Tuesday, April 2, 2013

አማርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያንን ማፈናቀል የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው (ሸንጎ)
መግለጫ
የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ (ሸንጎ)
Click here for PDF
ህወሀት/ኢህአዴግ በህዝባችን ላይ የጫነው የጎሳ ፖለቲካ አስከፊ ገጽታው ላለፉት 22 አመታት በግልጽ እየሰፋ መጥቷል። የአንዱ ቋንቋ ተናጋሪ ከሌላው ጋር፣ የአንዱ አካባቢ ነዋሪ ከሌላውEthiopian People's Congress for United Struggle (Congress) ጋር በአይነ ቁራኛ፣ በአጥፊና ጠፊነት እንዲተያይ አድርጓል። በዚህም የተነሳ የጎሳ ግጭት እጅግ ተስፋፍቷል። የህዝብ ህይወት እና ንብረትም በሰፊው ጠፍቷል። የዜጎች የተረጋጋ ህይወትም ተናግቷል። ይህ አጥፊ ፖሊሲም በአስቸኳይ ካልተገታ ቀጣይና ምስቅልቅል ቀውስን እንደሚወልድ ግልጽ ሲሆን የዚህንም ቀውስ መጨረሻ ምን ሊሆን እንደሚችል መገመት እጅግ ይዘገንናል። ይቀጥላል…
 

No comments: