Thursday, October 30, 2014

ገዢው ፓርቲ ንፁሀን የፖለቲካ አመራሮች ጋዜጠኞችና ጦማሪያንን በደል ለማሳጠር እንዲቻል አንድነት ፓርቲ መላው ኢትዮጵያ ህዝብ እንዲነሳ ጥሪ አቀረበ

October 30,2014
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ዛሬ በጽ/ቤቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ፡፡
ፓርቲው በሰጠው መግለጫ ገዢው ፓርቲ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለሥርዓቱ ያሰጉኛል የሚላቸውን ንፁሀን የፖለቲካ አመራሮች፣ ጋዜጠኞችና ጦማሪያንን በህገ ወጥ መንገድ ክስ መስርቶ ማሰሩ ሳያንስ ኢሰብአዊ በሆነ መንገድ በእስር ቤት እያሰቃያቸው ይገኛል፡፡ ፓርቲው ይህንን የበደል ዘመን ለማሳጠር እንዲቻል መላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲነሳ ጥሪ እናቀርባለን ብሏል፡፡
997075_720293321388938_6063689389032781179_n
1920081_720292178055719_7443225194049807735_n
10392406_720292508055686_6642885533482986101_n10521791_720292608055676_1244395237942149339_n


No comments: