Saturday, August 27, 2016

በርከታ ከተሞች ራሳቸውን ከወያኔ አገዛዝ ነጻ አድርገዋል

August 27,2016
የዐማራ ሕዝብ ተጋድሎ – ሙሉቀን ተስፋው (ነሃሴ 20 ቀን 2008)
በበርከታ የጎጃም ከተሞች የዐማራ ተጋድሎ ተፋፍሟል፤ ራሳቸውንም ከወያኔ አገዛዝ ነጻ አድርገዋል
 በቡሬ ከተማ ከሠላሳ ሺህ በላይ ዐማራ ለተጋድሎ ወጥቷል፤ የኦሮሚያ ኢንተ. ባንክን ሕዝቡ ጥበቃ አድርጎለታል
 በጅጋ የተጋድሎ ሰልፉ ሦስተኛ ቀኑን ይዟል
 ቋሪት ወረዳ ሙሉ በሙሉ በሕዝብ ቁጥጥር ሥር ሆኗል
 ማንኩሳ፣ ፍኖተ ሰላምና ጉንደወይን ሌሎች የዐማራ ተጋድሎ የተካሄደባቸው ከተሞች ናቸው
 በጎንደር ብዙ የዐማራ ልዩ ኃይል ፖሊስ አባሎች ከሥራ ታግደዋል
 በደብረ ታቦር የሥራ ማቆም አድማ ሊጀመር ነው
 በወልቃይት የአማርኛ ሙዚቃ አትሰሙም በሚል ግጭት ተፈጠረ
 40 የዐማራና ኦሮሞ የጸረ ሙስና ኮሚሽን አቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረሩ
ቡሬ፤
በሬ ዛሬ የዐማራ ተጋድሎ ከተካሔደባቸው ከተሞች ዋነኛዋ ናት፡፡ ከጠዋቱ ሦስት ሰአት አካባቢ የጀመረው የዐማራ ተጋድሎ እስከ ምሽት 12 ሰአት ድረስ ቆይቷል፡፡ የተጋድሎ ሰልፉ ማዶ በሚባለው የከተማው ክፍል የተጀመረ ሲሆን ከሰላሳ ሺህ በላይ የሚሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች ተጋድሏቸው ሲያሰሙ ውለዋል፡፡ ወልቃይት ዐማራ ነው፤ ኮ/ል ደመቀ እና የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሜቴዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ይፈቱ፤ መሬታችን ይመለስ፤ 25 ዓመት ታስረናል አሁን ግን በቃን፤ ዐማራነት ወንጅል አይደለም፣ ወያኔ ሌባ ነው፤ ብአዴን እኛን አይወክልም… የሚሉ መፈክሮች ገልተው ሲሰሙ ውለዋል፡፡ የወያኔ ደጋፊ የሆኑ ድርጅቶችና ግለሰቦች ንብረት ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ ትንሳኤ ሆቴል (ባለቤቱ ዐማራ ሲያስገድል የኖረ ሕወሓት ነው)፣ ቀበሌ 01 ጽ/ቤት፣ አብቁተ፣ የዓባይና የንግድ ባንኮች መጠነኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ የኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክን ሊያወድሙ የሚፈልጉ ተላላኪዎችን ወጣቱ ዐማራ አክሽፎታል፡፡ ኦሮሞ ወገኖቻችን ላይ የሚደርሰው ግፍ መቆም አለበት ሲሉም የዐማራ ሕዝብ አጋርነቱን አሳይቷል፡፡
በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ አደጋ መኖሩን በተመለከተ ላቀረብነው ጥያቄ የዐይን ምስክር ሲናገሩ ‹‹እኔ በዐይኔ አንድ ለእረፍት የመጣ የዩንቨርሲቲ ተማሪ አጋዚ ሲገድለው አይቻለሁ፤ ሦስት ዐማሮችም በጥይት ተመተው ሆስፒታል ገብተዋል፤ በሕይወት ስለመኖር አለመኖራቸው ያወቁት ነገር የለም›› ብለዋል አንድ እማኝ በስልክ እንዳረጋገጡልን፡፡ የአጋዚ ወታደሮች ያቆሰሏቸው ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ በቡሬ ከተማ መግቢያና መውጫ በሮች ሙሉ በሙሉ በወጣቱ ተዘግተዋል፡፡
ጅጋ፤
የጅጋ ዐማሮች ዛሬ ለሦስተኛ ቀን የዐማራ ተጋድሎ አድርገዋል፡፡ የጅጋ ከተማ ሕዝብ ከነሃሴ 18 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ በየቀኑ ወደ አደባባይ እየወጣ ተጋድሎውን እያደረገ ነው፡፡ በጅጋ እስካሁን አንዲት እህታችን ተሰውታለች፡፡ ከተማዋንና አጠቃላይ ወረዳውን ዐማሮች ራሳቸው የተቆጣጠሩ ሲሆን ዛሬ ላይ የሃይማኖት አባቶች ወጣቱን ለመሰብሰብ ሞክረው ነበር፡፡ የዐማራው ወጣትም ከእንግዲህ በኋላ የዐማራ የመኖር መብት ሳይረጋገጥ ተጋድሎው እንደማይቆም እንቅጩን በአንድ ድምጽ ተናግረው ስብሰባው ያለስምምነት መበተኑን ከቦታው በስልክ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ በጅጋ ለተከታታይ ሦስት ቀናት ምንም ዓይነት የንግድ እንቅስቃሴም የለም፡፡ ሁሉም ዐማራ የተጋድሎ ጥያቄውን እያስተጋባ ነው፡፡ በስልክ ያነጋገርናቸው ወጣቶች ‹‹ከእንግዲህ በኋላ ዐማራነት ወንጅል ሆኖ የምንኖርበት ምንም ምክንያት የለም፤ የአባቶቻችን የአርበኝነት ታሪክ በዚህ ትውልድ ይደገማል›› ሲሉ በጎበዝ አለቃዎች ጭምር መመራት መጀመራቸውን ተናግረዋል፡፡
ቋሪት፤
በቋት ወረዳ ገነት አቦ ከተማ ትናንት ነሃሴ 19 ቀን 2008 ዓ.ም. የተጀመረው የዐማራ ተጋድሎ አድማሱን አስፍቶ የወረዳዋ ከተማ ገበዘ ማርያምም በሕዝብ ቁጥጥር ሥር ሆናለች፡፡ ገነት አቦ ከተማ ትናንት ከቀኑ ከ9፡00 እስከ 12፡00 የነበረውን የዐማራ ተጋድሎ ለማደናቀፍ ከወረዳው የወያኔ ተላላኪዎች የተውጣጡ የፖሊስና የሚንሻ አባላት ወደ ገነት አቦ ተላኩ፡፡ የገነት አቦ ዐማሮችም በአንድ ድምጽ ‹‹በመጣችሁበት መኪና አሁኑ ተመለሱ፤ አይ ካላችሁ ሕይወታችሁን ጠልታችኋል ማለት ነው›› አላቸው፡፡ ከመኪና ሳይወርዱ ተመለሱ፡፡ የከተማዋ ነዋሪዎች ለዛሬ ጠዋት ቀጠሩ፡፡ በቃላቸው መሠረት ከጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ የተጋድሎ ሰልፉ ተካሄደ፡፡ የገበዘ ማርያም ከተማ ዐማሮችም ተጨመሩ፡፡ የከተማ ፖሊሶች ዝም አሉ፡፡ ከዞን የመጣ ሁለት መኪና የፌደራል ፖሊስም የቋሪትን ዐማራ መጋፈጥ አልቻለም፡፡ የፌደራል ፖሊሶች ልብሳቸውን ቀይረው ተደብቀው ዋሉ፡፡ ነፍጠኛው ዐማራ ጥይቱን ሲቆላው ዋለ፡፡ ለዚህማ ቋሪትን ማን ብሎት፡፡ በቋሪት ነገም የዐማራ ተጋድሎ ይቀጥላል፡፡
ማንኩሳ፤
በማንኩሳ የተጀመረው የዐማራ ተጋድሎ ለሁለተኛ ቀን መቀጠሉን ሰምተናል፡፡ በማንኩሳ ትናንት የተካሔደው የዐማራ ተጋድሎ መጠነኛ ቢሆንም ዛሬ ግን ወደ አደባባይ ያልወጣ የከተመዋ ነዋሪ አልነበረም ነው የተባለው፡፡ በማንኩሳ ዝርዝር ጉዳዮችን በስልክ መቆራረጥ ምክንያት ማግኘት አልቻልንም፡፡
ፍኖተ ሰላም፤
በፍኖተ ሰላም ከተማ የዐማራ ተጋድሎ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል፡፡ ትናንት የአንድ ዐማራ ወጣት ነፍስ ያጠፈው ቅጥረኛ ምንሻ ቤት መቃጠሉንም ሰምተናል፡፡ የፌደራልና የአጋዚ ጦር በፍኖተ ሰላም ከተማ ከመጠን በላይ መግባቱን ሰምተናል፡፡ ዛሬ ይህ ሪፖርት እስከተሠራበት ሰዐት ድረስ መንገዶች ሁሉ ዝግ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡
ጉንደወይን፤
በእነሴዎች አገር ጉንደወይን ትናንት ነሃሴ 19 ቀን 2008 ዓ.ም. ታላቅ የዐማራ ተጋድሎ ሰልፍ ተካሒዷል፡፡ የጎንቻ ሲሦ እነሴ ወረዳ ዐማሮች ትናንት ባካሔዱት ተጋድሎ የትግራይ የበላይነት ይብቃ፣ የማንነት ጥያቄያችን መልስ ይሰጥ፣ ዐማራነት ወንጀል አይደለም፣ የወንድሞቻችን ደም መፍሰስ መቆም አለበት… የሚሉ መፈክሮች መሰማታቸውን ዛሬ ከጉንደ ወይን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ በተያያዘም ነሃሴ 18 ቀን 2008 ዓ.ም. በብቸና አንድ የአገዛዙ መሣሪያ የሆነ ሰው ተገድሎ መገኘቱንም ሰምተናል፡፡
ደብረ ታቦር፤ በደብረ ታቦር ከተማ ከነሃሴ 22 ቀን ጀምሮ ለሦስት ቀን የሚቆይ የቤት ውስጥ አድማ እንደሚደረግ መርሃ ግብሩ ያሳያል፡፡ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች እንዳትወጡ የሚሉ ማስታዎቂያዎች ተለጥፈዋል፡፡ ይህን ተላልፎ በሚገኝ ሰው ላይም የዐማራውን ተጋድሎ እንደመተላለፍ ስለሚቆጠር ከህዝብ ጋር እንደተጣላ ይቆጠራል ተብሏል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ቅጥረኛ ካቢኒዎች ነጋዴዎችን ሱቆቻቸውን እንዳይዘጉ ያስጠነቀቀ ሲሆን የቤት ውስጥ ተጋድሎው አስተባባሪዎች ማንኛውንም ተቋም የሚከፍት ሰው ከወያኔዎቸ ጋር እንዳበረ ስለሚቆጠር የሚያስከፍለው ዋጋ የከፋ ነው ሲሉ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡
ጎንደር፤
ጎንደር የቤት ውስጥ አድማው ለሦስተኛ ቀን ቀጥሏል፡፡ የቤት ውስጥ አድማው እስከ እሁድ ይደርሳል ተብሏል፡፡ ኮሎኔል ደመቀን የመውሰድ እቅዱ መክሸፉን የሰማን ሲሆን ትናንት ምዕራብ አርማጭሆ አብደራፊ አካባቢ አንድ ዐማራ የተሰዋ ሲሆን ሁለት የወያኔ ቅጥረኛ ፖሊሶች ዛሬ መገደላቸውን ሰምተናል፡፡
የጎንደር ከተማ ልዩ ኃይል ፖሊስ ምክትል አዛዥ መልካሙ የሽዋስ ጋርም ብዛት ያላቸው የፖሊስ አባላት በወያኔ ትእዛዝ መቀነሳቸውን ሰምተናል፡፡ የተቀነሱት የዐማራ ልዩ ኃይል ፖሊስ አባላት በሕዝብ ላይ ባለመተኮሳቸው ነው የተባለ ሲሆን ሁሉም የዐማራ ፖሊሶች በዐማራው ሕዝብ ላይ እንደማይተኩሱ ቃል ገብተዋል ሲሉ ምንጮቻችን ነግረውናል፡፡
አዲረመጥ፤ በወልቃይት ከተማ አዲረመጥ ትናንት ነሃሴ 19 ቀን 2008 ዓ.ም. የወልቃይት ዐማሮች የፋሲል ደመወዝን ‹‹ዐማራ ነኝ›› አዲስ ሙዚቃ ከፍተው ሲያዳምጡ የትግራይ ልዩ ኃይል ፖሊስ ‹‹አማርኛ ሙዚቃ ማዳመጥ አትችሉም›› በማለቱ በተፈጠረ ግጭት ከስድስት በላይ የሚሆኑ ፖሊሶች በከፍተኛ ሁኔታ ቆስለው አምልጠዋል፡፡ አንድ የወልቃይት ዐማራ በጥይት የተመታ ሲሆን ለሕይወቱ አስጊ እንዳልሆነ ከቦታው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
አዲስ አበባ፤
40 የዐማራና ኦሮሞ ተወላጅ የጸረ ሙስና ኮሚሽን አቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረሩ፡፡ ከአዲስ አበባ የጸረ ሙስና ኮሚሽን ዋና መሥሪያ ቤት ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው በሙስና ወንጀል የተዘፈቁ የትግራይ ተወላጆችን መዝገብ ክስ የያዙ 40 የዐማራና ኦሮሞ የአቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረዋል፡፡ የተባረሩት የአቃቢ ሕግ ባለሙያዎች በሥራቸው የተመሰከረላቸውና አንቱ የተባሉ የሕግ ባለሙያዎች ናቸው ተብሏል፡፡ ሆኖም የያዙት የሙስና ክስ መዝገብ የትግራይ ተወላጅ ሙሰኞችን በመሆኑ ሕወሓትን በከፍተኛ ሁኔታ ያዳክማል በሚል የዐማራና የኦሮሞ የሕግ ባለሙያዎቹ ከሥራ ገበታቸው ለመጨረሻ ጊዜ ተባረዋል፡፡ ወያኔ ከዚህ በፊትም እንደ ዳኛ ግዛቸው ምትኩ ያሉ ጠንካራ የዐማራ የሕግ ባለሙያዎችን የማባረር ልምድ መኖሩን ያስታውሷል፡፡

ሕዝባዊ ተቃውሞው ኢኮኖሚውን እየጎዳው ነው!

August 27,2016

“ጥብቅ እርምጃ እንወስዳለን” ህወሃት
protest business
ህወሃት ለማመን ባይፈልግም ለአስር ወራት የዘለቀው የኦሮሞ ተቃውሞ በክልሉ የንግድና ሌሎች ተቋማት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል፡፡ ከክልሉ ወደሌሎች የሚደረገው የንግድ፣ የዕቃ፣ የገበያ፣ የሰው ኃይል፣ የገንዘብ፣ … ዝውውር በተቃውሞው ምክንያት በርካታ መስተጓጎሎች ደርሰውበታል፡፡ ከዚህም አልፎ አገሪቱ ለውጭ ንግድ በምታቀርበው ምርትና በምትሰበስበው ግብር ላይ የሚያስከትለውን ጫና ከክልሉ ስፋት አኳያ እጅግ ሰፊ እንደሚሆን ይገመታል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ በአማራው ክልል የተነሳው ተቃውሞ ችግሩን በይበልጥ እያባባሰው እንደሆነ ይነገራል፡፡ በተለይ የቤት ውስጥ አድማ በሚመታበት ጊዜ የዜጎች እንቅስቃሴ ይገታል፤ ንግድ ይቀዘቅዛል፣ በየዕለቱ ለመንግሥት የሚሰበሰበው ግብር (ቫት) ይቀንሳል፤ የንግድ ተቋማት ሽያጭና ትርፍ ይቀንሳል፤ በዚህ ምክንያት መንግሥት ከንግድ ተቋማት የሚሰበስበው የትርፍ ግብር ይቀንሳል፤ … እንዲህ እያለ ተጽዕኖው በራሱ እየተቀጣጠለ ሌሎች ችግሮችን በመውለድ ኢኮኖሚውን እስከ ማሽመድመድ ይደርሳል፡፡
bure4
ቡሬ ጎጃም
ነውጥ አልባ የትግል ስልት የሚከተለው የኦሮሞ ተቃውሞ በትግሉ መርኽ መሠረት ሰሞኑን በኢኮኖሚ ላይ ያነጣጠረ እርምጃዎችን እንደሚወስድ ይፋ አድርጓል፡፡ ጳጉሜን 1 ይጀመራል የተባለው እርምጃ በምን መልኩ እንደሚደረግ ዝርዝሩን እንደሚያሳውቁ አስተባባሪዎቹ ተናግረዋል፡፡ በየትኛውም መልኩ ይደረግ የኢኮኖሚ ተቃውሞ ሥርዓትን በማሽመድመድ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር ይታወቃል፡፡ ከዚህ አንጻር በኢኮኖሚ ላይ ያነጣጠረው የኦሮሞ ተቃውሞ የህወሃትን ኮሮጆ አደጋ ላይ እንደሚጥለው ካሁኑ እየተገመተ ነው፡፡ ተጽዕኖው ደግሞ በአንድና በሁለት ሳምንታት ብቻ የሚቋጭ ሳይሆን የበርካታ ጊዜያት ተደራራቢ ውጤት ማስከተሉ የማይቀር ሐቅ እንደሆነ በሌሎች አገራት የተካሄዱት ተቃውሞዎች ምስክር ናቸው፡፡
በሙስና እና በዝርፊያ ለ25 ዓመታት ብቃቱን ያዳበረው ህወሃት/ኢህአዴግ በውጭ ንግድ (ኤክስፖርት) ከሚያገኘው የውጭ ምንዛሪ ይልቅ ዳያስፖራው ከሚልከው ዶላር የሚያገኘው እንደሚበልጥ የራሱ የገንዘብ መ/ቤት ይመሰክራል፡፡ ከ2003 ዓም በኋላ ባሉት አምስት ዓመታት የውጪ ንግዱን በእጥፍ አሳድጋለሁ ብሎ ቃል የገባው ህወሃት/ኢህአዴግ አሁንም ያኔ ከነበረበት የ3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አለመነቃነቁን አዲስ አድማስ ዘግቧል፡፡ ከዚህ ይልቅ ግን በዓመት ከዳያስፖራው የሚያገኘው የውጭ ምንዛሪ የዛሬ አራት ዓመት 2.5ቢሊዮን ዶላር የነበረው በአሁኑ ጊዜ በዓመት 4ቢሊዮን ዶላር መድረሱ አብሮ ተዘግቧል፡፡ ከዚህ አንጻር ቀጣዩ የኢኮኖሚ ተቃውሞ በዚህ ዙሪያ ያጠነጠነ ቢሆን የህወሃትን አከርካሪ በመምታትና ዕድሜውን ወደማሳጠር በቶሎ ይደረሳል በማለት አስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ፡፡
እንደ አዲስ አድማስ ዘገባ ከሆነ ከአራት አመት በፊት፣ የኢትዮጵያ ጠቅላላ የውጭ እዳ ወደ 9 ቢሊዮን ገደማ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የዕዳው ክምችት 20.6 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል፡፡ ለዕዳ ክፍያ የውጭ ምንዛሬ የግድ አስፈላጊ በመሆኑ ዕቃ ከውጭ ለማስመጣት የሚሰጠውን የዱቤ ፍቃድ እንዲቀንስ በማድረግ ወይም ረጅም ጊዜ እንዲወስድ በማድረግ የራሱን አሉታዊ ተጽዕኖ በኢኮኖሚው ላይ ያሳድራል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ ባለፈው እሁድ በአዲስ አበባ የተጠራው ተቃውሞ ሰልፍ አገዛዙን ለከፍተኛ የገንዘብ ወጪ እንደዳረገው ተሰምቷል፡፡ ቁጥሩን ለማረጋገጥ ባይቻልም እስከ 30 እና 40ሺህ ፖሊስ፣ ወታደሮችንና የስለላ ሰዎችን ያሰማራው ህወሃት ለእነዚህ ሁሉ ከአምስት መቶ ብር ጀምሮ የውሎ አበል ከፍሏል፡፡ ይኽም እስከ 10ሚሊዮን ብር ለሚሆን ወጪ እንደዳረገው ስሌቱ ያሳያል፡፡ የአዲስ አበባው ሰልፍ በተለያዩ ምክንያቶች እንደታሰበው ባይሳካም atnafበሥርዓቱ ላይ ጉዳት ከማስከተል አንጻር ዓላማው ግቡን እንደመታ ይነገራል፡፡
ተመሳሳይ የተቃውሞ ሰልፍ ይካሄዳል በሚል ፍርሃት ውስጥ የገባው ህወሃት አዲስ አበባ ላይ ከፍተኛ የቁጥጥር ሸክም መጫኑ ነዋሪዎች ይመሰክራሉ፡፡ በአማራ ክልል የተነሣው ብረት አከል ተቃውሞ ወደ አዲስ አበባ ይዛመታል በሚል ፍርሃቻ ሆቴሎች ቁጥጥሩ ጠብቆባቸዋል፡፡ የዞን 9 ጦማሪ የሆነው አጥናፍ ብርሃኔ በትዊተር በለቀቀው መልዕክት “ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ መጥቶ የሚያርፍ እንግዳ ካለ በ24 ሰአት ውስጥ ለፖሊስ እንዲያሳውቁ ትእዛዝ ለየሆቴሎቹ ተላልፏል” በማለት ትላንት መልዕክት አስተላልፎ ነበር፡፡
በየማኅበራዊ ድረገጹ ላይ አፍቃሪ ህወሃቶች አሠራሩ በቀድሞ አገዛዞችም ሲሠራበት የኖረና የተለመደ ነው ብለው ለማስተባበል ቢፈልጉም ሁኔታው ግን ከዚያ የተለየ ነው፡፡ በእርግጥ ሆቴሎች እንግዶቻቸውን ለፖሊስ ማሳወቅ የተለመደ አሠራር ነው የሚሉ አስተያየት ሰጪዎች  የአሁኑ ትዕዛዝ ግን ለየት ያለ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ በአገር ውስጥ የሚያሰጋ ነገር ሲከሰት ህወሃት ተመሳሳይ ትዕዛዝ ሲያስተላልፍ መቆየቱን የሚናገሩ ወገኖች ከዚህ በፊት በኦነግ ሰዎች ላይ ተመሳሳይ ፍርሃቻ በነበረበት ጊዜ ትዕዛዙ መተላለፉን ያስታውሳሉ፡፡ ከዚያም በሶማሌ ክልል ተመሳሳይ አለመረጋጋት በነበረበት ወቅት ከክልሉ የሚመጡ ተስተናጋጆችን ወዲያውኑ ሪፖርት እንዲያደርጉ መታዘዙን የሆቴል ባለቤቶች ይናገራሉ፡፡ ያሁኑ ደግሞ ከአማራው ክልል በሚመጡ ላይ መደረጉ በክልሉ የተነሳው ተቃውሞ በህወሃት ላይ ያስከተለውን ተጽዕኖ ያሳያል፡፡
ethflagበተያያዘ ዜና ለዘመናት የኦሮሞንና የአማራን ወገኖች በመከፋፈል እርስበርስ እንዲናቆሩ በሰፊው የሰራው ህወሃት የሁለቱ ጥምረት ኅልውናውን አደጋ ላይ መጣሉን የራሱ ሰዎች መናገራቸውን ባለፈውጎልጉል ዘግቦ ነበር፡፡ እነ አባይ ጸሃዬ ወደ አሜሪካ መጥተው ጥምረቱ ስጋት እንደሆነባቸው ለጌቶቻቸው አስረድተዋል፡፡ አሁንም ይህ ጥምረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ በሚደረጉት ሰልፎች እና በየማኅበራዊ ድረገጾች ላይ በሚጻፉት እየተንጸባረቀ ነው፡፡
በኦሮሚያ ከህጻናት እስከ አዛውንት በደም ኩሬ ሲጠምቅ የነበረው ህወሃት ሰሞኑን እየከረረ የመጣውን ተቃውሞ ለማክሸፍ “ጥብቅ እርምጃ” እወስዳለሁ ብሏል፡፡ ሲገድል፣ ሲረሽን፣ ሲያስር፣ ሲያሰቃይ፣ … ወዘተ የቆየው ህወሃት አሁን ከዚህ የተለየ ምን “ጥብቅ እርምጃ” እንደሚወስድ ግልጽ አላደረገም፡፡ ስቃይና ሞት በተለያየ መልኩ ሲፈጸምበት የኖረ ሕዝብ ከዚህ በላይ ምንም እንደማይመጣበት በማወቅ ትግሉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ከአስተባባሪዎችና ከአገር ቤት ከሚሰሙት ድምጾች ለመረዳት ይቻላል፡፡
በመለስ ሞት ፊታቸውን ያዞሩት ምዕራባውያኑ የህወሃት አንጋሾች ይህንን የህወሃት አካሄድ ካለመደገፍ ጀምሮ እስከ ጀርባ መስጠት እያደረሳቸው መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡

Saturday, August 20, 2016

አዲስ አበባ በከፍተኛ ውጥረት ላይ ናት – አሜሪካ በኢትዮጵያ ያሉ ዜጎቿን አስጠነቀቀችn

August 20,2016
Members of the Ethiopian army patrol the streets of Addis Ababa in 2005.
Members of the Ethiopian army patrol the streets of Addis Ababa in 2005.ኤፍ (ነሃሴ 14 ፥ 2008) የአዲስ አበባ ህዝባዊ እምቢተኝነት አስተባባሪ ኮሚቴ ለመጭው እሁድ የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ መግለጫ ማውጣቱን ተከትሎ በከተማይቱ የፍርሃትና የመረበሽ ድባብ መስፈኑን ከአዲስ አባባ የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
በአነስተኛና ጥቃቅን፣ በአንድ ለአምስት ጥርነፋ እና በከፍጠኛ የስለላ መረብ ውስጥ የሚገኘው የአዲስ አበባ ህዝብ ግን የቀድሞ ፍርሃት እንደማይታይበት መረጃዎቹ ይጠቁማሉ። ኢትዮጵያ ከጫፍ እስከ ጫፍ እየተቀጣጠለ ባለ ህዝባዊ እምቢተኝነት ውስጥ በመገኘትዋ አዲስ አበባም የዚህ ለውጥ ንቅናቄ አካል እንድትሆን ውስጥ ለውስጥ ከፍተኛ የማስተባበር ስራ እየተሰራ ነው። የሕምባዊ እምቢተኝነት አስተባባሪ ኮሚቴ ህዝቡ በአብዮት አደባባይ በነቂስ እንዲወጣ ጥሪ አቅርቧል። ምክንያቱም የአዲስ አበባው ህዝባዊ ንቅናቄ ለለውጡ ወሳኝ ስለሆነ።
በሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞች በተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ ከ700 በላይ ወገኖቻችን መገደላቸው፣ በ10ሺዎች ደግሞ ለእስር እንግልትና መሰወር መዳረጋቸውን አስተባባሪ ኮሚቴው በመግለጫው አመልክቷል።
ትላንት ነሃሴ 13 እለት ቡሄ ነበር። ከቶውንም የቡሄ በአል ድባብ አልነበረውም። በአዲስ አበባ ከፍተኛ ውጥረት አለ። በተለይ በአንዋር መስጊድ አካባቢ ከፍተኛ ፍተሻ በመካሄድ ላይ እንደነበር መረጃዎች ጠቁመዋል። ካድሬዎች ቤት ለቤት እየዞሩ እንዲሁም በየመስሪያ ቤቱ ህዝቡን እየሰበሰቡ በእሁዱ ሰልፍ ላይ እንዳትገኙ በማለት እያስጠነቀቁ ይገኛሉ።
በሰሜን ጎንደር በርካታ ከተሞች ህዝባዊ እንቢተኝነቱ ወደ ጦርነት መሸጋገሩን ከስፍራው የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
የህወሃት ባለስልጣኖች እና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የኢትዮጵያን አንጡራ ሐብት በመዝረፍ ፣ ንብሮቶቻቸውን በመሸጥ እና በማሸሽ ላይ እንደሚገኙም ታማኝ ምንጮች ገልጸውልናል።
ሕዝባዊ አመጹ ያስከተለው የሃገሪቱ አለመረጋጋት በዚህ ከቀጠለ ባለስልጣኖቹ ሀገር ጥለው ለማምለጥ እቅድ መያዛቸው ተነግሯል።
ይህ በዚህ እንዳለ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በኢትዮጵያ የሚገኙ ዜጎቹ እንዲጠነቀቁ በትናንትናው እለት መግለጫ አውጥቷል። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአንዳንድ የኢትዮጵያ ክልሎች መንግሥትን ላይ በሚካሄዱት ተቃውሞዎች ምክንያት አደጋ ሊኖር እንደሚችል በመግለጽ ዜጎቹን አስጠንቅቋል።
የስልክና የኢንተርነት አገልግሎት መቆራረጥ ምክንያት በኢትዮጵያ ያለው የአሜሪካ ኤምባሲ በሀገሪቱ ካሉት የአሜሪካ ዜጎች ጋር የሚያደርገውን ግንኙነት እንዳሰናከለበት መግለጫው ጠቅሷል።
የተቃውሞ ሰልፎቹ ካለፈው ዓመት ሕዳር ወር ጀምሮ በተለይም በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት እንዳስከተሉ መግለጫው ጠቅሶ፤ ተቃውሞዎቹ ሊቀጥሉና ሊስፋፉ ይችላሉ የሚል ስጋት እንዳለ አስፍሯል። በዚህም ምክኒያት በኢትዮጵያ የሚገኙ የአሜሪካ ዜጎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ፣ ደህንነታቸውን እንዲጠብቁና የተቃውሞ ሰልፎችንና ሰዎች በብዛት የተሰባሰቡባቸው ቦታዎችን እንዲያስወግዱ አሳስቧል።

Wednesday, August 17, 2016

ጊዜዉ ደረሰ

Augest 17,2016
ፊዳ ቱምሳ
ዕንባ እየተናነቀኝ የዛሬዉ የኦሮሞ ትዉልድ እየከፈለ ያለዉን መስዋዕትነት ከእሱ ጋር ሆኜ ያለመካፈሌ እያንገበገበኝ ተከዝኩ፡፡ የነፃነት ቀን መቃረቡን ሣይ በአንድ በኩል እጅግ ተፅናናሁ፡፡ የነገዉን ነፃነት ሳያዩት ለመጪዉ ትዉልድ የተሰዉትን ጀግኖች በዓይኔ እየዳሰስኩ ኮራሁባቸዉ፡፡ የእነርሱ ደም የፈሰሰዉ በከንቱ እንዳልሆነ ስረዳ በእጅጉ ተፅናናሁ፡፡ በልጅነት ዕድሜአቸዉ ለዚህ ታላቅ መስዋዕትነት ራሳቸዉን መስጠታቸዉ ለትዉልድ መዘከር የሚገባዉ ታሪክ እንደሆነ ያለጥርጥር ከህሊናዬ ጋር ተስማማሁ፡፡ እንደገናም ወደኋላ ሄጄ ያለፍንበትን መንገድ እንድመለከት አዕምሮዬ ሞገተኝና ተጓዝኩ — የህሊና ጉዞ፡፡
Ethiopia, TPLF officials
“Whoever sows injustice will reap calamity.”
ጊዜዉ 1991 ዓ.ም. ነበር፡፡ የነበርኩት ጀርመን አገር በርሊን ከተማ ዉስጥ ነበር፤ በጊዜዉ የኦሮሞ ከተማ!! የወያኔ ሠራዊት ጎጃምን ተሻግሮ ወደ ኦሮሚያ ሲገሰግስ ተቃወምን፣ አወገዝን፤ ቀጥሎም ነቀምት መግባታቸዉን ሲለፍፉ የተቃዉሞ ሰልፍ አዘጋጀን፡፡ የተቃዉሞ ሰልፉ መነሻ ነቀምት ከመግባታቸዉ ጋር የሰጡት መግለጫ ነበር፡፡ መግለጫዉን እንደማስታዉሰዉ “ወተት ጠጣን ጮማ በላን” የሚል እና በዚህ መንገድ ተስተናገድን የሚል መግለጫ ነበር፡፡ ይሄ መግለጫ ወደፊት ለታቀደዉ ብዝበዛና ምዝበራ ሀ ሁ መሆኑን ስለተገነዘብን ነበር ተቃዉሞ ያዘጋጀነዉ፡፡ እናም በተቃዉሞዉ ሰልፍ ላይ የሚሰራጭ ወረቀት እንዲዘጋጅ ተወስኖ አንድ ጓደኛችን ወረቀቱን አዘጋጅቶ አመጣ፡፡ በጽሑፉ ዉስጥ የተቀመጠዉ ምሳሌያዊ መልዕክት ዛሬ ይህን እንድጽፍ አስገደደኝ፡፡
ምሳሌያዊዉ መልዕክት እንዲህ ይላል:- “አንድ በበረሃ የተጎሳቆለ እባብ በጠርሙስ ዉስጥ ያለ ወተት አይቶ ወተቱን ለመስረቅ ዙሪያዉን ተጓዘ፤ አልቻለም፡፡ እናም ጠርሙሱ ዉስጥ ገብቶ ለመጠጣት በዚያ በከሣ አካሉ በጠርሙሱ አፍ ወደ ጠርሙሱ ገባ፤ ወተቱን እየጠጣም ወፈረ፤ ከጠርሙሱ ለመዉጣት የገባበት የጠርሙስ አፍ ከዉፍረቱ የተነሣ አያስወጣዉም፡፡ እናም ሁለት አማራጭ ብቻ ቀረዉ፤ ወይ ወተቱን ተፍቶ መዉጣት ወይ ጠርሙሱ ዉስጥ መሞት፡፡” እናም ያ ጽሑፍ ወያኔ ወደ ኦሮሚያ ገባ፤ ምርጫዉ የዚያ እባብ ምርጫ ብቻ ይሆናል ይላል፡፡ ለወያኔ የያኔዉ መልዕክት ሳትጠራ ወደ ኦሮሚያ አትግባ፤ ኦሮሚያ የራሱ አባት አለዉ፤ ባለቤት አለዉ የሚል ነበር፡፡ ከገባህ ደግሞ ዕጣ ፈንታህ የእባቡ ዕጣ ፈንታ ነዉ፤ ወይ እዚያዉ ትቀበራለህ፣ ወይ በመጣህበት ሁኔታ ወደመጣህበት ትመለሳለህ የሚል ነበር፡፡
ከሃያ-አምስት ዓመት በኋላ ዛሬ የኦሮሞ ሕዝብ ተነስቷል፤ የኦማራ ሕዝብ ተነስቷል፡፡ ወያኔ በእነዚህ ሕዝቦች ተከቦአል፤ እባቡ በጠርሙሱ እንደተከበበዉ፡፡ ወተቱን ጠጥቶ እንደወፈረዉ እባብ ወያኔ ወፍሯል፤ ሀብት ዘርፎአል፣ ተንጠባሯል፡፡ እናም እንደእባቡ ሁሉ ጠርሙሱን ለመስበር ይንፈራገጣል፡፡ ጠርሙሱ ግን አይሰበርም፤ የተጠናከረ የተባበረ ሕዝባዊ ኃይል ነዉና፡፡ ጠርሙሱን የከበቡት የኦሮሞ የአማራና የሌሎች ህዝቦች የነፃነት ሃይሎች ኢሳት አቀጣጥለዋል …. ጠርሙሱም እየጋለ ነው ፤ የወያኔ ምርጫ እንግዲህ እንደ እባቡ ሁሉ የበላዉን ተፍቶ፣ የዘረፈዉን ትቶ መዉጣት፤ አለያም እንደበላ እንደወፈረ መቃጠልና መሞት ነዉ፡፡ መዉጫ ቀዳዳ የለም፡፡ በህፃናት ደም ተጨማልቆ፣ በእናቶች ደም ተጨማልቆ፣ በከበሩ አዛዉንቶች ደም ተጨማልቆ የደም ካሣ ሣይከፍሉ ወዴት ይኬዳል? ይዋል ይደር እንጂ የእባቡ ምሳሌ ጊዜዉ ደረሰ፤ ጠርሙሱም ከተሰባሪ ጠርሙስነት ወደ ብረት ጠርሙስነት ተሸጋገረ፤ እባቡም ተከበበ፡፡ እንደገናም ጊዜዉ ደረሰ፡፡
August 6, 2016 (አመሻሽ)

Friday, August 5, 2016

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ለምን ፍርድ ቤት አልቀረበም ?

Augest 5,2015
ከሙሉቀን ተስፋው
በፍርሃት ውስጥ የተዋጠው የወያኔው መንግስት በአማራው ህዝብ ላይ ያለውን ጥርጣሬ እንደቀጠለ ውሎአል በዚህም ምክንያት ኮለኔሉን ወደ ፍርድ አልማቅረቡ ብዙዎቹንም አስቆጥቶአል። ለምን አልቀረበም የሚለውን የዜና ትንታኔ ሙሉቀን ተስፋው ከቦታው ያጠናቀረው አጭር ዘገባ ትንሽ ነገር የሚያጭር ሲሆን ፣ ወያኔ የጎንደር ህዝብን ሃያልነት እና አልበገሬነት እንደዚሁም የትግል ጦር ጃንደረባ እንደሆነ ስለሚያውቅ ብቻ ፍራቻውን ከመግለጽ ተቆጥቦ ከርሞአል ፣ ስለዚህ የህዝቡ አልገዛም ባይነት እና እንቢኝ መሬቴን አልነጠቅም የሚለው የጎንደር ህዝብ ትግል መጨረሻው የሃገሪቱን የትግል የነጻነት ጎራ ሊቀይስ ያሰበ ይመስላል ፣እንደዚህም ሆኖ የሁሉንም ህዝብ አንድነት በጋራ የሚጠይቅ እና በትግሉም አንድ ሆኖ አገር እና ህዝብን የማዳን ስራ ሊሰራ ይገባአዋል ብለው ብዙሃኑ ያምናሉ ።
በዚህም መሰረት በኦሮሞ ንቅናቄ ላይ ለሚመለከተው ሁሉ በጋራ የምንቀሳቀስ ሲሆን የኦሮሞ ተወላጆች ግን በግለኝነት የኦሮሞነትን ነጸብራቅ ይዘው የሚወጡ ከሆነ አላማ እና ሴራቸው ከወያኔ የማይተናነስ አገርን የማጥፋት ስራ ስለሆነ ከዚህ ተቆጥበው ትግሉን በጋራ አንድ በመሆን ፣ለአንድቷ ሃገራችን መታገል ይገባናል ሲሉ የጎንደር ህዝብ ጥያቄ አቅርበዋል ።
ኦነጋዊ ስርአትም ሆነ ወያኔአዊ ስርአት ሳይሆን ኢትዮጵያዊነት ስርአት መገንባት ይኖርብናል።
በጎንደር የዐማራ ተጋድሎው ቀጥሏል፤ የኮሎኔሉ ፍርድ ቤት አለመቅረብ መነሻ ምክንያት ሆኗል
• ሁሉም የኮሜቴው አባላት ለነሐሴ 4 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ተሰጧቸዋል
• ፖሊስ አስለቃሽ ጪስ እየተጠቀመ ነው

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ፍርድ ቤት ቀርበዋል በሚል በብዙ ሽዎች የሚቆጠሩ ዐማሮች በሰሜን ጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ ረፋዱ ላይ ተሰባሰቡ፡፡ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ በሌሉበት ሊመለከተው መሆኑን ያወቁት የጎንደር ሕዝብ ፍርድ ቤቱ ሳይዘጋ ኮሎኔል ከሳሽ ካለውም ይከሰስ ከሌለውም በቶሎ ወደ ቤተሰቦቹ ይመለስ የሚል ጥያቄ በፍርድ ቤቱ አቅራቢያ ጩኸት በረከተ፡፡
የአድማ ብተና ፖሊስ የፍርድ ሒደቱትን ለመከታተል በመጣው የዐማራ ሕዝብ ላይ የኃይል ርምጃ መውሰድ ሲጀምር የወጣቶቹ ቁጣ ገነፈለ፡፡ የፍርድ ቤቱ መስኮቶች በድንጋይ ረጋገፉ፡፡ ወያኔ ሌቫ፤ ወልቃይት ዐማራ… ወዘተ የሚሉ የዐማራ ተጋድሎ ድምጾች በመለዋ የጎንደር ከተማ ከጫፍ ጫፍ ተስተጋባ፡፡ ጎንደር የሚገኘውን የወያኔ ደኅንነት ቢሮ አካባቢ የተጋድሎ ሠልፍ በረከተ፡፡ ፒያሳና መስቀል አደባባይ በአንድ ሳምንት ብቻ ሁለት ጊዜ ዐማሮች ጩኸታቸውን ማሰሚያ መድረክ ሆኑ፡፡
እስከዚህ ሰዓት ድረስ በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ አደጋ ባይኖርም የአድማ ብተና ፖሊስ አስለቃሽ ጭስ ከመጠን በላይ በዐማሮች ላይ እየበተነ ነው፡፡ ከተጋድሎው ተሳታፊዎች መካከል አንድ ሰው ከፍተኛ አደጋ የደረሰ ቢሆንም አሁን ላይ በሙሉ ጤንነት መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ይህ በዚህ እንዳለ ፍርድ ቤቱ ለነሐሴ 4 ቀን 2008 ዓ.ም. ኮሎኔል ደመቀ በሌሉበት ጉዳያቸውን እንዲታይ ወስኗል፡፡ ኮሎኔል ደመቀ ከማረሚያ ቤት ሆነው በቪዲዮ ኮንፈረንስ (ፕላስማ) ለፍርድ ቤቱ ከሳሽ ከቀረበባቸው ይከላከላሉ፤ ካልቀረበም ፍርድ ቤቱ ወሳኔ ይሰጣል የሚል መልስ ቢኖርም የጎንደር ከተማ ሕዝብ አሁንም ተቃውሞውን እያሰማ ነው፡፡
በተያያዘም በማእከላዊ ፍርድ ቤት ያሉት የታፈኑ የወልቃይት ጠገዴ ዐማራ ማንነት ኮሚቴ አስተባባሪዎችም ነሐሴ 4 ቀን 2008 ዓ.ም ፍርድ ቤት ይቀርባሉ፡፡ አዲስ አበባ ማእከላዊ ታፍነው የሚገኙት የኮሜቴው አባለት አቶ አታላይ ዛፌ፣ አቶ ጌታቸው አደመ፣ መብራቱ ጌታሁን፣ አቶ አለነ ሻማ፣ አቶ አዲስ ሰረበ እና አቶ ነጋ ባንቲሁን ናቸው፡፡
አዳዲስ ነገሮችን በየሰዓቱ እናቀርባለን፡፡
የዐማራ ሕዝብ ትግል ያሸንፋል!!









Tuesday, August 2, 2016

አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በጎንደር የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን ሰጡ

Augest 2,2016
ኢሳት ዜና ፣ — በስልጣን ላይ ያለው ገዢው የኢትዮጵያ መንግስት ከስልጣን እንዲወገድ የሚጠይቅ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ እሁድ በጎንደር ከተማ ተካሂዷል ሲሉ አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ሰኞ ዘገቡ። ቢቢሲ እና ኣዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ሰልፉን ከዘገቡት ውስጥ ይጠቀሳሉ።
ነዋሪነታቸው በከተማዋ እና አካባቢዋ የሆነ በብዙ ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ የተለያዩ መፈክሮችን በማስተጋባት በሃገሪቱ ኢፍትሃዊነት መንገሱን በተቃውሞ ሲያሰሙ መዋላቸውን አፍሪካ ኒውስ የተሰኘ መጽሄት አስነብቧል። gondar
ተገቢ ያልሆነ የሃብት ክፍፍል በሃገሪቱ መንገሱን እና የመንግስት አፈናና ቁጥጥር መባባሱን በቁጣ ሲገልጹ የዋሉት ሰልፈኞች ሰልፉ እንዳይካሄድ የተላለፈን ውሳኔ በመጣስ አደባባ መውጣታቸውን መጽሄዱ ሰልፈኞቹን ዋቢ በማድረግ በዘገባው አመልክቷል።
በመንግስት ላይ ያላቸውን የተለያዩ ተቃውሞዎች የገለጹት የጎንደር ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ለ25 አመት በስልጣን ላይ የቆየው የመንግስት ከስልጣን እንዲወገድ ጥያቄ ማቅረባቸውንም አለም አቀፍ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
በአይነቱ የመጀመሪያው ነው የተባለው ይኸው የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ግድያ በአስቸኳይ እንዲቆምና የአማራው ክልል ታሪካዊ የድንበር ወሰን እንዲከበር ጥያቄ ማቅረቡንም አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ (AFP) ዘግቧል።
በጎንደር ከተማ ዕሁድ ሲካሄድ የዋለው ይኸው ህዝባዊ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ በክልሉና በተለያዩ አካባቢዎች ሲካሄድ የቆየን የተቃውሞ እንቅስቃሴ ተከትሎ መሆኑንም የዜና አውታሩ በዘገባው አስፍሯል።
የብሪታኒያው የማሰራጫ ኮርፖሬሽን (BBC) በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ከፍተኛ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄዳቸውን ባቀረበው ሰፊ ዘገባው አስነብቧል።
በክልሉ ከማንነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ ተደጋጋሚ ተቃውሞዎች መካሄዳቸውን ያወሳው የዜና አውታሩ፣ በሰልፉ የታደሙ ሰዎች በኦሮሚያ ክልል ያሉ ተመሳሳይ ችግሮችንና በእስር ላይ ተዳርገው የሚገኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍል ተወካዮችን ጉዳት በማንሳት አጋርነታቸውን እንዲያሳዩ በቀረበው ሪፖርት አመልክቷል።
ኢንዲያን ኤክስፕረስ የተሰኘ የህንድ ጋዜጣ በበኩሉ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን በሰሜን የአገሪቱ ክፍል ጎንደር ከተማ በአይነቱ ልዩና ታላቅ የሆነ ተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄዳቸውን ዘግቧል።
በተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የታደሙ ነዋሪዎች ከተለያዩ አጎራባች አካባቢዎች ያሉ በርካታ ሰዎች በእግርና በተሽከርካሪ በመሆን ከዋዜማው ጀምሮ ወደጎንደር ከተማ መግባት መጀመራቸውንንና የተቃውሞ ትዕይንቱን እንደተቀላቀሉ ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ አስረድተዋል።
“ወያኔ ከእንግዲህ አይገዛንም” ፣ “ወልቃይት አማራ ነው”፣ “በኦሮሚያ ክልል ያለው ግድያ ይቁም” ፣ “በመብታችን አንደራደርም” የሚሉ መፈክሮችን ሲያስተጋቡ የነበሩት ሰልፈኞች መንግስት በህዝቡ ላይ የሚያደርገውን አፈና እንዲያበቃ አሳስበዋል።
የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች እሁድ ማለዳ በተለያዩ የከተማዋ ዋና ዋና ስፍራዎች ቀድመው በመገኘት የተቃውሞ ሰልፉን ለማደናቀፍ ጥረት ቢያደርጉም ህዝቡ አካባቢውን በሙሉ ተቆጣጥሮ መዋሉን እማኞች አክለው አስታውቀዋል።

Monday, August 1, 2016

ብአዴን በአማራ ህዝብ ብሶት ላይ ተሳለቀ!!

Augest 1,2016
በአማራነታችን እዬደረሰብን ያለው ግፍ አንገሽግሾን ወደ አደባባይ ወጥተን ድምፃችንን ያሰማንበትን ሰላማዊ ሰልፍ ክልሉን አስተዳድራለሁ የሚለው ብአዴን የሰጠው መልስ ሚሊዬን አማሮችን አስቆጥቷል። የአማራ ህዝብ ሳይወክለው የአማራን ህዝብ እያስተዳደረ ያለው ብአዴን የትናንቱ ሰልፍ ምክንያት የመልካም አስተዳደር እና የልማት ጥያቄ ነው ሲል በአማራነት ጥያቄ ላይ ተሳልቋል።
የሰላማዊ ሰልፉ ዋና አላማ በወልቃይት ምድር ላይ በሕወሓት ማንአለብኝነት በአማራነታችን ላይ የተጫነብንን ትግራዊነት ማውገዝ እና አማራነታችን ማፅናት ነው። በተጨማሪም የአማራነት ማንነታቸውን ለማስከበር በሰላማዊ መንገድ እየታገሉ ያሉ የወልቃይት አማራ ማንነት ጠያቂ ኮሜቴዎቻችን ላይ ህወሓት ያካሄደችውን አፈና መቃወም ነበር የሰላማዊ ሰልፉ አላማ ። በአጠቃላይ የጎንደሩ ሰላማዊ ሰልፍ የአማራ ህልውናን የተመለከተ ሰልፍ ነው።በሕወሓት እና በተቀጥላዎቿ አማካኝነት በአማራነታችን እዬደረሰብን ያለውን ተቆጥሮ የማያልቅ ግፍ ለመቃወም እና ለማውገዝ ያደረግነውን ሰላማዊ ሰልፍ አማራን አስተዳድራለሁ የሚለው ብአዴን የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ነው ብሎ መሳለቁ ምን ያህል ለአማራ ህዝብ ባዳ እንደሆነ እና የህወሃት ቅርብ ዘመድ እንደሆነ በግልፅ አይተናል ። በመግለጫው ላይ አንድም ቦታ‪#‎ወልቃይት‬ የምትል ቃል አለመግለፁ ብአዴን መቼውንም የአማራን ህዝብ ጩኸት ሊሰማ የማይችል ድርጅት እንደሆነ በድጋሜ አስመስክሯል።
ስለሆነም ሕዝባችን ድምፁ እስኪሰማ ድረስ ትግሉን አጠናክሮ ይቀጥላል። የጎንደር አማራ ድጋሜ ሰላማዊ ሰልፍ ለመውጣት አስቧል። መላው አማራም ከጎኑ ይሰለፍ ። ሰላማዊ ሰልፉ በጎንደር ብቻ ሳይወሰን በተለያዩ የአማራ ከተሞች ላይ እንደሚካሄድ የታመነ ነው።
ብአዴን ውስጥ ያላችሁ ትክክለኛ የአማራ ልጆች ከህዝብ ጎን እንድትቆሙ አበክረን እንመክራለን!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!

Saturday, July 30, 2016

ሰበር ዜና . . . በጎንደር የአማራ ልዩ ሐይልና የአካባቢ ሚሊሻ ህዝባዊነት እያሳዩ ነዉ ተባለ

July 30,2016

ethiopian-army
በጎንደር ተሰማርቶ የሚገኘዉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የልዩ ሐይልና የአካባቢ ሚሊሻ ባጠቃላይ ነገ የሚካሄደዉን የጎንደርን ሰልፍ ተነተርሶ የተሰጣቸዉን ሰላማዊ ሰልፍ የማክሸፍ ሴራ ያለማቀበላቸዉን የሚጠቁሙ መረጃዎች ደርሰዉናል።
·         ከየትኛዉም መንደሮች ወደ መሰብሰቢያ ቦታዉ የሚወስዱ መንገዶች በጸጥታ ሐይሎች እንዲዘጉ።
·         ሰልፉን ያስተባብራሉ ይመራሉ ይቀሰቅሳሉ የሚባሉ ግለሰቦች ከድርጊታቸዉ እንዲታቀቡ ማድረግ…… ትእዛዝ (( )) ይህ ሁኔታ የጸጥታ ሐይሎችን በመጠቀም ማስገደድንም ይጭምራል
·         የስረአቱን ቀንደኛ ደጋፊ ብአዴኖችን በመጠቀም ጥቆማዎችን አይነተኛ መሳሪያ አድርጎ ማባበያ (መደለያ) እና ማዘናጊያ እቅዶችን ማስፈጸም!!
·         ይህ ካልሆነ በጸጥታ ሐይሎች ተጠቅሞ እርምጃዎችን በተጠና ሁኔታ መዉሰድ>>>> የሚሉ ሲሆኑ እነዚህና የመሳሰሉት ሂደቶች ዉጤታማ ስይሆኑ ቢቀሩና ሰልፉ ቢካሄድ የመከላከያ ሰራዊቱ ዝግጁ እንዲሁን ትእዝዝ ቢተላለፍም ባጠቃላይ የመከላከያ ሰራዊት አባላትና የጸጥታ ሐይሎች ብሎም የአካባቢ ሚሊሻ . . . . . ” አንዳችም ሰዉ ላይ ጉዳት አናደርስም ” አፈና አናካሄድም! ህዝቡ መብቱን በሰላማዊ መንገድ እየገለጸ ከመካከላችን አንዳች ስህተት ቢሰራ ዝም ብለን አንመለከትም! በማለት አቋማቸዉን የገለጹ ሲሆን በተለይም የአካባቢ ሚሊሻዎች በተለየ ሁኔታ ከህዝቡ ጎን መቆማቸዉን በድፍረት ተናግረዋል።
እነዚህ ሁኔታዎች ሁሉ ገደል በገደል የሆኑበት የትግራዩ ነጻ አዉጪ ቡድን ሰሜን ጎንደር አይከል አካባቢ ያሰፈረዉን የአጋዚ ጦር ወደ ጎንደር እያስገባ ከመሆኑ በተጨማሪ በባሕር ዳር ስምሪት ላይ የነበረ የልዩ ሐይል ወደ ጎንደር እንዲንቀሳቀስ የተደረገ ሲሆን
….  በጎንደር የልዩ ሐይልና የአካባቢ ሚሊሻ እንዲሁም የመከላከያ ሰራዊት ምድቦች ማንም ይምጣ ማን ይህን ህዝብ ይንኩና እንተያያለን በማለት እርስ በእርሳቸዉ ተፋጠዉ ይገኛሉ።
ዜና -በልኡል አለም

የረሃብ አድማ ላይ ያሉት ብርሃኑ ተ/ያሬድ እና ዮናታን ተስፋዬ ፍርድ ቤት ቀረቡ

July 30,2016


በቂሊንጦ የሚደርስባቸውን በደል በመቃወም ለ9 ቀን የረሃብ አድማ ያደረጉት እነ ብርሃኑ ተ/ያሬድ እና ዮናታን ተስፋዬ ትላንት ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር። እነ ብርሃኑ (ብርሃኑ ተ/ያሬድ፣ እየሩስ ተስፋው፣ ፍቅረማርያም አስማማው እና ደሴ ካህሳይ) የቅጣት ማቅለያ እንዲያመጡ ነበር የተቀጠሩት።

የተሰጣቸው ቀጠሮ አጭር ስለነበረ እና የእስር ቤቱ አስተደዳደር በሚያደርስባቸው በደል ከቤተሰብ ጋር ባለመገናኘታቸው ማቅለያው ሊደርስላቸው እንዳልቻለ ተናግረዋል። በተጨማሪም አራተኛ ተከሳሽ ደሴ ካህሳይ ቤተሰቦቹ ሩቅ ሃገር በመሆናቸው ከነሱ ጋር ተነጋግሮ ማቅለያ ለማስገባት ጊዜ ስለሚፈልግ ረጅም ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ቢጠይቁም ዳኛዋ የተሰጣችሁ ጊዜ በቂ ነው በማለት ከሃምሌ 29 በፊት በቢሮ ማቅለያዎቻቸውን እንዲያስገቡ እና ሃምሌ 29,2008 ፍርድ ለመስጠት ቀጠሮ ሰጥታለች። አቃቢ ህግ የቅጣት አስተያየቱን (ማክበጃ) አስገብቷል።

ብርሃኑ በረሃብ አድማው ምክንያት በመድከሙ ይሰጠው የነበረው ጉልኮስ ጠዋት ወደ ፍርድ ቤት ሲመጣ ነው የተነቀለለት። በዚህም ምክንያት ችሎት ውስጥ መቆም ባለመቻሉ ቁጭ ብሎ ነው የተከታተለው። ዮናታንም በተመሳሳይ ምክንያት ችሎት ውስጥ መቆም አልቻለም ነበር። ዮናታን ተቀጥሮ የነበረው የአቃቤ ህግን የደረጃ ምስክሮች ለመስማት የነበረ ቢሆንም የደረጃ ምስክሮቹ የሚሰጡትን ምስክርነት ዮናታን የሚክደው ስላልሆነ ምስክርነታቸው መሰማቱ ውድቅ ተደርጎ ለሃምሌ 28, 2008 ይከላከል ወይም አይከላከል የሚል ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ተሰጥቷል።

Friday, July 29, 2016

The poverty-bad governance conundrum simmering conflicts in Ethiopia

July 29.2016
by Getahun S. Gesso*
Ethiopia is praised for a booming economic growth over the last decade in consonance with the Africa rising mantra. Indeed, the Ethiopian economy registered consistently over 10% growth for over a decade. The structure of the economy is also changing from a predominantly agrarian economy. The service and industrial sectors are expanding fast. Other sectors such as education and health have also shown tremendous improvement albeit with their own shortcomings. Infrastructural developments in the water, power, road and rail sectors are becoming worthy examples for the rest of the developing world.
map
Further, Ethiopia has strong diplomatic ties with the east and west. Its positive contribution to peace and security in Africa and particularly in the eastern Africa Region is well recognized.
However, the level of poverty and bad governance in the country is still frightening despite reports of a small dent the economic growth has caused to the level of the large percentage of people living below the poverty line. These vices are feeding into each other making the country remain impoverished.
The recent events unfolding in Ethiopia are proving this point more than ever. Ethiopia is in the news this time around for the wrong reason: drought, hunger and violent conflicts.
In terms of drought, the number of people needing food aid and humanitarian assistance is increasing exponentially from time to time with close to 20 million citizens badly in need of help. Of these, over 6 million are children according to VOA report of 2 May 2016.
The drought is reported to be the worst of its kind in the last half century. To one’s consternation, the Government does not seem to know the extent of the drought; every month or two, we hear that the number of affected people and amount of request for humanitarian support has been revised upwards. Ethiopia seems not to have taken good lesson from the past similar droughts. It is business as usual for the Government in Addis, which leads Africa’s second most populous nation of close to 100 million.
Whitney McFerron and Frank Jomo of Bloomberg news wrote on 22 March 2016 that the Ethiopian Government “has appealed for $1.4 billion from international donors” in the form of humanitarian assistance. This is over 12% of the country’s annual budget for 2016. Taken by surprise, the Government exhausted its domestic food reserve immediately and started importing wheat and maize in a frantic manner. What is surprising is that this is happening immediately after Ethiopia declared itself food secure about three years ago. Even the dust from that declaration has not settled well.
Unfortunately, the drought and hunger occurred at a time immediately after the discourse on bad governance started heating. The extent of bad governance in the country has reached an uncontrollable level as often admitted by the Government. This becomes further complicated by the depth and breadth of abject poverty. This vicious connection between poverty, bad governance and lack of will to listen to the people led to several violent conflicts all over the country.
Bad governance is fueling questions of identity to be raised overtly or covertly. There is a wide protest in Oromia Region (including by elementary school pupils), the largest and most populous Region, with the pretext of an Addis Ababa Integrated Master Plan for developing the surrounding towns. It resulted in wanton deaths and destructions. The Plan, however, got withdrawn later. The Kimant people in Amhara Region are demanding for autonomy, which led to deadly confrontations with the security apparatus. There is a simmering grievance, since many years back, on issues of identity in the Southern Nations, Nationalities and People’s Region where more than about 45 minority ethnic groups are lumped together as one Region. The main ethnic groups in the Region like the Gurage and Sidama have been murmuring about this for decades. It is difficult o think this will not go the Kimants way. A clear evidence to this is the ongoing protest taking place in the north of the country particularly in and around Gondar resulting in several deaths including about a dozen police officers.
The situation in the country is worrying. In April, it is reported that over 200 Nuers were killed by militia groups (cattle-rustlers) from South Sudan in Gambella Region. To make things worse, these militia groups kidnapped over 100 children and took away over 2,000 heads of cattle. This is baffling to the Nuers and others in Ethiopia. It is also reported that subsequent to the Nuer attack, tribal clashes resulted in dozens of highlanders killed in Gambella. These are being taken, and rightly so, as weaknesses of the Government to provide basic security to citizens.
It appears, nonetheless, that the Government’s willingness to listen to public complaints is still at its lowest. While all of these discontents are raging, it attempted to introduce new penalty system for traffic offenders (taxi drivers) in Addis Ababa last February resulting in another frightening confrontation. When the protests got worse, the Government subdued and suspended implementation of the new regulations. Though this giving-in could be taken as a positive development, given the stubborn nature of the Government, it shows a lack of coordination and weakness to properly understand the situation in the country. This is bolstered by what happened in the aftermath of the Oromia protests: the Federal Government and the Regional Government were giving different explanations and solutions to the problem. There was manifest deficiency in coordination. These are just anecdotes of the troubles simmering in the country.
As an aspect of bad governance, corruption is making unscrupulous bureaucrats and businessmen millionaires from nothing. Flawed policies, including loose ethnic federal arrangement, are adding salt to the injury. These policies, though professed to be pro-poor, are advancing the interests of few cronies and party affiliates. As Jacey Fortin writes in The Africa Report of 9 March 2015 about “Addis Millionaires Club”, the number of dollar millionaires in Ethiopia is on the rise quickly while the the number of people getting poorer is also on the rise. This contradiction and disparity, caused by cronyism, nepotism and rent-seeking politicians and businesses is strangling the country impeding and frustrating free and fair competition.
The number of grand corruptions being exposed is shocking the public conscience, with a good case in point being that of the former minister in charge of national revenue and customs and his aides and staff in 2013. That fear is compounded by the fact that corruptions are only exposed when there is political fallout.
The state of bad governance in the country is exacerbated by the unfettered ethnic political formations that are operating under a Front, the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF). This loose ethnic political formation is making difficult for the center to pull together. The different parties forming the Front are kings unto their respective Regions and are pulling the country apart. This is making control of corruption and bad governance extremely difficult and is creating more conflict than it resolves. This is being taken advantage of by irredentist movements, terrorists and others who wish to either overthrow the Government or create havoc in the country. Bad governance is mainly responsible for the several conflicts manifested in recent months allover the country.
As noted above, all of these are exacerbated by the prevailing poverty and food insecurity problem. The dissatisfaction and disgruntlement is rising and people need to vent their anger. However, the Government is not positive to comments ad criticism. Those who wish to oppose have to choose to trade expressing their opinion with loss of their freedom and liberty guaranteed in the constitution. Although the country is party to several international human rights conventions and covenants, they are manifestly disregarded by the regime. This adds salt to injury as it exacerbates bad governance.
Human rights defenders have reported time and again that citizens are being persecuted for having a different opinion an stand to that of the Government. Obviously, not everyone can be expected to defend the Government line. This divisive thinking that “if you are not with us, you are against us” is a recipe for disaster. Criticisms and opposing voices need to be nurtured. The Constitution is very clear about fundamental human rights and freedoms including freedom of expression. Respecting it is not an option. It’s mandatory.
Thus, there is need for the country to embrace democracy to effectively fight poverty and bad governance. It’s usually professed by the regime that democracy is an existential issue for Ethiopia, but it is not practiced. The country has become practically a one-party state. In the last national election in May 2015, the ruling party won 100% of votes raising several questions: why do we have all these protests and conflicts in the country ranging from opposition to development projects to implementation of government policies to identity issues etc in a space for a few months? After a quarter-century in power, it is clear that the policies are not serving the country well. It’s time to walk the talk and introduce improvements, even if that means amending the Constitution. There is need to fundamentally rethink the process of democratization in Ethiopia.
If the Government does not become responsive to such critical issues, the little development witnessed over the last few years seems to be at risk. The situation is bleak. There is need for democratization, good governance, taming the ethnic agenda and dismantling corruption. With elementary school pupils taking part in protests and being killed in public by security forces, the writing is on the wall: “prevention is better than cure”.
+++++++


*Getahun S. Gesso is an international lawyer with specializations in international development laws and peace and security matters in Africa. 

Thursday, July 28, 2016

የፊታችን እሁድ ጎንደር ከተማ ላይ ለሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ሁሉም አማራ እንዲዘጋጅ ጥሪ ተደረገ: -

July 28,2016
በወልቃይት የአማራ ማንነት ላይ ያነጣጠረውን የህወሓት ጥቃት ለመቃዎም እሁድ ሃምሌ 24 2008 ዓ.ም በጎንደር ከተማ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ይካሄዳል ። በጎንደር እና አካባቢዋ ያለ ማንኛውም የአማራ ተወላጅ እና የአማራ ህዝብ ወዳጅ ይህን ሰላማዊ ሰለፍ እንዲቀላቀል ጥሪ ተላልፏል ። ህፃን፣አዛውንት ፣ ወጣት ፣ ሴት ፣ወንድ… ሳይል ሁሉም አማራ በአንድ ላይ ስለ አማራነቱ  ድምፁን ለማሰማት ወደ አደባባይ እንዲወጣ የሰልፉ አዘጋጆች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። የሰልፉ አስተባባሪዎች አያይዘውም ይህን ሰልፍ የሚመራው እና የሚያስተባብረው ሰፊው የአማራ ህዝብ እንደሆነ ገልፀዋል።

ሰልፉ ፍፁም ጨዋነትን እና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን መሰረት ያደረገ መሆን እንዳለበት የሰልፉ አስተባባሪዎች ለአማራ ህዝብ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። ህግ አስከባሪዎች  ለሰላማዊ ሰልፉ የደህንነት ጥበቃ እንዲያደርጉም ጥሪ ተላልፎላቸዋል ።

ከባህርዳር  ጀምሮ ፣ እስቴ፣ ደብረታቦር፣ጋይንት፣ንፋስ መውጫ ሃሙሲት፣ወረታ፣አዲስ ዘመን፣ እንፍራንዝ፣አርባያ በለሳ ፣ ማክሰኝት ፣ ጠዳ ፣ቆላድባ፣ ጯሂት፣ጎርጎራ፣ደልጊ፣ሻውራ፣ እሰይደብር፣ጎይ፣ አፀደ ማ ሪያም ፣ ጋዝጌ፣ ቁንዝላ፣ሽንፋ፣ደለጎ፣መተማ፣ሽኸዲ፣ነጋዴ ባህር፣ጨው ድባ፣ጫን ድባ፣ ሰራባ፣ጭልጋ፣ ቡሆና፣አይምባ ፣ሁመራ ፣ አብደራፊ፣ሳንጃ ፣ዳንሻ ፣ሰሮቃ፣ሙሴ ባንብ፣ትክልድንጋይ ፣ ሸንበቂት፣አምባ ጊዬርጊስ፣ገደብጌ፣ዳባት፣ደባርቅ ፣ድብ ባህር ፣  ዘሪማ ፣አዲ አርቃይ ፣ ስሜን ጃናሞራ …እና በእነዚህ አካባቢ ያሉ ሌሎች የገጠር ቀበሌ ኗሪዎች ወደ ጎንደር በመዝለቅ የሰላማዊ ሰልፉ ተሳታፊዎች እንዲሆኑ ጥሪ ተላልፎላቸዋል ። ከጎንደር ራቅ ብሎ ያለ ማንኛውም አማራም ቢሆን አቅሙ ከፈቀደለት ሰላማዊ ሰልፉን እንዲቀላቀል አማራዊ ጥሪ ተላልፎለታል።

#የአማራ_ተጋድሎ

#AmharaResistance

#ቤተ_አማራ

Tuesday, July 26, 2016

ሕወሃት በወልቃይት ተወላጆች ላይ ያደረሰው ግፍና ጭፍጨፋ በዓይን ምስክር እንዲህ ነበር የተገለጸው

July 26,2016
13754669_10155016003415744_8078283661722118718_nወልቃይት በጉልበት ወደ ትግራይ ክልል ሢከለል ለምን ይሆናል ያሉና የተቃወሙ ወጣቶች ላይ የደረሠውን ግፍ አንድ ወታደር እንደሚከተለው ተናግሮ ነበር።በመጀመሪያ ወጣቶቹ ከወልቃይት ተጭነው ወደ ትግራይ ተወሠዱ። ከዚያም እጅና እግራቸው ታጥፎ ተሠበረ። በዚህ ሁኔታ ለሀምሣ ቀናት እራቁታቸውን አንድ ቤት ውሥጥ ተዘግቶባቸው በቀን አንድ ዳቦ ከብዙ ዱላ ጋር እየተሠጣቸው እንዲቆዩ ተደረገ።ሀምሣ ቀን ሙሉ ከዚያ ቤት አልወጡም።

በሀምሣኛው ቀን አንድ የጭነት መኪና መጣና ወጣቶቹ ተዘግተውበት የነበረው ቤት ተከፈተ።በወቅቱ በአካባቢው የነበረውን ሽታ በቃላት ለመግለጽ አዳጋች ነው። ወጣቶቹ በጣም ከመክሣታቸው የተነሣ ወታደሮቹ በአንድ እጃቸው ጸጉራቸውን አንጠልጥለው ወደ መኪናው ይወረውሯቸው ነበር። አንደኛውን ወጣት ጸጉሩን ይዞ ሢወረውረው ጸጉሩ ተነቅሎ ወደቀ። ያንን ሥመለከት ሠው ሆኘ መፈጠሬን ጠላሁት። ወጣቶቹን ጭኖ የሄደው መኪና ማታ አካባቢ ባዶውን ተመለሠ።

ወጣቶቹን እንደገደሏቸው ባውቅም ከዚያ ሁሉ ሥቃይ መሞት እንደሚሻላቸው በመረዳቴ ደሥ አለኝ። ቢሆንም ግን ይህ ድርጊት በአእምሮየ እየተመላለሠ ሥለረበሸኝ ከሥራየ ልለቅ ችያለሁ።በወቅቱ ይህ ሁሉ የሚፈጸመው በትግራይ ክልል ፕሬዘዳንት በገብሩ አሥራት ቀጥተኛ ትእዛዝ ነበር።

Monday, July 25, 2016

The Ethiopian People will shrink the TPLF power space in much faster speed than the regime anticipated (OFC-ISG)

July 24,2016
WoyaneIt is very promising to see that the people of Ethiopia finally coming to common sense of terms as to how to deal with a dictatorial regime which seems only listen to the people by losing rather than soothing. For the last 25 years, TPLF/EPRDF had been enjoying the disconnection of the people of Ethiopia by TPLF’s rhetoric of deception, false promissory note to the poor, and flip flopping to stay in power term after term in every election season.
It is a factual conclusion that TPLF/EPRDF comes to power after a long civil war,  which the Ethiopian people get frustrated with  fighting Eritrean rebel force (EPLF) in Eritrea, hopping that anyone who comes to power after the Military ruler will provide the Ethiopian people at least basic freedoms, rights and economic justice. For the last 25 years, the TPLF regime had been robbing tremendous resources from the Ethiopian people to impose its economic power, under the pretext of reconstruction which at times many Ethiopians did not dear to oppose, not because of the fact that the party (TPLF) has come to power by choice, rather by the fact that TPLF contributed a lion share in toppling Mengistu.
Many of the spectators who supported the regime in every means necessary to hold its feet to the ground had been also closely watching if the model of ethnic Federalism really works or fails. If it succeeds, to export the model to other countries for implementation, and if it fails to immediately control and minimize the negative outcome. The country had been literarily became a virtual lab of Ethnic federalism.  Unfortunately, its success and practicality is not proven mainly because of the following major reasons:
  1. The temptation of the TPLF to control regional states economic resources by limitless interference into affairs of regional governments make the Ethnic Federalism in Ethiopia untested. Because most strategic decision for regional governments are made at the center by Federal government and not by regional governments, which clearly show no power sharing.
  2. Absence of historical democratic political culture that motivates citizens to react aggressively to change undisciplined government in unisons.
  3. Complications emerged in regional politics which makes outside political actors to look for dictators that can be used as a shield of fear politics, rather than standing firm in support of democracy, which of course the outcome is witnessed to be unintended consequence.
  4. The failure of the opposition political parties, until recently, before the emergence of MEDRK, to choose meaningful leadership space to unify the Ethiopian people to act in unison and create alternative political force to challenge government, most political groups tag themselves with ethnic politics, the very survival political platform (model) introduced by the TPLF regime itself to prolong its survival and defuse public cohesion among citizens.
Signs of despair:
The TPLF regime is swallowed in cloud of fear, and biting every innocent citizen, in an attempt to foil public anger and frustration. It is trying to use every means possible to detract public attention from mounting pressure and anger to confront the regime, by sending its old political prostitutes in and out to test the move. Although so many things can be said about the regime that keeps the basic rights of 90 Million people hostage, the opposition camp and the people of Ethiopia need to look back onto its past and fix weaknesses, rather than wasting time on blaming the brutality of the regime, which could have been demolished long time ago had Ethiopians acted in unisons and common sense politics of inclusion.  The regime lost sense of government as a responsible institution and acting like a child that cries without reasonable cause, poising itself like a gang losing a battle. Most wise leaders know best times moving out than moving in.
The regime is fueling violence in neighboring countries, and becoming a major make of State terror headquarter, to show its importance over other counties, which are playing meaningful peace keeping missions across Africa. This can be clearly evidenced by the current systemic and calculated ambush happened to the Kenyan battalion in Somalia, to systematically evict Kenyan solders from Somalia, and to manifest Ethiopian Army as the absolute alternative to the international donors to siphon international dollars for troops funding, and to divert attention of the international community from the current human rights abuses at home. The regime is the making and fuelling crisis, to keep itself in lucrative crisis business, and instigating unnecessary clashes to keep itself in business, rather than accomplishing its job as a responsible state institution, mandated working towards lasting peace. This same tactic is applied in South Sudan, where the rebel groups and the Government of south Sudan had been negotiating in the capital Addis Ababa, for over a month, which incurred close to a Million dollar hotel bill, which could have been a two years budget for the country.
Urgent Actions Needed and Opportunities:
It is evident that the TPLF government is involved in outrageous abuse of human right, and the act of atrocity is evidenced by international community, and media out lets. As a principle of pre-screening deployment for any solder/s, for any peace keeping mission, the United Nation (UN) body has the primary responsibility to ensure that any solder or solders that deployed for the peace keeping mission is free of such historical record of abuses. As evidenced by the current atrocity, and blatant unreserved human right abuse and violation of basic freedoms in its own county, and on its own citizens, no Nation should admit any such solders, which lacks proper basic training to respect human right to get deployed for such level of honorable mission, which needs the highest standard of discipline. Therefore, the United Nations, must take a though investigation into this matter, and send investigative team to Ethiopia, to explore genocide currently unfolding in the country. The unholy silence of International Community and its inaction to make meaningful reasonable remedial intervention to resolve a crisis of such large scale, while well informed, is below standard and manifestation of unprofessionalism, which draws reasonable suspicions on all Ethiopians, as to the impartiality, and integrity of the UN body that meant to act as a watch dog of basic freedoms.The worst failure of responsibility is to desperately attempt to use irresponsibles.   
“Oromo Protests” in line with National Quest for freedom and basic rights of All Ethiopians:
Our Nation is witnessing a greatest move in defending basic freedoms and sizeable opportunities, recently and at the same time opportunity to work on the rest of the assignments overlooked to get things done together. There is no movement in our Nation’s history that symbolizes people’s quest for basic freedoms, and rights than the Oromo Protests, just simply because it is initiated by the very victim- The Oromo people itself, and other Nations and Nationalities in Ethiopia. This is the great opportunity for both stake holders- the Oromo people, who is demanding and in defense of their basic rights and freedoms on the one hand, and other citizens of Ethiopia, who need to maintain and build a much better union on the other hand. Active participation of all citizens in the process is not only the remedial action to change the current status quo, but also an opportunity to create a strong Ethiopia, and better future to change our political culture and create a better perfect union. No citizens spared of death, abuse and humiliation by the current Ethiopian regime and it must end by concerted effort of all Ethiopians. A change is good change if all finds themselves in the process and build reasonable confidence in the future. Therefore Ethiopians should and must act in unisons to put an end to injustice by common and concerted actions, and show utmost level of determination to put this call into actions.
Conclusion:
Our political leadership should not be gauged by how deep we dig the grave of history, rather how strong we build the future of our country. All the ethnic and non-ethnic political parties in the country should be and must be willing to work together by eliciting innovative leadership models, by coming together and engage in politics of compromise and act in unisons to demolish the long lasted era of robbery in our nation’s history, and should foil systemic distancing of regional parties from the central power, by miss characterizing their political agendas and limiting their demands to regional levels.
Opposition political groups have to form unifying political campaign coordination committee to pull the public opinion together, and act in the domain of public interest, to woo their electorates, manifest capable leadership, and show their alternative position, and rebuild public confidence. This action will be an excellent lesson for the ruling body not to use any preemptive actions on political parties regardless of their strength or weakness of the. Those political groups who are shying away from engaging themselves in centric politics, because of their past historical political stance should and need to turn the page, because the ruling party is trying to use the euphoria of these groups as an opportunity to miss characterize their intention and political obsolescence, and wants to show itself as the best alternative, by playing a game of fear politics. If we do all we do together, the Ethiopian people will shrink the power space of the TPLF/EPRDF in much faster speed than the regime anticipated. Let us be leaders who defeat the past and win the future.
Winners are those who judged by the people!
OFC-ISG, June 10, 2016

Saturday, July 23, 2016

Ethiopia: The Dangers of TPLF’s Twin Competing Mentality and Gondar Uprising

July 23,2016

TPLF leaders Debretsion Gebremichael and Abay Woldu
TPLF leaders Debretsion Gebremichael and Abay Woldu
It is public knowledge that TPLF started its armed struggle in February 1975 with the sole intention of liberating and separating Tigray from Ethiopia. After EPLF pressured TPLF to abandon its objective of fighting for the separation of Tigray from Ethiopia and TPLF’s own understanding that only a radical change in Ethiopia can bring peace to Tigray, it put its original objective of the cessation of Tigray from Ethiopia to the back burner and started working for regime change in Ethiopia. However, in reality TPLF did not abandon the long preached dream of having an independent Tigray. In fact, for TPLF working for regime change in Ethiopia was considered as a good opportunity to prepare Tigray for an independent state. There are so many evidences that point to the latter argument. To mention some of them:
  1. During the late 1980’s whenever TPLF controlled cities in Wollo, Gojam, Gondar and later in Showa, it continued to loot public facilities such as buses, generators, tractors and even school desks and chairs and transported them to Tigray. When TPLF controlled Addis Ababa in 1991 every Tigrian who was returning from Addis Ababa to Mekelle was asked to take a car and drop it in Mekelle. As a result, big stores that were used by charity organizations to store grain around Mekelle before 1991 were filled with looted cars, buses, generators and even hospital equipment’s and ambulances.
  2. A big arm depot was prepared and all Armaments from all over Ethiopia was collected, transported and stored in a place called Endayesus, Mekelle.
  3. Coffee was stolen from Southern Ethiopia and exported through Massawa. In fact, when the border war between Eritrea and Ethiopia started in 1998, EPLF was able to capture a looted coffee storage area around Zalambassa.
  4. The strongest evidence that supports the claim that TPLF did not abandon its dream for an independent Tigrai was its interest for Tigray to have access to Sudan and the red sea. While incorporating Wolkaite into Tigray was done easily, having access to the red sea was set as a long term agenda. The surprising part of TPLF’s claim to Wolakite as part of Tigrai was the Tigrina name of the villages in Wollkaite. The truth is before 1991 Wolkaite had little or no contact with Tigrai. The connection was with Eritrea and the tigrina names came because many Eritreans use to travel and live in these areas. There was road connection between Wolkaite and Eritrea but not between wolkaite and Tigrai. Although telling the truth is not in TPLF’s culture, Mengesha Seyoum who was the administrator of Tigrai during the Haileslassie regime unambiguously told TPLF that Wolkaite has never been part of Tigrai. Yet the Twin Mentality TPLF considers such truth as an obstacle to its hidden agenda.
  5. To facilitate the cessation of Tigrai from Ethiopia at a later date, TPLF insisted on including article 39 in the so called Ethiopian constitution.
Given the above evidences and incidents, the people of Gondar and for that matter the people of Ethiopia have strong reason not to trust TPLF. For them TPLF is an ethnocentric looting army with no regard to the people of Ethiopia. Superficially it preaches every state (killil) has a right to administer itself and take care of its affairs. Yet the people who are running or controlling these states are either local TPLF agents or Tigreans. Moreover, almost all federal ministries including the security, defense and foreign are controlled by trusted TPLF agents of Tigrean origin. After the expulsion of Eritreans from Ethiopia in 1998 all economic sectors are controlled by TPLF affiliated Tigreans. Hence at the center of the current turmoil in Ethiopia, whether it is in Oromia or Amhara, is TPLF’s Twin Competing Mentality. To be a government in Ethiopia and use Ethiopian resources to prepare Tigray for cessation. That includes the war with Eritrea.
After 25 years of repression, killing and humiliation of Ethiopians by TPLF goons the dangers of TPLF’s twin mentality is unraveling in Oromo, Amhara and other places in Ethiopia. There no question that the recent public uprising in Ethiopia will facilitate the down fall of the ethnocentric regime in Ethiopia. Hence it time for all Ethiopians to think beyond the horizon. What kind of Ethiopia do they want to see after the down fall of TPLF?
Victory to the masses.
Source: MADOTE