Wednesday, January 22, 2014

አዲስ እየተሰራ ያለው የቡሻና ባእታ ለማርያም ገዳም ለጥምቀት እለት በእሳት ጋየ

January22/2014

 ጥር 10 ቀን 2006 ዓ.ም ታቦተ ሕጉ ወደ ባሕረ ጥምቀት ከወጣ በኋላ ከሆሳዕና ከተማ 30 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው እና አዲስ በመሰራት ላይ ያለው የቡሻና በአታ ለማርያም ገዳም

በአፅራረ ቤተ ክርስቲያን እንዲህ በእሳት ወድሟል ፡፡በሃገሪቱ ውስጥ ሃይማኖታዊ ሂደቶች በህገ እግዚአብሄር ደንብ እንዲጓዝ የማያደርገው ይሄው የወያኔ መንግስት እንደነዚህ አይነቶች ታሪካዊ ገዳማት እና መስኪዶች  እንዲጠፉ በማድረግ ያላሰለሰ ጥረቱን በማድረግ ቀጥሎአል ።በሃገራችን ኢትዮጵያ  በዚች ሃገር የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት የተሰነዘረው ጥቃት የትየለሌ ነው  ፡፡ በየቀኑ ሶቆቃ በየቀኑ ለቅሶ በየቀኑ መጥፎ ልብን የሚሰበር ዜና እየተነገረ እና እመንቱን ከህብረተሰቡ ልብ ዘንድ ለማውጣት ታቅዶ የተነሳ መንግስት መሆኑን ይታወቃል ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት የአማራው ህዝብ ብቻ መስሎአቸው የሚዘክሩት የወያኔ ባለስልጣናት እና አመራር አካላቶች  ኦርቶዶክስ ከአማራው ኢጅ መንምኖ ወጥቶአል ሲሉ መናገራቸው የሚታወስ ነው ከዚህም በፊት አቦይ ስብሃት ይህንን ቃል በድጋሚ መናገራቸውን ይታወሳል ።


No comments: