Tuesday, October 4, 2016

“አሁን ደም ተቃብተናል፤ ዕርቅ የለም፤ ሌላ ሳይከተል ልቀቁልን”፤ “ከህወሃት ጋር ድርድርና እርቅ ብሎ ነገር የለም”

Oktober 4,2016

ሃይለማርያም ውረድ ተባለ!

hmd1ኦሮሚያ ብቻ ሳትሆን ድፍን አገርን ማቅ ያለበሰው የጅምላ ጭፍጨፋ እያደር አጥንት የሚያደቅ መረጃ እየወጣበት ነው። ህወሃት የእርቅ መንገዶችን በሙሉ አሟጦ የቀበረበት ይህ “ይቅርታ የሌለው ወንጀል” እስካሁን የ678 ንጹሃንን ህይወት አጥፍቷል። የትዳር ጓደኛውን አስከሬን በግል ተሽከርካሪ ጭኖ እያነባ ወደ ቤተሰቡ የወሰደ አለ። ገንዘብ ተዋጥቶለት የሚስቱን አስከሬን ጭኖ ወደ ሱሉልታ የተጓዘ መኖሩ ተሰምቷል። እናትና ልጅ ባንድነት ቀብራቸው ተከናውኗል። በአንድ ቀን ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ወገኖች ከቤተሰባቸው ጎድለዋል። አስከሬን አሁን ድረስ እየተቆፈረ እየወጣ ነው። ሃይቅ ላይ የተንሳፈፉ አስከሬኖች እየተለቀሙ ነው። ህዝብ ቁጣው ገንፍሎ በተለያዩ ስፍራዎች እምቢተኛነቱን እየገለጸ ነው። ህወሃት ግን አሁንም ይዋሻል።
በስፍራው የተገኙ ጋዜጠኞች ስፍራውን ለቅቀው እንዲወጡ በታጣቂዎች እስከታዘዙበት ድረስ የታዘቡትን ለቪኦኤ ሲያስረዱ ሁሉም ነገር ሰላማዊ ነበር። ህዝብ ተቃውሞውን ሲገልጽ የነበረው በሰላማዊ መንገድ ነበር። ምንም ዓይነት ትጥቅ ያልያዙ የኦሮሚያ ፖሊሶች ከህዝቡ ጋር በኦሮሚኛ እየተነጋገሩና ህዝብም “የእኛ” ሲላቸው ይደመጥ ነበር። ታዲያ ሰላማዊ ተቃውሞ ከነበረ ለምን በአየር፣ በታንክና፣ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጥቃት ተፈጸመ? የሚለው ጉዳይ መነጋገሪያ ሆኗል።
ከጥቂት ሳምንታት በፊት በሕዝብ ላይ ጦር ሠራዊቱ ጭፍጨፋ እንዲፈጽም ትዕዛዝ የሰጠው ሃይለማርያም ደሳለኝ በህወሃት ቴሌቪዥን ቀርቦ “እስካሁን ባለኝ መረጃ 52 የሚጠጉ ሞተዋል” በማለት ጸቡን ያስነሱትን ህግ ፊት እንደሚያቀርብ ዝቷል። ምንም ዓይነት የጥይት ድምጽ ሳይሰማ ህዝብን በመጠበቅ ከፍተኛ ትጋት ላሳዩት የጦር ሠራዊት አባላት ብሎ ለጠራቸው የአጋዚ ታጣቂዎች ምስጋናውን አሰምቷል። ሃይለማርያም በትዕዛዝ እርቅ በጠየቅ ባጭር ጊዜ ውስጥ ህዝብ ላይ ክተት መታውጁን አብሳሪ ሆኖ “አማራ ክልል” ሰላማዊ ዜጎች እያስጨረሰ ነው። አሁን ደግሞ የህወሃት አንጋቾች ለፈጸሙት የጅምላ ጭፍጨፋ እውቀና መስጠቱ ከሃዘኑ በላይ ህዝብን ያቆሰለ ጉዳይ ሆኖ እያነጋገረ ነው።irreecha75
እልቂቱ በደረሰበት ዕለት ዜና ያነበበችው የቪኦኤዋ አዳነች ፍስሃዬ “በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ” ያለቻቸው፣ “የአማጺ ባንዲራ በመያዝ ነጻነት እንፈልጋለን የሚሉ ነበሩ” ስትል አወላግዳና አሳንሳ ያቀረበችው የተንሸዋረረ መረጃ የሃይለማርያምን ያህል ባይሆንም ትዝብት ውስጥ የሚጥል እንደሆነ አስተያየት የሰጡ አሉ። ወዲያው አዳነች ይህን ብላ ስትጨርስ የተቀበላት ሌላው የቪኦኤ ባልደረባ የኦሮሚያ ክልልን ጠቅሶ እስከ 4 ሚሊዮን ህዝብ በበዓሉ ላይ ተሳታፊ እንደሚሆን አመልክቶ ነበር።
ከዚህ አስዛኝና ዘግናኝ ዜና በኋላ በሟቾችና በቆሰሉ ዜጎች አኻዝ ዙሪያ ለተፈጠረው ሰፊ ክፍተት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ “ህወሃት በቁጥር ማምታታቱ የተለመደ ነው። አይገርምም። የሚደንቀኝ የዓለም ሚዲያዎች እነሱን አምነው የሚዘግቡት ነው” ሲሉ ህወሃት ቀጣፊ እንደሆነ የታሪክ ሪኮርዱ እንደሚመሰክርበት ያመለክታሉ። ምርጫ ሲባል 100 ከ100፣ ኢኮኖሚ ሲባል የድርብ አሃዝ ዕድገት … በማለት የሚጠቀሱት አቶ ኦባንግ “ህወሃት ከግድያ ውጪ ችግርን የሚፈታበት እውቀት የሌለው፣ እምነቱም፣ ፍጥረቱም፣ ዕድገቱም፣ ዕቅዱም ንጹሃንን መግደል ብቻ ነው። የሚጠቅመው ሲሆን ድሮ እንደሚያደርገው ነጻ አወጣችኋለሁ የሚለውን የራሱንም ሰዎች ያጠፋል” ሲሉ ጊዜው የተራራቁ አካላት ተሰባስበው አንድ አካል የሚሆኑበት ጉዳይ ላይ ቅድሚያ የሚሰጥበት እንደሆነ አመልክተዋል። አያይዘውም “ቀደም ብለን አካል ሆነን ቢሆን ኖሮ እየነጣጠሉ አይገሉንም ነበር። ምክንያቱም አካል አንዱ ክፍል ሲጎዳበት ሁለመናውን ያመዋልና” ብለዋል፡፡ በቀናነትና ህዝብን ባስቀደመ መልኩ አንድ አካል መሆን፣ ከዘር ይልቅ ለሰብዓዊነት ቅድሚያ መስጠት፣ እንደ ጎሣ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊ ፍጡር፣ እንደ ኢትዮጵያዊ ማሰብና መሰባሰብ፣ መታገል ግድ መሆኑን አስመረውበታል።
irreecha77ሃይለማርያም “ጥቂት ጸረ ሰላም ሃይሎች” ሲል አሳዳሪዎቹን ለማስደሰት እንዲህ ባለው መሪር ሃዘን ቢሳለቅም የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ እንዳለውና ኦፌኮ ለቪኦኤ እንዳረጋገጠው በኦሮሚያ ህዝባዊ እምቢተኛነቱ ተፋፈሞ ቀጥሏል። በበርካታ የኦሮሚያ ከተሞች የአገዛዙ መዋቀሮች ላይ ጉዳት ደርሷል። በምዕራብ ሃረርጌ የህወሃት ንብረት የሆኑ የሰላም አውቶቡሶች ወድመዋል። በወለጋ፣ በምስራቅ ሸዋ፣ በምዕራብ ሸዋ፣ በጅማ፣ በጉጂ፣ አርሲና በሌሎችም ስፍራዎች ህዝብ በህወሃት ንብረቶች ላይ የበቀል ርምጃ ተወስዷል። የአምቦ ውሃና የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች ስራ አቁመዋል። እንደ ዜናው የህዝባዊ እምቢተኛነቱ አራማጆች “ቀጣዩ እርምጃ ሕዝብን እያስገደሉና እየገደሉ ያሉትን ግለሰቦችን ያጠቃልላል” ማለታቸውን ይፋ አድርጓል።
ህዝባዊ እምቢተኛነቱ እየከረረ እንደሚሄድ የሚጠበቅ ሲሆን በዛሬው እለት (ሰኞ) በአምቦ 4 ንጹሃን፣ በቢሾፍቱ 2 በአጋዚ ሠራዊት መገደላቸውን የአይን ምስከሮች ለጎልጉል ተናግረዋል። ህዝብ ሃዘኑ ሳያጠግለት ዛሬም ነፍስ ማጥፋት ላይ የተጠመደው ህወሃት ላለፉት 25 ዓመታት የፈጸመውና ያደረሰው በደል አንድ ላይ ተዳምሮ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ሊስማማ የሚችልበት አማራጭ ሁሉ መዘጋቱን ብዙዎች እየተናገሩ ነው።
የኦሮሞና የአማራ ህዝብ ከህወሃት የቀረበላቸውን የእርቅ ጥያቄ አንቀበልም ማለታቸው የዚሁ የቆየው ሰቆቃ ውጤት ስለመሆኑ ብዙዎች ይስማማሉ። ለዚህም ይመስላል ህወሃት በገሃድ እየገደለ በጓሮ የለመነው እርቅ የተዘጋበት። በቤተ እምነት ሰዎች በኩል የእርቅ ጥያቄ የቀረበላቸው እኒህ ሁለት ግንድ ህዝቦች ህወሃት ላለፉት 25 ዓመታት እርቅንና ፍቅርን እንደገደለ አመልክተዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ህወሃት ያደረገውንና እያደረገ ያለውን፣ በተለይም በኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ የፈጸመውን “አረመኔነት የተሞላበት፣ የታቀደና ዝግጅት የተደረገበት” የተባለውን የጅምላ ጭፍጨፋ የተመለከቱ “ህወሃት/ኢህአዴግ ራሱን ለመጨረሻ ጊዜ ገደለ። ምን አልባትም የመጨረሻ እድሉ የሆነውን የባለአደራ መንግስት የማቋቋም ተስፋ የማግኘት ዕድሉም ሊኖረው አይችልም” ሲሉ እየተደመጡ ነው።irreecha78
የኦሮሞ ህዝብ የኢሬቻን በዓል ሲያከናውን ከተፈጸመበት የጅምላ ጭፍጨፋ በፊት ህወሃት በሃይለማርያም ደሳለኝ አማካይነት የተለያዩ ቤተ እምነት ሰዎችን ስለ ዕርቅ ተማጽኖ ነበር። በሃይለማርያም የጥሪ ደብዳቤ መነሻ በተለያዩ ዓለማት የሚገኙ የየእምነቱ የወንጌል አገልጋዮች አዲስ አበባ ተገኝተው ነበር። እነዚሁ ሰዎች ኦሮሚያና አማራ ክልል በመሄድ ህወሃትን ከህዝብ ጋር እንዲያስታርቁ  ተጠይቀዋል። በጥያቄው መሰረት እያንገራገሩ የእምነት አባቶቹ ወደ ትውልድ አካባቢያቸው በመሄድ አግባብ ያላቸውንና ለሕዝብ ቅርብ ከሆኑት ጋር ተወያይተው ተመልሰዋል። ምላሻቸውንም ይዘው ሃይለማርያም ቢሮ በመገኘት ህዝብ የሰጠውን ምላሽ አስረድተዋል። የጎልጉል የአውሮፓ ዘጋቢ በስብሰባው “ተገኝቻለሁ” ካሉ ያገኘውን መረጃ ጠቀሶ እንዳለው የሰዎቹ ምላሽ ሃይለማርያምን አስደንግጦ ነበር።
“በመጀመሪያ በትህትናና በህግ እንዲሁም በልመና ለረዥም ጊዜ ጥያቄ አቅርበናል። ዕርቅ ጠይቀን አልተቀበሉንም። አሁን ደም ተቃብተናል። ሰዎች ሞተዋል። ሌላ ሳይከተል ይልቀቁን ነው የሚሉት” ሲሉ የአማራዎችን አቋም አንደኛው መልዕከተኛ አቀረቡ። “ከህወሃት ጋር ድርድርና እርቅ ብሎ ነገር የለም” ሲሉ ጠቀለል አድርገው ኦሮሞዎች የመለሱት መልስ ምን እንደሆነ ሌላኛው መልዕክተኛ አስረዱ። ይህ በጓሮ ሲደረግ ህወሃት የሚመራው ሚዲያና የህወሃት መሳሪያ የሆኑ ክፍሎች የነጻነት ጥያቄ የሚያቀርቡትን የኅብረተሰብ ክፍሎች አሸባሪ፣ የጥፋት ኃይሎች፣ ተላላኪዎች፣ ጸረ ልማቶች፣ አተራማሾች … ወዘተ እያለ እያወገዙ ነበር፤ አሁንም ነው።
ገና ከጅምሩ ሃይለማርያም “ህዝብ ይሰማችኋልና ዕርቅ አውርዱልን” ብሎ ሲጠይቅ አንድ ትውልዳቸው ከኦሮሞ የሆነ አንጋፋ የወንጌል ሰባኪ “እግዚአብሔር ይህ ‹አገዛዝ› እንደሚወድቅ የተናገረው ከ10 ዓመት በፊት ነው። ልጄ ለምን እዚህ ውስጥ ገባህ? እጅህን አንሳ፣ ውጣ፣ መንግስት ከአንተ እጅ አይደለችም፣ የብዙ ሰዎች ደም በእጅህ አለ። ይህ ቦታህ አይደልም። ልቀቅ…” ብለው ማሳሰቢያ እንደሰጡ ዘጋቢያችን ያነጋገራቸው የመረጃ ሰው በመናገር የሃይለማርያምን ምላሽ ሳያብራሩ አልፈውታል። ዘጋቢው ማብራሪያ ቢጠይቅም “ቢሰማ ኖሮ ኢሬቻ ሲያከብሩ በነበሩ ወገኖች ላይ አንድም የጥይት ድምጽ አልተሰማም” ብሎ አያወራም ነበር ሲሉ የመጠየፍ ስሜት እየተሰማቸው ተናግረዋል።
ላለፉት እጅግ በርካታ ዓመታት ስለ ዕርቅ መላ ሲቀርብ ሞት እንደ ቡሽ ክዳን ያስፈነጠረው መለስ እያሾፈ ይህ የባልና ሚስት ጠብ አይደለም በማለት ብዙ ሲቀለድ ኖሯል፡፡ በ97ቱ ምርጫ ወቅት ይኸው መለስ ከሰማይ በታች በማንኛውም ጉዳይ ላይ እደራደራለሁ በማለት የሕዝብን ቁጣ እንዲበርድ ካደረገ በኋላ የድርድሩን ምላሽ የተቃዋሚ መሪዎችን ወኅኒ በመወርወር ንቀቱን አሳይቷል፡፡ ከዚያም በተደጋጋሚ የቀረቡ የብዙዎች የዕርቅ ጥያቄዎች የፈሪ ልመና ተደርገው የተወሰዱባቸው ጊዜያት ጥቂት አይደሉም፡፡
ህወሃት/ኢህአዴግ ከዚህ በኋላ የሚያቀርበውም ሆነ የሚቀርብለት የዕርቅ ጥያቄ እንደሌለ በርካታዎች የሚስማሙበት ሃቅ እየሆነ መጥቷል፡፡ ይልቁንም ኢትዮጵያ የወላድ መሃን አለመሆኗ እንደገና የሚታይበት ወቅት ላይ መሆኑ አገር ወዳድ የሆኑና በሕዝብ ዘንድ ታማኝነት የሚጣልባቸው አገርን የማዳን ሥራ የሚሠሩበትና ከተደበቁበት የሚወጡበት ጊዜ ነው፡፡ ጥቃቱ እስከ መቅኔያችን የተሰማን በሙሉ በተለያዩ መጠሪያዎች ሳንከፋፈል በኅብረት የተቃውሞ ድምጽ የምናሰማበት ጊዜ ነው የሚለው አስተሳሰብ የበርካታዎች እየሆነ መጥቷል፡፡ (መግቢያ ፎቶ: Reuters, ሌሎቹ ከማኅበራዊ ገጾች የተገኙ)
በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ


Sunday, October 2, 2016

Ethiopia: many dead in anti-government protest at religious festival

Oktober 2,2016
Police in Ethiopia’s Oromiya region fired teargas and warning shots to disperse anti-government protesters at a religious festival, triggering a stampede the opposition party said killed at least 170 people.
The government did not give a precise death toll resulting from chaotic scenes on Sunday during the annual festival, where some people chanted slogans against the government and waved a rebel flag. But it said “lives were lost” and that several were injured.
Sporadic protests have erupted in Oromiya in the last two years, initially sparked by a land row but increasingly turning more broadly against the government. Since late 2015, scores of protesters have been killed in clashes with police.
These developments highlight tensions in the country where the government has delivered stellar economic growth rates but faced criticism from opponents and rights group that it has trampled on political freedoms.
screen-shot-2016-10-02-at-8-12-32-am
Thousands of people had gathered for the annual Irreecha festival of thanksgiving in the town of Bishoftu, about 25 miles (40km) south of the capital, Addis Ababa.
Crowds chanted “we need freedom” and “we need justice”, preventing community elders, deemed close to the government, from delivering speeches at the festival. Some protesters waved the red, green and yellow flag of the Oromo Liberation Front, a rebel group branded a terrorist organisation by the government, witnesses said.
When police fired teargas and guns into the air, crowds fled and created a stampede, some of them plunging into a ditch, according to witnesses.
The witnesses said they saw people dragging out a dozen or more victims, showing no obvious sign of life. Half a dozen people, also motionless, were seen being taken by pick-up truck to a hospital, one witness said.
“As a result of the chaos, lives were lost and several of the injured were taken to hospital,” the government communications office said in a statement. “Those responsible will face justice.”
Merera Gudina, the chairman of the opposition Oromo Federalist Congress, told Reuters at least 50 people were killed, saying his group had been talking to families of the victims. He said the government tried to use the event to show Oromiya was calm. “But residents still protested,” he said.
The government blames rebel groups and dissidents abroad for stirring up the protests and provoking violence. It dismisses charges that it clamps down on free speech or its opponents.
Protesters had chanted slogans against Oromo People’s Democratic Organisation, one of the four regional parties that make up the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front, which has ruled the country for quarter of a century.
In a 2015 parliamentary election, opposition parties failed to win a single seat – down from just one in the previous parliament. Opponents accused the government of rigging the vote, a charge government officials dismissed.
Protests in Oromiya province initially flared in 2014 over a development plan for the capital that would have expanded its boundaries, a move seen as threatening farmland.
Scores of people have been killed since late in 2015 and this year as protests gathered pace, although the government shelved the boundary plan earlier this year.

Sunday, September 25, 2016

የውሸትና የማስመሰል ጸብ በመቀሌ ተጀምሯል። የነ አባይ ወልዱ አንጃ ከተሸነፈ ሳሞራ ዮኑስ ሊባረሩ ወይም በጡረታ ሊሰናበቱ ይችላሉ የሚል ስጋት አለ

September 25,2016
ኣዲስ ኣበባው ኣንጃ “ኣቶ ኣባይ ወልዱ ከትግራይ ክልል ኣስተዳዳሪነታቸውና ከህወሓት ሊቀ መንበርነታቸው ማውረድ የሚል ኣላማ ኣንግበው መጥተዋል።

ይህ ማሳካት ማለት “በጥልቀት መታደስ” የሚል ትርጉም ይሰጡታል ይህ እውን ለማድረግ እንደመጡም እያስወሩ ነው።

በሌላ በኩል ደግሞ የመቐለው ኣንጃ የተፎካካሪው ኔትወርክ ኣፈራርሶ ስልጣኑ የበለጠ ሊያሰፋና ልእልናው ሊያስጠብቅ እየተጣጣረ ነው።

የመቐለው ኣንጃ ኣቶ ኣባይ በስልጣን ማቆየት፣ የኣዲስ ኣበባው ኣንጃ ስልጣን ማዳከም ማሳካት ማለት በጥልቅ መታደስ ነው።
የመቐለው ኣንጃ ዋነጃ ደጋፊ ጀነራል ሳሞራ ከመባረር(የነ ኣባይ ወልዱ ኣንጃ ከተሸነፈ ሳሞራ ዮኑስ ሊባረሩ ወይም በጡረታ ሊሰናበቱ ይችላሉ የሚል ስጋት ኣለ) ማዳን የሚል ግብም ለማሳካት እየታገለ ይገኛል።

የኣዲስ ኣበባው ኣንጃ ኣባይ ሲያወርድ ሊፈጠር የሚችል ግርግርና ኣለመግባባት ለማረጋጋት የሚለምኑና የሚሸመግሉ የድሮ የማእከላይ ኮሚቴ ኣባላት ከያሉበት ኣሰባስበው ኣሳትፈዋል።

የኣዲስ ኣበባው ኣንጃ ወቅታዊ ፕሮፖጋንዳ “ኣዲስ ኣበባው የኢህኣዴግ ግምገማ ኣባይ ወልዱና ገዱ ኣንዳርጋቸው ከስልጣን እንዲወርዱ ተወስነዋል በውሳኔው መሰረት ኣባይ በሌላ ኣመራር መተካት ብቻ ነው” የሚል ወሬ በመንዛት የኣባይ ወልዱ ከስልጣን መውረድ የማይቀር መሆኑ እየገለፁ ይገኛሉ።

የህወሓት በጥልቅ መታደስ ዓላማ ኣቦይ ስብሓት የተነጠቁት የበላይነት ማስመለስ፤ ኣቶ ኣባይ ወልዱ በኣጋጣሚ በእጃቸው የገባው ልዕልና ኣስጠብቆ መውጣት ከሚል ትርጉም የዘለለ ኣይደለም።

በህዝባችን ዓይን የዚህ ጥሎማለፍ (ጥልቅ ተሃድሶ) ውጤቱ “ጉልቻ ቢለዋወጥ ወጥ ኣይጣፍጥም” እንደሚባለው ፋይዳ ቢስ ነው።



Wednesday, September 21, 2016

ጥልቅ ተሃድሶ “በመበስበስ” ጀመረ!

September 21,2016
opdo-new

የኢህአዴግ አካል የሆነው ኦህዴድ “ጥልቅ ተሃድሶውን” “በመበስበስ” መጀመሩን የኢህአዴግ ንብረትና የንግድ ተቋም የሆነው ፋና ብሮድካስቲንግ ያሰራጨው ዜና አመልክቷል፡፡ ዜናውን ተከትሎ “በጥልቀት የመታደሱ” ጉዳይ “በመበስበስ” መጀመሩ አመላካች ነው ተብሏል፡፡ በሌሎች ክልሎችም የመበስበስ መጠናቸው የጠለቀና ለህወሃት ከመታመን ውጪ ተስፋ በሌላቸው ታማኞች በመተካት ሹምሽር እንደሚቀጥል ይጠበቃል፡፡
የኦህዴድ ምክትል ሆነው የተሾሙት ጄኔራል፣ ዶክተር፣ አቶ፣ አሁን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው ብቅ ያሉት የኦሮሞን ብሔር የማይወክሉ የትግራይ ተወላጅ እንዶኑ በስፋት የሚነገርላቸው ሻሸመኔ ያደጉት ወርቅነህ ገበየሁ ናቸው፡፡
ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ “ወርቅነህ ገበየሁ ለምን ወደ ትራንስፖርት ሚኒስትርነት?” በሚል ርዕስ (July 6, 2013) ስለ ወርቅነህ ገበየሁ “ነገዎ” መጠነኛ ዘገባ ባቀረበበት ወቅት የሚከተለው ሪፖርት አድርጎ ነበር፤

“የወርቅነህ ገበየሁ “ነገዎ” ሹመት

የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር አቶ ወርቅነህ ገበየሁ የትራንስፖርት ሚኒስትር ስለመደረጋቸው ከሚቀርቡት ምክንያቶች መካከል ቀደም ሲል ለረዥም ዓመታት ከደህንነቱና ከሽብር መከላለከል ግብረ ሃይል ጋር የነበራቸው ቁርኝት ከፍተኛ መሆኑ በግንባር ቀደም ይገለጻል። ለጎልጉል አስተያየት የሰጡ እንደሚሉት ኢህአዴግ የትራንስፖርቱን ዘርፍ በቅርብ መቆጣጠር ይፈልጋል።
በምርጫ 97 ወቅት ለታየው ህዝባዊ መነቃቃት የትራንስፖርቱ ዘርፍ፣ በተለይም የታክሲና የግል ማመላለሻዎች የነበራቸው ሚና ከፍተኛ እንደነበር አስተያየት ሰጪዎቹ ያስታውሳሉ። ተመሳሳይ እንቅስቃሴዎች እስከወዲያኛው እንዳይታሰቡ ለማድረግ ዘርፉን ከደህንነቱ ጋር በቅርብ ማጠላለፍ፣ ኢህአዴግ በከፍተኛ ደረጃ እየገነባሁ ነው የሚላቸውን መንገዶች፣ የስልክና የብሮድ ባንድ መስመሮች፣ የባቡር ትራንስፖርት በቅርብ ለመቆጣጠርና የቁጥጥሩ ሰንሰለት ውስጥ ለማስገባት አቶ ወርቅነህ ሁነኛ ሰው ሆነው መገኘታቸውን እነዚሁ ክፍሎች ይናገራሉ።
አዲሱ ቴሌን ጨምሮ የትራንስፖርት ዘርፉን ከደህንነቱ መዋቅር ጋር በቀላሉ ለማያያዝ ልምዳቸውና የመረቡ አባል ሆነው መቆየታቸው የትራንስፖርት ሚኒስትር ያደረጋቸው አቶ ወርቅነህ፣ የጄኔራልነት ማዕረጋቸው ከሳቸው ጋር ይቆይ ወይም ይነሳ የተገለጸ ነገር እንደሌለ የጠቆሙት ክፍሎች፣ በየትኛውም ደረጃ የሚገኙ የህወሃት አመራሮች አቶ ወርቅነህን በታማኝነት መድበው የተቀበሏቸው ሰው ስለመሆናቸው ጥርጥር የላቸውም።
አቶ ወርቅነህ ታማኝ ስለመሆናቸው፣ በዚሁ ታማኝነታቸው ስልጣናቸውን ሳይጠቀሙ በፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተርነት ለረዥም ጊዜ መቆታቸውን የሚናገሩት አስተያየት ሰጪዎች በበኩላቸው አቶ ወርቅነህ በአገር አቀፍ ደረጃ ከሰባት ሚኒስትር መስሪያቤቶች ተውጣጥቶ በጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚመራው የ”ደህንነት ኮር” ውስጥ አባል እንደነበሩ ይናገራሉ። ይህንን ኮር በአዲስ እየተዋቀረ ስለሆነ አቶ ወርቅነህ ወደ ትራንስፖርት ሚኒስትርነት የተዛወሩት ከደህንነቱ የኮር መዋቅር ውስጥ እንዲወጡ ስለተፈለገ መሆኑን ይገልጻሉ።”
ቀደም ሲል ከተዘረዘሩት የሥልጣን መጠሪያዎች ወርቅነህ ገበየሁ “ነገዎ” አሁን የኦህዴድ ሊቀመንበር ከሆኑት ለማ መገርሳ ጋር በአንድነት በማታው የትምህርት ክፍለጊዜ የዶ/ር መረራ ጉዲና ተማሪዎች ነበሩ፡፡ ከዚህም በላይ ወርቅነህ ገበየሁ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር (የጄኔራል ማዕረግ በህወሃት ተሰጥቷቸው እንደ ሲቪል “አቶ” ተብለው) በሚሠሩበት ወቅት ለማ መገርሣ የኦሮሚያን ደኅንነት በመምራት አብረዋቸው ይሠሩ ነበር፡፡
ከህወሃት የተሰጣቸውን የሚኒስትርነት ሥራ ሳይለቁ፤ ከፓርቲና ደኅንነት ሥራቸውም ሳይነቃነቁ ትምህርት ተምረው “ዶክተር” ለመባል እንደበቁ የሚነገርላቸው ወርቅነህ ገበየሁ “ነገዎ” ተማሩበት በተባለው የትምህርት ተቋም ስማቸው “ወርቅነህ ገበየሁ ወልደኪዳን” ተብሎ ከነፎቷቸው ተመዝግቧል፡፡
ከግራ ወደቀኝ ፓስተር ገመቺስ ቡባ፣ ጌታቸው ረዳ፣ የኦሮሞዎች መገደል ትክክል ነው ያለ አዲሱ ገብረእግዚአብሔር እና ለማ መገርሳ
ከግራ ወደቀኝ ፓስተር ገመቺስ ቡባ፣ ጌታቸው ረዳ፣ የኦሮሞዎች መገደል ትክክል ነው ያለ አዲሱ ገብረእግዚአብሔር እና ለማ መገርሳ
በኢህአዴግ አሠራር የኦሮሚያ ፕሬዚዳንት የሚሆኑት ዛሬ ፋና ይፋ ያደረጋቸው አዲሱ የኦህዴድ ሊቀመንበር (የኦሮሚያ ምክርቤት አፈጉባዔ) ለማ መገርሣ በደኅንነት ውስጥ ከፍተኛ ታማኝነት ያተረፉና በሚያቋቸው ሰዎችና የሥራ ባልደረቦች “ተንበርካኪ የመቀሌ ልጅ” እየተባሉ የሚጠሩ መሆናቸውን በቅርብ የሚያቋቸው ይመሰክራሉ፡፡
ተሰናባቾቹ ሙክታር ከዲርና አስቴር ማሞ ራሳቸውን ከኃላፊነት አንስተዋል በሚል በሁለቱ የደኅንነት ማሽኖች መተካታቸው ያፈነገጠውን ኦህዴድ ወደ ሃዲዱ ስለመመለሱ ማረጋገጫ አይሰጥም፡፡
በሼህ መሃመድ አላሙዲን ባልደረቦችና ታዛዦች አማካኝነት አባዱላን ገልብጠው የኦሮሚያ ፕሬዚዳንት የሆኑት ሙክታር ዛሬ ራሳቸውን ከሥልጣን አነሱ ቢባልም ከመሾማቸው ጊዜ ጀምሮ ካድሬው ሙሉ በሙሉ የሚቀበላቸው ሰው አልነበሩም፡፡
በጅማ ንጹሃን በታረዱነበት የህወሃት ወንጀል እጃቸው እንዳለበት በሥፋት የሚነገርላቸው ሙክታር እጅግ ውብ የሆኑት ባለቤታቸው ሚሊዮኔር መሆናቸው የኢህአዴግ ወፍጮ ሊቀረጥፋቸው ታሳቢ ካደረጋቸው መካከል የቅድሚያ ተሰላፊ እንደሚሆኑ ይነገራል፡፡
በባለቤታቸው የህወሃት አባል የሆኑት አስቴር ማሞ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ማሻሻያ ክላስተር አስተባባሪና የሲቪል ሰርቪስ azeb and asterሚኒስትር የሚል ረጅም ሥልጣን ከተሰጣቸው ጊዜ ጀምሮ ብቃት የላቸውም፣ ዓቅም ያንሳቸዋል፣ ለቦታው አይመጥኑም፣ ወዘተ በሚል ተቃውሞ በግምገማ ላይ ሲቀርብባቸው ህወሃት/ኢህአዴግ “ጥሪ አይቀበልም” ሲል ሰንብቷል፡፡ ይልቁንም ዕድገት እየሰጠ የኦህዴድ መሪ አድረጋቸው፡፡ በሰባራ ጋሪ “ሽምጥ እየጋለብኩኝ” ነው ሲል የነበረው ኦህዴድ ራሱ አንኮታኩቶ ያጠፋውን የመልካም አስተዳደር፤ መሠረታዊ የችግር ቁልፍ አድርጎ በመውሰድ የአስቴር ማሞን ከሥልጣን መውረድ በ11ኛው ሰዓት ላይ ተቀብሎታል፡፡
የአስቴር ማሞን ከኃላፊነት መነሳት የተቀበለው ህወሃት “በጥልቅ ተሃድሶ” ምሎ ጥልቅ ተሃድሶውን በግፍ ከሸተተው መጋዘኑ ውስጥ ታማኞቹ አውጥቶ በመሾም የመታደሱን ቁርጠኝነት አሳይቷል፡፡ በዚህ የሥልጣን ሹም ሽር የቀለዱ አስተያየት ሰጪዎች እንዳሉት የኢህአዴግ የጥልቅ ተሃድሶ “ዳግም መበስበስ” ነው ብለውታል፡፡ አክለውም በመበስበስ የተጀመረው ይህ “ጥልቅ ተሃድሶ” ህወሃትን ወደ ትክክለኛ ጥልቅ ተወርውሮ የሚገባበትን ፍጥነት ቁልቁል የሚያዳልጥ አድርጎ ያፋጥነዋል ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ከጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ የተወሰደ

Ethiopia: The Perennial Cleansing/Painting Strategy of TPLF

September 21,2016
by Dr. Dejenie Alemayehu Lakew
Without making and no intent to change, TPLF cleanses or paints its dirt of utter incompetency using the Ethiopian society on a yearly basis, via a Laundromat or invisibility process named discussions to the future but doing things the same, if not worse, with university, high school communities and others which it thinks may bring danger to its existence. It cleanses periodically by throwing out used socks or worn out boots which are no more useful for protection and replaces them with new hoodlums from other ethnic groups. What TPLF-ites refuse to see and Ethiopians see naked is that, TPLF is making a mockery, its incompetency is its source of pride and the future they envisioned actually is the past where the people lived and what they think of the past is the present, eliminating the future and making Ethiopians stand still on the past for all time.
TPLF leaders Debretsion Gebremichael and Abay Woldu
TPLF leaders Debretsion Gebremichael and Abay Woldu
Ethiopians in the contrary see and troubled by every contradiction TPLF brings on them, on their country and on their future as a people, they see the speed at which they are moving backwards in time while the world is moving forward in every aspect of social development (surprisingly the Tigray region is the one that slowly creeps forward in making buildings to store but there may not be anything to store and the belly of their members is visibly moving forward indeed-one of the achievements of TPLF). It makes universities under its full control and guidance, for fear of the unknown domain of knowledge. It has to make sure they do exactly what it tells them to do, else lose employment – it makes employment, a servitude and a life line for intellectuals than a place of merit, free thinking and creativity to pursue knowledge. It is for this reason that it annually prepares a painting camouflaging discussion forum of invisibility.
The recent such painting forums in some universities is a case in point. At the beginning of these events, TPLF plays a fool or someone who is intellectually incompetent to be aware of what is going on in the country. Ignoring the plights of Ethiopians, current upheavals, tragedies of killings and deaths committed by the TPLF army, the sheer terror, bloodshed and genocide it wages by the direct order of their nominal prime minister Hailemariam Desalegn on the Amhara people and Ethiopians in general, it proceeds by reprinting and forwarding existing manuals of higher education as discussion agendas, which the people already know them for many years and knowing TPLF will not come with something new and of social value but for the annual demand to get paint of camouflage ritual – let us get painted and cheat you so that you keep quite in order they continue with their crimes.
Let me digress a little from here, nature is a sophisticated dwelling place of actions that are results of conscious thinking of higher order or ordinary. We humans utilize our thinking and reasoning capabilities to make decisions hoping best results from our decisions, other creatures do the same. It is those who make the right decisions at the right time that survive better and those who make bad decisions or fail to make the right decisions on the right time perish or always remain underdogs. In such decision making processes, defense comes to be among the several fascinating natural capabilities of creatures that require high degree of precision to act in a right time, either through might, such as lions, dolphins or sharks or by being wise utilizing abilities of invisibility and camouflage in time of dangers. Invisibility by camouflaging or changing appearances by coloration to look alike the surrounding, disguise and disrupt predators is one technique to survive.
The worn out technique TPLF-ites use over and over again is demanding to receive painting coloration of disguises from the society, particularly universities and schools. The strange thing is that TPLF asks the very society it knows, to get a brush paint, so that its ugly works, corruption, culture of thefts of Ethiopian fertile lands, real estates and government resources to enrich themselves, brutality of killings, imprisoning, genocide and mindless acts against the Ethiopian people, its incompetency of governance, all to be invisible from the very victims. Other natural creatures in the contrary do it instantly without consulting the predators, for otherwise they will be consumed, if they are known.
These acts make the Tigray TPLF, the unique bold but inept in every measure, fraud and con-artist social organization ever appeared in the political history of our country. The good thing is the Ethiopian society reached to the lowest point with TPLF and moves further no downwards but upwards living TPLF at the pit. TPLF does not need cleansing deep, deeper or deepest or paint thick, thicker or thickest, it simply has to be removed. Ethiopia is rich in resources and with more than enough far sighted, thoughtful and imaginative children of wisdom and vision to lead her and her children to the promised places of freedom and democracy, equality and happiness and puts her at par with contemporary society.

Wednesday, September 14, 2016

What TPLF bandits and the rest should know to snap out of their delusion to see A NEW DAY

September14,2016

TPLF officials of the Ethiopian regime



Lately listening what TPLF bandits say shows; there is a complete communication breakdown between the people of Ethiopia and the ruling bandits.  Watching the four bandits led by the infamous Berket Simon on EBC TV to tell us there is a functioning government not to mention a legitimate one was hilarious beyond belief again to reinforce that reality. Just because the bandits showed up on propaganda videos as their assassins are in killing spree of Ethiopians makes you wonder whether TPLF members are delusional, insane or simply desperate not to surrender power.

One credit Ethiopians shouldn’t deprive the self-proclaimed TPLF bandits is; they never denied they are bandits ever since they ‘invade’ and ‘occupied’ the country in the name of Federalism but, believe there is nothing wrong with it. Therefore, the problem isn’t so much they disagree with Ethiopians but, they wholeheartedly believe banditry is a good and the right thing to do as we are witnessing.

It sounds juvenile to explain ‘grown ups’ the basics of right-and-wrong about banditry. But, if you listen attentively what the ‘intellectuals’ that authored the script of TPLF banditry, you can see clearly they are wired to believe their own fibs and willing to ‘kill’ for it. That is the crooks of the matter that divide Woyane bandits from the rest of Ethiopians.  Don’t get it wrong. There are other ‘intellectuals’ that believe the same but practice it in their own creepy ways.

In the art of modern communication unverifiable facts are irrelevant. Only faith in the divine expressed by the scriptures is exempt.  Therefore, unless Woyane claims it is a religion instead of political entity with ideology it pretend to be and as many Ethiopians mistakenly assume, the reality it is a cult by its deeds expressed by its intellectual followers is real. As the result, communication breakdown to speak the same language about right-and wrong not possible.

For instant, Woyane bandits believe; robbing, extorting and killing the people of Ethiopia and the nation is development, investment and security and say it in public without blinking an eye as if it is the three Commandments. In contrast, Ethiopians rightly believe; robbing the people, extorting the nation and terrorizing the population is crimes of corruption, racketeering and terrorism respectively.  Coupled with the long TPLF held belief; Amharas, they invented are ‘the devils’ explains it is a cult than a political entity.

Take the late cult leader and former Prime ‘Messiah’ Melse Zenawi that ‘brought his people’ to the ‘Promised Land’ but, vilified by most Ethiopians as a conniving mercenary that brought misery and shame to the people and the nation.   Let’s face it, if almost all TPLF elites believe the ‘scripture’ written by the Messiah for the last four decades as we are witnessing; what else but a cult can deliver such collective insanity in the middle of its mass atrocities?

Remember, it is not the common person but highly educated intellectuals in the most prestigious Western institutions that believe and dedicate themselves to make the late ‘Messiah’ Melse not only a historical figure but, legitimize banditry the right way of conducting business.  Delusion at that level of human intellect engrained in the mind-and-soul is what brought about the collective amnesia that swept Woyanes and explains why they are out of touch with the reality. Short of calling them complete airheads contrary to the conventional wisdom, there is no other explanations than to say they are cult followers.

Reluctant withdrawal from the TPLF cult by few we hear from time-to-time is a good sign in the right direction but, won’t explain their motives nor their persistent double talk to preserve the cult at the same time. Some snap out of their illusion only to say; Woyane is not a cult but, a political entity with problems like any others that can be fixed. Knowing its long rap sheet of delinquencies since its inception and short of calling it an illicit organization need scraping — buying time to preserve it seems the game. Others are simply psychologically gratified by symbols showing their trophy of banditry they believe worth their crimes.  The savvier Woyane bandits seem to keep low profile to rip the highest benefits of what the cult offers without alarming Ethiopians.

Keep in mind, the rigidity of the cult with punishment up to death for leaving it and with blind followers and missionaries (assassins) unlike a political party with members that share same ideology as we are led to believe is not helping. In that regard, no one on record ever argued; there exist a political ideology to make TPLF a political entity but commandment/manifesto to make it a cult.  Therefore, given the behavior of its members at this critical time; accepting Woyane as a cult goes a long way to understand where it is coming from and how Ethiopians should deal with it.
Take the recently reviled news 1000s of Woyane missioners (spies) that sought false political asylum around the world as Eritrean refugees – conforming; Eritrean ‘refugees’ in Ethiopia confined in six camps all in ‘Tigray Region’ are used to send TPLF missioners (spies) to preach/disrupt Ethiopians in the Diaspora that oppose the cult.   The revelation coincides with the high number of refugees out of Eritrea TPLF propagate as one prove to impose sanction and regime change in Eritrea is a work of the law profile-high ranking cult members. It is becoming clear, the UN refugee resettlement program for Eritrean refugees from Ethiopia consist of TPLF spies, some say most of the refugees are not Eritreans as the investigation continue to implicate many.

What kind of a minority political party in the name of ‘Federal’ Ethiopia but a cult would do such a thing and expect to be taken as the government of Ethiopia itself answers the big question of what Woyane is all about. Worst yet, the silence of the intellectuals busy distracting and dividing Ethiopians to preserve the cult speaks for itself.

Though committing ‘crime’ in the name of a cult doesn’t mean much for a Woyane believers, the implication of such high level spy smuggling operation against multilateral organizations like UN and Western governments that fund it as well as laws governing immigration in countries of resettlement is huge. It opens a can of warm that will implicate every diplomat from as high as Ambassadors and as low as cadres in the Diaspora that facilitate human-spy smuggling rings if handled properly.
The Eritrean government that was implicated as the ‘source of the largest numbers of refugees’ as quoted by TPLF led regime in Addis Ababa and by Western government officials as well as members of the UN Security Council as evidence to sanction and isolate Eritrea would undoubtedly will raises more investigations to get to the bottom of TPLF spies settling as Eritrean refugees around the world.

But, most importantly; Ethiopians in the Diaspora that are the target of TPLF spies in every sector of the community including churches, mosques and Medias can do many things to end TPLF spy smuggling operations.

For example, every ‘Ethiopian from Tigray’ that claim to be refugee must be evaluated if he or she came as Eritrean refugee, particularly through the six refugee camps in the ‘Tigray Region’.  Though there are evidences — high level TPLF intelligent agents are part of resettlement plot to come as Eritrean refuges from Addis Ababa and Mekele to infiltrate Ethiopians in the Diaspora, the vast majority are believed to come from Tigray Region where all refugee camps are located to be processed by UNHCR officials assigned at the site, according to the source.

In that regard, the infamous mouthpiece of TPLF and owner of EthiopiaFirst Binyam Kebed in a staged propaganda video piece last year showed; refugee camps that appeared more like fronts for TPLF spy operations.

Moreover, Ethiopians in Diaspora can play a major role to get to the bottom of TPLF spies posed as Eritrean refugees in the countries of settlements out diplomatic missions. It is important to keep in mind, most of the spies are in major cities where Ethiopians in the Diaspora reside and known by TPLF ‘diplomatic’ stuff. Some of the things Ethiopian in Diaspora can do are;

An official request to governments, immigration and law enforcement agencies of a concerned countries for complete reevaluation of all Eritrean refugees that came out of Ethiopia, particularly through the six refugee camps in Tigray Region would identify TPLF spies.

Investigation of TPLF representatives in Diaspora in every city to revile the status of individuals that came posed as Eritrean refugee would expose TPLF agents.
Notifying concerned international organizations on refugee issue including the UN Security and Human Right Council, and UNHCR to call for independent investigations on the regime in Addis Ababa, its diplomatic missions and the UNHCR’ personnel responsible for the resettlement of Eritrean and Somali refugees’ from Ethiopia would expose the crimes and corruptions of the responsible parties.

Calling on concerned governments and law enforcement agencies to investigate Ethiopian diplomats (former and present) to identify TPLF spies posed as Eritrean Refugees in-and-out of Ethiopian missions and operating illicit businesses would implicate the criminals.

Such concerted effort can help clean up some of the mess TPLF created in the Diaspora and identify TPLF agents responsible for the crimes as well as TPLF led Federal Immigration authorities and goes a long way to help end Woyanes’ crimes.
As the reaction to and support for the ongoing Ethiopian revolution to end TPLF rule at home and abroad intensify, the enormity of the accumulated crimes TPLF bandits perpetuated on the people of Ethiopia little known for an average person will implicate many around the world. But, it requires diligent documentation of the responsible persons, notification of the proper authorities, organizations and Medias, filing charges in the appropriate jurisdictions and legal venue and, most importantly; informing the people of Ethiopia what was done in their name and who is responsible.
As every political,   civic, religious and advocacy group and Media continue to raise the voices of the people of Ethiopia and challenge the rogue ruling regime/cult to surrender power, it is important to remember, the struggle is about the rights and liberties and the welfare of the people of Ethiopia not for the political parties or interest groups’ of one kind or another agenda as we are witnessing when many interest groups scramble to position themselves for other than the interest of the people of Ethiopia.

At the meantime, failing to challenge the core foundation of the rogue TPLF led regime/cult and its operatives/missionaries around the world had had profound and lasting impact on the people of Ethiopia for the last 26 years.    In that regard, clandestine organizations and Medias with little or no transparent mission made it possible for the rogue regime/cult to do more damage than otherwise.

Whether dismantling TPLF spy networks or economic racketeering ring and social chaos and confusion it brought or instituting democratic rule of behalf of Ethiopians demands principled stand on democracy and the rule of law; not loyalty to any individual[s] or organization[s] and interest group[s] as we continue to witness with many old-and-new parties, organizations and Medias little known to the people.
TPLF bandits already charged, convicted and sentenced themselves in public. What is left is surrender power. But, to fall for TPLF ‘hyenas’ or any others running loss to tell us once again; Ethiopians hate each other more than we hate hyenas that want us for dinner one-at-a-time is simply a pipedream concocted by our enemies.

At the meantime, just because TPLF bandits are hyenas in the dark doesn’t necessary mean there are no foxes, vultures… in daylight wanting to have Ethiopians for lunch either? Without conviction to the cause of our people’s democratic rights and liberties to separates the hyenas, the foxes or the vultures; we won’t do justice to our people’s struggle for freedom and democracy.After all, isn’t the ONLY question; TO-BE-OR-NOT-TO-BE for the rights and liberties of the people?

Our people are watching and waiting to know who-is-who and for what.
The article is dedicated to all Ethiopians at home and around the world that stood their ground TO-BE for the rights and liberties of our people nothing else and it shows. Anything else was, is, should and will be irrelevant as TPLF cult.

WARNING: TPLF cult members can’t get out of the jam singing propaganda and killing the innocent. Hiding or running from the reality of who they are isn’t going to help either. As saying goes; a man have to face his demon sooner than later and the time is now.

Sunday, September 11, 2016

ፍትህ ከሌለ ሰላም የለም

September 11,2016
ዳንሄል ጣሳው

በዚህ አጋጣሚ በኦሮሚያ፥በአማራ በቂሊንጦ ወህኒ ቤት የሞቱት፥ ሰሞኑን በደምቢ ዶሎ ልጇ የተገደለባት እናት ታሪክ ዘግናኝና የሚያስቆጭ ነው።ለሁሉም የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እንገልጻለን። ግድያውም አሁኑኑ እንዲቆም፥ወታደሩ ወደ ካምፑ እንዲመለስ፤ ማንም የጸጥታ አካል በህዝብ ላይ እንዳይተኩስ እናሳስባለን።በዚህ በ21ኛው ክ/ዘመን እያንዳንዷ ሂደት በማስረጃ ስለተያዘች ነገ በሀገር ውስጥም በዓለም አቀፍ ህግም ስለሚያስጠይቅ ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።ይህን የፈፀመ ያስፈፀመ ነገ ከተጠያቂነት አይድንም።

ባለፈው ለሀገራችን መፍትሄ የሚሆኑ 7 ነጥቦች ያወጣንበት ጽሁፍ በ ethiopiariseandshine.comይገኛል።ይህ መልእክት ከተቃውሞ ጋር በተያያዘ የታሰሩ እንዲሁም ከዚህ ቀደም የተፈረደባቸው የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችና ጋዜጠኞች ለሰላምና መግባባት ሲባል ይፈቱ፥ በህዝብ ላይ የተኮሱ ለፍርድ ይቅረቡ የሚለውና ሌሎችም ሃሳቦች ያሉበት ነው። 

እንዲህ ግን አይቀጥልም፤የሰላምና የፍትህ ብርሃን በቅርቡ መብራቱ አይቀርም፤እግዚአብሔር አለ።
"የምዋቹን ሞት አልፈቅድምና ይላል ጌታ እግዚአብሔር" ሕዝቅኤል 18:32
በአዲስ አመት አዲስ ነገር 
ፍትህ መብት እንዲከበር
በሥራና በጸሎት
ይቻላል ምን ተስኖት!
ኢትዮጵያ ልማት ያስፈልጋታል።የተጀመሩ መልካም የሚባሉ ጅማሮዎች አሉ።ልማቱ እንዲቀጥል ግን ሰላም ያስፈልጋል።ያለ ሰላም ሰሞኑን እንዳየነው ልማት ይደናቀፋል።ሰላም ደግሞ የሚመጣው ፍትህ ሲኖር ነው።ፍትህ ከሌለ ዘላቂ ሰላም ብንፈልገውም በቀላሉ ማግኘት አይቻልም። ሀገር ሰላም የሚሆነው የህዝብ መብት ሲከበር ብቻ ነው፤ሰብዓዊ መብት ካልተከበረ መረጋጋት አይታሰብም።

ለዚህ ደግሞ ህዝብ የመፍትሔው አካል እንዲሆን መደረግ አለበት፤ህዝብ ሲባል ሰልፍ የወጡትና ዳያስፖራ ያሉ ኢትዮጵያውያን ተቃዋሚዎች፤ወጣቱም ጭምር እንጂ የመንግስት ደጋፊዎች ብቻ መሆን የለባቸውም።የተቃዋሚዎች ድምጽ በሀገሪቷ የመንግስት ሚዲያ መተላለፍ አለበት። በህዝቡ ቀረጥ የሚተዳደር ሚዲያ እስከሆነ በሀገር ውስጥም በዳያስፖራ ያሉትን የተቃዋሚን ድምጽ መስማት ነበረብን።እስካሁን ለዛ አልታደልንም። የኢትዮጵያ ዋና ገቢ ከዳያስፖራ በሚላከው ነው፤እነሱም ይደመጡ፤ "አክራሪ ፅንፈኛ" ብሎ ሁሉንም ማውገዝ፥መድረክ መከልከል፥እንደ ወንጀለኛ ማየት አግባብ አይደለም።እስካሁን ከሀገር ውስጥም ከውጭም የተቃዋሚ ድምጽ በመንግስት ሚዲያ አልተላለፈም።እንደዚያ ቢደረግ ለመፍትሔው ቅርብ እንሆናለን። የመንግስት ሚዲያ ማንኛውንም ኢትዮጵያዊ እኩል ማስተናገድ አለበት እንጂ ለአንድ ፓርቲ ብቻ ማድላት የለበትም።ህዝብ እንደተደመጠ ካወቀ ሊታገስ ይችላል። ያኔ መተማመን ይዳብራል እንጂ አሁን በህዝብና በመንግስት መካከል መተማመን እየጠፋ ነው።ዲሞክራሲ የሁሉንም ሃሳብ ማክበር ማለት ነው፤ከዚያ ህዝቡ በነፃ ምርጫ ይወስናል።"አንተ ጠባብ፥አንተ ትምክህተኛ፥አንተ አናሳ፥አንተ ደጋፊ፥አንተ ተቃዋሚ " ብሎ አንዱ አንዱን ማግለል መፍትሔ አይሆንም። ከዘር ጥላቻና ከወንጀል ነጻ እስከሆነ ድረስ ሁሉም ለሀገሩ ጠቃሚ ያለውን የመናገር መብት ይኑረው። "አንተ እንደዚህ ነህ" ብሎ አንድን ንጹህ ኢትዮጵያዊ በአስተሳሰቡ ብቻ ማግለልና ስም ማጥፋት አይገባም። አንዱ የብሔር አስተሳሰብ አቀንቃኝ፥ሌላው ደግሞ የብሔራዊ(አገራዊ) አስተሳሰብ ያለው ይሆናል፤በሁለቱ ቃላት መሃል ያለው ልዩነት ዊ የምትለው ፊደል ብቻ ናት።እርግጥ ጥልቅ ክርክሮች በነዚህ ሁለት አስተሳሰቦች ይካሄዳል፤ግን ለመገዳደልና ለመጠላላት በፍጹም ሊያበቃ አይገባም።

በዚህ አጋጣሚ ለማሳሰብ የምንወደው ባለፈው "7 የመፍትሔ ሃሳቦች" መልእክታችን እንዳስተላለፍነው ዘርን መሰረት ያደረገ የጥላቻ ንግግርና ጥቃቶች ባስቸኳይ መቆም አለበት። ይህ ለወደፊት አብሮ መኖር አይበጅምና።በማህበራዊ ሚዲያ የሚካሄደው የዘር ጥላቻና የጥቃት ዛቻ የኢትዮጵያን ህዝብ አይመጥነውምና በአስቸኳይ መቆም አለበት። ሌላውን መጥላት መርዝ ጠጥተን የጠላነው ሰው እንዲሞት ማሰብ ነው። በ21ኛው ክፍለ ዘመን ጥላቻ ጊዜው አልፎበታል።እንኳን እንደ ሀገራችን ሃይማኖትና ባህል ያለው ህዝብ ቀርቶ ዛሬ በሳይንሳዊ መንገድ ጥላቻ ራስን ከመግደል ያለፈ ጥቅም እንደሌለው ተረጋግጧል። መቃወም አንድ ነገር ነው፥ ጥላቻ በፍጹም ሌላ ጉዳይ ነው። በሰማያዊውም በሳይንሳዊውም በሁለቱም የተወገዘ ነው።። እርግጥ ሰው ሲማረር ብዙ ያስባል፥ይሁንና በጥላቻ ከመሸነፍ በሰብአዊነት አሸናፊ መሆን የተሻለ ነው። መንግስት እንደሚለው የህዝቡ ችግር መልካም አስተዳደርና ሙስና ብቻ ሳይሆን የሰብአዊ መብት፤የዲሞክራሲና የመንግስት ስልጣን ጥያቄ ነው።አሁን ቁጣው ገንፍሏል፤ብዙ ደም ፈሷል፤ነገሩ ተወሳስቧል። ነገሮችን አቅልሎ ማየት ለከፋ ችግር ሀገሪቷን ማጋለጥ ይሆናል።

የመረረው ህዝብ ከቁጥጥር ውጭ ከመሆኑ በፊት (እስካሁን ካልሆነ) ዛሬውኑ፤አሁኑኑ ይታሰብበት፤በሀገርም በውጭም ካሉ ተቃዋሚዎችና የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ውይይት ይጀመር፤ፓርቲዎች ያለ ተፅዕኖ ይንቀሳቀሱ፤ሚዲያው ነፃ ይሁን፤ተቃዋሚዎች በምክር ቤት እንዳይሳተፉ አንቆ የያዘው የምርጫ ህግ ይለወጥ።ከዚያም በተቃዋሚም በዓለም አቀፍ ህብረተሰብም ተቀባይነት ያለው ሀገራዊ ነጻ ምርጫ ይካሄድ። ያሸነፈውም ስልጣን ይረከብና ሀገሪቱን ይምራ፤እነዚህ ጥያቄዎች ህገ መንግስታዊ ከመሆናቸውም በላይ ዛሬ በዚህ ሰላማዊ መንገድ መሄድ ካልተቻለ የህዝቡ ቁጣ ከቁጥጥር ውጭ ሆኖ ነገ ይህ የውይይት በር ላይኖር ይችላል። 

አንዳንድ ወገኖች "ብሄራዊ ውይይትና ነጻ ምርጫ የሚለው ሃሳብ አይሰራም ምክንያቱም መንግስት አይቀበለውም፤ስለዚህ በአመጽ ማስወገድ ብቻ ነው" ይላሉ። እንግዲህ እኛ እንደ ሰላም መልእክተኞች ሁሉም ወገን ድምጹ የሚሰማበት፥ ምርጫ ተካሂዶ በሰላማዊ መንገድ መፍትሔ እንዲያገኝ እስከ መጨረሻ እንወተውታለን። ህዝቡ ያላቋረጠ ግፊት ካደረገ መንግስት ለውጥ ለማድረግ እንደሚገደድ እናምናለን፤ስለዚህ ህዝቡ በመንግስት ላይ ሰላማዊ ግፊቱንና ተፅእኖውን ማጠናከር አለበት። 

"ሰላማዊ እንቅስቃሴ የሚከለክሉ የአመጽ እንቅስቃሴን አይቀሬ ያደርጉታል" ብለዋል ፕሬዝደንት ኬኔዲ፤ቄስ ዴዝመንድ ቱቱ ደግሞ "ሰላም ከፈለክ ከጓደኛህ ጋር አትነጋገር፤ከተቃዋሚህ ጋር ነው መነጋገር ያለብህ"ብለው መክረውናል።
ሁላችንም ለሰላምና ፍትህ መስፈን የድርሻችንን እንወጣ።

"ኢትዮጵያ ተነሺ አብሪ አገልግሎት" ከሌሎች ወገኖች ጋር በመተባበር ድርሻችንን ለመወጣት እየሞከርን ነው።የሚመለከታቸውን በማነጋገር ላይ ነን።
የሃይማኖት አባቶች፥የሀገር ሽማግሌዎች፥ምሁራን፥በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፥የመገናኛ ብዙሃን፥የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፥የዲፕሎማቲኩ ማህበረሰብ፥ሌሎቻችንም ለሀገራችን የሚጠቅም አቀራራቢ አሳቦችን መሰንዘርና ድምጻችንን ማሰማት፥የችግሩ ሳይሆን የመፍትሄው አካል መሆን ያለብን ጊዜው አሁን ነው፤11ኛው ሰአት ላይ ነንና! 
መጽሀፉ እንደሚለው በጎ ሃሳቦች ያለ መካሪ ይበላሻሉ፤ብዙ ምክር ባለበት ግን ስኬት አለ።ምሳሌ15:22
የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ!

Saturday, August 27, 2016

በርከታ ከተሞች ራሳቸውን ከወያኔ አገዛዝ ነጻ አድርገዋል

August 27,2016
የዐማራ ሕዝብ ተጋድሎ – ሙሉቀን ተስፋው (ነሃሴ 20 ቀን 2008)
በበርከታ የጎጃም ከተሞች የዐማራ ተጋድሎ ተፋፍሟል፤ ራሳቸውንም ከወያኔ አገዛዝ ነጻ አድርገዋል
 በቡሬ ከተማ ከሠላሳ ሺህ በላይ ዐማራ ለተጋድሎ ወጥቷል፤ የኦሮሚያ ኢንተ. ባንክን ሕዝቡ ጥበቃ አድርጎለታል
 በጅጋ የተጋድሎ ሰልፉ ሦስተኛ ቀኑን ይዟል
 ቋሪት ወረዳ ሙሉ በሙሉ በሕዝብ ቁጥጥር ሥር ሆኗል
 ማንኩሳ፣ ፍኖተ ሰላምና ጉንደወይን ሌሎች የዐማራ ተጋድሎ የተካሄደባቸው ከተሞች ናቸው
 በጎንደር ብዙ የዐማራ ልዩ ኃይል ፖሊስ አባሎች ከሥራ ታግደዋል
 በደብረ ታቦር የሥራ ማቆም አድማ ሊጀመር ነው
 በወልቃይት የአማርኛ ሙዚቃ አትሰሙም በሚል ግጭት ተፈጠረ
 40 የዐማራና ኦሮሞ የጸረ ሙስና ኮሚሽን አቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረሩ
ቡሬ፤
በሬ ዛሬ የዐማራ ተጋድሎ ከተካሔደባቸው ከተሞች ዋነኛዋ ናት፡፡ ከጠዋቱ ሦስት ሰአት አካባቢ የጀመረው የዐማራ ተጋድሎ እስከ ምሽት 12 ሰአት ድረስ ቆይቷል፡፡ የተጋድሎ ሰልፉ ማዶ በሚባለው የከተማው ክፍል የተጀመረ ሲሆን ከሰላሳ ሺህ በላይ የሚሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች ተጋድሏቸው ሲያሰሙ ውለዋል፡፡ ወልቃይት ዐማራ ነው፤ ኮ/ል ደመቀ እና የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሜቴዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ይፈቱ፤ መሬታችን ይመለስ፤ 25 ዓመት ታስረናል አሁን ግን በቃን፤ ዐማራነት ወንጅል አይደለም፣ ወያኔ ሌባ ነው፤ ብአዴን እኛን አይወክልም… የሚሉ መፈክሮች ገልተው ሲሰሙ ውለዋል፡፡ የወያኔ ደጋፊ የሆኑ ድርጅቶችና ግለሰቦች ንብረት ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ ትንሳኤ ሆቴል (ባለቤቱ ዐማራ ሲያስገድል የኖረ ሕወሓት ነው)፣ ቀበሌ 01 ጽ/ቤት፣ አብቁተ፣ የዓባይና የንግድ ባንኮች መጠነኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ የኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክን ሊያወድሙ የሚፈልጉ ተላላኪዎችን ወጣቱ ዐማራ አክሽፎታል፡፡ ኦሮሞ ወገኖቻችን ላይ የሚደርሰው ግፍ መቆም አለበት ሲሉም የዐማራ ሕዝብ አጋርነቱን አሳይቷል፡፡
በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ አደጋ መኖሩን በተመለከተ ላቀረብነው ጥያቄ የዐይን ምስክር ሲናገሩ ‹‹እኔ በዐይኔ አንድ ለእረፍት የመጣ የዩንቨርሲቲ ተማሪ አጋዚ ሲገድለው አይቻለሁ፤ ሦስት ዐማሮችም በጥይት ተመተው ሆስፒታል ገብተዋል፤ በሕይወት ስለመኖር አለመኖራቸው ያወቁት ነገር የለም›› ብለዋል አንድ እማኝ በስልክ እንዳረጋገጡልን፡፡ የአጋዚ ወታደሮች ያቆሰሏቸው ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ በቡሬ ከተማ መግቢያና መውጫ በሮች ሙሉ በሙሉ በወጣቱ ተዘግተዋል፡፡
ጅጋ፤
የጅጋ ዐማሮች ዛሬ ለሦስተኛ ቀን የዐማራ ተጋድሎ አድርገዋል፡፡ የጅጋ ከተማ ሕዝብ ከነሃሴ 18 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ በየቀኑ ወደ አደባባይ እየወጣ ተጋድሎውን እያደረገ ነው፡፡ በጅጋ እስካሁን አንዲት እህታችን ተሰውታለች፡፡ ከተማዋንና አጠቃላይ ወረዳውን ዐማሮች ራሳቸው የተቆጣጠሩ ሲሆን ዛሬ ላይ የሃይማኖት አባቶች ወጣቱን ለመሰብሰብ ሞክረው ነበር፡፡ የዐማራው ወጣትም ከእንግዲህ በኋላ የዐማራ የመኖር መብት ሳይረጋገጥ ተጋድሎው እንደማይቆም እንቅጩን በአንድ ድምጽ ተናግረው ስብሰባው ያለስምምነት መበተኑን ከቦታው በስልክ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ በጅጋ ለተከታታይ ሦስት ቀናት ምንም ዓይነት የንግድ እንቅስቃሴም የለም፡፡ ሁሉም ዐማራ የተጋድሎ ጥያቄውን እያስተጋባ ነው፡፡ በስልክ ያነጋገርናቸው ወጣቶች ‹‹ከእንግዲህ በኋላ ዐማራነት ወንጅል ሆኖ የምንኖርበት ምንም ምክንያት የለም፤ የአባቶቻችን የአርበኝነት ታሪክ በዚህ ትውልድ ይደገማል›› ሲሉ በጎበዝ አለቃዎች ጭምር መመራት መጀመራቸውን ተናግረዋል፡፡
ቋሪት፤
በቋት ወረዳ ገነት አቦ ከተማ ትናንት ነሃሴ 19 ቀን 2008 ዓ.ም. የተጀመረው የዐማራ ተጋድሎ አድማሱን አስፍቶ የወረዳዋ ከተማ ገበዘ ማርያምም በሕዝብ ቁጥጥር ሥር ሆናለች፡፡ ገነት አቦ ከተማ ትናንት ከቀኑ ከ9፡00 እስከ 12፡00 የነበረውን የዐማራ ተጋድሎ ለማደናቀፍ ከወረዳው የወያኔ ተላላኪዎች የተውጣጡ የፖሊስና የሚንሻ አባላት ወደ ገነት አቦ ተላኩ፡፡ የገነት አቦ ዐማሮችም በአንድ ድምጽ ‹‹በመጣችሁበት መኪና አሁኑ ተመለሱ፤ አይ ካላችሁ ሕይወታችሁን ጠልታችኋል ማለት ነው›› አላቸው፡፡ ከመኪና ሳይወርዱ ተመለሱ፡፡ የከተማዋ ነዋሪዎች ለዛሬ ጠዋት ቀጠሩ፡፡ በቃላቸው መሠረት ከጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ የተጋድሎ ሰልፉ ተካሄደ፡፡ የገበዘ ማርያም ከተማ ዐማሮችም ተጨመሩ፡፡ የከተማ ፖሊሶች ዝም አሉ፡፡ ከዞን የመጣ ሁለት መኪና የፌደራል ፖሊስም የቋሪትን ዐማራ መጋፈጥ አልቻለም፡፡ የፌደራል ፖሊሶች ልብሳቸውን ቀይረው ተደብቀው ዋሉ፡፡ ነፍጠኛው ዐማራ ጥይቱን ሲቆላው ዋለ፡፡ ለዚህማ ቋሪትን ማን ብሎት፡፡ በቋሪት ነገም የዐማራ ተጋድሎ ይቀጥላል፡፡
ማንኩሳ፤
በማንኩሳ የተጀመረው የዐማራ ተጋድሎ ለሁለተኛ ቀን መቀጠሉን ሰምተናል፡፡ በማንኩሳ ትናንት የተካሔደው የዐማራ ተጋድሎ መጠነኛ ቢሆንም ዛሬ ግን ወደ አደባባይ ያልወጣ የከተመዋ ነዋሪ አልነበረም ነው የተባለው፡፡ በማንኩሳ ዝርዝር ጉዳዮችን በስልክ መቆራረጥ ምክንያት ማግኘት አልቻልንም፡፡
ፍኖተ ሰላም፤
በፍኖተ ሰላም ከተማ የዐማራ ተጋድሎ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል፡፡ ትናንት የአንድ ዐማራ ወጣት ነፍስ ያጠፈው ቅጥረኛ ምንሻ ቤት መቃጠሉንም ሰምተናል፡፡ የፌደራልና የአጋዚ ጦር በፍኖተ ሰላም ከተማ ከመጠን በላይ መግባቱን ሰምተናል፡፡ ዛሬ ይህ ሪፖርት እስከተሠራበት ሰዐት ድረስ መንገዶች ሁሉ ዝግ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡
ጉንደወይን፤
በእነሴዎች አገር ጉንደወይን ትናንት ነሃሴ 19 ቀን 2008 ዓ.ም. ታላቅ የዐማራ ተጋድሎ ሰልፍ ተካሒዷል፡፡ የጎንቻ ሲሦ እነሴ ወረዳ ዐማሮች ትናንት ባካሔዱት ተጋድሎ የትግራይ የበላይነት ይብቃ፣ የማንነት ጥያቄያችን መልስ ይሰጥ፣ ዐማራነት ወንጀል አይደለም፣ የወንድሞቻችን ደም መፍሰስ መቆም አለበት… የሚሉ መፈክሮች መሰማታቸውን ዛሬ ከጉንደ ወይን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ በተያያዘም ነሃሴ 18 ቀን 2008 ዓ.ም. በብቸና አንድ የአገዛዙ መሣሪያ የሆነ ሰው ተገድሎ መገኘቱንም ሰምተናል፡፡
ደብረ ታቦር፤ በደብረ ታቦር ከተማ ከነሃሴ 22 ቀን ጀምሮ ለሦስት ቀን የሚቆይ የቤት ውስጥ አድማ እንደሚደረግ መርሃ ግብሩ ያሳያል፡፡ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች እንዳትወጡ የሚሉ ማስታዎቂያዎች ተለጥፈዋል፡፡ ይህን ተላልፎ በሚገኝ ሰው ላይም የዐማራውን ተጋድሎ እንደመተላለፍ ስለሚቆጠር ከህዝብ ጋር እንደተጣላ ይቆጠራል ተብሏል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ቅጥረኛ ካቢኒዎች ነጋዴዎችን ሱቆቻቸውን እንዳይዘጉ ያስጠነቀቀ ሲሆን የቤት ውስጥ ተጋድሎው አስተባባሪዎች ማንኛውንም ተቋም የሚከፍት ሰው ከወያኔዎቸ ጋር እንዳበረ ስለሚቆጠር የሚያስከፍለው ዋጋ የከፋ ነው ሲሉ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡
ጎንደር፤
ጎንደር የቤት ውስጥ አድማው ለሦስተኛ ቀን ቀጥሏል፡፡ የቤት ውስጥ አድማው እስከ እሁድ ይደርሳል ተብሏል፡፡ ኮሎኔል ደመቀን የመውሰድ እቅዱ መክሸፉን የሰማን ሲሆን ትናንት ምዕራብ አርማጭሆ አብደራፊ አካባቢ አንድ ዐማራ የተሰዋ ሲሆን ሁለት የወያኔ ቅጥረኛ ፖሊሶች ዛሬ መገደላቸውን ሰምተናል፡፡
የጎንደር ከተማ ልዩ ኃይል ፖሊስ ምክትል አዛዥ መልካሙ የሽዋስ ጋርም ብዛት ያላቸው የፖሊስ አባላት በወያኔ ትእዛዝ መቀነሳቸውን ሰምተናል፡፡ የተቀነሱት የዐማራ ልዩ ኃይል ፖሊስ አባላት በሕዝብ ላይ ባለመተኮሳቸው ነው የተባለ ሲሆን ሁሉም የዐማራ ፖሊሶች በዐማራው ሕዝብ ላይ እንደማይተኩሱ ቃል ገብተዋል ሲሉ ምንጮቻችን ነግረውናል፡፡
አዲረመጥ፤ በወልቃይት ከተማ አዲረመጥ ትናንት ነሃሴ 19 ቀን 2008 ዓ.ም. የወልቃይት ዐማሮች የፋሲል ደመወዝን ‹‹ዐማራ ነኝ›› አዲስ ሙዚቃ ከፍተው ሲያዳምጡ የትግራይ ልዩ ኃይል ፖሊስ ‹‹አማርኛ ሙዚቃ ማዳመጥ አትችሉም›› በማለቱ በተፈጠረ ግጭት ከስድስት በላይ የሚሆኑ ፖሊሶች በከፍተኛ ሁኔታ ቆስለው አምልጠዋል፡፡ አንድ የወልቃይት ዐማራ በጥይት የተመታ ሲሆን ለሕይወቱ አስጊ እንዳልሆነ ከቦታው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
አዲስ አበባ፤
40 የዐማራና ኦሮሞ ተወላጅ የጸረ ሙስና ኮሚሽን አቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረሩ፡፡ ከአዲስ አበባ የጸረ ሙስና ኮሚሽን ዋና መሥሪያ ቤት ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው በሙስና ወንጀል የተዘፈቁ የትግራይ ተወላጆችን መዝገብ ክስ የያዙ 40 የዐማራና ኦሮሞ የአቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረዋል፡፡ የተባረሩት የአቃቢ ሕግ ባለሙያዎች በሥራቸው የተመሰከረላቸውና አንቱ የተባሉ የሕግ ባለሙያዎች ናቸው ተብሏል፡፡ ሆኖም የያዙት የሙስና ክስ መዝገብ የትግራይ ተወላጅ ሙሰኞችን በመሆኑ ሕወሓትን በከፍተኛ ሁኔታ ያዳክማል በሚል የዐማራና የኦሮሞ የሕግ ባለሙያዎቹ ከሥራ ገበታቸው ለመጨረሻ ጊዜ ተባረዋል፡፡ ወያኔ ከዚህ በፊትም እንደ ዳኛ ግዛቸው ምትኩ ያሉ ጠንካራ የዐማራ የሕግ ባለሙያዎችን የማባረር ልምድ መኖሩን ያስታውሷል፡፡

ሕዝባዊ ተቃውሞው ኢኮኖሚውን እየጎዳው ነው!

August 27,2016

“ጥብቅ እርምጃ እንወስዳለን” ህወሃት
protest business
ህወሃት ለማመን ባይፈልግም ለአስር ወራት የዘለቀው የኦሮሞ ተቃውሞ በክልሉ የንግድና ሌሎች ተቋማት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል፡፡ ከክልሉ ወደሌሎች የሚደረገው የንግድ፣ የዕቃ፣ የገበያ፣ የሰው ኃይል፣ የገንዘብ፣ … ዝውውር በተቃውሞው ምክንያት በርካታ መስተጓጎሎች ደርሰውበታል፡፡ ከዚህም አልፎ አገሪቱ ለውጭ ንግድ በምታቀርበው ምርትና በምትሰበስበው ግብር ላይ የሚያስከትለውን ጫና ከክልሉ ስፋት አኳያ እጅግ ሰፊ እንደሚሆን ይገመታል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ በአማራው ክልል የተነሳው ተቃውሞ ችግሩን በይበልጥ እያባባሰው እንደሆነ ይነገራል፡፡ በተለይ የቤት ውስጥ አድማ በሚመታበት ጊዜ የዜጎች እንቅስቃሴ ይገታል፤ ንግድ ይቀዘቅዛል፣ በየዕለቱ ለመንግሥት የሚሰበሰበው ግብር (ቫት) ይቀንሳል፤ የንግድ ተቋማት ሽያጭና ትርፍ ይቀንሳል፤ በዚህ ምክንያት መንግሥት ከንግድ ተቋማት የሚሰበስበው የትርፍ ግብር ይቀንሳል፤ … እንዲህ እያለ ተጽዕኖው በራሱ እየተቀጣጠለ ሌሎች ችግሮችን በመውለድ ኢኮኖሚውን እስከ ማሽመድመድ ይደርሳል፡፡
bure4
ቡሬ ጎጃም
ነውጥ አልባ የትግል ስልት የሚከተለው የኦሮሞ ተቃውሞ በትግሉ መርኽ መሠረት ሰሞኑን በኢኮኖሚ ላይ ያነጣጠረ እርምጃዎችን እንደሚወስድ ይፋ አድርጓል፡፡ ጳጉሜን 1 ይጀመራል የተባለው እርምጃ በምን መልኩ እንደሚደረግ ዝርዝሩን እንደሚያሳውቁ አስተባባሪዎቹ ተናግረዋል፡፡ በየትኛውም መልኩ ይደረግ የኢኮኖሚ ተቃውሞ ሥርዓትን በማሽመድመድ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር ይታወቃል፡፡ ከዚህ አንጻር በኢኮኖሚ ላይ ያነጣጠረው የኦሮሞ ተቃውሞ የህወሃትን ኮሮጆ አደጋ ላይ እንደሚጥለው ካሁኑ እየተገመተ ነው፡፡ ተጽዕኖው ደግሞ በአንድና በሁለት ሳምንታት ብቻ የሚቋጭ ሳይሆን የበርካታ ጊዜያት ተደራራቢ ውጤት ማስከተሉ የማይቀር ሐቅ እንደሆነ በሌሎች አገራት የተካሄዱት ተቃውሞዎች ምስክር ናቸው፡፡
በሙስና እና በዝርፊያ ለ25 ዓመታት ብቃቱን ያዳበረው ህወሃት/ኢህአዴግ በውጭ ንግድ (ኤክስፖርት) ከሚያገኘው የውጭ ምንዛሪ ይልቅ ዳያስፖራው ከሚልከው ዶላር የሚያገኘው እንደሚበልጥ የራሱ የገንዘብ መ/ቤት ይመሰክራል፡፡ ከ2003 ዓም በኋላ ባሉት አምስት ዓመታት የውጪ ንግዱን በእጥፍ አሳድጋለሁ ብሎ ቃል የገባው ህወሃት/ኢህአዴግ አሁንም ያኔ ከነበረበት የ3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አለመነቃነቁን አዲስ አድማስ ዘግቧል፡፡ ከዚህ ይልቅ ግን በዓመት ከዳያስፖራው የሚያገኘው የውጭ ምንዛሪ የዛሬ አራት ዓመት 2.5ቢሊዮን ዶላር የነበረው በአሁኑ ጊዜ በዓመት 4ቢሊዮን ዶላር መድረሱ አብሮ ተዘግቧል፡፡ ከዚህ አንጻር ቀጣዩ የኢኮኖሚ ተቃውሞ በዚህ ዙሪያ ያጠነጠነ ቢሆን የህወሃትን አከርካሪ በመምታትና ዕድሜውን ወደማሳጠር በቶሎ ይደረሳል በማለት አስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ፡፡
እንደ አዲስ አድማስ ዘገባ ከሆነ ከአራት አመት በፊት፣ የኢትዮጵያ ጠቅላላ የውጭ እዳ ወደ 9 ቢሊዮን ገደማ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የዕዳው ክምችት 20.6 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል፡፡ ለዕዳ ክፍያ የውጭ ምንዛሬ የግድ አስፈላጊ በመሆኑ ዕቃ ከውጭ ለማስመጣት የሚሰጠውን የዱቤ ፍቃድ እንዲቀንስ በማድረግ ወይም ረጅም ጊዜ እንዲወስድ በማድረግ የራሱን አሉታዊ ተጽዕኖ በኢኮኖሚው ላይ ያሳድራል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ ባለፈው እሁድ በአዲስ አበባ የተጠራው ተቃውሞ ሰልፍ አገዛዙን ለከፍተኛ የገንዘብ ወጪ እንደዳረገው ተሰምቷል፡፡ ቁጥሩን ለማረጋገጥ ባይቻልም እስከ 30 እና 40ሺህ ፖሊስ፣ ወታደሮችንና የስለላ ሰዎችን ያሰማራው ህወሃት ለእነዚህ ሁሉ ከአምስት መቶ ብር ጀምሮ የውሎ አበል ከፍሏል፡፡ ይኽም እስከ 10ሚሊዮን ብር ለሚሆን ወጪ እንደዳረገው ስሌቱ ያሳያል፡፡ የአዲስ አበባው ሰልፍ በተለያዩ ምክንያቶች እንደታሰበው ባይሳካም atnafበሥርዓቱ ላይ ጉዳት ከማስከተል አንጻር ዓላማው ግቡን እንደመታ ይነገራል፡፡
ተመሳሳይ የተቃውሞ ሰልፍ ይካሄዳል በሚል ፍርሃት ውስጥ የገባው ህወሃት አዲስ አበባ ላይ ከፍተኛ የቁጥጥር ሸክም መጫኑ ነዋሪዎች ይመሰክራሉ፡፡ በአማራ ክልል የተነሣው ብረት አከል ተቃውሞ ወደ አዲስ አበባ ይዛመታል በሚል ፍርሃቻ ሆቴሎች ቁጥጥሩ ጠብቆባቸዋል፡፡ የዞን 9 ጦማሪ የሆነው አጥናፍ ብርሃኔ በትዊተር በለቀቀው መልዕክት “ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ መጥቶ የሚያርፍ እንግዳ ካለ በ24 ሰአት ውስጥ ለፖሊስ እንዲያሳውቁ ትእዛዝ ለየሆቴሎቹ ተላልፏል” በማለት ትላንት መልዕክት አስተላልፎ ነበር፡፡
በየማኅበራዊ ድረገጹ ላይ አፍቃሪ ህወሃቶች አሠራሩ በቀድሞ አገዛዞችም ሲሠራበት የኖረና የተለመደ ነው ብለው ለማስተባበል ቢፈልጉም ሁኔታው ግን ከዚያ የተለየ ነው፡፡ በእርግጥ ሆቴሎች እንግዶቻቸውን ለፖሊስ ማሳወቅ የተለመደ አሠራር ነው የሚሉ አስተያየት ሰጪዎች  የአሁኑ ትዕዛዝ ግን ለየት ያለ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ በአገር ውስጥ የሚያሰጋ ነገር ሲከሰት ህወሃት ተመሳሳይ ትዕዛዝ ሲያስተላልፍ መቆየቱን የሚናገሩ ወገኖች ከዚህ በፊት በኦነግ ሰዎች ላይ ተመሳሳይ ፍርሃቻ በነበረበት ጊዜ ትዕዛዙ መተላለፉን ያስታውሳሉ፡፡ ከዚያም በሶማሌ ክልል ተመሳሳይ አለመረጋጋት በነበረበት ወቅት ከክልሉ የሚመጡ ተስተናጋጆችን ወዲያውኑ ሪፖርት እንዲያደርጉ መታዘዙን የሆቴል ባለቤቶች ይናገራሉ፡፡ ያሁኑ ደግሞ ከአማራው ክልል በሚመጡ ላይ መደረጉ በክልሉ የተነሳው ተቃውሞ በህወሃት ላይ ያስከተለውን ተጽዕኖ ያሳያል፡፡
ethflagበተያያዘ ዜና ለዘመናት የኦሮሞንና የአማራን ወገኖች በመከፋፈል እርስበርስ እንዲናቆሩ በሰፊው የሰራው ህወሃት የሁለቱ ጥምረት ኅልውናውን አደጋ ላይ መጣሉን የራሱ ሰዎች መናገራቸውን ባለፈውጎልጉል ዘግቦ ነበር፡፡ እነ አባይ ጸሃዬ ወደ አሜሪካ መጥተው ጥምረቱ ስጋት እንደሆነባቸው ለጌቶቻቸው አስረድተዋል፡፡ አሁንም ይህ ጥምረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ በሚደረጉት ሰልፎች እና በየማኅበራዊ ድረገጾች ላይ በሚጻፉት እየተንጸባረቀ ነው፡፡
በኦሮሚያ ከህጻናት እስከ አዛውንት በደም ኩሬ ሲጠምቅ የነበረው ህወሃት ሰሞኑን እየከረረ የመጣውን ተቃውሞ ለማክሸፍ “ጥብቅ እርምጃ” እወስዳለሁ ብሏል፡፡ ሲገድል፣ ሲረሽን፣ ሲያስር፣ ሲያሰቃይ፣ … ወዘተ የቆየው ህወሃት አሁን ከዚህ የተለየ ምን “ጥብቅ እርምጃ” እንደሚወስድ ግልጽ አላደረገም፡፡ ስቃይና ሞት በተለያየ መልኩ ሲፈጸምበት የኖረ ሕዝብ ከዚህ በላይ ምንም እንደማይመጣበት በማወቅ ትግሉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ከአስተባባሪዎችና ከአገር ቤት ከሚሰሙት ድምጾች ለመረዳት ይቻላል፡፡
በመለስ ሞት ፊታቸውን ያዞሩት ምዕራባውያኑ የህወሃት አንጋሾች ይህንን የህወሃት አካሄድ ካለመደገፍ ጀምሮ እስከ ጀርባ መስጠት እያደረሳቸው መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡

Saturday, August 20, 2016

አዲስ አበባ በከፍተኛ ውጥረት ላይ ናት – አሜሪካ በኢትዮጵያ ያሉ ዜጎቿን አስጠነቀቀችn

August 20,2016
Members of the Ethiopian army patrol the streets of Addis Ababa in 2005.
Members of the Ethiopian army patrol the streets of Addis Ababa in 2005.ኤፍ (ነሃሴ 14 ፥ 2008) የአዲስ አበባ ህዝባዊ እምቢተኝነት አስተባባሪ ኮሚቴ ለመጭው እሁድ የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ መግለጫ ማውጣቱን ተከትሎ በከተማይቱ የፍርሃትና የመረበሽ ድባብ መስፈኑን ከአዲስ አባባ የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
በአነስተኛና ጥቃቅን፣ በአንድ ለአምስት ጥርነፋ እና በከፍጠኛ የስለላ መረብ ውስጥ የሚገኘው የአዲስ አበባ ህዝብ ግን የቀድሞ ፍርሃት እንደማይታይበት መረጃዎቹ ይጠቁማሉ። ኢትዮጵያ ከጫፍ እስከ ጫፍ እየተቀጣጠለ ባለ ህዝባዊ እምቢተኝነት ውስጥ በመገኘትዋ አዲስ አበባም የዚህ ለውጥ ንቅናቄ አካል እንድትሆን ውስጥ ለውስጥ ከፍተኛ የማስተባበር ስራ እየተሰራ ነው። የሕምባዊ እምቢተኝነት አስተባባሪ ኮሚቴ ህዝቡ በአብዮት አደባባይ በነቂስ እንዲወጣ ጥሪ አቅርቧል። ምክንያቱም የአዲስ አበባው ህዝባዊ ንቅናቄ ለለውጡ ወሳኝ ስለሆነ።
በሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞች በተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ ከ700 በላይ ወገኖቻችን መገደላቸው፣ በ10ሺዎች ደግሞ ለእስር እንግልትና መሰወር መዳረጋቸውን አስተባባሪ ኮሚቴው በመግለጫው አመልክቷል።
ትላንት ነሃሴ 13 እለት ቡሄ ነበር። ከቶውንም የቡሄ በአል ድባብ አልነበረውም። በአዲስ አበባ ከፍተኛ ውጥረት አለ። በተለይ በአንዋር መስጊድ አካባቢ ከፍተኛ ፍተሻ በመካሄድ ላይ እንደነበር መረጃዎች ጠቁመዋል። ካድሬዎች ቤት ለቤት እየዞሩ እንዲሁም በየመስሪያ ቤቱ ህዝቡን እየሰበሰቡ በእሁዱ ሰልፍ ላይ እንዳትገኙ በማለት እያስጠነቀቁ ይገኛሉ።
በሰሜን ጎንደር በርካታ ከተሞች ህዝባዊ እንቢተኝነቱ ወደ ጦርነት መሸጋገሩን ከስፍራው የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
የህወሃት ባለስልጣኖች እና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የኢትዮጵያን አንጡራ ሐብት በመዝረፍ ፣ ንብሮቶቻቸውን በመሸጥ እና በማሸሽ ላይ እንደሚገኙም ታማኝ ምንጮች ገልጸውልናል።
ሕዝባዊ አመጹ ያስከተለው የሃገሪቱ አለመረጋጋት በዚህ ከቀጠለ ባለስልጣኖቹ ሀገር ጥለው ለማምለጥ እቅድ መያዛቸው ተነግሯል።
ይህ በዚህ እንዳለ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በኢትዮጵያ የሚገኙ ዜጎቹ እንዲጠነቀቁ በትናንትናው እለት መግለጫ አውጥቷል። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአንዳንድ የኢትዮጵያ ክልሎች መንግሥትን ላይ በሚካሄዱት ተቃውሞዎች ምክንያት አደጋ ሊኖር እንደሚችል በመግለጽ ዜጎቹን አስጠንቅቋል።
የስልክና የኢንተርነት አገልግሎት መቆራረጥ ምክንያት በኢትዮጵያ ያለው የአሜሪካ ኤምባሲ በሀገሪቱ ካሉት የአሜሪካ ዜጎች ጋር የሚያደርገውን ግንኙነት እንዳሰናከለበት መግለጫው ጠቅሷል።
የተቃውሞ ሰልፎቹ ካለፈው ዓመት ሕዳር ወር ጀምሮ በተለይም በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት እንዳስከተሉ መግለጫው ጠቅሶ፤ ተቃውሞዎቹ ሊቀጥሉና ሊስፋፉ ይችላሉ የሚል ስጋት እንዳለ አስፍሯል። በዚህም ምክኒያት በኢትዮጵያ የሚገኙ የአሜሪካ ዜጎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ፣ ደህንነታቸውን እንዲጠብቁና የተቃውሞ ሰልፎችንና ሰዎች በብዛት የተሰባሰቡባቸው ቦታዎችን እንዲያስወግዱ አሳስቧል።

Wednesday, August 17, 2016

ጊዜዉ ደረሰ

Augest 17,2016
ፊዳ ቱምሳ
ዕንባ እየተናነቀኝ የዛሬዉ የኦሮሞ ትዉልድ እየከፈለ ያለዉን መስዋዕትነት ከእሱ ጋር ሆኜ ያለመካፈሌ እያንገበገበኝ ተከዝኩ፡፡ የነፃነት ቀን መቃረቡን ሣይ በአንድ በኩል እጅግ ተፅናናሁ፡፡ የነገዉን ነፃነት ሳያዩት ለመጪዉ ትዉልድ የተሰዉትን ጀግኖች በዓይኔ እየዳሰስኩ ኮራሁባቸዉ፡፡ የእነርሱ ደም የፈሰሰዉ በከንቱ እንዳልሆነ ስረዳ በእጅጉ ተፅናናሁ፡፡ በልጅነት ዕድሜአቸዉ ለዚህ ታላቅ መስዋዕትነት ራሳቸዉን መስጠታቸዉ ለትዉልድ መዘከር የሚገባዉ ታሪክ እንደሆነ ያለጥርጥር ከህሊናዬ ጋር ተስማማሁ፡፡ እንደገናም ወደኋላ ሄጄ ያለፍንበትን መንገድ እንድመለከት አዕምሮዬ ሞገተኝና ተጓዝኩ — የህሊና ጉዞ፡፡
Ethiopia, TPLF officials
“Whoever sows injustice will reap calamity.”
ጊዜዉ 1991 ዓ.ም. ነበር፡፡ የነበርኩት ጀርመን አገር በርሊን ከተማ ዉስጥ ነበር፤ በጊዜዉ የኦሮሞ ከተማ!! የወያኔ ሠራዊት ጎጃምን ተሻግሮ ወደ ኦሮሚያ ሲገሰግስ ተቃወምን፣ አወገዝን፤ ቀጥሎም ነቀምት መግባታቸዉን ሲለፍፉ የተቃዉሞ ሰልፍ አዘጋጀን፡፡ የተቃዉሞ ሰልፉ መነሻ ነቀምት ከመግባታቸዉ ጋር የሰጡት መግለጫ ነበር፡፡ መግለጫዉን እንደማስታዉሰዉ “ወተት ጠጣን ጮማ በላን” የሚል እና በዚህ መንገድ ተስተናገድን የሚል መግለጫ ነበር፡፡ ይሄ መግለጫ ወደፊት ለታቀደዉ ብዝበዛና ምዝበራ ሀ ሁ መሆኑን ስለተገነዘብን ነበር ተቃዉሞ ያዘጋጀነዉ፡፡ እናም በተቃዉሞዉ ሰልፍ ላይ የሚሰራጭ ወረቀት እንዲዘጋጅ ተወስኖ አንድ ጓደኛችን ወረቀቱን አዘጋጅቶ አመጣ፡፡ በጽሑፉ ዉስጥ የተቀመጠዉ ምሳሌያዊ መልዕክት ዛሬ ይህን እንድጽፍ አስገደደኝ፡፡
ምሳሌያዊዉ መልዕክት እንዲህ ይላል:- “አንድ በበረሃ የተጎሳቆለ እባብ በጠርሙስ ዉስጥ ያለ ወተት አይቶ ወተቱን ለመስረቅ ዙሪያዉን ተጓዘ፤ አልቻለም፡፡ እናም ጠርሙሱ ዉስጥ ገብቶ ለመጠጣት በዚያ በከሣ አካሉ በጠርሙሱ አፍ ወደ ጠርሙሱ ገባ፤ ወተቱን እየጠጣም ወፈረ፤ ከጠርሙሱ ለመዉጣት የገባበት የጠርሙስ አፍ ከዉፍረቱ የተነሣ አያስወጣዉም፡፡ እናም ሁለት አማራጭ ብቻ ቀረዉ፤ ወይ ወተቱን ተፍቶ መዉጣት ወይ ጠርሙሱ ዉስጥ መሞት፡፡” እናም ያ ጽሑፍ ወያኔ ወደ ኦሮሚያ ገባ፤ ምርጫዉ የዚያ እባብ ምርጫ ብቻ ይሆናል ይላል፡፡ ለወያኔ የያኔዉ መልዕክት ሳትጠራ ወደ ኦሮሚያ አትግባ፤ ኦሮሚያ የራሱ አባት አለዉ፤ ባለቤት አለዉ የሚል ነበር፡፡ ከገባህ ደግሞ ዕጣ ፈንታህ የእባቡ ዕጣ ፈንታ ነዉ፤ ወይ እዚያዉ ትቀበራለህ፣ ወይ በመጣህበት ሁኔታ ወደመጣህበት ትመለሳለህ የሚል ነበር፡፡
ከሃያ-አምስት ዓመት በኋላ ዛሬ የኦሮሞ ሕዝብ ተነስቷል፤ የኦማራ ሕዝብ ተነስቷል፡፡ ወያኔ በእነዚህ ሕዝቦች ተከቦአል፤ እባቡ በጠርሙሱ እንደተከበበዉ፡፡ ወተቱን ጠጥቶ እንደወፈረዉ እባብ ወያኔ ወፍሯል፤ ሀብት ዘርፎአል፣ ተንጠባሯል፡፡ እናም እንደእባቡ ሁሉ ጠርሙሱን ለመስበር ይንፈራገጣል፡፡ ጠርሙሱ ግን አይሰበርም፤ የተጠናከረ የተባበረ ሕዝባዊ ኃይል ነዉና፡፡ ጠርሙሱን የከበቡት የኦሮሞ የአማራና የሌሎች ህዝቦች የነፃነት ሃይሎች ኢሳት አቀጣጥለዋል …. ጠርሙሱም እየጋለ ነው ፤ የወያኔ ምርጫ እንግዲህ እንደ እባቡ ሁሉ የበላዉን ተፍቶ፣ የዘረፈዉን ትቶ መዉጣት፤ አለያም እንደበላ እንደወፈረ መቃጠልና መሞት ነዉ፡፡ መዉጫ ቀዳዳ የለም፡፡ በህፃናት ደም ተጨማልቆ፣ በእናቶች ደም ተጨማልቆ፣ በከበሩ አዛዉንቶች ደም ተጨማልቆ የደም ካሣ ሣይከፍሉ ወዴት ይኬዳል? ይዋል ይደር እንጂ የእባቡ ምሳሌ ጊዜዉ ደረሰ፤ ጠርሙሱም ከተሰባሪ ጠርሙስነት ወደ ብረት ጠርሙስነት ተሸጋገረ፤ እባቡም ተከበበ፡፡ እንደገናም ጊዜዉ ደረሰ፡፡
August 6, 2016 (አመሻሽ)

Friday, August 5, 2016

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ለምን ፍርድ ቤት አልቀረበም ?

