Sunday, August 4, 2013

የወያኔ ደህንነቶች የአንድነት ፓርቲ የመቀስቀሻ መኪና ከስራ ውጭ አደረጉ!


የወያኔ ደህንነቶች እና አባሎች ለሊቱን በኢህአዴግ ደህንነቶች የመቀስቀሻ የተዘጋጀችዉን የሰሌዳ ቁጥሩ 39400 አዲስ አበባ የሆነው ላንድ ክሩዘር ቶዮታ መኪናቸው አራቱም ጎማ የተነፈሰባቸው ሲሆን የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ጉዳዩን ለአርባምንጭ ከተማው አስተዳደር አሳውቀው የተነፈሰውን ጎማ ጥገና እንዲያገኝ በማድረግ ቅስቀሳ ሊጀምሩ ቅድመ ሁኔታዎችን አጠናቀዋል፡፡

ሆኖም ግን ለአርባምንጭ ሰላማዊ ሰልፍ በቅስቀሳ ላይ መሰማራቷ ያልተወደደላት መኪና እንቅስቃሴዋን ለመግታት ከ6 የቱሪስት መኪናዎች ተለይታ 4ቱም ጎማዎቿ ተንፍሰው ተገኙ ለሴቻ ወረዳ ፖሊሶች ሪፖርት ቢደርሳቸውም የበላይ አካል ካላዘዘን መጥተን ልንመለከት አንችልም የሚል ምላሽ በመስጠት የአለቆቻቸውን ትዕዛዝ እየተጠባበቁ ሲሆን የሰው ልጆችን ለመርዳት እና የፖሊስ ሃይል ልኮ ችግሩን ለመቅረፍ የሚያደርግ ግብረ ሃይል አለመኖሩን የሚያሳይ መጥፎ የመንግስት ገጸ ባህርይ ነው ሲሉ አባሎቹ ተናግረዋል፡፡
ለሊቱን በኢህአዴግ ደህንነቶች የመቀስቀሻ መኪናቸው አራቱም ጎማ የተነፈሰባቸው የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ጉዳዩን ለአርባምንጭ ከተማው አስተዳደር አሳውቀው የተነፈሰውን ጎማ ጥገና እንዲያገኝ በማድረግ ቅስቀሳ ሊጀምሩ ቅድመ ሁኔታዎችን አጠናቀዋል፡፡ለአርባምንጭ ሰላማዊ ሰልፍ በቅስቀሳ ላይ መሰማራቷ ያልተወደደላት መኪና እንቅስቃሴዋን ለመግታት ከ6 የቱሪስት መኪናዎች ተለይታ 4ቱም ጎማዎቿ ተንፍሰው ተገኙ ለሴቻ ወረዳ ፖሊሶች ሪፖርት ቢደርሳቸውም የበላይ አካል ካላዘዘን መጥተን ልንመለከት አንችልም የሚል ምላሽ በመስጠት የአለቆቻቸውን ትዕዛዝ እየተጠባበቁ ነው፡፡

No comments: