Saturday, February 8, 2014

    ወያኔ ኢሕአዴግ ኢትዮጵያን በሀይል መግዛት ሕዝብን በአፈናና በእንግልት ማሰቃየት ከጀመረ ሀያ ሁለተኛ ዓመቱን ለማክበር ባለበት በዚ ጊዜ በኢትዮጵያ ላይ ብዙ ለውጦች እንዳመጣ እና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ወደ ተሻለ የእድገት ደረጀ እያመራ እንዳለ የሕዝቡም የኖሩ አቀጣጫ እንደተለወጠ አፉን ሞልቶ ሲናገር እንስመዋለን ወያኔ ኢሕአዴግ የፖለቲካ ስልጣኑን ለማስረዘመ ይህንን ይበል እንጅ ሀቆ ግን ይህ አይደለም በኢትዮጵያ ላይ የሚደረጉ አለም ዓቀፍ ጥናቶች እና አሀዞች እንደሚያሳዩት ወያኔ በስልጣን በቆየባቸው በእነዚህ ሁለት አስር ዓመታቶች በአገሪቷ ላይ አስከፊ ድህነት እንደሰፈነ ፣ የስራ አጥ ቁጥር እንዳሻቀበ እና ፣ ሰበዓዊ እና ፣ ዲሞክራሳዊ መብቶች ክብር አልባ ሆነው ፣ የገአሪቷ ዜጕች የኖሮ ደረጃ ከቀነ ወደ ቀን እንዳሽቆለቆለ ነው::

      ወያኔ ኢሕአዴግ በሀገሪቷ ላይ አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ እንደል ይለፍልፍ እንጂ አሁንም እየታየ ያለው ሀቅ ግን በአገሪቷ ላይ የአንድ ብሔር ብቻ የበላይነት የሚነጸባረቀበት መሪዎች የፖለቲካ ስልጣንን ለግል ጥቅም ማካበቻ የሚጠቀሙበት ዘረኛ እና ጨቆኝ ስርዓት የነገሰባት አገረ አንዶ ኢትዮጵያ ናት :: ይህንንም ብልሹ እና አስከፊ ስርዓት የሚቃወሞ እና የሚተቹ ሰዎች በማን አለብኝነት በወያኔ የግፍ በትር በየእስር ቤቱ በስቃይ መከራ  እየተንገላቱ እንደሚገኙ እና አብዛኛውም የአገሪቱ ሕዝቦች የተበላሸው የወያኔ ስርዓት በፈጠረው የኖሮም ሆነ የፖለቲካ ጫና በመሸሽ አገራቸውን ትተው ለስደት እና ለመከራ ሲዳረጉ የአብዛኞችም ሕይወት ያሰቡበት ሳይደርሱ አልፉል :: መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ኢትዮጵያ ሕዝብ በብዛት ከሚሰደድበት አገር ተርታ እንደምትመደብ እና ወያኔ አገሪቱን ወደተሻለ የእድገት ደረጃ እየመራ እንዳለ ይናገር እንንጂ አገሪቷ ግን ከታች ካሉ የደሃ አገሮች ግንባር ቀደም እንደሆነች እና አገሪቷ ወደመጥፎ አቅጣጫ እያመራች እንዳለነወ የሚያመለክተው::

  የዜጎች የመብት እረገጣ ፣ አፈና ፣ስቃይ  ከመቼውም በላቀ ጊዜ ላይ ይገኛል:: አገሪቷም በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ናት:: ለዚህም ነው የኢትዮጵያ ፊዲራላዊ አነድነት መድረክ መጋቢት 17 ቀን 2005 የአገሪቱን ጊዚያዊ ሁኔታ አስመልከቷ  በሰጠው ጋዚጣዊ መግለጫ ላይ  አገሪቱ መስቀለኛ መንገድ ላይ ትገኛለች ያለው::

   አሁን ላይ እንደሚታየው አገሪቷ ተጨባጭ ሁኔታ በጣም አስከፊ እና አሳሳሳቢ ሁኔታ ላይ ነው ::  ለተቀዋሚ የፖለቲካ ድርጅቷች ደግሞ  ጥሩ መነሳሳት የሚሆን አጋጣሚ  እና በወያኔ መንግስት ላይ ስር ነቀል ርምጃ ለመውሰድ የሚነሳሱበት ወቅት ነው :: በርግጥ  በአሁኑ ሰዓት በወያኔ ኢሕአዴግ መካከል አይለኛ የሆነ የእርስ በእርስ ሽኩቻ እና እርስ በእርስ የመናናቅ ፣ ያለመከባባር እና የመከፋፈል ትርምስ እንዳለ ለከፍተኛ ባለስልጣን ሳይቀር በድርጅቶ ውስጥ እየሆነ ያለው ሁኔታ አሳሳቤ እንደሆነባቸው ምንጮች ገልጸዋል:: ይህ ሁሉ የሚያሳየው የወያኔ ኢሕአዴግ የስልጣን ዘመን እየተፍረከረከ መምጣቱን ነው :: በአሁኑ ሰዓት የወያኔ ካድሪዎች ተደናግጠዋል ምን እየሰሩ እንዳለ እንኮን አያውቆትም ሰሞኑን በባሕር ዳር በተካኤደው ዘጠነኛው የኢሕአዴግ ጉባኤ ላይ የየነው ይህንኑ ነው::

   የቀድሞ ጠቅላይ ሚንስትር ባለቤት አዜብ መስፍን ባለቤታቸው ያገኘው ሰለነበረው የወር ደሞዝ ስትናገር በጣም አሳፋሪ እና ሴትየዋንም ለትዝብት የሚዳርጋት ንግግር ነበር የተናገረቸው :: አንዳንድ የፖለቲካ ሰዎች እንደሚሉት ሴትየዋ ይህን ንግግር ልትናገር የቻለችበት ምክንያት ኢሕአዴግ ውስጥ አዲስ የተሹሞትን ሰዎች በነገር ሸንቆጥ ለማድረግ እንደሆነ




No comments: