday, March 28, 2013

ሰበር ዜና "ባለስልጣናት በሃብት የተንበሸበሹ ናቸው::" የሙስና ኮሚሽን ሰራተኞች

byMINILIK SALSAWI (ምንሊክ ሳልሳዊ)



በወያኔው የባህር ዳር ስብሰባ ላይ ወይዘሮ አዜብ መስፍን የባለቤቴ ደሞዝ 6000 ብር ሲሆን ተቆራርጦ የሚደርሰው 4000 ብር ነው በማለት መለክቱ በውል ያልታወቀ ምናልባት ራሳቸውን ከሙስና እናትነት ለማውረድ እና መጪው ተተኪ የወያኔ ትውልድ ተጠያቂ እንዳያደርጋቸው ለማስፈራራት የተጠቀሙበት ብልሃትይሁን አይታወቅም ሆኖም በአለም አቀፍ ደረጃ የሙስና እናት ተብለው የሚታወቁት ወይዘሮ ተናገሩ ...የሚሰማ የለም::
ይህ እኮ የኢትዮጵያ ሃብት ብቻ አይደለም በእርዳታ በብድር እንዲሁም በተለያዩ ቢዝነሶች የሚገኙ ገንዘቦች ናቸው :: ከብሄራዊ ባንክ እጅ በእጅ የተዘረፉ አይደሉም::
የሙስና ኮሚሽን ጥናት እና ምዝገባ ግን የሚለው ከእሳቸው የተለየ ነው ያንብቡት::

ባለፉት 21 አመታት የከበሩ ባለስልጣናት ስም ዝርዝር ከሙስና ኮሚሽን ምዝገባ ክፍል
የውስጥ አዋቂ ምንጮች ባደረሱን ዘገባ መሰረት እንደሚከተለው ይቀርባል::
ይህ በውጭ አገር የተቀመጠ እና በሃገር ውስጥ በተለያዩ መንገዶች የተመዘገቡ አካውንቶች
እና ንብረቶች ዝርዝር ግምት ያካተተ ሲሆን በቤተስቦቻቸው ስም የተመዘገቡ ማናቸውንም
ነገር አይጨምርም::
-ሟች አቶ መለስ ዜናዊ ..... 4.5ቢሊዮን ዶላር
-ወ/ሮ አዘብ መስፍን....... 4.1 ቢልዮን ዶላር
-አቶ ስብሃት ነጋ .........3.8 ቢልዮን ዶላር
-ሳሞራ የኑስ............3.6 ቢሊዮን ዶላር
-ባጫ ደበሌ...........3.4 ቢሊዮን ዶላር
-ስዩም መስፍን...........3.3 ቢሊዮን ዶላር
-አባዱላ ገመዳ..........3.33 ቢሊዮን ዶላር
-በረከት ስምኦን........3.22 ቢሊዮን ዶላር
-አቶ አባይ ጸሀዬ.......2።9 ቢሊዮን ዶላር
-ካሱ ኢላላ...........2.8 ቢልዮን ዶላር
-ብርሃነ ገብረክርስቶስ......2.8 ቢልዮን ዶላር
-አርከበ እቁባይ.........2.4 ቢልዮን ዶላር
-ጂነዲን ሳዶ.........2.34 ቢሊዮን ዶላር
-ግርማ ብሩ..........2.0 ቢሊዮን ዶላር
-አባይ ወልዱ-ወ/ሮ ትርፉ ኪ/ማ...2.0 ቢሊዮን ዶላር
-ሰሎሞን እንቋይ.......1.8ቢሊዮን ዶላር
-ታደስ ሃይሌ..........1.8 ቢልዮን ዶላር
-ዶ\ቴዎድሮስ ሃጎስ.......1.8 ቢሊዮን ዶላር
-አቶ አዲሱ ለገሰ.......1.8 ቢልዮን ዶላር
-አቶ ንዋይ ገብረአብ... 1.2 ቢሊዮን ዶላር
-አቶ ኩማ ደመቅሳ.....1 ቢሊዮ ዶላር
-አቶ ደመቀ መኮንን....800 ሚሊዮን ዶላር
- አቶ ድሪባ ኩማ.....600 ሚሊዮን ዶላር
-አቶ ሬድዋን ሁሴን.....580 ሚሊዮን ዶላር
- አቶ ሽፈራው ሽጉጤ....400 ሚሊዮን ዶላር
-ዶ/ደብረጺሆን ገ/ሚ.....240 ሚሊዮን ዶላር
-አቶ አባዲ ዘሙ........200 ሚሊዮን ዶላር
-አቶ ወርቅነህ ገበየሁ......150 ሚሊዮን ዶላር
ይቀጥላል...
ዝርዝሩ የሚቀጥል ሲሆን በሚቀጥለው ጹሁፍ ባለስልጣናት ከነጋዴዎች ጋር ተሻርከው እየሰሩ
ስላለው ቢዝነስ ሰፊ ዘገባ ይዘን እናቀርባለን::ይከታተሉን::

No comments: