Wednesday, August 28, 2013

ከወራት በፊት ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ በረከት ስምዖን፣ የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት በህንዳዊ ፕሮፌሰር ሲማሩ ነበር(ተመስገን ደሳለኝ)

28/08/2013

“በእያንዳንዱም መንግስት የሚያድሩ ብዙ ልዩ ልዩ ነገዶች ይኖሩ ይሆናል፡፡ ስለ ሆነ መንግስት አንዱን ነገድ አጥቅቶ ሌላውን ነገድ ለመጥቀም ሥራው አይደለም፡፡ አስተካክለን ካሰብን ዘንድ መንግስት መቆሙ ለሕዝቡ ሁሉ ጥቅም ነው፡፡ ጥረቱም ህዝቡን ሁሉ በትክክል ለመጥቀም ያልሆነ መንግስት ሊቆም አይችልም… ለአንዱ ነገድ ወይም ለጥቂት ሰዎች ብቻ ማድላት ለመንግስት የሚገባ ሥራው አይደለም” ይህንን መግቢያ የወሰድኩት በልዑል የኢትዮጵያ መንግስት  አልጋ ወራሽ ተፈሪመኮንን ማተሚያ ቤት የካቲት 1 ቀን 1917 ዓ.ም ከታተመው የነጋ ድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ‹‹መንግስትና የሕዝብ አስተዳደር›› መፅሀፍ ነው፤ ዛሬም ያለንበትን ዘመን ይዋጃልና፤ በተለይ ስለ‹‹ነገድ›› የተጠቀሰውን አርቀን ሰቅለን፣ ‹‹ለጥቂት ሰዎች ብቻ ማድላት›› የምትለዋን ሀረግ በወጉ ካጤንናት ለጊዜያችን በልክ የተሰፋች መሆኗን ለመረዳት አስቸጋሪ አይደለም፡፡

እናም የስርዓቱን የአስተዳደር ዘይቤ ያለፍርሃት አደባባይ ካዋልነው የቀድሞ ገዥዎቻችን የተጓዙበትን ጎዳና እየተከተለ መሆኑን ለመተንተን የምሁራንን ጥናት መጠበቅ ግድ አይለም፤ ምክንያቱም ለዓመታት የተመለከትነው እውነታ የሚነግረን የአመራሩን እና በዙሪያው የሠፈሩ የጥቅም ተጋሪ ግለሰቦችን ብልፅግና ታሳቢ ያደረገ፣ ከታግሎ መጣል ህግ የተቀዳ፣ የራስ ሀገርንና የራስ ሕዝብን በምርኮ ያስገበረ ፖለቲካ መንበሩን ነው፤ ገብር፣ ገብር፣ ገብር…!!
ዛሬ መንገድ ዳር ረሀብ አዙሮ የጣለው ወንድምህ ስቃይ እንደ ጥላ የሚከተልህ፤ ህፃናት በትምህርት ገበታቸው ላይ በጠኔ ተሸንፈው መመልከቱ የሰርክ አሳዛኝ ክስተት የሆነብህ ከሰው ሰራሽ ችጋር፣ ከሰው ሰራሽ የቀዬ ፍንቀላ፣ ከሰው ሰራሽ እርዛት… የመነጨ መርገምት እንጂ የሰማይ ቁጣ አይምሰልህ፤ እመነኝ መለስም ሆነ ተተኪዎቹ ስኬት አድርገው የሚሰብኩትም ይህንን ነው፤ ‹ሀገር አቀናን!› የሚሉትም ይህንን ነው፤ ሰሞኑን የሚያሰለቹህ ተረኛ ምሁራንም ‹‹ትምህርትና ጤናን በተመለከተ መለስ ‹እልል› የሚያስብል ሥራ ሰርቷል›› የሚሉህ ጣራና ግድግዳ እየቆጠሩ ነው፤ ይህ አይነቱ መደዴ ሙገሳም ለፕሮፓጋንዳ የሚሆን ሪፖርት ለማዘጋጀት ከሚረዳ ቁጥር የዘለለ አበርክቶ አንደማይኖረው አትዘንጋ፡፡
እውነት እውነት እልሀለሁ፡- ይህ የሆነበት ብቸኛው ምክንያት መንግስት በስልጣን ላይ ስለሚቆይበትመንገድ ብቻ መጨነቅን ግዴታው በማድረጉ ነው፤ ይህንን ለመረዳትም እያገባደድን ባለው ክረምት የመንግስት ትኩረት በምን ላይ አንደሆነ የሚያሳይ ማስረጃን ጨርፌ ላሳይህ፡፡
ክረምቱ እንዲህ እየተገባደደ ነው፡- የእስልምና እምነት ተከታዮች መንግስት በሃይማኖታቸው ጣልቃ መግባቱን በመቃወም እና የታሰሩ ኮሚቴዎቻቸው እንዲፈቱ በመጠየቅ እያደረጉ ያለውን ትግል በሰላማዊ መንገድ አጠንክረው ሲቀጥሉ፤በተቃራኒው ‹‹ፀጥታ አስከባሪዎች›› አንዳንዴ በጥይት፣ አንዳንዴ በአስለቃሽ ጢስ፣ አንዳንዴ በማጋዝ…ምላሽ ሲሰጡ…
በርግጥ መንግስት ከኃይል እርምጃው በተጨማሪ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች የሚገኙ ነዋሪዎችን (በምን አግባብቶ ወይም በምን አስፈራርቶ እንደሆነ ባይታወቅም) ወደ አደባባይ በማስወጣት መብት ጠያቂዎቹን ከ‹‹አክራሪ››ነት እና ‹‹ወሃቢዝም››ነት ጋር አያይዘው የውግዘት በረዶ እንዲያዘንቡባቸው እያደረገ ነው፡፡ ኢቲቪም ይህንን ኩነት እየተከታተለ ማራገቡን ቀጥሎበታል፤ ‹‹የቲፒ ከተማ ነዋሪዎች ‹አክራሪዎችን አወገዙ››፤ ‹‹በደቡብ ወሎ ኩታ በር ዞን አንድነት ፓርቲ ህገ-ወጥ መሆኑን የሚያረጋግጥ ሰልፍ ተካሄደ››፤ ‹‹የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ‹የሼሁ ግድያ ድራማ አይደለም› አሉ፣ ‹የሼህ ኑሩ ኢልም ነው፣ የአሸባሪዎች ብር ነውም›ብለዋል››፤‹‹የመርሀቤቴ ነዋሪዎች ፅንፈኞችን በመቃወም የአቋም መግለጫ አወጡ››፤…
ክረምቱ እንዲህ እየተገባደደ ነው፡- አንድነት ፓርቲ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች የ‹‹ፀረ-ሽብር ሕጉ›› እንዲሰረዝና የህሊና እስረኞች እንዲፈቱ የሚጠይቅ የተቃውሞ ሰልፍ እና የአዳራሽ ስብሰባዎችን እያካሄደ ነው፤ መንግስትም አንዳንዴ የአፀፋ የድጋፍ ሰልፍ ሲያካሄድ፤አንዳንዴ የአዳራሽ ስብሰባዎች ከመካሄዳቸው አስቀድሞ ‹መጋኛ› ሲሆንባቸው፤ አንዳንዴም የአስተባባሪዎቹን መኪና ጎማ ሲያፈነዳ፤ አንዳንዴም አዳራሽ ከልክሎ ሲያደናቅፋቸው… መዋሉ ፋታ የነሳው ይመስላል፤ በወላይታ የተጠራውን የአዳራሽ ስብሰባም ‹በጠቅላይ ሚኒስትሩ የትውልድ ቦታ እንዴት ተደርጎ!›› ያሉ ካድሬዎች የአንድነት ሰዎችን አዋክበው ስብሰባውን አክሽፈዋል፤ ክረምቱእንዲህእየተገባደደነው፡-ገዥው ፓርቲ ‹የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ አንደኛ ሙት ዓመት አከብራለሁ› በሚል መላ ኢትዮጵያን ችግኝ መትከያ፣ መላ ዜጎቿን ደግሞ ወደ አርሶ አደርነት በአስማት የቀየራቸው አስመስሏቸዋል፤ቴሊቪዥንና ራዲዮንም አስፈላጊነታቸው በየመንደሩ ችግኝ መተከሉን እየተከታተሉ መዘገብ ብቻ እስኪመስል ድረስ እንዲህ ሲሉ ጀምበር ወጥታ ትጠልቃለች፡- ‹‹የላይ አርማጮህ ነዋሪዎች ችግኝ ተከሉ››፣ ‹‹በመቀሌ ከተማ ‹ዘመቻ መለስ› በሚል የችግኝ ተከላ ተካሄደ››፣ ‹‹አቃቂ ኮረብታ ላይ በሚሊዮን የሚቆጠር ችግኝ በኦሮሚያ ፌደራል ፖሊስ አባላት ተተከለ፤ ቦታውም ‹መለስዜናዊ ኮረብታ› ተብሎ ተሰይሟል››፣ ‹‹በምዕራብ ሀረርጌ አስራ ሰባት ሚሊዮን፣ በወልበራ አስራ አራት ሚሊዮን ችግኝተ ተክሏል››፣ ‹‹በመንዝ ላሎ ወረዳ ተቆጥሮ የማያልቅ ችግኝ ተከላ ተደርጓል››፣ ‹‹የብአዴን አመራርና ካድሬ በባህር ዳር ከተማ በቢሊዮን የሚቆጠር ችግኝ ተከሉ፤ በፕሮግራሙ ላይ ጓድ አዲሱ ለገሰ ‹ችግኝ የምንተክለው አገሪቱ በአረንጓዴው ልማት በአለማችን ማግኘት የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ ለማድረግ ነው› ሲል፣ ተመስገን ደሳለኝጓድ በረከት ስምዖን ደግሞ ‹ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በአለማችን በአንድ ጊዜ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች ችግኝ እየተከሉ ያሉባት ብቸኛ ሀገር ናት› ብሏል››፤‹‹ዝክረ መለስ 1ኛ ዓመት መታሰቢያን ምክንያት በማድረግ ከሐምሌ አስራ አምስት ቀን ጀምሮ ሁሉም ቀበሌዎች በስሙ ‹ፓርክ› ሰይመው ችግኝ ተከላ እያካሄዱ›› መሆኑን ደግሞ የባህር ዳር ከተማ ከንቲባ መግለፁን የአማራ ክልል ብዙሃን መገናኛ ዘግቧል፤ ‹‹በወልቂጤ ከተማ በተደረገው ችግኝ ተከላ ላይም አንዲት ወጣት ‹መለስ ለሴቶች የተለየ አመለካከት ነበረው›› ማለቷም በዘገባው ተጠቅሷል፤ …ማን ነበር የመለስ ራዕይ ‹ችግኝ መትከል ነው› ያለው? …ኢህአዴግ ይሆን?
ከዚሁ ጎን ለጎን (አሁንም ሙት ዓመቱን ለማሰብ) በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች የእግር ጉዞ ተደርጓል፣ የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓትም ተካሄዷል፤መነሻውን መቀሌ፣ መድረሻውን አዲስ አበባ ያደረገ ‹‹የመለስ ቱር አረንጓዴ ልማት›› የብስክሌት ውድድርም ሊጠናቀቅ ገና አንድ ሳምንት ይቀረዋል፤ በብሄራዊና ሀይማኖታዊ በዓላት ቀንለሃያ አንድ ጊዜ ይሰማ የነበረው የመድፍ ድምፅም፣ የመለስን አንደኛ ሙት ዓመት ለማብሰር ተተኩሷል፤ …በግድ አልቅሱ፣ በግድ ተዝካር አውጡ፣ በግድ ችግኝ ትከሉ፣ በግድ ተወያዩ፣ በግድ አደባባይ ውጡ፣ በግድ የፎቶ ግራፍ ኤግዚቢሽን ጎብኙ፣ በግድ..
ክረምቱ እንዲህ እየተገባደደ ነው፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ እና የትምህርት ሚኒስትሩ ሽፈራው ሽጉጤ ከአንድ ሺህ ሰባት መቶ በላይ ለሚሆኑ የዩኒቨርስቲ ከፍተኛ መምህራን ‹የአቅም ግንባታ ስልጠና› እየሰጡ ነው፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምሁራኖቹን ማሰልጠን ያስፈለገበት ምክንያት ‹‹ብቃት ያለው ምርጥ የተማረ ኃይል ለማፍራት››መሆኑን ቢነግርህ አይግረምህ፤ ይህ ኢትዮጵያ ነውና የዐዋቂነት ማረጋገጫው መማር፣ ማንበብ፣ መመራመር… አይደለም፣ የፖለቲካውን ኃይል መያዝ እንጂ፤ ‹ስልጣን ላለው ሁሉምሚስጥረ-ጥበብይገለፅለታል› እንዲል አብዮታዊ ዲሞክራሲ መለስ ዜናዊም በሁሉም መስክ ‹አስተማሪ› ነበር፤ የህግ ባለሙያዎችን ሰብስቦ የሀገሪቱን ወንጀለኛ መቅጫ ህግ ትርጓሜ ሲተነትን ደጋግመህ ሰምተኸዋል፤ በቀጣዩ ቀን ደግሞ ለግብርና ባለሙያዎች ከውሃ ማቆር እስከ በላብራቶሪ የሚዳቀል ምርጥ ዘር ድረስ ባሉጉዳዮችዙሪያ የሁለት ቀን ማብራሪያ መስጠቱን ታስታውሳለህ፤ እመነኝ ተተኪው ጠቅላይ ሚኒስትርም ይህንኑ ነው እያደረገ ያለው፤
የሆነ ሆኖ ኃ/ማርያም ለምሁራኖች ከሙያቸው ጋር ስለተያያዙ ጉዳዮች ጭምር በሰጣቸው ስልጠና ላይ እንዲህ የሚል ጥያቄ ቀርቦለት ነበር ‹‹የኢንዱስትሪዎች በበቂ ሁኔታ አለመኖሩ፣ በክፍል ውስጥ የምናስተምረውን ንድፈ ሃሳብ በተግባር ለማሳየት እንቅፋት ሆኖብናል››፤ በርግጥጠቅላይ ሚንስትሩ‹‹መፍትሄ››ያለውን የተናገረው ብዙም ሳይጨነቅ ‹‹እኔ ኢንዱስትሪን ‹ዲፋይን› የማደርገው ግብርናም ኢንዱስትሪ ነው ብዬ ነው››በማለት ነበር፤…ግና!ይህ እንዴት ሊሆን እንደሚችል በተጨባጭ አላብራራም፡፡ ለምሳሌ ህክምና የሚያጠና ተማሪ በምን መልኩ በሞፈርና ቀንበር የተግባር ልምምድ ማድረግ እንደሚችል፤ወይም ፖለቲካ ሳይንስ የሚያጠና ተማሪ የተግባር ልምምዱን በግብርና ኢንዱስትሪ እንዴት ሊወጣው እንደሚችል? ማለቴ ነው፡፡
ለዓመታት በርካታ ምሁራን ብቃት አልባ ተማሪዎች እንደ ሰማይ ከዋክብት የመብዛታቸው መንስኤን ከትምህርት ፖለሲው ጋር የሚያነፃፅሩበትን ሀቲት፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ ባገኘው የሀገር መሪነት ስልጣን ገልብጦ በዩንቨርስቲ ቆይታው መምህራኖቹ የነበሩትንም ጭምር ‹‹አቅም አንሷችኋልና-እገነባችኋለሁ›› ሲል ከመስማት የከፋ እንደ ሀገር ክሽፈት የለም (በነገራችን ላይ ከወራት በፊት ለኃይለማርያም ደሳለኝ፣ በረከት ስምዖን፣ ቴውድሮስ አዳህኖም፣ ሶፍያን አህመድ በአጠቃላይ ሁሉም የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት አንድ ህንዳዊ ፕሮፌሰር በኢህአዴግ ጽ/ቤት ‹‹ልማታዊ መንግስት›› እንዴት ውጤታማ ሊሆን እንደሚችል ሲተነትንላቸው፣ እነርሱም ደብተርና እስክርቢቶ ይዘው በንቃት ሲከታተሉ የቴሌቪዥ ዋና ዜና ሆኖ የቀረበበትን ምክንያት ዛሬም ድረስ ሊገለፅልኝ አልቻለም፤ በተለይም ፕሮፈሰር እንድርያስ እሸቴ ‹‹በቃሉ የፀና…›› በሚል ርዕስ መለስን አስመልክቶ በተዘጋጀ ዶክመንተሪ ፊልም ላይ ‹‹በዓለማችን ለመጀመሪያ ጊዜ ልማታዊ ስርዓተ መንግስት ‹ዴሞክራሲያዊ ሊሆን ይችላል፤ መሆንም አለበት› ብሎ በአደባባይ የተከራከረው እኔ እስከማውቀው ድረስ መለስ ነበር›› ማለቱን፣ ተተኪዎቹ ፍልስፍናውን ገና እየተማሩት ከመሆኑ አንፃር ስናየውሀገራችን ያለችበት ሁኔታ ጉዞው ወዴት ነው? ያስብላል፡፡ …ከቶስ በተማሪ ፖለቲከኛ የሚተዳደር ሕዝብ ከኢትዮጵያ በቀር ወዴት ይኖራል?)
ክረምቱ እንዲህ እየተገባደደ ነው፡- የህዳሴውን ግድብ ከዳር ለማድረስ በቂ ገንዘብ ስላልተገኘ ተደጋጋሚ የቦንድ ሽያጭ እየተካሄደ ነው፤ አንዳንድ የመንግስት ሰራተኞችም በካድሬ ባልደረቦቻቸው ጫና በድጋሚ ቦንድ ለመግዛት መወሰናቸው ተሰምቷል፤ በርግጥ ከፍተኛ የኢህአዴግ የአመራር አባላት በአውሮፓ፣ በሰሜን አሜሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ቦንድ እንዲገዙ ለመቀስቀስ የአዘጋጇቸው ስብሰባዎች ‹‹ቅድሚያ የዜጎች መብት ይከበር›› ባሉ የሀገራችን ልጆች መክሸፉም የክረምቱ የመንግስት ዋና ሥራ ነው፤
ክረምቱ እንዲህ እየተገባደደ ነው፡- በነቢብ የኢትዮጵያ፣ በገቢር የገዥው ፓርቲ የግል ንብረት የሆነው ቴሌቪዥን ጣቢያ ባለፉት ሶስት ወር ብቻ ከሃያ በላይ ‹‹ዶክመንተሪ ፊልም›› አሳይቷል (ገና ይቀጥላልም) በርዕሳቸው እንደሚከተለው እንዘርዝራቸው፡- ‹‹ኢፍቲን›› በሶማሊያ ላይ የሚያጠነጥን፣ ‹‹የጥቁር ህዝቦች ልሳን (መለስ በአፍሪካ)››፣ ‹‹ከፓን አፍሪካ እስከ አፍሪካ ህዳሴ›› የጠቅላይ ሚንስትር መለስን ህይወት የሚዳስስ፣ ‹‹ዘመነ አፍሪካ››፣ ‹‹የአፍሪካ ልሳን-መለስ››፣ ‹‹መለስ ማን ነው?››፣ ‹‹ሀገሬ-ቤቴ››፣ ‹‹ባለራዕዮቹ›› ስራ ፈጠራ ላይ የሚያተኩር፣ ‹‹ደውል›› እና ‹‹ደውል 2›› ህገወጥ-የሰዎች ዝውውርን በተመለከተ (በተለያያ ጊዜ የተላለፉ)፣ ‹‹የዲያስፖራ የልማት እንቅስቃሴ››፣ የካርታ ስራ ድርጅትን በተመለከተ፣ ‹‹የጥልቅ አስተሳሰብ ባለቤት›› በፕ/ር እንድርያስ እሸቴ ህይወት ዙሪያ የሚያጠነጥን፣ ምድር ባቡር ኮርፕሬሽንን በተመለከተ፣ ‹‹ያልተለመደ ጉብኝት›› የአዲስ አበባ አስተዳደር የአምስት ዓመት የመንግስት ግንባታዎችን በተመለከተ፣ ‹‹ሼህ ኑር ለምን ሞቱ?›› የደሴውን ሼህ ኑር ይማምን ግድያ በተመለከተ፣ ‹‹የተስፋ ስንቅ››፣‹‹በቃሉ የፀና›› በድህረ መለስ ላይ የሚያተኩር፣ ‹‹ያልተጠኑ ገፆች›› በመለስ ዜናዊ ህይወት ዙሪያ (በርግጥ በዚህ ፊልም እህቱ ጠላ፣ ወንድሙ አንባሻ በመሸጥ መተዳደራቸውን በምስልም በድምፅም ማቅረቡ ምን የሚል መልዕክት ለማስተላለፍ ተፈልጎ እንደሆነ ለማወቅ ግራ ያጋባል፤ …ምናልባትእንዲያ እየዘረፈ ለቤተሰቦቹ ‹ሶልዲን› የማይሰጥ ‹ቆነቋና› ነበር ለማለት ይሆን? ወይስ ለአዜብ መስፍን ‹የወር ቀለባችንን እንቸገራለን› የአንድ ሰሞን ማስተዛዘኛ ምስክር ፍለጋ ነው?
በጥቅሉ ለኢህአዴግ ሕዝብን የማስተዳደር፣ ሀገርን የመምራት መገለጫ ይህ ነው፤ ሌላ አይደለም፤ ግና! ለዘመናት ያልተመለሱ ጥያቄዎቻችን ዛሬም መጮኻቸውን አላቋረጡምና እነሆ እንዲህ ቀጥለዋል፡- ሀገር ማስተዳደር ‹መለስ ጀግና ነበር› እያሉ ማሰልቸት ነውን? የመንግስትስ ስራ (ግዴታ) ምንድር ነው? ሀገሪቱን ‹‹መለስ-ፓርክ›› ወደሚል ስያሜ ከመቀየራችሁ በፊት፣ ለጤፍ ዋጋ አለቅጥ መናር ምክንያቱን ስለምን መመርመር ተሳናቸው? ሀገሪቱን በ‹አራጣ› እንደያዘ ስግብግብ ነጋዴ በሚሊዮኖች ህይወት ላይ የማይሞላ ‹ሳፋ› ደቅኖ አዋጣ፣ ግዛ፣ ክፈል፣ ገብር… እያለ የሚያስጨንቀው ማን ነው? ስለመለስ ‹የሃሳብ ምጡቅነት› መስካሪ ምሁራኖቻችን ለጎዳና ኑሮ የተዳረጉ ኢትዮጵያውያን ስንት ሚሊዮን እንደደረሱ እና እልፍ አላፍት ታዳጊዎቻችን በሴተኛ አዳሪነት እንደተሰማሩ የምትነግሩን መቼ ነው?እንዲህ የመሆኑ ምክንያትስ በማን ይሆን? ‹የሁለት ዲጂቱ›ዕድገት ሸክምን የማለዘብ አቅም ከሌለውፋይዳው ምንድር ነው? ‹ሳቅ ትዝታ› ስለሆነባቸው ጎጆዎች ለምን አትነግሩንም? መለስ ‹ያለመለማት› ኢትዮጵያ ወዴት ትሆን? ‹ፖለቲካ› ማለትስ ይህ ነውን?…ነጋ ድራስ ገ/ህይወት እንዳሉት ‹‹…መንግስት መቆሙ ለሕዝቡ ሁሉ ጥቅም ነው፡፡ ጥረቱም ህዝቡን ሁሉ በትክክል ለመጥቀም ያልሆነ መንግስት ሊቆም አይችልም፡፡›› የመተራረሚያው ጊዜም በጣም ያለፈ ይመስለኛል፡፡ አገዛዙን ‹እንደ መንግስት› መቀበሉም እንዲሁ፡፡

መንግሥት ለተፈጠረው ችግር በአስቸኳይ ማስተካከያ እንዲያደርግ እንጠይቃለን! ሰማያዊ ፓርቲ

August 28, 2013
ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ


semayawi party's protest call in Addis Ababaፓርቲያችን ሰማያዊ በህገ መንግሥቱ በተደነገገው ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብቱን ተጠቅሞ ለመንግሥት ጥያቄዎችን በማቅረብ ግንቦት 25/2ዐዐ5 ዓ/ም. ታላቅ ህዝባዊ ተቃውሞ ሰልፍ በተሳካ ሁኔታ አድርጓል፡፡

መንግሥት ላቀረብናቸው ጥያቄዎች በሦስት ወር ውስጥ መልስ የማይሠጥ ከሆነ በተጠናከረና በተደራጀ መልኩ ጥያቄያችንን በድጋሚ በህዝባዊ ተቃውሞ ሰልፍ እንደምናቀርብ በግንቦት 25/2ዐዐ5 ዓ/ም. በተደረገው ሠልፍ ላይ ለህዝብ ቃል በገባነው መሠረት ነሃሴ 26/2ዐዐ5 ዓ/ም. በድጋሚ ሰልፍ ጠርተን አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረግን መሆኑን ለህዝብ በልዩ ልዩ መገናኛ ዘዴዎች ገልፀናል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ለሰልፉ በሰላም መጠናቀቅ አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግልን አዋጁ በሚጠይቀው መሠረት ለአዲስ አበባ መስተዳድር ስብሰባና ሰላማዊ ሰልፍ ማሰወቂያ ክፍል ጉዳዩን እንዲያውቀው አድርገናል፡፡

ይሁን እንጂ ፓርቲያችን ህዝባዊ ተቃውሞ ሰልፍ በጠራበት ግዜና ቦታ ላይ በሌላ አካል ሰልፉ መጠራቱን በትናንትናው ዕለት ነሀሴ 20 ቀን 2005 ዓ.ም በመንግሥት ቴሌቪዥን ዜና ሰምተናል፡፡ በተጨማሪም ለመንግሥት መዋቅር ዜጐች በዚህ ሰልፍ እንዲወጡ በግድ እንዲፈርሙ እየተደረገ መሆኑን ከአዲስ አበባ ኑዋሪዎች አረጋግጠናል፡፡

ሰማያዊ ፓርቲ አስፈላጊውን የህግ ቅድመ ሁኔታ አሟልቶ ነሐሴ 26/2ዐዐ5 ዓ/ም. በመስቀል አደባባይ የጠራውን ተቃውሞ ሰልፍ ለህዝብ ያሳወቀና አስፈላጊውን ዝግጅት ያጠናቀቀ በመሆኑ ሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ በጠራበት ቀንና ሠዓት በሌሎች አካላት የተጠራው ሰልፍ ከመረጃ እጥረት ከሆነ እንዲሠረዝ እየጠየቅን ይህ ካልሆነ ግን ሰማያዊ ፓርቲ በህጋዊ መብቱ የሚያደርገውን የተቃውሞ ሰልፍ ሆን ብሎ ለመረበሽና አቅጣጫውን ለማስቀየስና በዜጐች መካከል ግጭት ለመፍጠር የታቀደ ስለሆነ ለሚፈጠረው ችግር ተጠያቂ መንግሥት መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብና የሚመለከታቸው አካላት እንዲያውቁት በአፅንዖት እንገልፃለን፡፡
በመጨረሻም መንግስት ዜጐችን ያለፈቃዳቸው በማስፈረም ተገደው ሰልፍ እንዲወጡ ማድረግ ህገ ወጥ ስለሆነ፣ በአስቸኳይ እንዲያቆም እንጠይቃለን፡

Tuesday, August 27, 2013

ህወሓቶች ‘ሁኔታችን አይታቹ ደግፉን’ ይሉናል

ባለፈው ሳምንት ነው፤ በአንድ የሰሜን አሜሪካ ከተማ። የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት በሰሜን አሜሪካ በሚካሄደው የተጋሩ ፌስቲቫል ተገኝተው ድጋፍ ለማሰባሰብ በረሩ። ከትግራይ ተወላጆች ጋር ለመወያየት መድረክ ተከፈተ። ተሳታፊዎቹ ስለ ልማትና መልካም አስተዳደር ችግር፣ ስለ ሐውዜን ጉዳይ፣ በትግራይ ተወላጆች ስለሚደርስ የሰብአዊ መብት ጥሰት ወዘተ አንስተው ይጠይቃሉ። ባለስልጣናቱም ሲመልሱ፣ “እኛ ‘ኮ ብዙ ጠላቶች አሉብን። እኛን ለማጥፋት የሚሯሯጡ ኃይሎች አሉ። እኛ'ኮ 'ትግሬ ወደ መቀሌ ዕቃ ወደ ቀበሌ' የሚሉን ሞታችንን የሚጠባበቁ ኃይሎች ይዘን ነን ያለነው። ይህ ሁኔታችን እያወቃቹ እንዴት እንዲህ ዓይነት ጥያቄ ትጠይቃላቹ? እንዴት ህወሓትን ይህን ያህል ትጠላላቹ? ሁኔታችን ኮ መረዳት አለባቹ።"

ይገርማል። ህወሓቶች ጥያቄ መመለስ ሲያቅታቸው 'ጠላት እየመጣ ነው፣ ህወሓቶች ከሌለን የትግራይ ህዝብ አደጋ ዉስጥ ይወድቃል' ይሉናል። መጀመርያ የትግራይን ህዝብ ጠላት ማነው? ለምንስ ጠላት ሆነ? ጥላቻው ማን ፈጠረው? 'የትግራይ ህዝብ ጠላት አለው' ብለን እንኳ ከተነሳን ማድረግ ያለብን የትግራይን ህዝብ ማፈን አይመስለኝም። ምክንያቱም ህዝብ ማፈን ህዝቡ ደካማ እንዲሆን ማድረግ ነው። ደካማ ከሆነ ደግሞ ለጥቃት ይዳረጋል።

በትግራይ ህዝብ ያንዣበበ አደጋ ካለ መፍትሔው ሌሎች ህዝቦች መበደል ነው? አይመስለኝም። በትግራይ ህዝብ ስም ሌሎች ህዝቦች መበደል ጠላትን ማፍራት ነው። በትክክል ስጋቱ ካለ የትግራይ ህዝብ መብቱ ተከብሮለት አማራጭ የፖለቲካ ድርጅት እንዲኖረው ሊፈቀድለት ይገባል እንጂ ሊታፈንና ሊዳከም አይገባም።

የትግራይን ህዝብ ከጥቃት ማደን የሚችሉ የህወሓት ባለስልጣናት ብቻ ናቸው ያለ ማነው?

Tigray Republic flaunting her wealth at glittering TDA functions across the globe.

(Getahune Bekele-South Africa)


Created by the dead enclave hero Meles Zenawi and officially known as the regional state of Tigray, state within a state and the birthplace of the current ruling party in Ethiopia, Tigre People Liberation Front/TPLF; Tigray republic is holding its glittering annual Tigray Development Association/TDA functions around the world with tyrannized and indigent Ethiopian taxpayers footing the huge bill.
abay wAfter a week long music and dance spectacle in various US cities, where scrumptious meals and champagne were made available with gay abandon, TDA delegation led by the belligerent and the most feared TPLF warlord, Tigray republic president Abbay Woldu(pictured), arrived here in London for Saturday’s (24 August 2013 similar extravaganza) on Friday night.
After lavish welcoming ceremony and stopover at TPLF flag- adorned Ethiopian Embassy in London, the warlord headed to one of London’s expensive five star hotels in Mayfair’s Stratton Street with his massive Tigre entourage.
An Ethiopian business executive Ergibe Mekonnen, 48, a London resident for twenty years told the Horn Times that she spotted warlord Abbay Woldu late Saturday night at 51 Buckingham Gate with two female companions.
In addition, the Horn Times learned that as it was in the US last week, meetings and musical and cultural celebrations were only for the republic’s citizenry. Agendas and resolutions were top guarded secrets. No journalists from the exiled free press were allowed near the TDA festivals and paying Tigre members had to produce special barcoded TDA IDs to secure entrance.
Hence, it appeared difficult to verify the widespread rumor that if warlord Abbay Woldu indeed threatened Ethiopian Muslims and the opposition UDJ party with all-out military assault similar to the 2005 onslaught.
“Am sorry. I cannot go to a segregated ethnocentric celebration of a minority group. This is a sign of sheer madness and backwardness by TPLF warlords. We paid a huge price to overthrow the communist regime of Mengistu to see a better Ethiopia. Am an academic from Tigray. I supported Woyyane anticipating a united, democratic, and prosperous Ethiopia. Instead, look at what we are getting. A crazy warlord coming to London in the 21st century to chair a meeting of his clan. What a shame.” A college professor based in the UK told the Horn Times asking us not to publish his name for security reasons.
“It is time for the people of Tigray to rise up and say to the warlords ‘NOT IN MY NAME’. When Meles Zenawi was still alive, we repeatedly raised the issue of putting Tigray first in every aspect should not be allowed to develop in to some sort of naked ethnic apartheid. That is what we see today. While Other Ethiopian resource- rich provinces struggle to hold their annual meetings at home how do resource- poor Tigray afford to stage multi-million dollar events in New York, Paris, and London? Moreover, if they have nothing to hide why exclude non-Tigre Ethiopians from attending the gathering? This does not auger well for the coming generations of Tigray. TPLF is ostracizing the people of Tigray.” The heavily bearded academic with pure British accent added.
Describing the TDA extravaganza held in Washington Dc and London repulsive, irresponsible, and shameful, another Tigray born medical practitioner who distanced himself from the profane clannish celebration said thieving TPLF warlords do not have both the wisdom and sensitivity to rule Ethiopia.
“As distance from the sea continues to hamper development, Ethiopia remains the second poorest nation in Africa after Niger. Millions go to bed hungry and a third world epidemic known as polio is spreading like wild fire. Shortage of hard currency is also making life unbearable in the land locked nation of 80-million. So tell me, what is there to celebrate? Ethiopians are in desperate need of a regime change. It is time for the outdated junta to leave.
ashenda-tigrai
Ashenda Tigray festival to be staged around the world soon… (Pic aiga forum)
“We have to strongly condemn wild clannish celebrations such as this and the Tigray martyrs day fiesta for the sake of our children. Moreover, I believe the equal distribution of wealth is the hallmark of 21stcentury democracy. Beating drums to celebrate the emphatic economic successes of one region at the expense of the other regions is very dangerous. It is a clear sign of terrible misrule. I don’t know where we are heading to…,” the London based medical practitioner told the Horn Times. We withhold his name  for security reasons.
To balance the report, the Horn Times then contacted the office of the president of the regional state of Tigray based in Mekele, Ethiopia as to find out  who funded warlord Abbay Woldu’s trip to the US and Europe. However, a certain Giday Solomon arrogantly refused to comment warning the Horn Times that referring to his boss as warlord is an insult to the dignity of the entire TPLF leadership.
After our daylong attempt to get hold of Washington and London based Tigray Development Association fat cats proved unsuccessful, the Horn Times finally contacted TPLF cash cow, EFFORT, one of huge TPLF owned companies capable of sponsoring multi-million dollar TPLF functions anywhere in the world.
“We don’t know what you are talking about. Man up and ask the honorable Tegadelti (Abbay Woldu) himself. Am sure he will give you a sweet answer.” A woman who refused to give her name sarcastically replied and declined to take further questions from “the diaspora media.”
Meanwhile, according to information obtained from two major TPLF websites known as the aiga forum and Tigray online, diaspora TPLF cadres are preparing to stage yet another multi-million dollar Tigray cultural festival named “ASHENDA TIGRAY” in Washington, New York, Melbourne, Paris, London, and various other European cities in the coming weeks.

ተስፋሁንን መግደል ለኢህአዴግ ተስፋ ይሆናታልን….!?



ተስፋሁንን መግደል ለኢህአዴግ ተስፋ ይሆናታልን….!?

bbbአብዲሳ የብዙ ጊዜ ወዳጄ ነበር፡፡ በየገጠሩ እየዞርን በርካታ ስራ አብረን ሰርተናል፡፡ የዋህነቱ እጅግ በጣም አስገራሚ ነበር፡፡ በየክልሉ ስንዞር አበሉን የሚጨርሰው “ቸገረኝ” ላለው ሁላ መበስጠት እንደነበር አብረነው የሰራ ሁላ እርሱን የምንለይበት ባህሪው ነው፡፡ ይሄ ልጅ በአንዱ ቀን ለስራ ልንሄድ የተቀጣጠርንበት ቦታ ሆነን ስንጠብቀው ስንጠብቀው ሳይመጣ ቀረ… ስልኩን ብንደውልልት አይሰራም፡፡ ካለንበት እየተንቆራጠጥን… ወደ ሶስት ሰዓት ድረስ ዘግይተን ጠበቅነው የውሃ ሸታ ሆነብን… ምን ሆነ ብለን እየተጨነቅን እንጀራ ነውና ጉዟችንን ቀጠልን…

አብረን ስንጓዝ ከነበርነው መካከል አብዲሳን በቅጡ የምናውቀው ሰዎች “ይሄኔ አንድ የታመ ሰው አጋጥሞት ሆስፒታል ሳላደርስ አልሄድም ብሎ ነው…” ….ወይ ደግሞ “…አንዱ ገንዘብ ተቸግሮ አጋጥሞት  ምንም ሳያስቀር ገንዘቡን ሰጥቶ ወደ እኛ መምጫ ራሱ ተቸግሮ ይሆናል …” ካልሆነ ግን “…ዘራፊዎች አግኝተው ጉድ አድርገውት ሊሆን ይችላል…. እያልን መገመታችንን ተያያዝነው…

ግምታችን ሁሉ ትክክል አልነበረም፡፡

አብዲሳ በስንተኛው ጊዜ በቴሌቪዥን መስኮት መታየቱን ሰማን… በየዋህነቱ የተቸገረ በመርዳቱ የምናውቀው አብዲ “አሸባሪ” ተብሎ በመንግስት ቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ አብዲሳ “አሻባሪ” ከተባለማ እኛ ምን ልንባል ነው… ብለን ራሳችንን እንደ ነውጠኛ የምናየው እኛ በጣም ተደነቅን!

አብዲ ወደ አምስት ወራት በማዕከላዊ፣ ወደ አምስት አመት በቃሊቲ እንዲሁም ሁለት ሶስት አመት ነው መሰለኝ በዝዋይ ማሰሪያ ቤቶች ቆይቶ ነፃ ነህ ተብሎ እስኪሰናበት ድረስ በአስር ቤቱ ውስጥ ሲደርስበት በነበረው መከራ ብዙ ጉዳት ደርሶበታል፡፡ ታድያ ከእስር ቤት ሊወጣ አካባቢ አንድ ባለስልጣን ብጤ ሰውዬ ጎብኝተውት ነበር፡፡

እስር ቤቱ እንዴት ነበር… ሲሉ ጠየቁት፡፡ አብዲሳ ምን አላቸው መሰልዎ… እስር ቤቱ እንዴት እንደሆነ ራስዎት ገብተው ካላዩት በስተቀር እንዲህ ነው ብዬ  ብነግሮት አይገባዎትም ፡፡ አላቸው፡፡

ይሄው ሰሞኑን ወንድማችን ተስፋሁን ጫመዳ በእስር ቤት በደረሰበት ስቃይ የተነሳ ህይወቱ ማለፏን ሰማን፡፡ ተስፋሁን በ1999 ዓ.ም መንግስት ኬኒያ ድረስ አፍኖ ወሳጆቹን ልኮ ለኬኒያ ፖሊስ ሽልጉን ከፍሎ፤ (የኬኒያ ፖሊስ እንኳንስ ከፍለውት እንዲሁም ጤዛ ነው) ብቻ በትብብር ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ነበር… ከዛም በታሰረበት ሆኖ ሞተን ሰማን!

ለዚህ ጉዳይ የሚሰማ ቢኖር የኬኒያን መንግስት ራሱ ፍርድ ቤት ማቆም የሚገባ ይመስለኛል፡፡

ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ራሱ፤ በነፍስ ማጥፋት ወንጀል እግዜሩም እኛም የምንጠይቀው ግን የገዛ መንግስታችን ነው፡፡ አዎ መንግስታችን እጁ ላይ የተለያዩ ሀገራት ብድር ብቻ ሳይሆን የተለያዩ ሰዎች እምባ የተለያዩ ሰዎች ደምም አለበት፡፡

ተስፋሁን ለምን እንዲሞት ተፈረደበት… እውን ለሀገሪቱ ደህንነት ስጋት ሆኖ ነውን… የሚለውን በፍጹም!!! ለማለት፤ እነ አብዲሳን ያየነው እኛ ምስክሮች ነን፡፡ ምስኪኑ አብዲሳ ስምንት አመት ታስሮ በነፃ ከመፈታቱ በፊት “የሀገር ስጋት ሽብርተኛ!” ተብሎ ነበር የታሰረው፡፡  በእስር ቤት የደረሰበትን ስቃይ ሰው ሆኖ መፈጠርን የሚያስጠላ ነው፡፡ የነገረኝን በሙሉ ለማሳየት በፊልም እንጂ ጽሁፍ የሚገልፀው አይደለም፡፡

እሺ ኢንጂነር ተስፋሁን የኦነግ ወይም የሌላ ተቃዋሚ አባል ወይም ደጋፊ ወይም እንዳሻቸው ይሁኑ ባይ ነው እንበለው፡፡ ግን እርሱን በመግደል የሚቃወሙ ሰዎችን ተስፋ ማስቆረጥ አልያም  ቁጥራቸውን መቀነስ ይቻላል….

ኢህአዴግ በጫካ እያለች ታጋዮቿ እና ሰላዮቿ ደርግ በቁጥጥር ስር ሲያውላቸው ቀጥታ አብዮታዊ እርምጃ ይወስድባቸው ነበር፡፡ ውጤቱ ግን ምንድነው  የሆነው… ብለው የጠየቁ እንደሆ፤  ውጤቱ ብሶቱን እያጠነከረው ቁጭቱን እያባሰው እምቢ ባይነቱን እያበረታው ነው የሄደው…!

ዛሬ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ኢትዮጵያውያን በእስር ቤት ውስጥ ፍዳቸውን እያዩ ነው… የምር ለኢህአዴግ እናስባለን የምትሉ ሰዎች የእነ ተስፋሁን ግድያ የኢህአዴግ ተስፋ ሟጠጡን ያሳያልና…. ይሄ ነገር መሞቻሽ ነው ብላችሁ ምከሯት፡፡ እምቢ ካለች ግን መከራው ይመክራታል፡፡

ምክር!

ባለስልጣኖቻችን ሆይ እናንተ ማረሚያ ቤት የምትሏቸው እስር ቤቶች መግደያ ቤት እየሆኑ ነው፡፡ ብልጥ ከሆናችሁ…. አብዲሳ እንዳለው ራሳችሁ ገብታችሁ ሳታዩት በፊት በእስር ለሚማቅቁ ወገኖቻችን መላ ፈልጉ!
ተስፋሁን ጫመዳ ነፍሱን ከደህናው ስፍራ ያሳርፍልን! ለቤተሰቦቹም መጸናናትን ይስጥልን!

http://www.abetokichaw.com/

ተስፋሁንን መግደል ለኢህአዴግ ተስፋ ይሆናታልን….!?



ተስፋሁንን መግደል ለኢህአዴግ ተስፋ ይሆናታልን….!?

bbbአብዲሳ የብዙ ጊዜ ወዳጄ ነበር፡፡ በየገጠሩ እየዞርን በርካታ ስራ አብረን ሰርተናል፡፡ የዋህነቱ እጅግ በጣም አስገራሚ ነበር፡፡ በየክልሉ ስንዞር አበሉን የሚጨርሰው “ቸገረኝ” ላለው ሁላ መበስጠት እንደነበር አብረነው የሰራ ሁላ እርሱን የምንለይበት ባህሪው ነው፡፡ ይሄ ልጅ በአንዱ ቀን ለስራ ልንሄድ የተቀጣጠርንበት ቦታ ሆነን ስንጠብቀው ስንጠብቀው ሳይመጣ ቀረ… ስልኩን ብንደውልልት አይሰራም፡፡ ካለንበት እየተንቆራጠጥን… ወደ ሶስት ሰዓት ድረስ ዘግይተን ጠበቅነው የውሃ ሸታ ሆነብን… ምን ሆነ ብለን እየተጨነቅን እንጀራ ነውና ጉዟችንን ቀጠልን…

አብረን ስንጓዝ ከነበርነው መካከል አብዲሳን በቅጡ የምናውቀው ሰዎች “ይሄኔ አንድ የታመ ሰው አጋጥሞት ሆስፒታል ሳላደርስ አልሄድም ብሎ ነው…” ….ወይ ደግሞ “…አንዱ ገንዘብ ተቸግሮ አጋጥሞት  ምንም ሳያስቀር ገንዘቡን ሰጥቶ ወደ እኛ መምጫ ራሱ ተቸግሮ ይሆናል …” ካልሆነ ግን “…ዘራፊዎች አግኝተው ጉድ አድርገውት ሊሆን ይችላል…. እያልን መገመታችንን ተያያዝነው…

ግምታችን ሁሉ ትክክል አልነበረም፡፡

አብዲሳ በስንተኛው ጊዜ በቴሌቪዥን መስኮት መታየቱን ሰማን… በየዋህነቱ የተቸገረ በመርዳቱ የምናውቀው አብዲ “አሸባሪ” ተብሎ በመንግስት ቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ አብዲሳ “አሻባሪ” ከተባለማ እኛ ምን ልንባል ነው… ብለን ራሳችንን እንደ ነውጠኛ የምናየው እኛ በጣም ተደነቅን!

አብዲ ወደ አምስት ወራት በማዕከላዊ፣ ወደ አምስት አመት በቃሊቲ እንዲሁም ሁለት ሶስት አመት ነው መሰለኝ በዝዋይ ማሰሪያ ቤቶች ቆይቶ ነፃ ነህ ተብሎ እስኪሰናበት ድረስ በአስር ቤቱ ውስጥ ሲደርስበት በነበረው መከራ ብዙ ጉዳት ደርሶበታል፡፡ ታድያ ከእስር ቤት ሊወጣ አካባቢ አንድ ባለስልጣን ብጤ ሰውዬ ጎብኝተውት ነበር፡፡

እስር ቤቱ እንዴት ነበር… ሲሉ ጠየቁት፡፡ አብዲሳ ምን አላቸው መሰልዎ… እስር ቤቱ እንዴት እንደሆነ ራስዎት ገብተው ካላዩት በስተቀር እንዲህ ነው ብዬ  ብነግሮት አይገባዎትም ፡፡ አላቸው፡፡

ይሄው ሰሞኑን ወንድማችን ተስፋሁን ጫመዳ በእስር ቤት በደረሰበት ስቃይ የተነሳ ህይወቱ ማለፏን ሰማን፡፡ ተስፋሁን በ1999 ዓ.ም መንግስት ኬኒያ ድረስ አፍኖ ወሳጆቹን ልኮ ለኬኒያ ፖሊስ ሽልጉን ከፍሎ፤ (የኬኒያ ፖሊስ እንኳንስ ከፍለውት እንዲሁም ጤዛ ነው) ብቻ በትብብር ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ነበር… ከዛም በታሰረበት ሆኖ ሞተን ሰማን!

ለዚህ ጉዳይ የሚሰማ ቢኖር የኬኒያን መንግስት ራሱ ፍርድ ቤት ማቆም የሚገባ ይመስለኛል፡፡

ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ራሱ፤ በነፍስ ማጥፋት ወንጀል እግዜሩም እኛም የምንጠይቀው ግን የገዛ መንግስታችን ነው፡፡ አዎ መንግስታችን እጁ ላይ የተለያዩ ሀገራት ብድር ብቻ ሳይሆን የተለያዩ ሰዎች እምባ የተለያዩ ሰዎች ደምም አለበት፡፡

ተስፋሁን ለምን እንዲሞት ተፈረደበት… እውን ለሀገሪቱ ደህንነት ስጋት ሆኖ ነውን… የሚለውን በፍጹም!!! ለማለት፤ እነ አብዲሳን ያየነው እኛ ምስክሮች ነን፡፡ ምስኪኑ አብዲሳ ስምንት አመት ታስሮ በነፃ ከመፈታቱ በፊት “የሀገር ስጋት ሽብርተኛ!” ተብሎ ነበር የታሰረው፡፡  በእስር ቤት የደረሰበትን ስቃይ ሰው ሆኖ መፈጠርን የሚያስጠላ ነው፡፡ የነገረኝን በሙሉ ለማሳየት በፊልም እንጂ ጽሁፍ የሚገልፀው አይደለም፡፡

እሺ ኢንጂነር ተስፋሁን የኦነግ ወይም የሌላ ተቃዋሚ አባል ወይም ደጋፊ ወይም እንዳሻቸው ይሁኑ ባይ ነው እንበለው፡፡ ግን እርሱን በመግደል የሚቃወሙ ሰዎችን ተስፋ ማስቆረጥ አልያም  ቁጥራቸውን መቀነስ ይቻላል….

ኢህአዴግ በጫካ እያለች ታጋዮቿ እና ሰላዮቿ ደርግ በቁጥጥር ስር ሲያውላቸው ቀጥታ አብዮታዊ እርምጃ ይወስድባቸው ነበር፡፡ ውጤቱ ግን ምንድነው  የሆነው… ብለው የጠየቁ እንደሆ፤  ውጤቱ ብሶቱን እያጠነከረው ቁጭቱን እያባሰው እምቢ ባይነቱን እያበረታው ነው የሄደው…!

ዛሬ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ኢትዮጵያውያን በእስር ቤት ውስጥ ፍዳቸውን እያዩ ነው… የምር ለኢህአዴግ እናስባለን የምትሉ ሰዎች የእነ ተስፋሁን ግድያ የኢህአዴግ ተስፋ ሟጠጡን ያሳያልና…. ይሄ ነገር መሞቻሽ ነው ብላችሁ ምከሯት፡፡ እምቢ ካለች ግን መከራው ይመክራታል፡፡

ምክር!

ባለስልጣኖቻችን ሆይ እናንተ ማረሚያ ቤት የምትሏቸው እስር ቤቶች መግደያ ቤት እየሆኑ ነው፡፡ ብልጥ ከሆናችሁ…. አብዲሳ እንዳለው ራሳችሁ ገብታችሁ ሳታዩት በፊት በእስር ለሚማቅቁ ወገኖቻችን መላ ፈልጉ!
ተስፋሁን ጫመዳ ነፍሱን ከደህናው ስፍራ ያሳርፍልን! ለቤተሰቦቹም መጸናናትን ይስጥልን!

http://www.abetokichaw.com/
 

Monday, August 26, 2013

“እመኑኝ የጊዜ ጉዳይ እንጂ አምባገነኖች ይወድቃሉ ህዝብ ያሸንፋል!!!” ከኢቲቭ ውይይት የተወሰደ Minilik Salsawi

አቶ ሽመልስ በበደኖ ጭፍጨፋ ጊዜ እርሶ የመንግስት ወንበር ላይ ሳይሆን ለገሃር ያሲን ጫት ቤ ወንበር ላይ ነበሩ:: Minilik Salsawi “እመኑኝ የጊዜ ጉዳይ እንጂ አምባገነኖች ይወድቃሉ ህዝብ ያሸንፋል!!!” ከኢቲቭ ውይይት የተወሰደ በወያኔው ቴሌቭዥን (ኢቲቭ) ዛሬ ይቀርባል ተብሎ ከሚጠበቀው ቃላቶች በተለቀሙበት እና በተቆራረጡበት የጸረ ሽብር ውይይት ውስጥ ጠንከር ያለ ንግግር ከተባሉት አንዱን የኢቲቭ ሰራተኛ እንዲህ ያስነብበናል:: 

"....እነ እስክንድር ነጋ አንዷለም አራጌ በአደባባይ ጀግና እና ሰማእት እያላችሁ ስትፎክሩ ነበር ..ፍርድ ቤት አሸባሪ መሆናቸውን አረጋግጧል አሽባሪነትን ማበረታታት ደግሞ በአዋጁ መሰረት አሸባሪ መሆን ማለት ነው ስለዚህ ብትጠነቀቁ ይሻላል ...." በማለት እነሽመልስ ከማል ለማስፈራራት ሞክሯል::
እንደ ኢቲቭ ጋዜጠኛ እምነት በአለም አቀፍ ደረጃ የእስረኞች ጉዳይ አሳስቧቸው የሚጮሁ ሁሉ ለጋሽ አገራትን ጨምሮ አሸባሪዎች ናቸው ስለዚህ ሊጠየቁ ይገባል::
ከተወያዮች አንዱ ለዚህ የሰጠው መልስ ".....እስክንድር አንዷለም ርእዮት ፍርድ ቤት ነጻ አይደለም ብለው ሲታገሉ የነበሩ እኛም ነጻ አይደለም ብለን ስለምናምን ዛሬም በናንተ ፊት ነገም በአደባባይ ጀግኖቻችን ናቸው ብለን እናምናለን::እንመሰክራለን በዚህ ጉዳይ የመኢመጣ መከራ ለመቀበል ዝግጁ ነኝ::....አምባገነኖች የጊዜ ጉዳይ እንጂ ይወድቃሉ::ህዝብ ያሸንፋል!!!!..."
አቶ ሽመልስ ከማል "በአንድነት ፓርቲ ሽብር የለም ነው የምትሉት??" ብለው ያልተረጋገጠ ህገወጥ ንግግር ሲናገሩ
ከተወያዮች አንዱ "....እዛም እዚህም የተፈጸሙ የሽብር ተግባራት አይተናል ቁምነገሩ እነዚህ የሽብር ተግባራት በማን ተፈጸሙ ነው...በቅርቡ ዊክሊክስ ያወጣው መረጃ እንደሚጠቁመው የቀድሞዋን የአሜሪካ አምባሳደር ጠቅሶ የሽብር ጥቃቶቹ በመንግስት እንደተቀነባበረ ስለተነገር ጉዳዩ በገለልተኛ አካል ሊጣራ ይገባል.....እናንተ ያሰራቹዋቸው የለውጥ ሃዋሪያ የሆኑ የተቃዋሚ አመራሮችን እና ጋዜጠኞችን እንጂ አሸባሪዎችን አይደለም...."
በስህተት አቶ ሽመልስ ስለ በደኖ ጭፍጨፋ አንስቶ ነበር...መልስ ያለጠፋው የተቃዋሚ ተወያይ የበደኖ ጭፍጨፋ በሕወሓት እና በኦነግ በሽግግር ወቅቱ የተፈጼመ ነው::....ሽመልስ ከማል በስህተት አምልጦት እንዳነሳው ከፊቱ ላይ ይነበብ የነበረ ድንጋጤ ያስታውቅ ነበር...... ይህንን እርስዎ የተናገሩትን የፍትህ ጋዜጠኛ በመናገሩ በአሁን ወቅት ፍርድ ቤት እየተመላለሰ ይገኛል .....ህገመንግስቱ ለሃገር ሳይሆን ለኢናንተ ብቻ እንደፈለገ እያገለገለ ነው......
ዝርዝር ውይይቱን ቢቆራረጥም በ ወያኔ ቲቭ ጠብቁት:: ምንጮቻችን ኢቲቭዎች ናቸው::

Tigrai Online’s hatemonger Mikael Abai unmasked

August 25, 2013
by Abebe Gellaw
Many have wondered who the publisher behind the divisive and hatemongering website called Tigrai Online is. In fact, it is important for anyone who ventures into the publishing business to have an established identity so that people would be able to hold him or her accountable for what he or she does. So the question has been legitimate.Mikael Abai1
Addis Voice can now reveal that the supremacist hatemonger hiding behind computer screens and spreading the tyranny and venoms of the Tigrai People’s Liberation Front (TPLF). He is none other than Mikael Abai, a resident of Denver, Colorado. Mikael Abai is a devout foot soldier of the TPLF, the ethno-fascist tyrannical group that is robbing, abusing, killing, jailing and torturing Ethiopians.
Like Aiga Forum’s Isayas Abaye, the supremacist Mikael Abai has one narration. “Ethiopia is progressing under the TPLF. Democracy and freedom is abundant but those who complain are ungrateful to TPLF’s “martyrs” of liberation. There are no human rights violations, but only criminals and terrorists are jailed and punished. Corruption? What corruption? There is none! Some junior officials are the culprits, not the high priests of the TPLF. Anyone who writes and speaks out against the brutal tyranny of the TPLF must be out of his senses….
“Amnesty International, Human Rights Watch, the Oakland Institute, the Committee to Protest Journalists, the U.S. State Department, Genocide Watch…are all liars and racists that cannot see the reality on the ground. Those journalists, activists and dissidents in jails or in exile are all terrorists and criminals. Ethiopian Muslims that demand respect for religious rights are extremists and fanatic followers of Osama Bin Laden. Everyone must keep quite.” Such are the naked lies and propaganda that the supremacist hatemongers at Aiga Forum and Tigrai Online are trying to feed their online customers daily.
The lead article Mikael Abai posted this week is titled: “The Danger of Multi-Party Democracy and Free Elections in Plural [sic] Societies.” The message is that Ethiopia is not ready for democracy yet. That is fair enough. The author is none other than the serial plagiarist Tesfaye Habisso, whose plagiarism was exposed as bad as TPLF’s 99.6 percent election fraud. Mikael’s Tigrai Online serves as a clearing house for TPLF’s lies and propaganda and bogus writers like Habisso. In fact, the writers that grace the pages of Tigrai Online rarely use their real names, save the Tesfaye Habisso and a few others. The majority don’t even have the confidence to stand up defend what they publish in public.
Mikael and Isayas Abaye are currently preoccupied with three visible tasks. The first and the most important one is still selling the late dictator Meles Zenawi as the “great visionary” leader. His brutality and ruthless must have been his angelic qualities. The second task is campaigning against Congressman Christopher Chris. They are asking Tigrians to sign a ridiculous petition demanding the Honorable Congressman to stop the “anti-Ethiopian” bill that never exists.
“Honorable Congressman,” the petition says. “Democracy and human rights in Ethiopia, or anywhere else, can only be nurtured and strengthened through constructive dialogue between political parties, civil society and the participation of all citizens of the country. It cannot be imposed by violence and terrorism, nor [sic] by imposition from outside,” it says in a bid to deceptively teach the Congressman on issues he is very familiar with.
The third campaign is selling another hatemonger called Gebrekidan Desta, who is trying to distort history in a bid to justify the “superiority” and domination of the TPLF on the rest of Ethiopia.
We will have more to say on these TPLF’s purveyors of tyranny and criminality. Stay tuned!

መንግስት ለመጪው እሁድ ሰልፍ ጠራ!


ሙስሊሙ ህብረተሰብ ያነሳውን የእምነት መብት ጥያቄ በክራሪነት ለመወንጀልና ‹‹ሕዝቡ መንግስት እርምጃ ይውሰድልን›› አለ በሚል ለሚዲያ ፍጆታ ለመጠቀም ነው፡፡ ሰኞ ነሐሴ 20/2005 ለተሳታፊዎች ዳጎስ ያለ አበል ተዘጋጅቷል! የግል ድርጅት ሀላፊዎች ከእነ መኪናቸውና ሰራተኞቻቸው በሰልፉ እንዲገኙ ግዳጅ ተጥሎባቸዋል! መንግስት በመጪው እሁድ ሰልፍ ሊያካሄድ ነው፡፡ መንግስት በክልሎች ሲያካሄድ ያቆየውን ይህንኑ የግዳጅ ሰልፍ በአዲስ አበባ ለማድረግ ለወራት ከፍተኛ ዝግጅት ሲያካሄድ ቆይቷል፡፡ የፊታችን እሁድ በአዲስ አበባ ለማካሄድ የታሰበው ሰልፍ በዋነኝት ሙስሊሙ ህብረተሰብ ያነሳውን የእምነት መብት ጥያቄ በክራሪነት ለመወንጀልና ‹‹ሕዝቡ መንግስት እርምጃ ይውሰድልን›› አለ በሚል ለሚዲያ ፍጆታ ለመጠቀም ነው፡፡ በዚህ ሰልፍ በርካታ ሰው እንዲገኝ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የመንግስት ሰራተኞች፣ የፓርቲ አባላት፣ የሴቶች ሊግ፣ የወጣቶች ሊግ እንዲሁም በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደራጁ ማህበራት አባሎች፣ በኮብል ስቶን የሰለጠኑ ወጣቶች እንዲገኙ የግዳጅ መመሪያ ተላልፏል፡፡ እነዚህ የተጠቀሱ ሁሉ በሰልፉ ላይ ለመገኘት ፊርማቸውን እንዲያኖሩ በዚሁ ሳምንት ሊጠየቁ እንደሚችሉ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡
እሁድ ዕለት ነሐሴ 26/2005 ኢሕአዴግ በጠራውና ‹‹አክራሪነት››ን ማውገዝ ዋነኛው አጀንዳው ነው በተባለለት ሰልፍ የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማትም እንዲሳተፉ መንግስት ጫና በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ከሃይማኖት ተቋማት በተጨማሪ የተለያዩ የግል ድርጅቶች በተለይም የጅምናስቲክ፣ የማርሻል አርትና የቴኳንዶ ስልጠና የሚሰጡ ድርጅቶች ሰልጣኝ ተማሪዎቻቸውን በሰልፉ ይዘው እንዲገኙ በየወረዳው አስተዳዳሪዎች ትእዛዝ ተላልፎላቸዋል፡፡ ከየክፍለ ከተማው አስከ አስር ሺ ሰው እንዲሳተፍበት በተላለፈው መመሪያ መሰረት የወረዳ ቢሮዎች ኮታውን ለመሙላት ይሄን ሳምንት ሙሉ ጊዜያቸውን ለዚሁ ስራ በመስጠት ከፍተኛ የቅስቀሳ እና የግደጅ ስራ ለመስራት ተዘጋጅተዋል፡፡ መንግስት በክልል ከተሞች ሲያካሄደው እንደነበረው ሁሉ ለዚህ ሰልፍም ከፍተኛ ባጀት መድቧል፡፡ ለሰልፉ ተሳታፊዎችም ዳጎስ ያለ አበል እንደሚቆረጥላቸው ቃል ተገብቶላቸዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ትናንት በአዲስ አበባ የሚገኙ የግል ድርጅት ሀላፊዎችን መንግስት በዚሁ አጀንዳ ጉዳይ ጠርቶ ማነጋገሩ ታውቋል፡፡ ድርጅቶቹ መኪኖቻቸውን ከእነሰራተኞቻቸው ይዘው ‹‹አሸባሪነትን እንቃወማለን›› በሚል በሰልፉ እንዲገኙ በየአካባቢው ያነጋገሯቸው የመንግስት ከፍተኛ ሀላፊዎች በማስጠንቀቂያ መልክ ገልጸውላቸዋል፡፡ የመንግስት ኋላፊዎቹ ቁጥጥር እንደሚያደርጉና አንድም ሰራተኛ መቅረት እንደሌለበት አሳስበዋልም፡፡ መንግስት መሰል ሰልፎችን በግዳጅ በመጥራት በሚዲያው ግን በተቃራኒው ‹‹ሕዝቡ በራሱ ፈቃደኝነት ሰልፍ ወጣ›› የሚል ዜና ሲሰራ ቆይቷል፡፡ የመሰል ሰልፎችና ስብሰባዎች የአቋም መግለጫዎች ከስብሰባውና ሰልፉ ቀናት በፊት ተዘጋጅተው የሰልፉ ተሳታፊዎች ያወጡት መግለጫ በሚል በእለቱ እንዲነበብና ለፕሮፖጋንዳነት እንዲውል ሲደረግ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
አላሁ አክበር!

Corruption in the Ethiopian JUST US Sector

by Alemayehu G. Mariam

For the past several months, I have been commenting on the findings of the World Bank’s “Diagnosing Corruption in Ethiopia”, a 448-page report covering eight sectors (health, education, rural water supply, justice, construction, land, telecommunications and mining). In this my sixth commentary, I focus on “corruption in the justice sector”. The other five commentaries are available at my blog site.

A glossy “diagnosis” of corruption in the Ethiopian justice sectorTalking about corruption in the Ethiopian “justice sector” is like talking about truth in Orwell’s 1984 Ministry of Truth (“Minitrue”).  The purpose of Minitrue is to create and maintain the illusion that the Party is absolute, all knowing, all-powerful and infallible. The purpose of the Ministry of Justice in Ethiopia is to create the illusion that the ruling regime under the command and control of the Tigrean People’s Liberation Front (TPLF) masquerading as the Ethiopian People’s Democratic Front (EPDRF) is absolute, all knowing, all-powerful and infallible.

I have long caricatured the “justice sector” of the TPLF/EPDRF as a kangaroo justice system founded on a sham, corrupt and whimsical legal process. What passes off as a “justice system” in Ethiopia is little more than a marketplace where “justice” is bought and sold in a monopoly controlled by one man supported by a few nameless, faceless and clueless men who skulk in the shadows of power. It is a justice system in which universal principles of law and justice are disregarded, subverted, perverted and mocked. It is a system where the poor, the marginalized, the audacious journalists, dissidents, opposition and civic society leaders are legally lynched despite the criticism and bootless cries of the international community. It is a system in which regime leaders, their families, friends and cronies are above the law and spell justice “JUST US”.

My first critique of the TPLF/EPDRF “justice system” appeared in 2006 when I wrote a 32-page analysis titled, “Keystone Cops, Prosecutors and Judges in a Police State.” It was written in the first year of what has become my long day’s journey into the dark night of advocacy against human rights violations in Ethiopia and Africa. The piece was intended to be a critical analysis of the trial of the so-called Kality defendants consisting of some 130 or so major opposition leaders, human rights advocates, civic society activists, journalists and others in the aftermath of the 2005 election. I tried to demonstrate that the show trial of those defendants was little more than a third-rate theatrical production staged to dupe the international community. I also tried to show how a dysfunctional and bankrupt judicial system was used to destroy political opposition and dissent. I described the “judicial proceedings” of the Kality defendants as “an elaborate hoax, a make-believe tribunal complete with hand-picked judges, trumped up charges, witless prosecutors, no procedures and predetermined outcomes set up to produce only one thing: a  monumental miscarriage of justice.”

A glossy “diagnosis” of corruption in the Ethiopian justice sector

The WB’s “diagnosis” of corruption in “Ethiopia’s justice sector” is based on “interviews of 60 individuals” including “federal judges and prosecutors”, police, private attorneys, etc. in the capital and at another location. No ordinary citizens were included in the interview panel or the smaller focus groups. The study is intended to “explore the incidence of corruption in Ethiopia’s justice sector (including not only the courts but also several other organizations).” The “justice sector” includes, among others, “courts, police, prosecutors, administrative agencies with quasi-judicial powers, and public and private attorneys, prisons, and those in the executive and legislative branches responsible for enacting the laws and regulations governing their operations”.

The report begins with unusual disclaimers and apologia. The author proclaims that “this report begins from an agnostic standpoint—attempting only to document reality in Ethiopia’s justice sector and to compare it… with the situation elsewhere in African and other countries…” It is not clear what she means by “an agnostic standpoint”, but her analysis is frontloaded with servilely apologetic language manifestly intended not to offend or appear to point an accusatory finger at the ruling regime in Ethiopia. The report appears to have been written with some trepidation; perhaps the author was afraid of a backlash (tongue-lash) from the regime. The author timorously tiptoes around well-established and notorious facts about corruption in the regime’s justice sector. In light of the many disclaimers, reservations and contingencies in the report, it is obvious that the author does not want to call a spade a spade, so she calls the spade a bucket. But corruption by any disclaimer is still corruption; and Ethiopia’s justice sectors reeks of corruption.

The author claims an examination of  “corruption in the justice sector is important because it undermines the peaceful resolution of conflicts, the control of corruption in other sectors, the strengthening of the normative framework underlying private and public actions (the rule of law), and the creation of a predictable environment for public and private transactions.” According to the study,

 corruption in the Ethiopian justice sector “takes one of two forms: (a) political interference with the independent actions of courts or other sector agencies, or (b) payment or solicitation of bribes or other considerations to alter a decision or action.” The study claims the “most common form of corruption involves bribes solicited by or offered to police to ignore a criminal offense, not make an arrest, or not bring witnesses or suspects to court (which can cause a provisional adjournment of the case). Traffic police are the worst offenders.” Another “common form of corruption” involves “payment of court staff to misplace case files or evidence” (a practice that has nearly disappeared because of new judicial policies on archive management introduced under a Canadian International Development Agency program”.

The author provides a catalogue of corrupt practices which she claims are disputed by various respondents in her study but include “(a) sales of judgments or other judicial actions in civil disputes; (b) lawyers’ solicitation of “bribes” that never reached the bench; (c) prosecutors’ misuse of their own powers, in response to bribes or political directives, to advance or paralyze a case; and (d) the corrupt actions of various officials entrusted with enforcement of judgments, especially in civil cases.” She attributes the divergence in viewpoints to a “likely gap between perceptions and reality [which] are partly a function of the persistent lack of transparency in personnel policies.”

What is remarkable about the WB “justice sector” study is the fact that the author, by focusing on the “most common form of corruption” (i.e. petty police, particularly traffic police, corruption), fails to critically probe grand corruption involving party officials and regime leaders and their cronies who routinely subvert the justice system through political interference and pressure to protect their political and economic interests. She circumvents serious inquiry into grand corruption in the “justice sector” by providing catalogues of “potential forms of criminal and civil corruption” and “corruption risks”. She appears averse to investigating high-level corruption that occurs in the process of judicial appointment of handpicked party loyalists and hacks, laws written to aid certain elites in society, or in the debasement and corruption of the integrity and independence of the judiciary. She ignores the type of justice corruption that occurs in “state capture” where economic elites develop cozy relationships with political and judicial officials through whom they obtain favorable judicial decisions to advance their own advantage. For instance, on the issue of political interference in the judicial process, the author demonstrates her “agnosticism” by reporting that “the one who came closest eventually admitted that ‘there was some [political interference], but it was very rare.’” Other responses ranged from ‘a moderate amount’ (limited to the bad apples) to the extreme of holding that ‘every civil judgment is sold.’”

Curiously, the author points an accusatory finger at petty corruption as the “most common form of corruption” distracting attention from the systemic and structural corruption in the justice sector. The importance of petty corruption must not be understated because of the serious impact it has on the lives and livelihoods of ordinary citizens interacting with police, prosecutorial and other petty judicial officials. There is ample anecdotal evidence of petty corruption in which ordinary Ethiopian citizens and businesspersons are “shaken down” by traffic cops or minor functionaries in the judicial or state bureaucracy seeking small bribes. However, though petty corruption may be easier to detect, the real focus should be on grand corruption which is systemic, structural and difficult to detect and nearly impossible to punish. Structural and systemic corruption in the legal institutions, rules, and norms and those who are practitioners in the system create, maintain and sustain a culture of corruption in the justice sector, which the author appears to overlook.

Justice corruption is primarily a systemic failure of judicial institutions, lack of political will and capacity to manage judicial resources, maintain integrity of institutions. The author makes abstract references to the usual catalogue of corruption variables but does not seek to gather data to illuminate the scope, breadth and gravity of the problem of political interference and lack of accountability in the justice system. Grand corruption in the justice sector stems from the fact that political officials have wide authority over judicial officials (from appointment to management of judicial functions); and political officials have little accountability and incentive to maintain the integrity of the justice sector. There are few functional formal systems of control in the relationship between the judicial and political processes in Ethiopia. If there ever were control systems, they have been broken for a long time making it nearly impossible to administer fairly the laws while maintaining accountability in the form of a robust reporting system and transparency in the form of robust management practices. Such institutional decay has promoted the growth of a culture of corruption in the justice sector and continues to undermine not only the broad adjudicatory role of justice sector institutions but also public confidence in the integrity of the justice system itself.

Justice sector in a police state?

Justice in a dictatorship is to justice as military music is to music. No reasonable person would consider martial law (military rule) to produce justice.  By definition dictatorship — a form of government in which absolute power is concentrated in the hands of a dictator or a small clique — is the quintessential definition of injustice. Any form of government that operates in flagrant disregard of the rule of law is inherently corrupt.

I have on previous occasions tried to expose such corruption in Ethiopia’s “justice sector” with anecdotal evidence of arbitrary administration of justice or denial of fair trial to those accused of  “terrorism”, “treason” and even “corruption”, opposition leaders, human rights advocates, journalists, etc. In the kinder and gentler police state that Ethiopia has become, any petty “law enforcement” official of the regime has the power to arrest and jail an innocent citizen. As I argued in my February 2012 commentary, “The Prototype African Police State”, a local police chief in Addis Ababa felt so arrogantly secure in his arbitrary powers that he threatened to arrest a Voice of America reporter stationed in Washington, D.C. simply because that reporter asked him for his full name during a telephone interview.  “I don’t care if you live in Washington or in Heaven. I don’t give a damn! But I will arrest you and take you. You should know that!!”, barked the impudent police chief Zemedkun. If a flaky policeman can exercise such absolute power, is it unreasonable to imagine those at the apex of power have the power to do anything they want with impunity. The regime in Ethiopia is the petri dish of corruption and living proof  that power corrupts and an absolute power corrupts absolutely.

In my view, denial of due process (fair trial) is the highest form of corruption imaginable in the “justice sector” because it results in the arbitrary deprivation of a person’s life, liberty and property. Could anyone (other than those politically connected) really expect to get a fair trial in the regime’s kangaroo courts or fair treatment in the pre-trial process?

The systemic corruption in the “justice sector” is that the law of the land is ignored, disregarded and perverted at the whim and fancy of those in power. For instance, the presumption of innocence (Eth. Const. Art. 20(3)) is openly flouted. The late leader of the regime used to routinely and publicly talk about the guilt of opposition leaders, journalists and others standing trial without so much of an awareness of the suspects’ right to a presumption of innocence or appreciation of the risk of prejudicial pretrial publicity emanating from such inflammatory statements which are prohibited under the Constitution and other international human rights regimes (e.g. Article 11 of the Universal Declaration of Human Rights, Article 14(2) of the International Covenant on Civil and Political Rights (ICCPR) and Article 7(b) of the  African Charter on Human and People’s Rights (ACHPR)). In 2011, the late leader of the regime proclaimed the guilt of freelance Swedish journalists Johan Persson and Martin Schibbye on charges of “terrorism” while they were being tried and he was visiting Norway. He emphatically declared the duo “are, at the very least, messenger boys of a terrorist organization. They are not journalists.” Persson and Schibbye were “convicted” and sentenced to long prison terms.

Show trials by publicity and demonization are another hallmark of the regime’s justice system. Following the 2005 election, the late leader of the regime publicly declared that “The CUD (Kinijit) opposition leaders are engaged in insurrection — that is an act of treason under Ethiopian law. They will be charged and they will appear in court.” They were charged, appeared in “court” and were convicted. In December 2008, the late leader railroaded Birtukan Midekssa, the first female political party leader in Ethiopian history, without so much as a hearing let alone a trial. He sent her straight from the street into solitary confinement and later declared: “There will never be an agreement with anybody to release Birtukan. Ever. Full stop. That’s a dead issue.” In making this statement, the late leader proclaimed to the world that he is the law and the ultimate source of justice in Ethiopia. His words trump the country’s Constitution!

In 2009, one of the top leaders of the regime labeled 40 defendants awaiting trial as “desperadoes” who planned to “assassinate high ranking government officials and destroying telecommunication services and electricity utilities and create conducive conditions for large scale chaos and havoc.” They were all “convicted” and given long prison sentences.

Violations of the constitutional rights of those accused of crimes by the regime are rampant. Article 20 (2) provides, “Any person in custody or a convicted prisoner shall have the right to communicate with and be visited by spouse(s), close relatives and friends, medical attendants, religious and legal counselors.” Internationally celebrated Ethiopian journalists including Reeyot Alemu, Woubshet Taye and many others were denied access to legal counsel for months. Ethiopian Muslim activists who demanded an end to religious interference were jailed on “terrorism” charges were also denied access to counsel.  They were mistreated and abused in pretrial detention. Scores of journalists, opposition members and activists arrested and prosecuted (persecuted) under the so-called anti-terrorism proclamation were also denied counsel and speedy trials and have languished in prison for long periods. Suspects are interrogated without the presence of counsel and coerced confessions extracted. Yet, Article 19 (5) provides, “Everyone shall have the right not to be forced to make any confessions or admissions of any evidence that may be brought against him during the trial.”

Article 19 (1) provides, “Anyone arrested on criminal charges shall have the right to be informed promptly and in detail… the nature and cause of the charge against him… Article 20 (2) provides, “Everyone charged with an offence shall be adequately informed in writing of the charges brought against him. Recently, the regime arrested members of its officialdom and their cronies on suspicion of corruption and kept the suspects in detention for months without informing them “promptly and in detail the charges against them”. Although the regime’s “top anti-corruption official” claimed that the corruption “suspects have been under surveillance for two years”, on their first court appearance, the prosecutors requested a 14-day continuance to gather more evidence! There is no judicial system in the world where suspects are arrested of committing crimes after being investigated for 2 years and then the prosecution asks for endless continuances to gather additional evidence.

Injustice impersonating justice

The 2012  U.S. State Department Human Rights report concluded, “The law provides for an independent judiciary. Although the civil courts operated with a large degree of independence, the criminal courts remained weak, overburdened, and subject to political influence.”  The WB could have done a much better job of “diagnosing corruption” in Ethiopia’s “justice sector”. Candidly speaking, any deficiency in the report should not reflect exclusively on the World Bank or its consultants but on Ethiopians, particularly the Ethiopian intelligentsia, who do not seem find it worth their time or effort to read, challenge and supplement such reports. It seems few, very few, Ethiopian scholars and analysts take the time and effort to locate, study and critically analyze such important studies done by international institutions and other private research institutions.

I doubt the WB justice sector study will be of much value to policy makers, scholars or the casual reader. Having said that, the burden is on Ethiopian scholars in Ethiopia and abroad to work collaboratively and carefully document corruption in Ethiopia’s justice and other sectors. No study of Ethiopia’s justice sector is worthy of the title if it does not rigorously evaluate the factors that are at the core of corruption in the “justice sector” – absence of the rule of law, lack of independence of the judiciary,  absence of due process, lack of impartiality and neutrality in the judicial process, the culture of corruption and impunity and the lack of accountability, transparency and confidence in the legal system. Such a study is the principal responsibility of Ethiopians, not the World Bank or its consultants. On the other hand, when the sword of justice is beaten into a sledgehammer of injustice, it is the supreme duty of ordinary citizens to expose it!

Sunday, August 25, 2013

ሰንደቅ አላማውን ያዋረደው ማን ነው?

August 25, 2013

ጌታቸው ሺፈራው
ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ‹‹መንግስት በእምነታችን ጣልቃ እየገባ ነው!›› በሚል ከአንድ አመት በላይ እየተቃወሙ የቀጠሉት የእስልምና እምነት ተከታዮች ሀምሌ 19/2005 ዓ/ም ባደረጉት ሰላማዊ ሰልፍ ኢህአዴግ ‹‹ሰልፈኞቹ የሰንደቅ አላማውን ክብር አዋርደዋል?›› የሚል ክስ ማቅረቡ ነው፡፡ እኔ በበኩሌ የተበጣጠሰውን ሰንደቅ አላማው የያዙት ሰልፈኞቹን የሚኮንን መንግስት ቅጥረኞችም ይሁን ሰልፈኞቹ ትክክል ነው ብዬ አላምንም፡፡ ምንም እንኳ ህግ የማስከበር ሀላፊነት የነበረበት ቢሆንም ኢህአዴግ ጉዳዩን ያነሳው በእርግጥም በሰንደቅ አላማ ክብር ስለሚያምን አይደለም፡፡ የዚህ ጽሁፍ አላማም ሀምሌ 19/2005 ዓ/ም የተፈጠረው ስህተትን ማስተባበል አሊያም መክሰስ ሳይሆን በተፈጠረው ክስተት ‹‹ሌሎችን›› የሚከሰው ኢህአዴግ ራሱ ሰንደቅ አላማውን እያዋረደ መቀጠሉን  የተለያዩ ክስተቶችንና የራሴን ገጠመኝ በመቃኘት ማሳየት ነው፡፡Ethiopian national flag
ሰንደቅ አላማ የአንድ አገር ዋነኛ ምልክት በመሆን ያገለግላል፡፡ ለቅኝ ግዛት እጇን ያልሰጠችው የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ደግሞ ከዚህም በላይ ክብር አግኝቷል፡፡ በተለይ በጸረ ቅኝ ግዛት ዘመን አፍሪካውያንና በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ጭቁን ጥቁሮች የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ የነጻነት አርማ አድርገው ተጠቅመውበታል፡፡ የአፍሪካ፣ የካሪቢያንና የደቡብ አሜሪካ አገራትም ይህን የነጻነት አርማ ቅርጽና አቀማመጡን ብቻ በመቀያየር ለአገራቸው መለያነት እየተጠቀሙበት ይገኛሉ፡፡ ከ6 ሚሊዮን በላይ ራስ ተፈሪያን ህዝቦችም የነጻዋን ኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ከአምላክ የተላከ አንዳች ምልክት አድርገው እስከ ማምለክ ደርሰዋል፡፡ ይህም የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ በዓለም ለበርካታ አገራትና ኢትዮጵያዊ ባልሆኑ ህዝቦች መለያነት ያገለገለ ብቸኛውና ተወዳጅ ሰንደቅ ያደርገዋል፡፡
በሌላ በኩል ይህ ዓለም አቀፍ ክብር ያለው ሰንደቅ አላማ በተለያዩ ጊዜያት አገር ውስጥ ክብሩ ተዋርዶ ተስተውሏል፡፡ የመጀመሪያው ለሰንደቁ ክብር መሰረት በሆነው አድዋ በኢትዮጵያውያን የተሸነፉት ፋሽስቶች ኢትዮጵያን ዳግመኛ ሲወሩ የፈጸሙት ነው፡፡ ጣሊያን ለአምስት አመት ኢትዮጵያ ውስጥ በነበረችበት ወቅት የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ በሌሎች አፍሪካውያንና በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በሚገኙ ጥቁሮች ዘንድ በስፋት በመለያነት ላይ የዋለ ቢሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ ግን በጣሊያን ሰንደቅ አላማ ተቀይሯል፡፡ ይህ ከአንድ ‹‹ያልሰለጠነ›› በሚሉት ጥቁር ህዝብ ሽንፈትን ከተከናነበ የአውሮፓዊ ሀይል የሚጠበቅ ነው፡፡ ከዚህ ይልቅ የሚያሳዝነው ግን ጣሊያን ተባራ እንደገና ክብሩን ያገኘው ሰንደቅ በኢትዮጵያውያን ያውም የመንግስትን ስልጣን በያዘው ኢህአዴግ የደረሰበት ውርደት ነው፡፡ ለእኔ ሰንደቁን አውርደው የራሳቸውን ከሰቀሉት ጣሊያኖች በላይ ሰንደቁን ሰቅለው ‹‹ጨርቅ›› ያሉት የኢትዮጵያው አቶ መለስ ዜናዊና ኢህአዴግ ናቸው ሰንደቁን ያዋረዱት፡፡
ፋሽስት ከኢትዮጵያ ምድር ከወጣ 50 አመት በኋላ ስልጣን ላይ የወጣው ኢህአዴግ መሪ አቶ መለስ ዜናዊ ሰንደቁን ‹‹ጨርቅ›› ብለው ባዋረዱበት ወቅት እነ ጋና፣ ጊኒ፣ ማሊ ሌሎች ከ10 በላይ አገራት የእኛውን ሰንደቅ አላማ ወስደው ያደመቁበት ዘመን ነው፡፡ አሁንም ከእኛው ይልቅ ከእኛ የወሰዱት አገራት ሰንደቁን ትልቅ ክብር ሰጥተውታል፡፡ በወቅቱ አቶ መለስ ዜናዊ ይህን ክብረ ነክ ተግባር ሲፈጽሙ ከተቃዋሚዎች፣ ከነጻው ሚዲያ እንዲሁም ከህዝብ ውጭ ከፓርቲያቸው ምንም አይነት ግፊት አልተደረገባቸውም፡፡ በመሆኑም ለዚህ አሳፋሪ ተግባር እርሳቸውም ሆነ ፓርቲው ህዝብን ይቅርታ ሳይጠይቁ በዚሁ ሰንደቅ ስም ሲገዙ ቆይተዋል፡፡
ኢህአዴግ በ2001 ዓ/ም የሰንደቅ አላማ አዋጅን አውጥቶ ‹‹የሰንደቅ አላማ ቀን›› ማክበር ሲጀመር በርካቶች ‹‹ሰንደቁ ወድቆ ተነሳ!›› በማለት ኢህአዴግ ለሰንደቅ አላማው ክብር በመስጠት ከስህተቱ መማር እንደጀመረ እምነት ጥለው ነበር፡፡ ሆኖም ሰንደቅ አላማው አሁንም ክብር አልተሰጠውም፡፡ የሰንደቅ አላማ አዋጅም ሆነ በስሙ ‹‹የሚከበርለት በዓል›› ኢህአዴግ ሰንደቁን እንዳላዋረደ ለማሳየት እንጅ ክብሩን የሚገልጽበት አይደለም፡፡ ኢህአዴግና የቀድሞው መሪ ‹‹ጨርቅ›› ብለው ለጠሩት ሰንደቅ አላማ አዋጅ ሲያወጡም ሆነ ‹‹በዓል›› ሲያከብሩ ለቀደመው ጥፋታቸው ህዝብን ይቅርታ አልጠየቁም፡፡ የሰንደቅ አላማ አዋጅ ያወጣውና በዓል እያከበርኩ ነው የሚለው ኢህአዴግ አሁንም ቢሆን ለሰንደቁ የሚሰጠው ክብር የይስሙላህ ነው፡፡
ከመለስና ከሰንደቁ ማን ክብር አለው?
ሰንደቅ አላማውን ‹‹እራፊ›› ያሉት አቶ መለስ ከህዝብና ከተቃዋሚዎች ከደረሰባቸው ትችት ባለፈ በፓርቲያቸው ምንም አይነት ግፊት አለመደረጉ ኢህአዴግ ከሰንደቁ ይልቅ ስልጣን ሊነጥቁ፣ ሊሰጡ፣ ‹‹ሊያራግፉ›› አሊያም ሊያስሩ ለሚችሉት አቶ መለስ ክብር ሰጥቷል ማለት ነው፡፡ በእርግጥ በብሄር ስም የተደራጁት የኢህአዴግ አባል ፓርቲዎች ከአገሪቱ ሰንደቅ አላማ ይልቅ ለየክልሉ ‹‹ባንዲራ›› ክብር የሚሰጡ ናቸው፡ ለዚህ ደግሞ የካሪቢያንና ሌሎች የአፍሪካ አገራት የኢትዮጵያን የሰንደቅ አላማ ቀለማት ሲወስዱ አብዛኛዎቹ የኢህአዴግ አባል ፓርቲዎች ለክልሎቻቸው ከእኛዎቹ ቀለማት ይልቅ ቀይ ባህር፣ ሜዲትራኒያንና አትላንቲክን ተሸግረው የአረብና የምዕራባዊያንን የሰንደቅ አላማ ቀለማት መዋሳቸው ነው፡፡ የሰንደቅ አላማ አዋጅና በዓል መከበር ከተጀመረ በኋላም ቢሆን ኢህአዴግ እነዚህ ራሱ ያጸደቃቸውን ህጎች ጥሶ ከሰንደቅ አላማው የአቶ መለስን ክብር አስበልጧል፡፡ ጥቂት ክስተቶችን እንመልከት፡፡
በ2004 ዓ/ም መጋቢት አጋማሽ አካባቢ ሰንደቅ አላማውን ‹‹እራፊ›› ያሉት አቶ መለስ ከኬንያና ደቡብ ሱዳን ጋር እንደ ሰንደቁ ሁሉ ‹‹ሸቀጥ›› ብለው የሚያጣጥሉት ወደብ ላይ አንድ ስምምነት አድርገው ነበር፡፡ በዚህ የለሙ ወደብን በአማራጭ ወደብነት ለመጠቀም ባደረጉት ስምምነት ድሮም የማይወዱትን ሰንደቅ አላማ ገልብጠውት ታይተዋል፡፡ በአቶ መለስና ኢህአዴግ የበላይነት የጸደቀው የኢፌደሪ ህገ መንግስት በአንቀጽ 3(1) እንዲሁም በ2001 ዓ/ም የወጣው አዋጅ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ቀለሞች አቀማመጥ ከላይ ወደ ታች አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ መሆኑን ያስቀምጣል፡፡ በተለይ በሰንደቅ አላማው አዋጅ አንቀጽ 17 መሰረት ‹‹(ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይቅርና) ማንኛውም ዜጋ ለሰንደቅ አላማው የሚገባውን ክብር የመስጠት ሀላፊነትና ግዴታ›› አለበት በሚል ደንግጓል፡፡ በአዋጁ አንቀጽ 23(6) ላይ ደግሞ የሰንደቅ አላማውን ቀለማት ቅደም ተከተል ሳይጠብቅ ማውለብለብ የተከለከለ መሆኑን ይደነግጋል፡፡ በአንቀጽ 24(1) ላይ ይህን ህግ የተላለፈ ግለሰብ ከ3000 ሺህ ብር መዋጮና እስከ አንድ አመት ጽኑ እስራት እንደሚፈረድበት በግልጽ አስቀምጧል፡፡ ኢህአዴግ በቅርቡ የሙስሊም ሰልፈኞቹን ‹‹ጥፋተኛ›› ብሎ የፈረጀው በዚህ አዋጅ ላይ ያሉትን ህጎች መዞ ነው፡፡ አቶ መለስ ላይ ግን ይህ ህግ አልሰራም፡፡
አቶ መለስ የገለበጡት አውቀው ነው በስህተት የሚል ጉንጭ አልፋ ክርክር ውስጥ መግባት አያስፈልግም፡፡ በህጉም መሰረትም ቢሆን አለማወቅ በራሱ ከጥፋተኝነት ሊያድን አይችልም፡፡ ዳግመኛ እንዲያውም በራሳቸው ትዕዛዝ የወጣውን አዋጅ ጥሰው ሰንደቁን ያዋረዱት አቶ መለስ ግን 3000 ብርና የአንድ አመት እስር ይቅርና ይቅርታ አልጠዩቁም፡፡ ኢህአዴግም እርሳቸውን ወክሎ ይቅርታ አይጠየቀም፡፡ እንዲያውም አቶ መለስ ሰንደቅ አላማውን መገልበጣቸው ስህተት መሆኑን የገለጹ ኢትዮጵያውያን ላይ ‹‹ምን አገባችሁ!›› ተብለው እርምጃ ተወስዶባቸዋል፡፡ ለዚህ ደግሞ እኔው ራሴ ቋሚ ምስክር ነኝ፡፡
በወቅቱ ለአቶ መለስ ተጠሪ በሆነ ‹‹ኢንሳ›› በተባለ መስሪያ ቤት ውስጥ ተቀጥሬ እሰራ ነበር፡፡ እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ አቶ መለስ በፈጸሙት ነገር ተቃውሞ ማሰማት ነበረብኝና በፌስ ቡክ ገጼ ትክክል አለመሆኑን ፎቶውን አስደግፌ ሀሳቤን ገለጽኩ፡፡ ታዲያ ከሰንደቅ አላማው ይልቅ ለአቶ መለስ ክብር የሚሰጡት የመስሪያ ቤቱ አመራሮች (ኢህአዴጎች ናቸው) ጠቅላይ ሚኒስትሩ እስከሆኑ ድረስ ሰንደቅ አላማውን መዘቅዘቃቸው ስህተት መስሎ አይታያቸውም፡፡ በተቃራኒው እኔ ‹‹አቶ መለስ ለምን ሰንደቅ አላማውን ዘቀዘቁት?›› ብዩ መጠየቄን በህገ ወጥነት ፈረጁት፡፡ ሰንደቅ አላማውን ‹‹ጨርቅ›› ሲሉም ሆነ ሲዘቀዝቁ ምንም ያልተባሉት አቶ መለስ ላይ ጥያቄ በማንሳቴ ‹‹የጠቅላይ ሚኒስትሩን ክብር አዋርደሃል!›› በሚል ‹‹ወንጀል›› ተከስሼ ከመስሪያ ቤት ታገድኩ፡፡ ህገ መንግስቱም ሆነ አዋጁ ስለ ሰንደቅ አላማ ክብር ያስቀመጠውን ጠቅሼ መከራከሬ ‹‹በከፍተኛ ወንጀል›› ከመስሪያ ቤቱ ከመባረር አላዳነኝም፡፡
ከሟቹ መለስም ያነሰው ሰንደቅ አላማ
ለሰንደቅ አላማው ጥላቻ ያላቸው አቶ መለስ ብቻ ቢሆኑ ኖሮ አቶ መለስ ከሞቱ በኋላ ኢህአዴግ ለሰንደቅ አላማው ከድሮው የተለየ ክብር በሰጠ ነበር፡፡ ሰንደቅ አላማ ከተዘቀዘቀ ከወራት በኋላ በስልጣን ዘመናቸው ሰንደቅ አላማውን ሲያዋርዱ የኖሩትና በኢህአዴግ ዘንድም ከሰንደቅ አላማው በላይ የሚከበሩት አቶ መለስ ከዚህ ዓለም በሞት ይለያሉ፡፡ ከአቶ መለስ ሞት በኋላ ረዥም የሀዘን ቀን መታወጁ ይታወሳል፡፡ ለዚህ ሀዘን ሲባል ደግሞ አገራዊ ቀናትም ተራዝመዋል፡፡ አሊያም ተሰርዘዋል፡፡ በአዋጅ የተወሰነው የሰንደቅ አላማ ቀን ከተራዘሙት መካከል አንዱ ነው፡፡
በአዋጅ 654/2001 መሰረት የሰንደቅ አላማ በዓል በየ አመቱ መስከረም ሁለተኛ ሳምንት ላይ በአገር ደረጃ እንዲከበር ቢደነገግም ኢህአዴጎች ‹‹አይሞትም!›› ለሚሏቸው አቶ መለስ ሀዘን ሲባል ለጥቅምት ሶስተኛ ሳምንት (ሰኞ ጥቅምት 19) ተራዝሞ ‹‹ተከብሯል››፡፡ በዚህ ቀንም ቢሆን ከሰንደቅ አላማው ይልቅ ህወሓት ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለው የአቶ መለስ 38 አመት ታሪክ በሚዘክር መልኩ ተከብሮ ውሏል፡፡ እናም ከሰንደቅ አላማው ይልቅ ተከብረው የዋሉት አቶ መለስ ነበሩ፡፡
በኢህአዴግና ሰንደቅ አላማው መካከል ያለውን ተቃርኖ ተከትሎ የሚመጣው መዘዝ ደግሞ እኔን አልለቀቀኝም፡፡ በወቅቱ ሰንደቅ አላማውን አዋርደው ምንም ያልተባሉትን አቶ መለስን ‹‹አዋርደሃል!›› በሚል ተባርሬ መሰናዘሪያ ጋዜጣ ላይ እየሰራሁ ነበር፡፡ በአቶ መለስ ሀዘን ምክንያት ተራዝሞ ሲወደሱበት ከዋሉት ‹‹የሰንደቅ አላማ ቀን›› ማግስት ማክሰኞ ጥቅምት 20/ 2005 ዓ/ም ሳምንታዊ መሰናዘሪያ ጋዜጣ ላይ ‹‹እውን ኢህአዴግ ሰንደቅ አላማውን ያከብረዋልን?›› የሚል ጽሁፍ ጽፌ ነበር፡፡ እኔ ከመስሪያ ቤት የተባረርኩበት የሰንደቅ አላማው ጉዳይ አሁን ወደ መሰናዘሪያ ዞረ፡፡ ከሰንደቅ አላማው ይልቅ ለአቶ መለስ ክብር የሚሰጠው ኢህአዴግ መሰናዘሪያ ዳግመኛ እንዳትታተም በማተሚያ ቤቶች ላይ ጫና አደረገ፡፡ እኔን ከመስሪያ ቤት ያባረረኝ ኢህአዴጋዊ የአቶ መለስ ክብር መሰናዘሪያን አሳገዳት፡፡ ይህም ከአንድም በሁለት ሶስት ህግ ስለ ሰንደቅ አላማው አስፍሮ፣ ወጭ አውጥቶና ቀን ቆርጦ ለሰንደቅ አላማው ቀን ‹‹እያከበረ›› የሚገኘው ኢህአዴግ በእውኑ ለሰንደቅ አላማው ክብር እንደማይሰጥ ያሳያል፡፡ ይህ እርምጃ ግን የተወሰደው በእኔ ብቻ አይደለም፡፡ የሰንደቅ አላማ ቀን መከበሩን ተከትሎ ኢህአዴግ በግዳጅ ‹‹በዓል አክብሩ›› ያላቸው በርካታ ወጣቶች ሰንደቅ አላማው ‹‹ጨርቅ›› መባሉን በመከራከሪያነት በማቅረባቸው መባረራቸውን ሰምቻለሁ፡፡ ኢህአዴግ ጥፋቱን አምኖ ለሰንደቅ አላማው ክብር እስካልሰጠ ድረስ በቀጣይነትም ጥያቄ ያነሱ ኢትዮጵያውያን ይባረራሉ፡፡ ተቋማትም ይዘጋሉ፡፡
ኢህአዴግ ያኔ አቶ መለስ ሰንደቁን ‹‹እራፊ›› ሲሉም ሆነ ሲዘቀዝቁት ይቅርታ አልጠየቀም፡፡ ለአቶ መለስ ሲል በአዋጅ የጸደቀውን የሰንደቅ አላማ ቀን እንደፈለገው ሲያራዝም ጥፋት መስሎ አልታየውም፡፡ ታዲያ በሰንደቅ አላማው ላይ ይህን ሁሉ ጥፋት የፈጸመው ኢህአዴግ ሰንደቅ አላማው ላይ ጥፋት ፈጽመዋል በሚል በሌሎች ላይ ክስ ለመመስረት ሞራል ከየት አገኘ? ካልሆነ ህገ መንግስቱና አዋጁ ከኢህአዴግ ውጭ ለሚገኙት ኢትዮጵያውያን ነው የሚሰራው እንደማለት ነው፡፡
እስካሁን በዓለም የራሱን ሰንደቅ አላማ የተሳደበ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ፕሬዝዳንት አሊያም ፓርቲ ተሰምቶ አይታወቅም፡፡ ይህ የኢህአዴግ ብቸኛ መገለጫ ነው፡፡ በተቃራኒው ሰንደቅ አላማውን ያከበረ የሚያስመስልባቸው ህጎችና አዋጆች ሰንደቅ አላማቸውን ከልብ ከሚወዱ ስርዓቶች ‹‹በመልካም ተሞክሮነት›› ቃል በቃል የተገለበጡ ናቸው፡፡ ለአብነት ያህል የብሪታኒያ ፓርቲዎች ለሰንደቃቸው ትልቅ ክብር ከሚሰጡት መካከል ይመደባሉ፡፡ ኢህአዴግ አጽድቆ የሚጥሰው ‹‹የሰንደቅ አላማ ቀን››ም ሆነ ‹‹አዋጅ›› ከብሪታኒያ ጋር ተመሳሳይነት አለው፡፡ ሆኖም ብሪታኒያውያን ለራሳቸው ሰንደቅ አላማ ይቅርና ለሌሎቹም ክብር ይሰጣሉ፡፡ ለምሳሌ ያህል ባለፈው የለንደን ኦሎምፒክ ከሰንደቅ አላማ ጋር በተያያዘ አንድ ስህተት ተፈጽሞ ነበር፡፡  በኦሎምፒኩ ወቅት የሰሜን ኮሪያ የሴቶች የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን እየተዋወቀ እያለ ቴሊቪዥን ላይ ይታይ የነበረው ሰንደቅ አላማ የደቡብ ኮሪያ ነበር፡፡ ለዚህ ስህተትም በተለይ በሰሜን ኮሪያውያን ዘንድ የኦሎምፒኮ አዘጋጆች ብቻ ሳይሆኑ ብሪታኒያ ራሷም ተወቅሳለች፡፡ ብሪታኒያውያን ይህንን ወቀሳ የኦሎምፒኩን አዘጋጆች፣ የብሪታኒያ መሪዎች አሊያም ብሪታኒያን ‹‹ክብር አዋረደ›› ብለው መስል አልሰጡም፤ እርምጃ አልወሰዱም፡፡ ይልቁንስ የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ለተፈጠረው ስህተት በዓለም አቀፍ ደረጃ ይቅርታ ጠይቀዋል፡፡ ስህተቱን የፈጸሙት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር አልነበሩም፡፡ ሆኖም ለሌላ አገር ሰንደቅም ያላቸውን አክብሮትና የተፈጸመውን ጥፋት በይቅርታቸው አምነዋል፡፡ የብሪታኒያ ገዥዎች በራሳቸው ላይ ብቻ ሳይሆን በሌላ አገር ሰንደቅ አላማ የሚፈጸም ስህተት ላይ የመክሰስ፣ የመቃወምና የመተቸት የሞራል ልዕልና ይኖራቸዋል፡፡ ሙስሊሞቹ ሲያውለበልቡት ነበር ያለውን የተበጣጠሰ ሰንደቅ አላማንም በሰንደቅ አላማ የማያምንበት ኢህአዴግ እንዴት  ጥብቅና ለመቆም ይቻለዋል?
ኢህአዴግ የሚያደርገው ከዚህም በተቃራኒ ነው፡፡ ራሱ ህግ አውጥቶ፣ አዋጅ አጸድቆ፣ በዓል ‹‹እያከበርኩ ነው›› እያለ፣ እራሱ የቀየረውን ሰንደቅ አላማ አሁንም እያወረደው ነው፡፡ ከጣሊያን ቀጥሎ ደግሞ ለረዥም አመት የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ እያዋረደ ይገኛል፡፡ በመሆኑም እስካሁን በተፈጸሙት ላይ ህዝብን ይቅርታ ሳይል ሌሎች ሰንደቅ አላማውን እንደማየከብሩት ለማሳጣት መሞከሩ አሁንም ከራሱ ጠባብ ቡድናዊ ጥቅም የዘለለ ነው ለማለት ያስቸግራል፡፡ ሰንደቅ አላማው ከኢትዮጵያውያን አልፎ በዓለም ህዝቦች ዘንድ ዝና እና ተቀባይነትን ያተረፈው ህገ መንግስትም ሆነ አዋጅ ሳይወጣለት ነው፡፡ ኢህአዴግ ደግሞ ስፍር ቁጥር የሌለው ህግ አውጥቶ እራሱ እየጣሰ ሌሎችን ለመክሰሻነት ብቻ እየተጠቀመበት ነው፡፡ መቼም ከአሁን በኋላ ሰንደቁን የሚያዋርድ የውጭ ሀይል ይበጣል ተብሎ አይገመትም፡፡ ኢህአዴግ እስካለ ድረስ ግን ሰንደቁ እንደተዋረደ የሚቀጥል ይመስላል፡፡ ከኢህአዴግ ውጭ ያሉት እንኳን ሰንደቁን ቢያዋርዱት ያዩት ከእሱው ነው፡፡ ‹‹መንግስት››ን ያህል ነገር የተቆጣጠረ ፓርቲ፣ የጠቅላይ ሚኒስትርነትን መንበር የተቆናጠጠ አካል ሰንደቁን ሳያከብር ማን ሊያከብረው ይችላል? ህጉን ለማጥቂያነት ብቻ የሚጠቀምበት ኢህአዴግ ሰላማዊ ሰልፈኞቹ ‹‹ለሰንደቁ ክብር የላቸውም›› የሚል ፕሮፖጋንዳውን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በእርግጥ ይህ የተጀመረው በሙስሊሞቹ ብቻ አይደለም፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ ባዘጋጀው ሰልፍ ላይም ሰልፈኞቹ ‹‹ሰንደቅ አላማውን አዋርደዋል›› ተብለው ተከሰዋል፡፡ ሰንደቅ አላማ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ምን ያህል ቦታ እንዳለው የሚያውቀው የኢህአዴግ ‹‹መንግስት›› ሰንደቁን ከማክበር ይልቅ ሌሎቹ እንደማያከብሩት በመምቻነት በስፋት እየተጠቀመበት መሆኑ ያሳየናል፡፡
ይህን ጽሁፍ ዳግመኛ ስጽፍም ሆነ ስለ ሰንደቁ ለሶስተኛ ጊዜ ሳነሳ ከሰንደቁ ይልቅ ለአቶ መለስ ክብር የሚሰጠው ኢህአዴግ የሚወስደው እርምጃ አላሳሰበኝም፡፡ በአባቶታችን ደም የተቀለመው ይህ ሰንደቅ አላማ ከስራ ከመባረርና ከመሳሰሉት ‹‹ጥቃቅን›› እንቅፋቶች በላይ በርካታ መስዋትነት ተከፍሎበታልና!

ሕወሐት በአዜብ ጉዳይ ተወጥሯል (ከኢየሩሳሌም አርአያ)

azeb Mrs. corruption
ለስድስት አመት ኤፈርትን ሲመሩ የቆዩት ወ/ሮ አዜብ መስፍን ከሃላፊነት መነሳት ተከትሎ በሕወሐት ውስጥ ውጥረት መንገሱን ምንጮች አመለከቱ። የኤፈርት ቦርድ ሰብሳቢ በነበሩት ባለቤታቸው አቶ መለስ አማካይነት ዳይሬክተር ተደርገው አዜብ መሾማቸውን ያስታወሱት ምንጮች፣ ከመለስ ሕልፈት በኋላ ቦታውን የተረከቡት ኤርትራዊው ቴዎድሮስ ሃጎስ መሆናቸውን፣ እንዲሁም ዳይሬክተር የመሾምና የመሻር ስልጣኑ የቦርዱ መሆኑን ያስረዳሉ።

 አዜብ ከኤፈርት እንዲወገዱ የተደረገው ግን በነቴዎድሮስ ሃጎስ ሳይሆን ስብሃት ነጋ ባቀነባበሩት ጣልቃ ገብ ውሳኔ መሆኑን ምንጮቹ ገልፀዋል። በኤፈርት የተለያዩ ተቋማት የሚሰሩ ሰራተኞች አዜብ በመባረራቸው ደስታቸውን እየገለፁ መሆኑን የጠቆሙት ምንጮች፣ አያይዘውም ደስታቸውን በስብሰባ ጭምር ከመግለፅ ባለፈ፥ « አዜብ ከኤፈርት ጀምሮ ለፈፀሟቸው የሙስና ወንጀሎች በሕግ መጠየቅ አለባቸው» በማለት አቋም እስከ መያዝ መድረሳቸውን አስታውቀዋል። ከዚህ በስተጀርባ በበቀለኝነታቸውና የጥፋት ሴራ በማቀነባበር የሚታወቁት ስብሃት ነጋ እንዳሉበትና ከኤፈርት ስልጣናቸው ያስነሷቸውን አዜብ ከጨዋታ ውጭ ከማድረግ ባለፈ በሙስና እንዲጠየቁ በየአቅጣጫው ጫና እያሳደሩ መሆኑን ምንጮቹ አስረድተዋል።

 በአዜብ ተፈፀሙ ተብለው ከተነሱት የሙስና ወንጀሎች በኤፈርት ስም 200 ከባድ ተሽከርካሪዎች አቶ ነጋ ገ/እግዚያብሄር ቀረጥ ሳይከፍሉ እንዲያስገቡ ማድረጋቸውን፣ በሚሊዮን የሚገመት ቀረጥ ሊከፈልባቸው የሚገቡ የተለያዩ የሕክምና መሳሪያዎች፣ በኤፈርት ገንዘብ ሶስት መርከብ ስሚንቶ የፍራንኮ ቫሉታን ሕግ በመተላለፍ ቀረጥ ሳይከፈልበት አገር ውስጥ መግባቱ፣ ክሶች እንዲቋረጡ ትእዛዝ በመስጠት..የሚሉት በዋነኛነት መነሳታቸውን ምንጮቹ አመልክተዋል። ( አዜብ ከኤፈርት እንደሚነሱ ከዚህ ቀደም በወጡ ዘገባዎች ምንጮችን በመንተራስ መገለፁ ይታወሳል)
 ይህ በእንዲህ እንዳለ – በአዜብ ቦታ የተተኩት ብርሃነ ኪ/ማርያም (በቅፅል ስማቸው ብርሃነ “ማረት”) ሲሆኑ፣ ከመለስ በፊት የአዜብ ፍቅረኛ የነበሩና ከሱዳን ተያይዘው በመምጣት ሕወሐትን እንደተቀላቀሉ ምንጮች አስታውሰዋል። ድርጅቱን ከተቀላቀሉ ከጥቂት ወራት በኋላ ሁለቱ (አዜብና ብርሃነ) የፍቅር ግንኙነታቸውን እንዲያቋርጡ ከበላይ አመራር መወሰኑን፣ አዜብ ከመለስ ጋር ግንኙነት መቀጠላቸውን ይገልፃሉ። ፓርቲው ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ ብርሃነ በመቀሌ ማዘጋጃ ቤት ተመድበው ሲሰሩ «ለመንገድ ስራ ከተመደበ ገንዘብ አምስት ሚሊዮን ብር ተዘርፏል» በሚል በሙስና እንዲባረሩ መደረጉን ምንጮች ጠቁመዋል።
 
 አዲስ አበባ የመጡት ብርሃነ ብዙ ጥረት አድርገው አዜብ ዘንድ (ቤተ መንግስት) የመግባት አጋጣሚ ያገኛሉ። ባቀረቡት አቤቱታና ተማፅኖ መሰረት ሲቪል ሰርቪስ እንዲገቡ አዜብ ትእዛዝ ያስተላልፋሉ። ከኰሌጁ እንደወጡ የማ.ረ.ት. ሃላፊ ተደርገው በመለስ የተሾሙት ብርሃነ፣ በተለይ ከ1993ዓ.ም በኋላ የመለስ ቀኝ እጅ በመሆን በአውሮፓና አሜሪካ ያለውን የፓርቲውን መዋቅርና ስለላ በመምራት፣ አምባሳደሮችን በማስፈራራት፣ በማዘዝና ፈላጭ ቆራጭ ውሳኔ በማሳለፍ ታማኝ አገልጋይ ሆነው እንደቆዩ ያስታወሱት ምንጮች፣ ከመለስ ሞት በኋላ ግን የስብሃት ነጋ ተከታይና አስፈፃሚ በመሆን አሰላለፋቸውን ቀይረው እንደቀጠሉ አያይዘው ገልፀዋል። ስብሃትና ብርሃነ ዝምድና እንዳላቸው የጠቆሙት ምንጮች፣ አዜብን በማስነሳት ብርሃነ እንዲቀመጡ ያደረጉት ስብሃት መሆናቸውን አመልክተዋል።

Saturday, August 24, 2013

የግብፅና ኢትዮጵያ መጪው ዘመን ምን ሊመስል ይችል ይሆን?


ግብፅ (ምስር) እንደሃገር ከምትታውቅበት ማለትም ከፈሮኦኖች ዘመን ጀምሮ ፤ የታሪኳም ሆነ የህልውናዋ መሰረት አባይ ነው። አባይ ባይኖር የግብፅ የቆየና ጥንታዊ ታሪኳ የለም ፤ የፈርኦኖች ታሪክ የለም፤ አባይ ባይኖር የክሊዮፓትራ ታሪክ የለም ። ባጠቃላይ አባይ ባይኖር ግብፅም ታሪኳም፤ጥንታዊ ስልጣኔዋም፤ የአለማችንን እውቅ የታሪክ ምርምር መፃህፍት ገፆች ባላጣበቡ ነበር ። ታላቁ የግሪክ የታሪክ ሰው ሄሮዶቱስ ግብፅ የአባይ ስጦታ ነች ያለውም ለዚህ ነበር ። ታላቁ አሌክሳንድር ከግሪክ ተነስቶ መካከለኛው እስያ የሚባለውን ምድር ወርሮ ወረራውን በጊዜው ታላቅ አገርና አስፈሪ ጦር የነበረውን ፐርሽያን በዛሬው አጠራር ኢራንን ድል አድርጎ ወደ ህንድ ድንበር ከተጠጋ
በሁዋላ በድንገት አረፈ ።

 ከታላቁ አሌክሳንደር ሞት በኋላ ጀነራሎቹ የአሌክሳንደርን ግዛት ለአራት ከፍለው እጣ ተጣጥለው ፤ ግብፅ ፕቶሎሚ ለተባለው የጦር ጀነራል ደረሰችው ። የሮማውያንን ታሪክ የለወጠችው ክሊዎፓትራ ይሕ ግሪካዊው ጀነራል የመሰረተው ፕቶሎሚያዊ ስረወ- መንግስት
የመጨረሻዋ ወይም 11ኛዋ ልጅና ገዢ ነበ ረች ፤ በ ሷ ዘመን ደግሞ ሌላ ሃያል አገዛዝ ከሮም ተነስቶ ግብጽን ይወርራል ። በፍቅሯ ከወደቀው ከመጀመሪያው የሮማ ቄሳራዊ ዲክታተር ጁሊየስ ቄሳርም ልጆች ትወልዳለች አንዱን ልጇንም ለሮማ ገዢነት እሷም ሆነች አባቱ ጁሊየስ ቄሳር ያዘጋጁት ነበ ር ። ጁሊየስ ቄሳር በሮም ከተገደለ በኋላ ፤ የሮማ ጀነራሎች የሮማን ግዛት ለሶስት ከፍለው ግብፅ ለማርክ አንቶኒ ደረሰችው ። ማርክ አንቶኒ በክሊዎፓትራ ፍቅር ወድቆላት እዚያው ከግብፅ መንቀሳቀስ ያቅተዋል ። እሷና አዲሱ ሮማዊ ወዳጇ ፤ በአውግስጦስ ቄሳር ጦር ድል ሲሆኑ ፤ ክሊዎፓትራ ብዙ ገንዘብ አስይዛ ከቄሳር የወለደችውን ልጇን የላከችው ወደ ኢትዮጵያ እንዲሸሽ ነበር ። ክሊዎፓትራ እንዳሰበችው ልጇ ኢትዮጵያ ሳይደርስ በጠላቶቹ ተይዞ በ17 አመት እድሜው ታንቆ ተገደለ።

 ግብፅ በታሪክ የምትታወቅባቸው ሁለት ስሞች አሏት ። በመፅህፍ ቅዱስ ምስሪያም ይላታል ፤ በኛ “ ” “ ” ምስር ( “ስ አይጠብቅም ” ) ሌላው ደግሞ ከግሪክ የተወረሰው ኤጊፕቶስ የሚለው መጠሪያ ስም “ ” ራሱ ከአባይ ጋር የተያያዞ የወጣላት ስም ነው ፤ ጥቁር አፈር ማለት ነው። የግብፅ ምድር
በተፈጥሮው አሸዋና የምድሩም ቀለም ሽሯማ ነው ። አባይ ወንዝ ግብፅ ደርሶ ግራና ቀኝ ሞልቶ ሲፈስና ዳርቻዎቹ ከኢትዮጵያ በመጣው ደለል ሲሞሉ መሬቱ ይጠቁራል ። በዚህ ምክንያት ነው “ ” ኤጊፕቶስ የሚለውን ግሪካዊ መጠሪያ ያገኘችው ግብጽ ። ይህ ጥቁር መሬቷ በየአመቱ በደለል ተሞልቶ ለዘር ስለሚዘጋጅ ፤ ለጥንታዊት ግብፅ ፤ የፈርኦኖቹ መለኮታዊነትም ምስጢር መገለጫም ነበ ር። ስለዚህም አባይ ለግብፅ የህልውናዋም ፤ የአንፀባራቂ ታሪኳም ፤ ያለፈውም ሆነ መፃኢ ህልውናዋ መሰረት ነው።

 የግብፅ ፖለቲካዊና አስተዳደራዊ ታሪኳ ፤ ከፈሮኖች የ 4500 አመታት ግዛት በኋላ በግሪኮች ወደ3 መቶ አመታት ፤ ቀጥሎም በሮማውያን ለ3መቶ አመታት ፤ ከዚያም በቢዛንቲያ ለ3መቶ አመታት ፤ በ መቀጠልም ለ1100 አመታት አረቦችና ማምሉኮች በፍርርቅ ፤ ቀጥሎም የትውልደ-አልባኒያዊው የሞሀምድ አሊ ስርወ-መንግስት በቀጥታ ወደ ሰማኒያ አመታት ከገዟት በኋላ ፤ ቀሪዎቹ የመሃመድ
አሊ ልጆች የእንግሊዝን ቅኝ ገዢነት ተቀብለው እስከ 1922 ድረስ ቀጥሎም የእንግሊዝ ከባድ እጅ ቢኖርበትም የመሃመድ አሊ ልጆች እስከ 1952 ድረስ በንጉስነት ገዝተዋታል ። በዚህ አይነት ግብፅ ከፈሮኖች በኋላ ፤ ወደ 2500 አመታት ገደማ ግብፃዊ ባልሆኑ ባዕዳን ተገዝታለች ። ከዚህ የባእዳን ግዛት በኋላ ግብፅ የመጀመሪያውን ግብፃዊ መሪ ፤ በወታደራዊ መፈንቅለ-መንግስት አገኘች ። የሪፐብሊክ ዘመን የሚል መጠሪያ ስም በ መስጠት ” ” 3 ወታደሮች ፤ 1ኛ ጀማል አብደል ናስር ፤ 2ኛ አንዋር ሳዳትና 3ኛው ሆስኒ ሙባረክ ለ60 አመታት እስከ 2012 ድረስ በይስሙላ ምርጫ ገዝተዋታል ። ከሶስቱ ወታደራዊ መሪዎች ዘመን ከግማሽ በላይ የሚሆነውን የሆስኒ ሞባረክ አገዛዝ
ነው የፈጀው። ይህን ከላይ ለማስገንዘብ የወደድኩበት ዋናው ምክንያት ለዘመናት በበእዳንና በአምባገነኖች ሲገዛ የኖረው የግብፅ ህዝብ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጀመሪያውን መሪ መርጦ ነበር ።

 በግልፅና በዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረጡት መሃመድ ሞርሲ ለአንድ አመት ሃገሪቱን ካስተዳደሩ በኋላ በወታደራዊ መፈቅለ-መንግስት ከስልጣናቸው ተውግደዋል ። በምንም መለኪያ ይሁን ፤ ባለፈው አመት ለግብፅ ፈንጥቆ የነበረው ዲሞክራሲያዊ ብርሃን ዛሬ ጨልሟል ።

 ወታደሮች በፈለጉት ሰዓትና ጊዜ ምክንያት ፈጥረው የግብፅ ህገ-መንግስት ከሚያዘው ውጪ የግልበጣ እርምጃ ወስደዋል ። ይህ እርምጃ ግብፅን ቀጣይ ወደሆነ የመንግስታዊ አስተዳደር ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት አዙሪት ውስጥ ለወደፊትም የሚከታት ይሆናል ።
በአለማችን ዘመናዊ የመንስታት ግልበጣ ታሪክ እንደሚታየው መጀመሪያ አንድ ጀነራል ወይም የጦር መኮንን መንግስት ይገለብጥና የሃገሪቱን መሪ ያስራል ፤ ህገ-መንግስቱን ይሽራል ፤ ፓርላማውንም ይበትናል ፤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅም ያውጃል ፤ ህዝብ የሚቃወም ከሆነ በደም
ህገሪቱን ያጥለቀልቃታል ። ግብፅም ከዚህ አላመለጠችም ። ጀነራል አብዱል ፋታህ አልሲሲ በውሻ ገመድ አስሮ እንደፈለገ ከኋላ ሆኖ የሚሽከረክረው ሲቪል መሰል ጊዜያዊ መንግስት አቋቁሟል ።

 ይህ መንግስትም እስካሁን የተገደሉት ግብፃውያን ቁጥር ከስምንት መቶ አይበልጥም እያለ ነው ፤ መረጃዎች የሚያሳዩት ግን ከዚያ በላይ ነው ። ገለልተኛ አቋም አለው ይባል የነበረው የግብፅ ሴኩላር ህብረተሰብና እስላማዊ ፓርቲዎች መካከል ተፈጥሮ ነበር የሚባለው የፖለቲካና የአይዲዎሎጂ ግብግብ ዛሬ መልኩን ቀይሮ ፤ የሙባረክ ዘመን ሰዎች ወደስልጣን የተመለሱበት ትያትር ሆኗል ።

 የሴኩላሩ ህብረተሰብ ቁንጮ ይባል የነበረውም ሞሃመድ አል ባራዳይ ፤ በህዝቡ ላይ በደረሰው ጭፍጨፋ ምክንያት የጊዜያዊው መንግስት ምክትል ፕሬዝደንትነቱን በፈቃዱ ለቅቆ ከግብፅ ውጥቶ ስዊዘርላንድ ገብቷል ። በዚህ አይነት ሴኩላሩ ህብረተሰብ በሙባረክ ሰዎችና በጀነራል አልሲሲ ተሸውዷል ። ሃገሪቱን ለ32 አመታት በፈላጭ ቆራጭነት ያስተዳደረው ሙባረክም ከወንጀሎቹ ሁሉ ነፃ ሆኖ ከእስር ተፈትቷል ። የሚገርመው ሙባረክ ሃገሪቱን ባስተዳደረባቸው 32 አመታት ጥሎት የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከስልጣን እስኪወርድ ድረስ ተነስቶ አያውቅም ነበር ። አሁንም ጀነራል አልሲሲ ሞርሲን ከገለበጠ በኋላ መጀመሪያ ያደረገው ይህንኑ አዋጅ መመለስ ነበር።

 የእስላማዊ ወንድማማችነት ፓርቲ በሞሃመድ ሞርሲ አማካይነት ወደስልጣን ከመጣ ጀምሮ ተከታታይ የፖለቲካ ስህተቶች ሰርቷል ። ከ70 አመታት በላይ እድሜ ያስቆጠረው እስላማዊ ወንድማማችነት ፓርቲ ፤ ብዙ የግብፅ ምሁራንን ከተለያዩ የሙያ መስኮች ያካተተ ድርጅት ቢሆንም ፤ የመንግስት አስተዳደራዊ መዘውር ላይ ባለፈው አንድ አመት ተሞክሮው ደካማነቱ ተጋልጣል ።

 ያም ሆኖ ግን ተቃዋሚዎቹ እንደሰለጠነው አለም የምርጫውን ጊዜ ጠብቀው በምርጫ ቢጥሉት ኖሮ ፤ ለራሳቸውም መፃኢ እድል ይበጃቸው ነበር ። አሁን ያለው የግብፅ ሁኔታ እንደሚያሳየው ግብፃውያን ተከፋፍለዋል ። የጨሰው አቧራ ሲረጋና ጭጋጉ ሲገፈፍ የግብፅን ህዝብ እንደገና ለአንድነቱ መስራቱ አይቀሬ ነው የሃገር ጉዳይ ነውና ።

 መጪው የግብፅ መንግስት ወታደራዊም ሆነ ወይም በወታደሮቹ ከኋላው የሚገፋ ጋሪ ፤በ አምባገነኖች እንደተለመደው ፤ የህዝቡን ትኩረት አቅጣጫ ማስለወጫ አንድ ዘዴ መፍጠር ይኖርበታል ። ይህ ዘዴ ደግሞ የቆየ ታሪካዊ መሰረት ያለውና የአገሪቱ ቁስል መሆን ይኖርበታል ።

 ለማንም የፖለቲካ ታዛቢ በግልፅ እንደሚታየው የመጀመሪያውን ትኩረት የሚስበው ፤ ግብፅ ከእስራኤል ጋር ያላትን የቆየ አረባዊ ችግርን በመቆስቆስ የህዝቡን እኩረት አቅጣጫ ማስለውጥ ይሞከር ይሆናል ፤ ሆኖም ግን በወታደራዊ አቅሟም ሆነ ባሏት ጡንቸኛ ወዳጆችና ምክንያት እስራኤልን ለዚህ አላማ ለማዋል መሞከር የሚያስከፍለው ዋጋ ከፈተኛ ሊሆን ስለሚችል የማይሞከር ይሆናል ።
ሁለተኛውና ቀጣዩ የአቅጣጫ ማስለወጫ የቆየና ታሪካዊ የግብፅ ቁስል አባይና ኢትዮጵያ ይሆናሉ ። ከላይ እንደገለፅኩት አምባገነኖች የሚጠቀሙበት ዘዴ ነውና ፤ በኢትዮጵያም የአካባቢው አገሮች ህዝባዊ አመፅ ጣራ በነካበት ጊዜ ሟቹ አምባገነን የኢትዮጵያን ህዝብ ትኩረት የሳበውና ሊመጣ ይችል የነበረውን የህዝባዊ አመፅ ሰልፍ ወደአባይ ግድብ ግንባታ የድጋፍ ሰልፍ የቀየረው በዚሁ አይነት ዘዴ ነበር ። አሁን ደግሞ በተራቸው የግብፅ አምባገነኖች ይህን ዘዴ የማይጠቀሙበት ምክንያት አይኖርም ።
ለዚህም አራት ምክንያቶችን መጥቀስ ይቻላል ።
1ኛ- አባይ ለግብፅ ህይወቷም ህልውናዋም ነው ። ህዝቧንም በቀላሉ ወደአንድ የሰልፍ መስመር ሊያመጣ የሚችል ጉዳይም ነው ። ሌላው ቀርቶ ብዙ መከራ እየተቀበሉ ያሉት የግብፅ ክርስቲያኖች ዛሬ ወታደራዊውን መፈንቅለ መንግስት ደግፈው ይገኛሉ ፤ እንዲያውም ባለፈው አርብ የኦርቶዶክሱ ፅ/ቤት ሙሉ ድጋፉን የገለፀበትን መግለጫ አውጥቷል ። እነሱም ቢሆኑ ግብፃዊ ናቸውና ወደሰልፉ መቀላቀላቸው አይቀርም ። በአባይ ጉዳይ ላይ ሊይዙት የሚችሉት አቋም ከሙስሊሙ ግብጻዊ አይለይም ። ለማሳያ ያህል ክርስቲያን የሆነውና የቀድሞው የግብፅ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር (በኋላ ላይ የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሁፊ ሆኖ ያገለገለው) ቡትሩስ ቡትሩስ ጋሊ ፤ የአካባቢያችን ቀጣዩ “
ጦርነት የሚደረገው በፖለትካ ሳይሆን በአባይ ምክንያት ነው ፤ ወደዚያ ደረጃ ከተደረሰ ደግሞ ጄቶቻችንን ልከን ግድቡን በአንድ ቀን እናፈነዳውና ወዲያው እንመለሳለን ፤ ጉዳዩ ይህን ያህል ቀላል ነው ፤ ሲል የተናገረው የሚረሳ አይደለም ።
2ኛ- የግብፅ ወታደራዊ ሃይል ከኢትዮጵያ ጋር ሲወዳደር ጠንካራ ነው በተለይ የአየር ሃይሉ። የግብፅ አየር ሃይል በአሁኑ ጊዜ 240 ተዋጊ አውሮፕላኖች አሉት ፤ ከነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ አሜሪካን ሰር F16 የተለያዩ ሞዴሎች ሲሆኑ በቅርቡም እጅግ ዘመናዊ የሆኑትን ተዋጊዎች ከአሜሪካ አግኝቷል ።
 የምእራቡ አለምም የሚቆመው ለጥቅሙ ነውና ከኢትዮጵያ ይልቅ ግብፅ ላይ የበለጠ ጥቅም ስላለው ከግብፅ ጋር መቆሙ አይቀሬ ነው ።
3ኛ- የኢትዮጵያ ጎረቤቶችም ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸው ግንኙነት አስተማማኝ አይደለም ። በዚሁ የፈረንጆች አመት ኤፕሪል ላይ ፤ ኤርትራ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሯን እና የኢሲያስ አፈውርቂን የፖለቲካ አማካሪ የማነ ገብረ-አብን ካይሮ ድረስ በ መላክ ፤ የግብጽን የቅኝ-ገዢነት ዘመን የአባይ ውሃ ስምምነት እንደምትደግፍ ፤ ከስልጣን ለተወገዱት ሞሃመድ ሞርሲ አሳውቃ ነበር ። ሰሜን ሱዳንም
በተለዋዋጩ የፖለቲካ ባህሪዋና አረባዊ ተባባሪነቷ የተነሳ በተለይ ደግሞ ካላት የአባይ ጥቅም ጋር ተደማምሮ ፤ የገልፍ አረብ አገሮችም ተጨማሪ ግፊት ካደረጉባት ባልተጠበቀ ጊዜ ግልብጥ የምትል ሃገር ናት ። በተለይ ደግሞ የሳውዲው ልዑል በአረቦች የውሃ ሚኒስቲሮች ስብሰባ ላይ የሰነዘረውን አይነት ፤ ማለትም ጥቃቱ ሁሉ በመላው አረቦች ላይ እየተሰነዘረ ነው የሚለውን ሃሳብ ፤ ከተለያዩ አረብ ሃገራት ከተደረገባት አሁን የለበሰችውን ቆዳ ቀለም በቀላሉ የማትቀይርበት ምክንያት የለም ።
4ኛ- ግድቡ እየተሰራ ያለበትም ስፍራ በቀላሉ ለአደጋ የተጋለጠ ያደርገዋል ፤ በተለይ ለአየር ሃይል ድብደባ ። ከኢትዮጵያ ድንበ ር በ 40 ኪ.ሜ ወይም በ 25 ማይል ርቀት ላይ ነው ግድቡ የሚገኘው ።
 በቀላሉ የሰሜን ሱዳንን አየር ክልል አቋርጦ ወደግራ እጥፍ ያለ F 16 ተዋጊ አውሮፕላን በደቂቃዎች ውስጥ የአየር ድብደባውን አከናውኖ ሊሄድ ይችላል ። ኢትዮጵያስ የአየር መከላከያ አቅሟ ምን ያህል ነው? አጸፋውን ለመመለስ የሚያስችል ብቃትስ አላት ወይ ? ከስልጣን የተወገዱት ሞሃመድ ሞርሲ እንኳን ከመገልበጣቸው 10 ሳምንታት በፊት የአባይን ውሃ እያንዳንዷን ጠብታ በደማችን “ እንከላከላለን ሲሉ ተናግረው ነበር ” :: እስከ አለፈው አመት ድረስ የግብፅ የውሃና የመስኖ ሚኒስትር የነበረው ሞሃመድ ናስር ኤል አላም ሚሊዎኖች እንራባለን ፤ የውሃ እጥረት በየቦታው ይከሰታል “ ፤አደጋውም ከፍተኛ ይሆናል ብሎ ነበር ። አሁን ደግሞ ወደ ስልጣን እየተመለሱ ያሉት የቀድሞዎቹ ”
የሙባረክ ዘመን ሰዎች ናቸው ። የሁለቱ ተቃራኒ የፖለቲካ ቡድኖች ሰዎች አባባል የሚያመለክተን አባይ ላይ የሚያስማማ ነጥብ ያላቸው መሆኑን ነው ። እናም ይህን በተመለከት እትዮጵያዊው ህብረተሰብ ምን እየሰራ ይገኛል ? ግብፃውያኑን የማስተባበሩ ተግባር በመጪው የግብፅ መንግስት በኩል ሲጠናቀቅ በኛስ በኩል ምን መደረግ አለበት ?  ጦርነት አይቀሬ የሚሆንበት ሁኔታዎችም ሊመጡ ይችላሉ ። እንደዜጎች እያንዳንዳችን ልናስብበት አይገባም ወይ ? ወይስ የፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያምን የቅርብ ጊዜ የፅሁፋቸውን አባባል
ልዋስና በግብፅና በኢትዮጵያ ውዝግብ የሚያሸንፈው አሜሪካ መሆኑን የሚጠራጠር ይኖር ይሆን “ ?” ስለዚህ አሜሪካ ለሚያሸንፈው ጦርነት እኛ ለምን እንለፋለን ብለን እጃችንን አጣጥፈን እንቀመጥ?  በእኔ በኩል ፅሁፌን አበቃሁ ።
gmgbelete@gmail.com
ተጨማሪ
 ትንሽ ለዲያስፖራው ትግል ማሳሰቢያ !
ቀጥሎ የምገልፀው የቅርብ ጊዜ ትዝታየን ነው ። በተለይ እንዲህ አይነት ሁኔታዎች ሲፈጠሩ በቋፍ ያለው የዲያስፖራ ትግል መሰንጥቅ ይጀምራል ። በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት የደረሰውን ማስታወሱ በ ቂ ማስረጃ ይሆነናል ። ዛሬ የውጪውን ትግል ክፉኛ የሚታገሉት እዚሁ ከኛው ጋር አብረውን የነበሩና በኤርትራ-ወያኔ ጦርነት ወቅት ወደ ባንዳነት የተቀየሩ የዲያስፖራው ሰዎች ናቸው ። ምሳሌዎችን ማንሳት ይቻላል ። ዛሬ በየአቅጣጫው የዲያስፖራው ትግል ተቀናቃኝ ሚዲያዎች በዲያስፖራው ድጋፍ እግራቸውን የተከሉና በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በኩል አገራችን “  ስትደፈርማ ቁጭ ብለን አናይም በሚል ምክንያት እጃቸውን የሰጡ ናቸው ። የሰሜን አሜሪካ ”
አመታዊ የእስፖርት ፈደሬሽንን ለመገንጠል ያሰቡትና በተመሳሳይ ጊዜም ለሁለተኛ ጊዜ ውድድር በተደራቢ ያዘጋጁት ወገኖች ፤ እንዴ !! አገራችን ተወራለች እንዴት ነው ነገሩ ብለው ፤ ተዉ ሲባሉ ፡ እኛ ደሞ ከወያኔ ጋር ልንሰራ ! አብዳችኋል እንዴ ! እያሉን ገብተው ፡ ቀልጠው የቀሩ ወገኖች ናቸው ። እናም በኢትዮጵያና በግብፅ መካከል ሊነሱ የሚችሉ ሁኔታዎችን ተጠቅመው ለመግባት የሚንደረደሩ አይጠፉምና ጠንቀቅ ማለት ይገባል ። መግባቱን ሊገቡ ይችላሉ አትግቡም ብንላቸው አይቀሩም ፤ ሆኖም ግን እንደተላከ ውሻ ጩሀታቸውን መጥተው እንዳይለቁብን በማለት ነው ይህን ማሳሰቤ ለሁሉም መዘጋጀቱ ተገቢ ይመስለኛልና ፡፤

የአቶ መለስ ሞት እና ጥቅማጥቅሞቹ፤ ስላቅ እና ሀቅ



የአቶ መለስ ሞት እና ጥቅማጥቅሞቹ፤ ስላቅ እና ሀቅ

2012-03-02t171851z_319859376_gm1e83303nh01_rtrmadp_3_kenyaሰላም ወዳጄ… ተጠፋፍተናል ግዴለም እቅ….ፍ አድርጌ ሰላም ልበልዎት… እንዴት አሉልኝ.. እኔ የምለው አቶ መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከሞቱ እንደዋዛ አንድ አመት ሞላቸው አይደለም እንዴ… ወይ ጉድ ጊዜው እንዴት ይሮጣል ጃል… ምን እንደሚያመጣልን እንጃለቱ፤ አሯሯጡ ግን ወርቅ በወርቅ እንደሚያንበሻብሽ አትሌት ነው፡፡ ይሁና እኛ እንደሆነ “በርታ ግፋ” እያልን ከመደገፍ ወደ ኋላ አንልም… አረ እንደውም ጊዜ ሆይ፤ …ሩጥልኝ ልጄ አምልጠልኝ ልጄ ቁጭ ብሎ መጠበቅ ለኔውም አልበጄ… ብለን እንደ ዶክተር ፈቃደ አዘዘ እንቀኛለን፤

እናልዎ ወዳጄ ዛሬ የመጣው ይምጣ ብዬ ሙት ወቃሽ አታድርገኝም ሳልል የአቶ መለስ መሞት ለሰፊው ህዝብም፣ ሰፊ መሆን ለተሳነው ኢህአዴግም፣ መጠን አልባ ለሆኑት ተቃዋሚዎችም በጣም ስንሳለቅ ደግሞ ለወይዘሮ ሀዜብ ሳይቀር በርካታ ጥቅማጥቅሞች አሉት ብዬ ልሟገትልዎ ነው…!

በ22 ዓመት ውስጥ ያየናቸው አቶ መለስ እንደው ዝም ብለው የእነ ስምሃል አባት እንደው ዝም ብለው የነ ወይዘሮ አዜብ ባለቤት እንደው ዝም ብለው የአቶ ዜናዊ አስረስ ልጅ ብቻ አልነበሩም፡፡ አቶ መለስ ሀገሪቱን እያስተዳደረ ያለው ኢህአዴግ ሊቀመንበር ከዛም ውስጥ ደግሞ እጅግ አደገኛ የሚባለው ህውሃት አባወራ የሀገሪቱ ጦር ሃይሎቹ አዛዥ (አሃ ለካስ ጦር ሃይሎች የድሮው ነው… እንደው የድሮ ስርዓት ናፋቂ የሆንኩ ሰውዬ… አሁን መከላከያ ነው ማለት ያለብን… በመከላከያው ውስጥ ጦር አለ ከተባለ እንኳ ጦሩ አቶ መለስ ነበሩ… ስለዚህ የጦር ሃይሎች አዛዥ ሳይሆኑ በመከላከያ ውስጥ ጦር የሆኑ ሰውዬ ነበሩ ብሎ አለመመስከር ጡር ነው… ) በጥቅሉ ሰውዬው የመላዋ ኢትዮጵያ ፈላጭ ቆራጭ ነበሩ፡፡

አሁን እኒህ ሰውዬ ሞተዋል… እስቲ ከተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ጋር አያይዘን የሞታቸውን ጥቅማ ጥቅሞች እንዘርዝር…
ለአባይ ግድብ ሲሉ አቶ መለስ እንኳን ሞቱ!

አባይን አቶ መለስ እንዴት እንዴት ይገደብ ብለ
ው እንደጀመሩት ተነጋግረን ተነጋግረን መቼም ከስምምነት ላይ የደረስን መስለኛል፡፡ አባይዬ ድንገት ያለ ዕቅድ… ያቺ እነ ሙባረክን እንደ ሾላ ፍሬ ርግፍ ርግፍ ያደረገች አብዮት ወደ እኛም ትመጣ ይሆናል… በሚል ስጋት ነው ለማስቀየሻ ተብላ ነው የተጀመረችው፡፡

ለዚህ ዋና ማስረጃ በአምስት አመቱ ትራስፎርሜሽን እቅድ ውስጥ አለመፃፏ ሲሆን ሌላው ደግሞ የፕሮጀክቷ ስም አሁንም አሁንም መቀያየሩ ድሮውንም ቃሚዎች “በምርቃና” እንደሚሉት አይነት የታሰበች ድንገቴ ስራ መሆኗን ያሳብቃል፡፡ በነገራችን ላይ አሁንም ጭምር በተለይ ውጪ ሀገር የሚኖሩ “የኢህአዴግ ወጣት ክንፎች” የአባይን ግድብ “ሚሊንየም ዳም” ነው የሚሏት…! ህዳሴ መባሏን ከነጭርሹም አለሰሙም!

የሆነው ሆኖ አባይን አቶ መለስ ድንገት እንደጀመሯት ሁሉ ድነገት ያቋርጧታል የሚል ስጋት ሰቅዞ የያዛቸው ብዙዎች ነበሩ… (ብዙዎች ያልኩት አካብዶ ለማውራት እንዲመቸኝ ብዬ እንጂ… እንዲህ የሚያስቡት ምን ያህል ብዙ እንደሆኑ ስታስቲክስ አልሰራሁም፡፡ ነገር ግን ያናገርኳቸው ሁሉ የሰጡኝ ማብራሪያ አሳማኝ ነበር፡፡)  እንደሚታወቀው አባይን ለመገደብ የሚጠይቀው የገንዘብ አቅም ቀላል አይደለም፡፡ በየመስሪያቤቱ በጥፊም በርግጫም የሚደረገው መዋጮ አስከምን ድረስ እንደሚያስኬድ የሚያውቁት እርሳቸው ብቻ ነበሩ… እናም የሆነ ቀን የሆነ ቀን ማጣፊያው ያጠራቸው ቀን መለኛው መሌ በሆነ መላ ግንባታው እንዲቋረጥ ያደርጉ ነበር የሚለው ነገር ውሃ የሚያነሳ ሆኖ አግኝቼዋለሁ… ይህንን እያንሰላሰልን ታድያ ምን ይበጃል እያልን ስንጨነቅ አቶ መለስ ሞቱ… ለአባይ ሲባልስ እንኳን ሞቱ! ልክ እርሳቸው ሲሞቱ ሌጋሲን ማስቀጠል በሚለው መርህ ከዋናዎቹ አንዱ አባይ ግድብ አይቋረጥም የሚለው ሆነ፡፡ እሰይ እንኳንም አልተቋረጠ፡፡ እንኳንም ሞቱልን…!
ለተቃዋሚዎች ሲባል አቶ መለስ እንኳን ሞቱ!

ተቃዋሚዎች በተለያየ ጊዜ ኢህአዴግን ሲቃወሙ ከሁሉ በላይ የሚበረታባቸው የአቶ መለስ ግልምጫ ሽሙጥ እና እርምጃ ነበር፡፡ ሲያሻቸው ጣት እንቆርጣለን እያሉ ሲያሰኛቸው ሰብስበው እስርቤት እየላኩ አቶ መለስ ተቃዋሚዎች ላይ እንደሚጨክኑት ኢህአዴግ አይጨክንባቸውም፡፡ እውነቱን እንበለው ካልን ደግሞ መጨከን ብቻም ሳይሆን በፖለቲካው ቼዝም አቶ መለስን ተቃዋሚዎቹ አይችሏቸውም ነበር፡፡ ተቃዋሚዎቹ ፈረሳቸውን ቆስቁሰው ገና “ቼ…” ብለው ሮጥ ሮጥ ማለት ሲጀምሩ መለስ በወታደሮቻቸው ፈረሶቻቸውን እየሰነከሉ፤ ንግስታቸውን “ቼዝ” እያሉ ተቃዋሚዎቹን መላወሻ አሳጥተዋቸው ነበር፡፡
አሁን አቶ መለስ ሞተውላቸዋል፡፡ ተቃዋሚዎች መቼም ጨካኞች እንዳይባሉ ሰግተው በአቶ መለስ ሞት ሀዘናቸውን ሲገልፁ ቢሰማም ውስጥ ውስጡን ግን እሰይ ግልግል እንደሚሉ ማወቅ አያቅተንም፡፡ በአሁኑ ጊዜ ተቃዋሚዎቹ ትንሽ ጠንከር ካሉ ኢህአዴግ ውስጥ ክፉኛ የሚገዳደራቸው አለ ብሎ ማመን ይቸግራል፡፡ ስለዚህም ለተቃዋሚዎች ሲባል አቶ መለስ እንኳን ሞቱ!
ለራሱ ለኢህአዴግ ሲባል አቶ መለስ እንኳን ሞቱ!

በተለይ ከሆነ ጊዜ በኋላ ይመስለኛል ህውሃት ለሁለት ቃቃቃ…ቃ ብሎ ከተሰነጠቀ ጊዜ በኋላ የኢህአዴግ ስብዕና ኮስምኖ የአቶ መለስ ዜናዊ ስብዕና ደግሞ እጅግ በጣም የጎላበት ወቅት ነበር፡፡ አረ ከነጭርሹ መለስ ከልለውን ኢህአዴግን ማየት ተስኖን ነበር…! በዛ አያያዙ ጥቂት አመታት ቢገፉ ኖሮ ኢህአዴግዬ መለስ በተባለ ቅብ ተሸፍና እሰከመፈጠሯም እንረሳት ነበር፡፡
አሁን ግን መለስ ሞቱ ኢህአዴግ የሚባል ፓርቲም ምን አይነት ቅርጽ እና መልክ እንዳለው ሊታወቅ በቃ፡፡ ታድያ ለኢህአዴግ ሲባል ቅርፀ ግንባሯ እንዲታይ ሲባል፤ ያለ መለስ መኖር እንደምትችል ለማሳየት ሲባል፣ እንኳን መለስ ሞቱላት ብንል ምን ግፍ ተናገርን ይባላል፡፡
ወላ ለወይዘሮ አዜብ ሲባል አቶ መለስ እንኳን ሞቱ!

መጣች ስላቋ… ወይዘሮ አዜብ ቀላል ክብሮ ሆኑ እንዴ…! ክብሮ ማለት አራዶቹ ከበረ ከሚለው አማርኛ ቃል የወሰዷት ስትሆን የተከበረ ለሚባል ሰው የሚሰጥ ማዕረግ ነው፡፡ አዎ ወሮ አዜብ ክብሮ ሆነዋል፡፡ የመለስ ፋውንዴሽን ፕረዘዳንትነት አቶ  መለስ ባይሞቱ ኖሮ ከየት ይመጣ ነበር… አረ እንኳን ሞቱላቸው… (እዝችጋ እንኳ ጨክኛለሁ ይቅር ይበለኝ!) የምር ግን ወይዘሮ አዜብ እንደልቸው መልካም ገፅታቸውን እንዲገነቡ የአቶ መለስ ሞት ትልቅ እድል ሰጥቷቸዋል ብዬ አምናለሁ… ዝም ብለን ከመረመርን ወይዘሮ አዜብ በአቶ መለስ ሞት ጉዳት እንደገጠማቸው ሁላ በርካታ ትቅማጥቅሞችንም እንዳገኙ ግን መጠርጠር አያቅተንም!
ለችግኝ ተከላ ሲባል አቶ መለስ እንኳን ሞቱ!

አቶ መለስ ዜናዊ በህይወት ዘመናቸው እና በበትረ ስልጣናቸው ጊዜ ሰዎች አጥብቀው የሚያማርሯቸው በችግር ተከላ ነበር፡፡ አሁን ግን ሞቱ፣ አመትም ሞላቸው በስማቸውም በርካታ ችግኞች እየተተከሉላቸው ነው፡፡ በእውኑ ለእነዚህ ችግኞች ሲባል አቶ መለስ እንኳን ሞቱ ብንል ማነው እርኩስ የሚለን…! ማንም!

http://www.abetokichaw.com/