Saturday, September 14, 2013

ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ እሁድ ሴፕቴምበር 22 ቀን 2013 በዋሽንግተን ዲሲ / ቨርጂኒያ


         
እሁድ ሴፕቴምበር 22 ቀን 2013 በዋሽንግተን ዲሲ/ ቨርጂኒያ የግንቦት 7 ንቅናቄ አመራር የሆኑት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሚገኙበት በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከሕብረተሰቡ ጋር ውይይት ለማድረግ  ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባ  ተዘጋጅቷል..
ቀን : እሁድ  ሴፕቴምበር 22 2013
ሰአት: 2.00 pm – 6:00 pm
ቦታ : ሸራተን ናሽናል ሆቴል (ከዳማ ምግብ ቤት አጠገብ የሚገነው)
900 South Orme Street, Arlington, VA
መግቢያ: $20
ለተጨማሪ መረጃ: 571-239-7001
የግንቦት 7  የፍትህ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ

No comments: