
ሆኖም መንግስት ስልጣኔን ሊያሳጡኝ ይችላሉ ብሎ የሚጠረጥራቸውን ሰዎች በተለያዩ የፈጠራ ክስ እና በአላስፈላጊ የሆነ ሰበአዊ መብት እረገጣ መቀጠሉን እና ብዙሃኑን ህብረተሰብ አሸባሪ እያለ መጥራት ከጀመረ 7ኛ አመታትን አስቆጥሮአል ።ይህ በእንዲህ እንዳለ ለዚህ ስብሰባ ተጋባዥ ይሆናሉ ተብሎ ከሰማያዊ ፓርቲ ስም ዝርዝራቸው ለፖሊስ ኮሚሽን እንዲቀርብ የተደረጉት ይገኛሉ ከዚህ ጥሪ ተከትሎ ግን ምን ሊመጣ እንደሚችል መገመት አስቸጋሪ ሆኖአል ።
1. ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት (የፓርቲው ሊቀመንበር)
2. አቶ ስለሺ ፈይሳ (የፓርቲው ም/ሊቀመንበር)
3. አቶ እንዳሻው እምሻው በመሆን ለውይይቱ አዲስ አበባ ፖሊሰ ኮሚሽን ይገኛሉ፡፡ መንግስት ለምን ጥሪውን በአስቸክውይ ሊያደርገው ወሰነ ሰሞኑንስ መንግስት የጠራውን ስብሰባ ለምን በሌላ ጊዜያት ሊቀይረው አለወሰነም ፣የተቃዋሚዎቹን የስብሰባ ጥሪ ተመልክቶ ለምንስ መንግስት በእለቱ እንዲወሰን አጸደቀ የሚሉት እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችም እየተነሱ ይገኛሉ በውይይቱ ሰአትም ሊጠየቁ ይችላሉ ተብሎ ይገመታል!
No comments:
Post a Comment