Augest 5,2015
ከሙሉቀን ተስፋው
በፍርሃት ውስጥ የተዋጠው የወያኔው መንግስት በአማራው ህዝብ ላይ ያለውን ጥርጣሬ እንደቀጠለ ውሎአል በዚህም ምክንያት ኮለኔሉን ወደ ፍርድ አልማቅረቡ ብዙዎቹንም አስቆጥቶአል። ለምን አልቀረበም የሚለውን የዜና ትንታኔ ሙሉቀን ተስፋው ከቦታው ያጠናቀረው አጭር ዘገባ ትንሽ ነገር የሚያጭር ሲሆን ፣ ወያኔ የጎንደር ህዝብን ሃያልነት እና አልበገሬነት እንደዚሁም የትግል ጦር ጃንደረባ እንደሆነ ስለሚያውቅ ብቻ ፍራቻውን ከመግለጽ ተቆጥቦ ከርሞአል ፣ ስለዚህ የህዝቡ አልገዛም ባይነት እና እንቢኝ መሬቴን አልነጠቅም የሚለው የጎንደር ህዝብ ትግል መጨረሻው የሃገሪቱን የትግል የነጻነት ጎራ ሊቀይስ ያሰበ ይመስላል ፣እንደዚህም ሆኖ የሁሉንም ህዝብ አንድነት በጋራ የሚጠይቅ እና በትግሉም አንድ ሆኖ አገር እና ህዝብን የማዳን ስራ ሊሰራ ይገባአዋል ብለው ብዙሃኑ ያምናሉ ።
በዚህም መሰረት በኦሮሞ ንቅናቄ ላይ ለሚመለከተው ሁሉ በጋራ የምንቀሳቀስ ሲሆን የኦሮሞ ተወላጆች ግን በግለኝነት የኦሮሞነትን ነጸብራቅ ይዘው የሚወጡ ከሆነ አላማ እና ሴራቸው ከወያኔ የማይተናነስ አገርን የማጥፋት ስራ ስለሆነ ከዚህ ተቆጥበው ትግሉን በጋራ አንድ በመሆን ፣ለአንድቷ ሃገራችን መታገል ይገባናል ሲሉ የጎንደር ህዝብ ጥያቄ አቅርበዋል ።
ኦነጋዊ ስርአትም ሆነ ወያኔአዊ ስርአት ሳይሆን ኢትዮጵያዊነት ስርአት መገንባት ይኖርብናል።
በጎንደር የዐማራ ተጋድሎው ቀጥሏል፤ የኮሎኔሉ ፍርድ ቤት አለመቅረብ መነሻ ምክንያት ሆኗል
• ሁሉም የኮሜቴው አባላት ለነሐሴ 4 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ተሰጧቸዋል
• ፖሊስ አስለቃሽ ጪስ እየተጠቀመ ነው

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ፍርድ ቤት ቀርበዋል በሚል በብዙ ሽዎች የሚቆጠሩ ዐማሮች በሰሜን ጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ ረፋዱ ላይ ተሰባሰቡ፡፡ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ በሌሉበት ሊመለከተው መሆኑን ያወቁት የጎንደር ሕዝብ ፍርድ ቤቱ ሳይዘጋ ኮሎኔል ከሳሽ ካለውም ይከሰስ ከሌለውም በቶሎ ወደ ቤተሰቦቹ ይመለስ የሚል ጥያቄ በፍርድ ቤቱ አቅራቢያ ጩኸት በረከተ፡፡
የአድማ ብተና ፖሊስ የፍርድ ሒደቱትን ለመከታተል በመጣው የዐማራ ሕዝብ ላይ የኃይል ርምጃ መውሰድ ሲጀምር የወጣቶቹ ቁጣ ገነፈለ፡፡ የፍርድ ቤቱ መስኮቶች በድንጋይ ረጋገፉ፡፡ ወያኔ ሌቫ፤ ወልቃይት ዐማራ… ወዘተ የሚሉ የዐማራ ተጋድሎ ድምጾች በመለዋ የጎንደር ከተማ ከጫፍ ጫፍ ተስተጋባ፡፡ ጎንደር የሚገኘውን የወያኔ ደኅንነት ቢሮ አካባቢ የተጋድሎ ሠልፍ በረከተ፡፡ ፒያሳና መስቀል አደባባይ በአንድ ሳምንት ብቻ ሁለት ጊዜ ዐማሮች ጩኸታቸውን ማሰሚያ መድረክ ሆኑ፡፡
እስከዚህ ሰዓት ድረስ በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ አደጋ ባይኖርም የአድማ ብተና ፖሊስ አስለቃሽ ጭስ ከመጠን በላይ በዐማሮች ላይ እየበተነ ነው፡፡ ከተጋድሎው ተሳታፊዎች መካከል አንድ ሰው ከፍተኛ አደጋ የደረሰ ቢሆንም አሁን ላይ በሙሉ ጤንነት መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ይህ በዚህ እንዳለ ፍርድ ቤቱ ለነሐሴ 4 ቀን 2008 ዓ.ም. ኮሎኔል ደመቀ በሌሉበት ጉዳያቸውን እንዲታይ ወስኗል፡፡ ኮሎኔል ደመቀ ከማረሚያ ቤት ሆነው በቪዲዮ ኮንፈረንስ (ፕላስማ) ለፍርድ ቤቱ ከሳሽ ከቀረበባቸው ይከላከላሉ፤ ካልቀረበም ፍርድ ቤቱ ወሳኔ ይሰጣል የሚል መልስ ቢኖርም የጎንደር ከተማ ሕዝብ አሁንም ተቃውሞውን እያሰማ ነው፡፡
በተያያዘም በማእከላዊ ፍርድ ቤት ያሉት የታፈኑ የወልቃይት ጠገዴ ዐማራ ማንነት ኮሚቴ አስተባባሪዎችም ነሐሴ 4 ቀን 2008 ዓ.ም ፍርድ ቤት ይቀርባሉ፡፡ አዲስ አበባ ማእከላዊ ታፍነው የሚገኙት የኮሜቴው አባለት አቶ አታላይ ዛፌ፣ አቶ ጌታቸው አደመ፣ መብራቱ ጌታሁን፣ አቶ አለነ ሻማ፣ አቶ አዲስ ሰረበ እና አቶ ነጋ ባንቲሁን ናቸው፡፡
አዳዲስ ነገሮችን በየሰዓቱ እናቀርባለን፡፡
የዐማራ ሕዝብ ትግል ያሸንፋል!!









Tuesday, August 2, 2016

አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በጎንደር የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን ሰጡ

Augest 2,2016
ኢሳት ዜና ፣ — በስልጣን ላይ ያለው ገዢው የኢትዮጵያ መንግስት ከስልጣን እንዲወገድ የሚጠይቅ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ እሁድ በጎንደር ከተማ ተካሂዷል ሲሉ አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ሰኞ ዘገቡ። ቢቢሲ እና ኣዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ሰልፉን ከዘገቡት ውስጥ ይጠቀሳሉ።
ነዋሪነታቸው በከተማዋ እና አካባቢዋ የሆነ በብዙ ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ የተለያዩ መፈክሮችን በማስተጋባት በሃገሪቱ ኢፍትሃዊነት መንገሱን በተቃውሞ ሲያሰሙ መዋላቸውን አፍሪካ ኒውስ የተሰኘ መጽሄት አስነብቧል። gondar
ተገቢ ያልሆነ የሃብት ክፍፍል በሃገሪቱ መንገሱን እና የመንግስት አፈናና ቁጥጥር መባባሱን በቁጣ ሲገልጹ የዋሉት ሰልፈኞች ሰልፉ እንዳይካሄድ የተላለፈን ውሳኔ በመጣስ አደባባ መውጣታቸውን መጽሄዱ ሰልፈኞቹን ዋቢ በማድረግ በዘገባው አመልክቷል።
በመንግስት ላይ ያላቸውን የተለያዩ ተቃውሞዎች የገለጹት የጎንደር ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ለ25 አመት በስልጣን ላይ የቆየው የመንግስት ከስልጣን እንዲወገድ ጥያቄ ማቅረባቸውንም አለም አቀፍ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
በአይነቱ የመጀመሪያው ነው የተባለው ይኸው የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ግድያ በአስቸኳይ እንዲቆምና የአማራው ክልል ታሪካዊ የድንበር ወሰን እንዲከበር ጥያቄ ማቅረቡንም አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ (AFP) ዘግቧል።
በጎንደር ከተማ ዕሁድ ሲካሄድ የዋለው ይኸው ህዝባዊ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ በክልሉና በተለያዩ አካባቢዎች ሲካሄድ የቆየን የተቃውሞ እንቅስቃሴ ተከትሎ መሆኑንም የዜና አውታሩ በዘገባው አስፍሯል።
የብሪታኒያው የማሰራጫ ኮርፖሬሽን (BBC) በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ከፍተኛ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄዳቸውን ባቀረበው ሰፊ ዘገባው አስነብቧል።
በክልሉ ከማንነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ ተደጋጋሚ ተቃውሞዎች መካሄዳቸውን ያወሳው የዜና አውታሩ፣ በሰልፉ የታደሙ ሰዎች በኦሮሚያ ክልል ያሉ ተመሳሳይ ችግሮችንና በእስር ላይ ተዳርገው የሚገኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍል ተወካዮችን ጉዳት በማንሳት አጋርነታቸውን እንዲያሳዩ በቀረበው ሪፖርት አመልክቷል።
ኢንዲያን ኤክስፕረስ የተሰኘ የህንድ ጋዜጣ በበኩሉ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን በሰሜን የአገሪቱ ክፍል ጎንደር ከተማ በአይነቱ ልዩና ታላቅ የሆነ ተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄዳቸውን ዘግቧል።
በተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የታደሙ ነዋሪዎች ከተለያዩ አጎራባች አካባቢዎች ያሉ በርካታ ሰዎች በእግርና በተሽከርካሪ በመሆን ከዋዜማው ጀምሮ ወደጎንደር ከተማ መግባት መጀመራቸውንንና የተቃውሞ ትዕይንቱን እንደተቀላቀሉ ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ አስረድተዋል።
“ወያኔ ከእንግዲህ አይገዛንም” ፣ “ወልቃይት አማራ ነው”፣ “በኦሮሚያ ክልል ያለው ግድያ ይቁም” ፣ “በመብታችን አንደራደርም” የሚሉ መፈክሮችን ሲያስተጋቡ የነበሩት ሰልፈኞች መንግስት በህዝቡ ላይ የሚያደርገውን አፈና እንዲያበቃ አሳስበዋል።
የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች እሁድ ማለዳ በተለያዩ የከተማዋ ዋና ዋና ስፍራዎች ቀድመው በመገኘት የተቃውሞ ሰልፉን ለማደናቀፍ ጥረት ቢያደርጉም ህዝቡ አካባቢውን በሙሉ ተቆጣጥሮ መዋሉን እማኞች አክለው አስታውቀዋል።

Monday, August 1, 2016

ብአዴን በአማራ ህዝብ ብሶት ላይ ተሳለቀ!!

Augest 1,2016
በአማራነታችን እዬደረሰብን ያለው ግፍ አንገሽግሾን ወደ አደባባይ ወጥተን ድምፃችንን ያሰማንበትን ሰላማዊ ሰልፍ ክልሉን አስተዳድራለሁ የሚለው ብአዴን የሰጠው መልስ ሚሊዬን አማሮችን አስቆጥቷል። የአማራ ህዝብ ሳይወክለው የአማራን ህዝብ እያስተዳደረ ያለው ብአዴን የትናንቱ ሰልፍ ምክንያት የመልካም አስተዳደር እና የልማት ጥያቄ ነው ሲል በአማራነት ጥያቄ ላይ ተሳልቋል።
የሰላማዊ ሰልፉ ዋና አላማ በወልቃይት ምድር ላይ በሕወሓት ማንአለብኝነት በአማራነታችን ላይ የተጫነብንን ትግራዊነት ማውገዝ እና አማራነታችን ማፅናት ነው። በተጨማሪም የአማራነት ማንነታቸውን ለማስከበር በሰላማዊ መንገድ እየታገሉ ያሉ የወልቃይት አማራ ማንነት ጠያቂ ኮሜቴዎቻችን ላይ ህወሓት ያካሄደችውን አፈና መቃወም ነበር የሰላማዊ ሰልፉ አላማ ። በአጠቃላይ የጎንደሩ ሰላማዊ ሰልፍ የአማራ ህልውናን የተመለከተ ሰልፍ ነው።በሕወሓት እና በተቀጥላዎቿ አማካኝነት በአማራነታችን እዬደረሰብን ያለውን ተቆጥሮ የማያልቅ ግፍ ለመቃወም እና ለማውገዝ ያደረግነውን ሰላማዊ ሰልፍ አማራን አስተዳድራለሁ የሚለው ብአዴን የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ነው ብሎ መሳለቁ ምን ያህል ለአማራ ህዝብ ባዳ እንደሆነ እና የህወሃት ቅርብ ዘመድ እንደሆነ በግልፅ አይተናል ። በመግለጫው ላይ አንድም ቦታ‪#‎ወልቃይት‬ የምትል ቃል አለመግለፁ ብአዴን መቼውንም የአማራን ህዝብ ጩኸት ሊሰማ የማይችል ድርጅት እንደሆነ በድጋሜ አስመስክሯል።
ስለሆነም ሕዝባችን ድምፁ እስኪሰማ ድረስ ትግሉን አጠናክሮ ይቀጥላል። የጎንደር አማራ ድጋሜ ሰላማዊ ሰልፍ ለመውጣት አስቧል። መላው አማራም ከጎኑ ይሰለፍ ። ሰላማዊ ሰልፉ በጎንደር ብቻ ሳይወሰን በተለያዩ የአማራ ከተሞች ላይ እንደሚካሄድ የታመነ ነው።
ብአዴን ውስጥ ያላችሁ ትክክለኛ የአማራ ልጆች ከህዝብ ጎን እንድትቆሙ አበክረን እንመክራለን!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!