Monday, January 19, 2015

ዛሬ አዲስ አበባ በጥምቀት በዓል ላይ ከወያኔ ፖሊሶች ጋር በተፈጠረ ግጭት በርካታ ወገኖች ተጎዱ፥ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ

January 19.2015
ዛሬ በአዲስ አበባ የጥምቀት ባህል ላይ የቅዱስ አባታችን ተክለሃይማኖት የታቦት ሽኝት ላይ ከወያኔ ደጋፊዎችና ሰላዮች ጋር በተፈጠረ ግጭት በርካታ ወገኖች የቆሰሉ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወት አልፏል። በግጭቱ ወቅት የፌዴራል ፖሊሶች ከወያኔ ደጋፊዎች ጎን ተሰልፈው ወጣቶችን በፋሽስታዊ ጭካኔ ግንባራቻው እስኪተረተር ሲደበድቧቸውና በመኪና ሲገጯቸው ይታይ ነበር። በሌላ በኩል የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የወያኔ ፖሊሶችን ወከባ በመቋቋም ሰማያዊ ቲሸርታቸውን ለብሰው በዓሉን ለማክበር ወጥተዋል።
83769096067487
45841125245522
05143572653632


No comments: