![](https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgg511b5N6M0sZHt9hzPDVj_1u9pq1vamrqWA2ujkTWbW6SEPGF2muWxJ3u5VBIyM9X2V4QLQlxPFmc5qpplv2euW6vuaNyITBnejx0zCd44KxI33R84LOcCux2vcscLJNv1MTpM25ZI4M/s1600/534225_10151791539149743_903822208_n%5B1%5D.jpg)
ሆኖም ግን ለአርባምንጭ ሰላማዊ ሰልፍ በቅስቀሳ ላይ መሰማራቷ ያልተወደደላት መኪና እንቅስቃሴዋን ለመግታት ከ6 የቱሪስት መኪናዎች ተለይታ 4ቱም ጎማዎቿ ተንፍሰው ተገኙ ለሴቻ ወረዳ ፖሊሶች ሪፖርት ቢደርሳቸውም የበላይ አካል ካላዘዘን መጥተን ልንመለከት አንችልም የሚል ምላሽ በመስጠት የአለቆቻቸውን ትዕዛዝ እየተጠባበቁ ሲሆን የሰው ልጆችን ለመርዳት እና የፖሊስ ሃይል ልኮ ችግሩን ለመቅረፍ የሚያደርግ ግብረ ሃይል አለመኖሩን የሚያሳይ መጥፎ የመንግስት ገጸ ባህርይ ነው ሲሉ አባሎቹ ተናግረዋል፡፡
No comments:
Post a Comment