Monday, July 15, 2013

የፌደራል ፖሊስ የግዥ አፈፃፀም ሥርዓት ለሙስና የተጋለጠ መሆኑን የጸረ ሙስና ኮምሽን በጥናት አረጋገጠ

ሐምሌ ፰( ስምንት )ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና :-የፌዴራል የሥነምግባርና የጸረ ሙስና ኮምሽን በቅርቡ ባካሄደው የአሰራር ሥርዓት ጥናት በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የግዥ አፈፃፀም ለሙስና እና ብልሹ አሠራር የተጋለጠ ነው ብሎአል፡፡

በፖሊስ ኮምሽኑ የተጠና የጠቀሜታ ዝርዝር /ስፔስፊኬሽን/ አዘገጃጀት አሰራር አለመኖር፣ ግዥዎችን በዕቅድና
በፕሮግራም አለመፈፀም፣ በጀት መኖሩ ሳይረጋገጥ የግዥ ሂደቶችንማከናወን፣ በግዥ መመሪያው ከተቀመጠው የገንዘብ መጠን በላይ ግዥ መፈፀም እና የጨረታ ኮሚቴው ከግዥ መመሪያውን ተከትሎ አለመሥራት ዋና ዋና ጉድለቶች መሆናቸውን ኮምሽኑ በጥናቱ አረጋግጧል፡፡

የፌደራል መንግሥት የግዥ አፈፃፀም ሥርዓት መመሪያ የጠቀሜታ ዝርዝር /ስፔስፊኬሽን/ በተጠቃሚዎች ዝርዝር ላይ የተመሠረተ ሆኖ ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን የሚፈለገውን ለማሟላት ያላቸውን ተፈጥሮ፣ የሚያስገኙትን ውጤት፣ ለመሥሪያ ቤቱ የሚያስገኙትን ጠቀሜታ፣ የአሠራር ባሕሪያቸውንና የታቀደላቸውን ሥራ ለማከናወን ያላቸውን የብቃት ደረጃ የሚያካትት ዝርዝር መግለጫ መዘጋጀት እንዳለበት ይደነግጋል፡፡ ይሁን እንጂ በፌደራል ፖሊስ መሥሪያ ቤት የሚዘጋጁት አንዳንድ የጠቀሜታ ዝርዝሮች  የሚገዙትን ዕቃዎች ወይም አገልግሎቶች በግልጽ የሚያሳዩ ባለመሆናቸው የግዥ ውሳኔዎች ወደአልተፈለጉ አቅጣጫዎች እንዲያጋድሉ በማድረግ የአሠራር ክፍተቶች ሊፈጥሩ እንደሚችሉ ጥናቱ ያሳያል፡፡

በዕቅድና በፕሮግራም ግዥዎችን አለመፈፀም ሌላው በኮሚሽኑ የታየ ለሙስና እና ብልሹ አሠራር የሚያጋልጥ አሰራር ነው ተብሎአል፡፡ ያለ ፕሮግራምና ዕቅድ አስቸኳይ እየተባሉ የሚፈፀሙ ግዥዎች በአይነትም ሆነ በመጠን ከፍተኛ በመሆናቸው ኮሚሽኑን ለከፍተኛ ወጪ እንደሚዳርጉ፣  የጥድፊያ ግዥ አሠራርለሙስናና ለብልሹ አሠራር የተመቻቸ ከማድረጉም በላይ የተገዙት ዕቃዎች ለረዥም ጊዜ ቦታ አጣበው ያለ አገልግሎት እንዲከማቹ፣ ከጥቅም ውጪ እንዲሆኑና ለብልሽት እንዲዳረጉ ምክንያት ሆኗል ብሏል ሪፖርቱ።

የተጠናከረ የውስጥ ቁጥጥር ሥርዓት በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ውስጥ አለመኖሩ በጥናቱ የታየ ችግር ነው፡፡የውስጥ ኦዲት በግዥ ኮሚቴ በታዛቢነት የሚሳተፍ ካለመሆኑም በላይ በተሟላ መልኩ ሥራውን ኦዲት የማያደርግበመሆኑበሥራ
አጋጣሚ የሚከሰቱትን ክፍተቶች በማውጣት ለማኔጅመንቱ አጋዥ ሪፖርት በማቅረብ የእርምት ርምጃ እንዲወሰድ የሚያስችልበት ሁኔታ ጉልህ ሆኖ  አለመታየቱም ተጠቅሷል። በቀጣይ የኮሚሽኑ የውስጥ ኦዲት በጨረታ ኮሚቴ ውስጥ በታዛቢነት የሚሳተፍበትና በየወቅቱ የሥራ ሪፖርት ለማኔጅመንቱ የሚያቀርብበት አሰራር መዘርጋት እንዳለበት ጥናቱ አክሎ ጠቁሟል፡፡

በቂልንጦ እስርቤት የእሰረኞች ደም በድብደባ እንደጎርፍ መፍሰሱን የአይን እማኞች ተናገሩ

ሐምሌ ፰( ስምንት )ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና :- አርብ ፣ ሀምሌ 6 2005 ዓም በእነ አቶ ተሻለ ኮርኔ መዝገብ የተከሰሱ 69 የኦሮሞ ተወላጆች ፍርድ ቤት መቅረብ ሲገባቸው፣ ፍርድ ቤት የሚወስዳቸው ፖሊስ ያጣሉ። በቅጽል ስሙ ሻእቢያ እየተባለ የሚጠራውን የእስር ቤቱን ሀላፊ ሲጠይቁት ቀጠሮአቸው ለ4 ወር መራዘሙን ይነግራቸዋል። እስረኞቹም ” ከ2 አመታት በላይ የላፍትህ ታስረን በመጨረሻ ብይን በሚሰጥበት ወቅት ለ4 ወራት ተራዝሟል መባሉ ተገቢ አይደለም”  በማለት ለጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ የሚላክ ፊርማ ማሰባሰብ  ሲጀምሩ ማረሚያ ቤቱ መረጃው ይደርሰውና 69ኙ እሰረኞች በ20 ተከፋፍለው ወደ ተለያዩ የማረሚያ ክፍሎች ወይም ዞኖች እንዲበተኑ ይደረጋል።

አርብ ጧት ሌሎች እስረኞች ወደ ውጭ እንዳይወጡ ከተደረገ በሁዋላ ፣ ሻእቢያ በሚባለው የእስር ቤቱ ሀላፊና ከውጭ በመጡ የፌደራል ፖሊስ አባላት እንዲደበደቡ ይደረጋል። አስተባባሪ ናቸው የተባሉትን 18 እስረኞችን እንደገና በማውጣት በሰደፍና እና በዱላ ከቀጠቀጡዋቸው በሁዋላ 8ቱ ራሳቸውን ሲስቱ ወደ እስር ቤቱ የህክምና ክፍል ይወሰዳሉ።  ችግሩ ከአቅሙ በላይ መሆኑን የእስር ቤቱ የህክም ክፍል በመግለጹ፣ በአምቡላንስ ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል።

የአይን እማኞች ለኢሳት እንደገለጹት እስረኞቹ የተደበደቡበት ቦታ በደም በመጨቅየቱ አርብ እለት በውሀ ሲታጠብ አርፍዷል።
ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው መካከል በላይ ኮርሜ ፣ ተፈሪ ቀብኔሳ እና መንግስቱ ግርማ የሚባሉ ይገኙበታል።
በጉዳዩ ዙሪያ ያነጋገርናቸው የአህኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና እሰረኞቹ መደብደባቸውንና የተወሰኑት ሆስፒታል መግባታቸውን መረጃው እንደደረሳቸው ገልጸዋል።

ዶ/ር መረራ “ድርጊቱን በተደጋጋሚ ለመንግስት አመልክተን መልስ በማጣታችን መንግስት ሆን ብሎ በፖሊሲ ደረጃ ይዞ የሚያካሄድ ይመስላል” ሲል አክለዋል።

የእስር ቤቱን ሀላፊዎች ለማግኘት ሙከራ ብናደርግም አልተሳካልንም።

Thus spoke Eskinder, the drum major for Ethiopian democracy


by Alemayehu G. Mariam
Still drumming for democracy
Eskinder Nega is still drumming for democracy in Ethiopia. From inside the belly of the infamous Meles Zenawi Prison in Kality, just outside the capital Addis Ababa. Until recently, Eskinder was in solitary confinement. He was allowed to see only his wife and son and a couple of other relatives.Eskinder Nega, an Ethiopian journalist who has been imprisoned on anti-terrorism charges for his criticism of the government following the Arab uprisings.
Eskinder is condemned to 18 years in prison.  His unspeakable crimes include speaking truth to power, writing the naked truth about the late dictator Meles Zenawi, standing defiant against the abuse of power and speaking his mind fearlessly as a free human being.
Shakespeare wrote, “The evil that men do lives after them; The good is oft interred with their bones.” The evil Meles Zenawi did when he lived still lives on in the shattered lives of  journalists Eskinder Nega, Reeyot Alemu and Woubshet Taye, opposition leader Andualem Aragie, activists  Olbana Lelisa, Bekele Gerba, Abubekar Ahmed, Ahmedin Jebel  and the many thousands of Ethiopian political prisoners. It is true evil never dies; it merely changes its form and shape. It takes a new name and puts on a new face.
Eskinder is one free Ethiopian in prison. Since September 2011, we have not heard his drumbeats for democracy. Meles Zenawi Prison is a virtual black hole. It is a place of total darkness. Not even the enlightened ones can escape.
But we need not hear Eskinder’s drumbeats of democracy. We can feel them. Like our heartbeats. Silently. Rhythmically. Rhapsodically. His enforced silence echoes in our minds and we amplify the sounds of his enforced silence to the world. We reverberate his message. Though we lack his supreme courage, fortitude and stamina, we are unrepentant members of his marching band, and he is our drum major. We all aspire to be Eskinder Nega. Eskinder Nega is us! We are Eskinder Nega! I am Eskinder Nega!
Eskinder Nega is my personal hero. I have written “special tributes for him”. It has been my great privilege to stand by Eskinder’s side, though from thousands of miles away;  and defend the honor, character and integrity of this great man with my pen (keyboard). It is an understatement for me to say Eskinder is my hero. He is much more than that. He is  my inspiration. Eskinder taught me the true meaning of courage— that capacity of to stand up for one’s beliefs and fight with the weapon of truth and ideas.
Eskinder taught me the true meaning of the expression that the  limits of tyrants are prescribed by the endurance of those whom they oppress. Eskinder is a living example of the proposition that there can be no victory in the struggle for democracy, freedom and human rights without sacrifice, dogged tenacity and fortitude — that inner strength of mind and spirit to bear pain and adversity with courage and grace.  Eskinder challenged us to answer that difficult question which most of us seek to avoid: Will we define the defining moment in our lives or let the moment define us in that moment?
Eskinder, for me, is the personification of the audacity of faith  and hope that Ethiopia’s young people will rise triumphant in the end regardless of the brutality, inhumanity and barbarity of those who oppress them. For they are destined by Providence to be victorious over the inglorious. Ethiopia’s youth shall inherit an Ethiopia that is at peace with itself, with its neighbors and with Providence. Those who have troubled the House of Ethiopia shall be cast out and “scattered like chaff driven by the desert wind.”. They shall inherit the wind!
Eskinder Nega is not a hero to one man. He is a heroes’ hero. He is a hero to world renowned journalists who have themselves suffered at the hands of dictators includingKenneth Best, founder of the Daily Observer (Liberia’s first independent daily); Lydia Cacho, one of Mexico’s most famous journalists and noted author; Sir Harold Evans, editor of  The Sunday Times in Britain; Akbar Ganji, Iran’s foremost dissident; Amira Hass, one of the foremost independent journalists in Israel; Arun Shourie, one of India’s most renowned journalists and editor of the English-language daily Indian Express; Faraj Sarkohi, a long time Iranian writer and journalist persecuted by both the Shah of Iran and the Islamic Republic of Iran; Adam Michnik, editor in chief of the first independent (and bestselling) Polish daily foremost dissident and Polish human rights advocate and so many others. Eskinder is a hero to virtually every respected press and human rights organization in the world. In his own country, Eskinder is condemned as a criminal; but Eskinder Nega is an innocent man condemned by a gang of criminals.
Thus Spoke Eskinder Nega from Meles Zenawi Prison
It is heartwarming to read firsthand accounts of Eskinder’s condition in prison. Recent reports of journalists and others who visited him are encouraging and uplifting. No doubt, prison life for Eskinder and the other imprisoned journalists, opposition leaders and political prisoners is unbearably hard. The regime in Ethiopia maintains one of the most inhumane prison systems in the world. Such was the finding of an expert study commissioned by the regime itself.  Those who personally visited Eskinder and the young opposition leader Andualem Aragie said both had lost weight but their spirits were flying high as a kite.
Eskinder’s face radiated with serenity, the kind Reinhold Neibur talked about – “the grace to accept with serenity the things that cannot be changed, the courage to change the things which should be changed and the wisdom to distinguish the one from the other.” He talked openly and fearlessly about how to help bring about a better and freer Ethiopia. He spoke passionately about the sacrifices and the price that must be paid to establish democracy and the rule of law in Ethiopia. They said Eskinder was at peace with himself and his circumstances in prison. But I am willing to bet my bottom dollar that  he will always be at war with injustice, hate, intolerance and  unfairness.
Eskinder’s wife, the incomparable Serkalem Fasil and winner of the prestigious “Courage in Journalism  Award”, was present during one of the visits and listened to her husband intently as their son Nafkot playfully made his presence known. It was a distressing sight for the journalists to see Nafkot’s life revolve around prison. Nafkot was born in prison in 2005 when mom and dad were imprisoned by Meles Zenawi “only to be acquitted sixteen months later. Serkalem prematurely gave birth in prison. Severely underweight at birth because Serkalem’s physical and psychological privation in one of Africa’s worst prisons, an incubator was deemed life-saving to the new-born child by prison doctors; which was, in an act of incomprehensible vindictiveness, denied by the authorities. The child nevertheless survived miraculously.” Such is the utter inhumanity of those who have persecuted this extraordinary Ethiopian family for years.
Like any human being Eskinder feels the loss of association with his wife and son. No doubt, he misses his friends and supporters throughout the world as much as they miss him.  He told one of his visitors:  “I am innocent. I will never ask for a government pardon. I won’t even think about it. But when I say this, I don’t mean that I do not miss my wife and son. Not being with them weighs heavily on my heart. Regardless, it is a high price I must pay for my people. That is the sacrifice I have to make.” That was exactly what Nelson Mandela said: “When your life is the struggle, as mine was, there is little room left for family. That has always been my greatest regret and the most painful aspect of the choice I made.”
I am confident Eskinder understands that the destiny of great men is in the hands of history and not tyrants. Mandela kept his appointment with destiny and emerged victorious from Robben Island and lifted the darkness that threatened to envelop South Africa. I have no doubts that Eskinder, Reeyot, Woubshet, Andualem, Olbana, Bekele, Abubekar, Ahmedin and the many thousands of Ethiopian political prisoners and the millions of youth will also emerge from Prison Nation Ethiopia victorious.
It is deeply saddening that Eskinder and the others have been subjected to all forms of humiliation and degradation in Meles Zenawi Prison. They really tried to break him down, and force him to his knees and beg for a pardon. They tried solitary confinement to break his spirit. They subjected him to personal humiliation, abuse and neglect to crush his unconquerable soul. These petty minded ignoramuses would not even allow him to get books, a right specially recognized under Article 40 of the United Nations, Standard Minimum Rules for the Treatment of Prisoners, 30 August 1955.)  Though Eskinder’s head is bloodied, it is also unbowed!
Eskinder told the visiting journalists, “There can be no change without sacrifice. Change comes through peaceful struggle.” He emphasized the need for peaceful struggle. He spoke of Kenya, Ghana and Malawi and how fortunate they were in being able to build democracy without paying too high a price.
He spoke unambiguously  of the need for civility and respect for each other. “Every Ethiopian who acts for the good of the country should be respected.” When the journalists told him that he has been dubbed the “Mandela of Ethiopia”, he humbly declined stating that he did not deserve such honor. But he remained defiant as ever: “I am sentenced to 18 years. What more can happen to me? I feel bad separated from my wife and child. The issue is not whether Eskinder is in prison or not, but how we can see a better and democratic Ethiopia.” He kept on repeating “Democracy, democracy, democracy…”
Why is Eskinder and the others still in prison?
There really is no rational explanation for keeping Eskinder and the rest of the journalists, opposition leaders and activists in prison. But there are many irrational ones. The first absurd reason for keeping them in prison is  the belief that releasing them will reflect badly on the name and legacy of the late Meles Zenawi. Releasing them so soon after Meles death would show that he had wrongfully imprisoned them.
The fact known to the whole world is that they are all political prisoners. They have committed no crimes.  Every major human rights organization and other governmental organizations involved in human rights have come to the same conclusions.
Meles was an angry man, a vindictive man. As I have often described him when he was alive, Meles opted for revenge when he could show mercy; depraved indifference when he could show compassion; intolerance when he could show understanding and impatience when he could show magnanimity. I shall never forget Meles’ sadistic words after he jailed Birtukan Midekssa in January 2008. “There will never be an agreement with anybody to release Birtukan. Ever. Full stop. That’s a dead issue.” Birtukan, like these young prisoners, had done nothing wrong.
It is indeed a dead issue now. That was how Meles missed his rendezvous with greatness. As long as these young people remain in prison, they become Meles’ legacy and his name will be a symbol of shame and infamy. His name will be defiled and profaned, his character dishonored and his achievements depreciated and deprecated. Releasing them now would go a long way in rehabilitating his name and contributions in the eyes of all Ethiopians and court of world opinion. In all sincerity, is it not time to let Meles rest in peace? Is it not time to release these prisoners and let them live in peace?
The second absurd reason for keeping these young people in prison, I believe, comes from a misguided  thinking which equates admitting and correcting mistakes or doing the right thing as a sign of  profound weakness. There is nothing wrong in admitting mistakes, but there is a lot that is wrong in not correcting them. “To err is human; to forgive, divine.” When mistakes are not corrected, they accumulate and fester like a sore. In the end, those who fail to correcte their mistakes are buried by them. It was an egregious mistake to imprison these young people; it would be a magnanimous act of redressing a wrong by releasing them.
The third absurd reason for keeping these young people in prison flows from ignorant arrogance. I do not doubt that there are some among those in power who believe might is right. As long as they have the guns, tanks and planes, they can subjugate the entire country and remain on top forever. Such a view is logically and factually flawed. If guns and tanks would have endured eternal power, Mengistu Hailemariam at the peak of his power had $4 billion worth of it. The reason those who are now in power today were able to overthrow Mengistu’s regime was not because of their superior firepower or the refinement of their military strategy. They can deceive themselves into believing that if they want. The real reason they won is because the people of Ethiopia had totally and unreservedly rejected the regime of Mengustu Hailemariam. They had had enough of him, his brutality, his criminality and his ignorant arrogance. Those who seized power from Mengistu arrived at a defining moment in Ethiopia’s history. Ethiopians had to make a choice between a devil they knew and angel lookalikes they did not know. Well now they know!
The fact of the matter is that we live in a different world. It is a world that is coming under the increasing ownership of young people. They are very different from us, the Hippo Generation. They have different dreams, hopes, aspirations and priorities. What is important to us is laughably insignificant to them. When we talk to them about the politics of ethnicity and identity, they look at us as though we are raving lunatics. They could not care less about the ethnicity, region, religion or language of their fellow youth. They care about improving their lives through education and entrepreneurship. They care about the future and do not want to be bogged down in the quicksand of hatred and  ethnic rivalry we have created for ourselves. We made our beds in our Ethiopia, and we should lie in them if we must. But we have no right to demand that they lie in the bed of thorns we have made for ourselves. They won’t!
The other irrefutable fact is that there is a tidal wave of youth anger and dissatisfaction on the verge of explosion.  In my numerous commentaries in defense of Ethiopia’s youth, I have alluded to the wind of change that has kicked up a sandstorm of youth rebellion and revolt in North Africa someday reaching Ethiopia and the rest of Africa. Ethiopian youth, like Arab youth, are crying out for freedom, democracy, human rights and equal economic opportunity. The vast majority of the uneducated, under-educated and mis-educated Ethiopian youth have no hope for the future. Legions of them with college degrees, advanced professional and technical training waste away the best years of their lives  because they have few economic opportunities. They see a void in their futures.
I suspect there are many among those in power who have convinced themselves that the type of volcanic popular uprisings that swept North Africa cannot happen in Ethiopia. They have used every means at their disposal to keep the youth benighted, divided and antagonized. They have tried to prevent Ethiopian youth from accessing the Internet freely to learn new ideas and create cyber civic societies. They have tried to buy the loyalty of the best and the brightest of Ethiopia’s youth with cash, jobs, special educational opportunities and privileges. They have tried to brainwash them into believing that Meles is their demi-god and their savior. They have used a vast security network of informants, spies and thugs to suppress any youth or other uprising before it could gather momentum. They have spread in society so much fear and loathing that it is nearly impossible for individuals or groups to come together, build consensus and articulate a unified demand for change. They can fool (buy and sell) some of the youths all of the time, all of the youths some of the time  but it is impossible for them to fool (buy and sell) all of the youths all of the time.
That is exactly what Mubarak did in Egypt, Gadhafi in Libya, Ben Ali in Tunisia and Asad in Syria. The fire that consumed the Middle East was started by the match Bouazizi struck to immolate himself.
Ethiopia’s Cheetahs (youth) represent 70 percent of the population. They have a frightening majority, at least viewed from the perspective of a Hippo. Those in power today would be foolhardy to calculate that they can abuse, degrade, neglect and disrespect this majority and expect to remain in perpetual power. Without the wholehearted support of the youth, the regime is like a tree stuck in a bog which is swept away at the onset of the first flood.
From time to time, I have written about the quiet riot that is taking place in Ethiopia. Those in power today are completely blinded to the quiet riot that is raging in the hearts and minds of Ethiopia’s youth. In their bottomless greed and corruption, they have turned blind, deaf and mute to the despair and hopelessness of the masses of youth who lack of educational, employment and other opportunities for self-improvement and participation in the development of their country. For a time, the quiet riot of despair and hopelessness will fester and simmer. But when hopelessness and despair reaches the boiling point and Ethiopia’s youth overcome their fear of fear, their winter of discontent will be made glorious by an inexorable Ethiopian Spring. When that happens, the tables will turn and the hands that crafted the oppressive laws will be victims of their own hands.  Then they will learn the eternal truth: “For in the same way you judge others, you will be judged, and with the measure you use, it will be measured to you.”
The message of a great freedom fighter for Ethiopians and the message of the “great dictator” for humanity
The great Charlie Chaplin in the motion picture the “Great Dictator” gave a stirring oration for the ages when he declined to be the all powerful dictator of Tomania:
Even now my voice is reaching millions throughout the world, millions of despairing men, women, and little children, victims of a system that makes men torture and imprison innocent people. To those who can hear me, I say “Do not despair.” The misery that is now upon us is but the passing of greed, the bitterness of men who fear the way of human progress. The hate of men will pass, and dictators die, and the power they took from the people will return to the people. And so long as men die, liberty will never perish.”
We want to live by each other’s happiness, not by each other’s misery. We don’t want to hate and despise one another. In this world there is room for everyone. And the good earth is rich and can provide for everyone. The way of life can be free and beautiful, but we have lost the way…
Only the unloved hate; the unloved and the unnatural. Soldiers! Don’t fight for slavery! Fight for liberty!
Let us all unite. Let us fight for a new world, a decent world that will give men a chance to work, that will give youth a future and old age a security. By the promise of these things, brutes have risen to power. But they lie! They do not fulfill their promise. They never will!
Dictators free themselves but they enslave the people! Now let us fight to fulfill that promise! Let us fight to free the world! To do away with national barriers! To do away with greed, with hate and intolerance! Let us fight for a world of reason, a world where science and progress will lead to all men’s happiness.
Soldiers, in the name of democracy, let us all unite!
Our country Ethiopia is in dire straits. She lies between remaining a united country and disintegration. Additionally, we her citizens continue to suffer under oppression. When those African countries that were created through European colonial machinations and whom we helped birth are today marching to  democracy as we continue our backwards march. It is ironic that we were at the head of Africa yesterday but today we are Africa’s tail.  This is national shame.
Therefore, in order to root out this problem, it is necessary for us to conduct a peaceful struggle. Related to this, the united movement for democracy and justice and other struggles that are underway by other political parties is very encouraging.  If the struggle continues along as it is doing now and there is broad participation, there is no doubt that we will be on the road to freedom. That is why it is necessary for all Ethiopians, regardless of time and location, should engage in a united struggle.
Do not be afraid! Do not be intimidated by the threats of tyrants? Fear is the weapon of tyrants. Reject it! Drive it out of your hearts. To be injured, jailed and abused is a sacrifice we must pay not to be nationless. We must struggle to  build a better country. Therefore, step up! Step forward! Participate in peaceful protests.
This is the time for those in the Diaspora to stand up for their country and show their good intentions. To support our cause, All Ethiopians in the Diaspora should participate in protest demonstrations especially the protests that are going on in Addis Ababa.
I am sure if Eskinder’s voice could reach the millions of Ethiopia’s youth he’d say, “Do not despair. The misery that is now upon Ethiopia is but the passing of greed and corruption, the bitterness of men who fear the truth, men consumed by hatred. Those who have watered and cultivated hate in Ethiopia will be consumed by it like a wild fire. Dictators have died. The truth shall live. The power they stole from the people will return to the people. Do away with kilil barriers! Do away with greed, with hate and intolerance! And so long as Ethiopians are imprisoned, tortured and die for their convictions and truth, liberty will never perish.”
So long as there are Ethgiopians like Eskinder Nega, Reeyot Alemu, Woubshet Taye, Andualem Aragie, Olbana Lelisa, Bekele Gerba, Abubekar Ahmed, Ahmedin Jebel…, liberty will never perish in Ethiopia. These young people are held in a “place of wrath and tears”, a place called Meles Zenawi Prison. There they face the “menace of the years”, but we “shall find them unafraid”. It does not matter how much physical punishment and psychological pain is inflicted on them, they shall remain defiant. Why? Because all of them are masters of their  fate and captains of their souls.” Hail Ethiopia’s Youth. Ethiopia Youth Invictus!

Sunday, July 14, 2013

የሙስሊም ሴት ተማሪዎች የሂጃብ መብት ይከበር በማለት ጥያቄ ያቀረቡ የትግራይ የመጅሊስ አካላት በሽበርተኝነት ተከሰው በእስራት እንዲቀጡ ተወሰነባቸው::

by MINILIK SALSAWI » Today, 14:24
በመቀሌ ከተማ የሙስሊም ሴት ተማሪዎች የሂጃብ መብት ይከበር በማለት ጥያቄ ያቀረቡ የክልሉ የመጅሊስ አካላት በሽብረተኛነት ተከሰው በእስራት እንዲቀጡ ተወሰነባቸው::

በትግራይ ክልል በመቀሌ ከተማ የሴት ተማሪዎች የሂጃብ መብት ይከበር የሚል ጥያቄ ያነሱ 3 የክልሉ መጅሊስ አካላቶች በሽብርተኛነት ተወንጅለው ፍርድ ቤቱ በእስራት እንዲቀጡ እንደወሰነባቸው ምንጮች አስታወቁ፡፡

በመቀሌ ከተማ በ መረሲፉል ፓራዳይዝ በሚባል ትምህርት ቤት ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ ይልበሱ ኣይልበሱ በሚል በቀን 24/01/2005 በተፈጠረ ውዝግብ ተያይዞ የታሰሩ ሲሆን ፍርድ ቤት በወቅቱ ቀርበው በዋስ የተለቀቁ ሲሆን ጉዳያቸው በቀነ ቀጠሮ ሲንጓተት ከቆየ ቡሃላ የወረዳው ፍርድ ቤት በነፃ እንዳሰናበታቸው ተሰምቷል፡፡

ሆኖም ፀረ ኢስላም አመለካለከት እንዳለው የሚነገርለት የክልሉ ባለስልጣን የሆነው አቶ መሃሪ ፍሰሃ ከ አቃቤ ህጉ ጋር በጋራ በመሆን ይግባኝ የጠየቁባቸው ሲሆን ፍርድ ቤቱም ጉዳያቸውን በድጋሚ በመመልከት በሽብርተኛነት በመወልጀል በእስራት እንዲቀጡ መወሰኑን ምንጮች አስታውቀዋል፡፡

በፍርድ ቤቱ ውሳኔም መሰረት፡-

1.አብድል ጀሊል ሰኢድ የትግራይ ክልል ሙስሊም ወጣቶች ማህበር ሊቀመንበር እና የመቀሌ ዞን እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ሂጃብ ይፈቀድ የሚል ጥያቄ በማንሳታቸው አሸባሪ ተብለው 2 አመት ከ 9 ወር አስራት አንዲቀጡ

2.አቶ መሐመድ ሻፊ ሰኢድ የቀድሞ የትግራይ ክልል አስልምና ጉዳዬች ምክር ቤት ዋና ጸሃፊ እና በአሁኑ የዞን አስፈፃሚ አባል ሲሆን የሂጃብ ይፈቀድ ጥያቄ በማንሳታቸው አሸባሪ ተብለው 1 አመት ከ 9 ወር አስራት እንዲቀጡ

3.አቶ አህመድ ኡመር የመቀሌ ዞን እስልምና ጉዳዬች ምክር ቤት ዋና ጸሃፊ እና አሁኑ የነጃሺ ኮሚቴ ዋና ጸሃፊ ሲሆኑ የሂጃብ ይፈቀድ ጥያቄ በማንሳታቸው አሸባሪ ተብለው በ 1 አመት ከ 9 ወር እስራት እንዲቀጡ ተወስኖባቸዋል፡፤

የከተማዋ ባለስልጣን የሆኑት አቶ ፍሰሃ በሙስሊም ሴት ተማሪዎች ላይ የሚያደርሱት ግፍ እና በደል ሳያንሳቸው የሒጃብ ጥያቄ ባቀረቡ ሙስሊም አመራር አካላትን በሽብርተኛነት በማስወንጀል በእስራት እንዲቀጡ ማድረጉ አሳፋሪ ተግባር መሆኑ የተገለጸ ሲሆን በሽብርተኛነት የተወነጀሉት ሶስቱ አመራሮችም ለፍርድ ቤቱ ይግባኝ ለመጠቅ መዘጋጀታቸውን ምንጮች አስታውቀዋል፡፡

መቼ ይሆን አንቺ ኢትዬጲያ ሙስሊሞች በሰላም የሚኖሩብሽ????

Source http://www.ethiopianreview.com/forum/

ከአርባ ሺህ በላይ የሚቆጠር የጎንደር ሕዝብ ድምጹን አሰማ – ኦዲዮ ያዳምጡ

የአንድነት ፓርቲ በጎንደር የጠራዉ ሰላማዊ ሰልፍ በተሳካ ሁኔታ በሰላም ተጠናቀቀ።  ከአርባ ሺህ በላይ የጎንደር ሕዝብ በወኔና በድፍረት የወጣ ሲሆን፣  በዜማ በቀራርቶ በፉጨት የግፍ አገዛዝ እንደመረረዉ በአደባባይ አሰምቷል።

የጎንደር ሰልፍን የያዙ ኦዲዮ፣ ቪዲዮች በስፋት ወደፊት የሚቀርቡ ሲሆን፣ ከቃሌ የመወያያ መድረክ የተገኘ በጎንደር የነበረዉን ሰልፍ የያዘ ኦዲዮ ከዚህ እንደሚከተለው አቅርበናል።

ሰልፉ ሊደረግ ታቅዶ የነበረው፣  ያለፈው ሳምንት፣ ሰኔ 30 ቀን እንደነበረ ይታወቃል። የክልሉ ባለስልጣናት «ሰልፉ ለአንድ ሳምንት ይራዘም» ብለው በጠየቁት መሰረት፣ ዛሬ ሐምሌ 7 ቀን እንዲደረግ ተወሰነ። ሰልፈኞቹ በየትኛው መንገድ ከየት ተነስተዉ፣ የት ሰልፋቸውን ማቆም እንዳለባቸው ፣ የዞኑ የፓርቲዉ አባላት፣ከባለስልጣናት ጋር ስምምነት አድርገዉ የነበረ ቢሆንም፣ የዜጎችን የመናገር መብትን፣ አይን ባወጣ መልኩ፣ ካድሬዎች ሲጋፉ በይፋ የታየበት ወቅት ነዉ።

ሰልፈኞቹ ብዙ ሕዝብ በሚገኝበት አካባቢ የሚወስዱ መንገዶች እንዲቀየሩ ሁለት ጊዜ ተደርጓል።  ወደ ዋናዉ ሰፈር ወደ ሚወስደው  መንገድ ሰልፈኞች፣  በሚንቀሳቀሱበት ጊዜ፣ ለሶስተኛ ጊዜ መንገድ እንዲቀየሩ በሚጠየቁበት ጊዜ፣  «እምቢ አሻፈረን» በማለታቸው ከግማሽ ሰዓት በላይ ከፍተኛ ፍጥጫም ተከስቶም ነበር።፡

ካድሬዎች መፈክር የሚያሰማ የነበረዉን መኪና ከበዉ እንዳይንቀሳቀስ አድርገዉ የነበረ ቢሆንም፣  ሕዝቡ ግን ገፍቶ በመሄዱ፣ ካድሬዎቹ መኪናዉን ለመልቀቅና ሰልፉ እንዲቀጥል ለማድረግ ተገደዋል።


ዓባይን መገደብማ የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሕልም ነው! (ሸንጎ)

July 14, 2013
 
የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ (ሸንጎ)

ኅምሌ ፭ ቀን ፳፻፭

በስተሰሞኑ ዓባይን አስመልክቶ ህወሓት/ኢህአዴግ በተለመደ ፕሮፖጋንዳው የራሱን ‘አገር ወዳድ ሚና’ በማጉላት ተቃዋሚውን አኮስሶ ለማሳየት የሚያደርገው ጥረት እየተንፀባረቀ ነው። በዓባይ ግድብ ዙሪያም ሆነ በሌሎች ጉዳዮች የህወሓት/ኢህአዴግ የመገናኛ ብዙሃን መሣሪያዎችና ተባባሪዎቻቸው የሚያናፍሱትን ፕሮፖጋንዳ ሕዝባችን ማዳመጥ ካቆመ ሰንብቷል። ይሁንና በዓባይና በግድቡ ጥያቄ ላይ ለወዳጅም ሆነ ለጠላት ሸንጎው አቋሙን ግልጽ ማድረጉ ደግሞ ተገቢ ነው። ስለዚህ በመጀመሪያ ሸንጎው በግድቡ መሠራት ላይ ያለውን አቋም (ህወሓት/ኢህአዴግም የዓባይ ግድብን ራዕይ ብቸኛ አፍላቂና ባለቤት ነኝ ባይነትና በዚህ ጉዳይ ዙሪያ በተቃዋሚው ላይ የሚያካሂደው አሉታዊ ቅስቀሳ በተመለከተ እውነታውን ሲያመላክት) ቀጥሎም ሀገራችን ኢትዮጵያ ወንዙን የመጠቀም መብቷን በተመለከተ ግብፅ በሰነዘረችው ማስፈራሪያ ላይ ሸንጎ ያለውን አቋም ያቀርባል።

በግብፅና በአገራችን መካከል በዓባይ ዙሪያ ያለው ግጭት አዲስ አይደለም። ግብፅ በኢትዮጵያ ላይ በተደጋጋሚ የሞከረችውን የጦር ወረራ በተባበረው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተጋድሎ ከሽፏል። በ1876 (እ.ኤ.አ) የተደረገው የመጨረሻ ሙከራም በራስ አሉላ መሪነት ጉርዓ ላይ በተደረገው ጦርነት የግብፅ ጦር ምሱን አግኝቷል። ሆኖም ግን ግብፅ በጦር ግንባር ማሸነፍ ያልቻለችውን እስከ ዘመናችን ድረስ በእጅ አዙር የተለያዩ የውስጥ ተቃዋሚዎችን እያስታጠቀችና የገንዘብ ድጋፍ እየሰጠች እንደ ሻዕቢያና ህወሓት በመሳሰሉ ኃይሎች ኢትዮጵያን ሲታስወጋ ኖሯለች። ዛሬም ወደፊትም መሞከሯ የማይቀር ቢሆንም ሀገራችን ግን ለዘመናት ህልውናዋን አስከብራ ኖራለች።

ኢትዮጵያ ጥንታዊ አገር ናት። ዓባይም ዕድሜ ልኩን በገባር ወንዞቹ እየታገዘ የሀገሪቱ ለም መሬት እየጠራረገ ቁልቁል ሲፈስና ሱዳንንና ግብፅን ህይወት ሲዘራባቸው ኖሯል። በሱዳንና በግብፅ ዓባይ ወንዝ ላይ የተሠሩ ግድቦች ሱዳንንም ሆነ ግብፅን በእርሻ ልማት፣ በዓሣ እርባታ፣ በመጓጓዧ፣ በኃይል ማመንጫነት የበለጠ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሲያደርግ ኢትዮጵያ ግን በተፈጥሮና በሰው ሠራሽ ድርቅ ምክንያት በሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝቧ በረሃብ ሲጎዳ እንኳን ወንዞቿን በመገደብ አገልግሎት ላይ ማዋል እንዳትችል በተለያየ አሻጥር ቀጥተኛና የድብቅ ማዕቀብ ሲደረግባት ኖራለች።

ዓባይንም ሆነ ገባር ወንዞቹን በየደረጃው የመገደብና ለኢኮኖሚ ልማት የማዋሉ ራዕይ የብዙ ትውልድ ራዕይ ሲሆን በተለይም ባለፉት ሃምሣ ዓመታት የኢትዮጵያዊ ሁሉ ህልም ነበር።

ባለፉት ዓመታት ውስጥ ያልተመለሰው ጥያቄ ዓባይ እንዴትና መቼ ይገደብ የሚለው ነበር እንጂ ይገደብ/አይገደብ የሚለው አከራካሪ ሆኖ አያውቅም። ህወሓት/ኢህአዴግም “የህዳሴ ግድብ” ሲል፣ ሕዝቡ ያነሳው ጥያቄ ዓባይ ይገደብ/አይገደብ ሳይሆን፣ በእውነት ታስቦበት ነው? ወይስ ሌላው የህወሓት/ኢህአዴግ “ላሞኛችሁ ተከተሉኝ” ዓይነት ጨዋታ ነው? የሚል ጥያቄ ነበር ያስነሳው። ህወሓት/ኢህአዴግ ለከሰረ ፖለቲካው ነፍስ መዝሪያ፤ በኢትዮጵያ ሕዝብ አንጀት ውስጥ ለዘመናት የኖረውን የዓባይን ጉዳይ በማላወስ የፖለቲካ ዕድሜውን ለማራዘም ሌላ መሣሪያ ሊያደርገው ነው ወይ? ነበር ጥያቄው። ይህን ጥያቄ ለመመለስ ደግሞ ህወሓት/ኢህአዴግ የሀገርና የሕዝብን ጥቅም በማስጠበቅ የሚታማ ባለመሆኑ ያከናወናቸውን ኩነታዎች መመርመር ይበቃል። ከብዙዎቹ ጥቂቶቹን ለመጥቀስ፦
  • ዛሬ ሊወጋን በሚያስፈራራን የግብፅ መንግሥት እየተረዳ ኢትዮጵያን በማዳከምና በመበታተን የትግራይ ሪፑብሊክን ለመመሥረት እታገላለሁ ያለው ህወሓት እንጂ የተቃዋሚው ኃይል አልነበረም።
  • ኤርትራንም ከኢትዮጵያ በማስገንጠል ቁልፍ ሚና ከመጫወት አልፎ ኢትዮጵያ በአሰብ በኩል የባህር በር እንኳን እንዳይኖራት ያስደረገው ህወሓት/ኢህአዴግ እንጂ የተቃዋሚ ኃይሉ አይደለም።
  • ኤርትራን ካስገነጠለ በኋላም ሻዕብያን ለማጠናከር የተቀናጀ የኤኮኖሚና ወታደራዊ ውል ያደረገ፤ ከዚያም አልፎ የ2000 ዓ. ም ከሻዕብያ ጋር በነበረው ጦርነት ፍጻሜ ላይ ኤርትራን ለይቶ የሚጠቅም ውል በአልጀርስ የተፈራረመው ህወሓት/ኢህአዴግ አንጂ ተዋዋሚው አይደለም።
  • የ1600 ኪሎሜትር ርዝመትና ከ30 እስከ 60 ኪሎሜትር ስፋት ያለውን መሬት፤ ለማመን በሚያዳግት መልክ ለሱዳን አሳልፎ የሰጠው ህወሓት/ኢህአዴግ አንጂ ተቃዋሚው አይደለም።
  • በልማት ስም ኢትዮጵያውያንን ከሚኖሩበት ቀዬ እያፈናቀለ መሬታችንን በገፍ ለባዕዳን እየሰጠ ያለው ህወሓት/ኢህአዴግ እንጂ ተቃዋሚው አይደለም።
ስለዚህም ነው ሸንጎው ህወሓት/ኢሕአዴግ በህዳሴ ስም ዓባይን እገድባለሁ ሲል ጥርጣሬ ውስጥ የሚያስገባው፣ አገዛዙ ለሀገር ጥቅም የቆመ ባለመሆኑ።

በተለያዩ ዘርፎች እንደታየው የህወሓት/ኢህአዴግ የገንዘብ ዘረፋ፣ ለግድቡ ተብሎ የሚሰበሰበውን ገንዘብ ለድርጅቱ ሥልጣን ላይ መቆያ በማዋል የግድቡን ጉዳይ አኮላሽቶ የኢትዮጵያን ሕዝብ እንዳያሳዝን ህወሓት/ኢሕአዴግ የግድቡን አጀንዳ ያነሳበትን እውነተኛ ምክንያት ለሕዝብ ማጋለጥ አስፈላጊ ሆኗል። ይኸውም በዐረብ አገራት ተፈጥሮ በነበረው የሕዝብ መነሳሳት አምባገነናት ሲወድቁ የተመለከተውና የተደናገጠው የአምባገነን ቡድን በድንገትና በጥድፊያ ይፋ ያደረገው የግድብ ፕሮጀክት፣ አወጣጠኑ ግልጽነት የሌለው ከመሆን አልፎ ግንባታውም ተጠያቂነት በሌላቸውና በሙስና በተጨማለቁ የአገዛዙ ባለሥልጣናት የተያዘ ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ ከዕለት ጉርሱ እየተሞለቀቀ የሚሰበሰበው ገንዘብ ለህወሓት/ኢህአዴግ ባለሥልጣናትና ለዘመድ አዝማዶቻቸው የአንድ ጀንበር የሚሊዮን ባለሀብቶች መሆንና ለውጭ ባንክ መደለብ ምክንያት መሆኑ ሊታበል በማይችል መልክ እውነታው እየታየ ነው።
ህወሓት/ኢህአዴግ የግድቡን ሥራ እጀምረዋለሁ ባለበት ወቅት በተለያዩ ዘርፎች ዕውቀቱ ያላቸው ባለሞያዎች እንዲያጠኑት፣ ጉዳዩም ለሕዝብ ይፋ እንዲሆንና የመላ አገሪቱ ሕዝብ ሊሳተፍበት የሚገባ ጉዳይ መሆኑን በማመን የሲቪክና የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች እንዲመክሩበት እንዲደረግ የማሳሰቢያ ሃሳብ በተቃዋሚው ተደጋግሞ ቀርቦ ነበር።

ህወሓት/ኢህአዴግ ግን ለፖለቲካ ህልውናው አድርጎ የያዘው በመሆኑ የተቃዋሚው ኃይል ግድቡ እንዳይሠራ ይፈልጋል በማለት በስፋት ሊቀሰቅስበት እየሞከረ ነው። የህወሓት/ኢህአዴግ እውነተኛ ዓላማ ከግንቦት 2000 ዓ. ም በኋላ የደረሰበትን የፖለቲካ ክስረት ለመቋቋምና የዐረብ ሕዝብ መነሳሳት ዓይነት ወላፈን እንዳይደርስበት ያቀደው መሣሪያ እንደሆነ ከሚያመላክቱት አካሄዶቹ አንዱም ይኼው ነው።

ለአገራችን የኃይል ማመንጫ የሚውል ከፍተኛ ግድብ መሥራትን ከመደገፍ ወደኋላ ብለን እንደማናውቅ ሁሉ ወደፊትም በትክክል በሥራ ላይ የሚውልበትን ሁኔታ ለመፍጠር የበለጠ እንታገላለን።

በቅርቡ በግብፅ መንግሥትና በተወሰኑ ተቃዋሚዎቹ የግድቡን ጉዳይ አስመልክቶ በሀገራችንና በሕዝቧ ላይ የሰነዘሩትን ዛቻና ማስፈራሪያዎች ሸንጎው በጥብቅ ያወግዛል። ዓባይን የመገደብ ፕሮጀክት አገዛዙ በምንም ምክንያት ይሁን የጀመረው፣ እንዲሁም የፈለገው ዓይነት መንግሥት በግብፅ ቢኖር፣ ግድቡን የመሥራት መብት የላትም ብሎ በኃይልም ሆነ በተጽዕኖ ኢትዮጵያን ለማንበርከክ የሚነሳን ኃይል ሸንጎው አጥብቆ ይኮንናል። የኢትዮጵያ ሕዝብ ተፈጥሯዊ መብቱን ለማስከበር በሚያደርገው ትግል ከጎኑ ሆኖ ይታገላል። ኢትዮጵያውያን የግድቡ ሥራ የማይበጀን መስሎ ከታየን በራሳችን ፍላጎት የመተው መብት እንዳለን ሁሉ ይጠቅመናል ካልን ደግሞ የላይና የታች ተፋሰስ አገሮችን የሚመለከቱ ዓለም ዓቀፍ ሕጎችን አክብረን ግድባችንን የመሥራት መብታችን ደግሞ የተጠበቀ መሆን አለበት።

ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያ ግድቡን እንዳትገነባ እንቅፋት የሆኑባት ምክንያቶች በቂ የገንዘብና የቴክኒክ አቅም አለመኖር ብቻ ሳይሆን የዓለም አቀፍ ሁኔታውም ግብፅን የሚደግፍ መሆኑም ጭመር ነበር። በእንግሊዝና በግብፅ መካከል የተፈረመው የ1902 ዓ. ም ስምምነትና በግብፅና በሱዳን የተፈረሙት የ1959 ዓ. ም እና የ1992 ዓ. ም ስምምነቶች ኢትዮጵያን ያላሳተፉና የራሳቸውን ሙሉ ጥቅም ብቻ ያካተቱ በመሆናቸው ስምምነቶቹ በኢትዮጵያም ሆነ በተቀሩት የዓባይ ተፋሰስ አገሮች ዘንድ ተቀባይነት የላቸውም። በምትኩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሰባት የዓባይ ተፋሰስ አገሮች በቅርቡ ያደረጉት የዓባይ ስምምነት (ትሪቲ) አግባብ ያለውና የሚደገፍ ነው።

በመጨረሻም ሸንጎው በኢትዮጵያ ውስጥ የሚካሄደው የሰብዓዊና የዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት መቆም እንዳለበትና ወደ ሁሉን አቀፍ ብሄራዊ ውይይት ማምራት ለአገራችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ጅማሮ መሠረት መጣል ብቻ ሳይሆን በዓባይ ግድብ ዙሪያ ግልጽነትና ብሄራዊ ትብብር እንዲኖር፣ የሚያስፈልገውን የገንዘብና የሰው ኃይል አሟልቶ ግድቡን ከአገዛዙ የፖለቲካ መሣሪያነት ወደ ተግባራዊ ፍጻሜ እንዲደርስ ያደርጋል ብሎ ያምናል።

ዓባይን መገደብ በማንም ሊነጠቅ የማይችል ተፈጥሯዊ መብታችን ነው!

ኢትዮጵያ በነፃነት ለዘለዓለም ትኑር!
 

Friday, July 12, 2013

Ginbot7 press release about Condominium

Gruesome immorality in Ethiopia

July 12, 2013
by Robele Ababya

Introduction

I would like to start writing this short piece with this verse from the Holy Bible: “Truthful lips endure forever, but a lying tongue lasts only a moment” Proverbs 12:19
Issues that led to the down fall of the Imperial regime in the 1974 Ethiopian revolution include, inter alia: famine in the north; demand for land to the tiller; rampant unemployment; moral decay exacerbated by prostitution and corruption.

The Anuak Genocide December 13, 2003
Ethiopia Video: The Anuak Genocide December 13, 2003The Imperial regime masterly employed carrot and stick to quell down public dissent contrary to the hasty trigger happy Derg regime; the TPLF regime enacted draconian laws to suppress freedom of expression; it instantly pulled the trigger against the opposition.

It would be no exaggeration to underscore those mountains of heinous crimes and gruesome acts of immorality, unprecedented in the history of Ethiopia, that have been committed in the past 22 years of the dominion of the TPLF/EPRDF regime.
A few snapshots of gruesome violations of human rights as reported by renowned human rights organizations and independent media outlets are given below.

Raping a retarded girl by an EPRDF policeman

This article is prompted by the recent act of rape committed by a policeman on a deaf and mentally retarded girl placed under his custody by good Samaritans who found her meandering in the street at night having lost her direction. According to the incident aired on ESAT TV on 16 February 2013, the good Samaritans took her to a police station and put her in the care of the officer in charge, but he raped her twice during the night. She reported the grisly affair using body language. Although he denied the crime, the rapist was taken to court and found guilty and sentenced to 3 years and seven months imprisonment. Many say he should have been put behind bars for life.

Repugnant act of savagery in Shoa

I was utterly disgusted by the nauseating savage act of torture inflicted on innocent peasant and his family residing in Dera, northern Shoa of Ethiopia.

Imagine the unthinkable scene of horror! Back in November 2012 a couple was ordered to undress completely naked and the wife forced to drag her husband to a public meeting place by pulling him with a rope tied to his private part. The six months pregnant wife was beaten on her stomach with the butt of the gun and miscarried. The husband was also badly beaten and had to be admitted to hospital for treatment

This unbelievably gruesome, embarrassingly savage, and unprecedented cruel act of torture committed by the EPRDF security operatives in the 21st century was surely meant to extract confession at the meeting from the peasant that he had a gun hidden in his house as well as terrify the community by making the couple an example. Only the victims know the ordeal they have been through to succumb to the demand of their tormentors.

The bestial act has reportedly unleashed a backlash from the community; that the local government administration is forced to frantically engage in a cover up spree as usual.

It is admitted by the local authorities and, boundless gratitude to ESAT, reliably verified and established that the peasant is a model farmer respected by his community. The EPRDF, as the notorious perpetrator of officially sanctioned torture over the last 21 years, has this time made a fatal error in its final days of vanishing for good.

I was deeply moved by the vehement condemnation of the heinous act by a renowned activist for democracy in USA and another lady from Australia. They both vividly expressed their anger, and rightly so, against the act of humiliating, tarnishing, and denigrating the image of Ethiopia and the civility inherent in our centuries-old enviable culture.

The clarion call for action made by these two heroic ladies should be applauded.
Basic cornerstones of the foundation of democracy and moral values are on the death row of the EPRDF regime, namely the Amhara and the Oromo ethnic groups, EOTC, Islam, and Human Development (Ethiopia ranks at 174 out of 176 nations according to the latest UDI)
Orthodox Tewahedo Christians and the two major ethnic groups had been targets of Fascist Italy for political extinction or impotency, which the ruling repressive part is emulating vigorously. All in all more than 96% of the Ethiopian people are being forced into subjugation. What a shame!
Azeb Mesfin has been a foster child of the MLLT soaring to the rank of the second powerful person in the Politbureau of the EPRDF dominated by TPLF. She rose to this position owing to the influence of her ‘Casanova’ husband on whom she landed after a wide range of sampling as it was the norm in the bush. She ejected Sebhat Nega, the Stalinist godfather of MLLT/TPLF and took over Nega’s position of CEO of EFFORT thus becoming filthy rich and corrupt supreme.

Under her watch “Addis Ababa of today has become a jungle of immorality comprising tall buildings hiding filthy slums; a terrifying dwelling place for thousands of homeless due to inordinate evictions, drug addicts, sodomites, lesbians, prostitutes, homosexuals, pimps, street dwellers, beggars, nude dancers, army of unemployed youth, undercover human traffickers, corrupt licensed cheap labor exporters to Arab countries and other dehumanizing habits all in full view of the TPLF warlords.. The Capital City would have been a green City envy of the world, but that opportunity has been lost by denuding it of its forest comprising enviable biodiversity and polluting its several rivers in the last 22 years the TPLF regime has been in power.”

Rape, eviction and sexual violence in Gambella

“The Ethiopian military responded to an April 2012 attack on a large commercial farm in Gambella region with arbitrary arrests, rape, and other abuses against scores of local villagers. Forced displacement, inadequate resources, and other abuses against Gambella’s population persist in the second year of the government’s “Villagization” program.”

According to HRW report dated 28 August 2012, titled “Attacks and “Villagization” in Gambella quote: Ethiopian soldiers frequently arrested and abused the female family members of young men they were seeking. Three women and a girl told Human Rights Watch that soldiers arrested, detained, beat, and then raped them to pressure them to disclose their male relatives’ whereabouts. Two additional women said that they witnessed other women being raped in detention.

One woman said her husband had been arrested after the attacks because “the soldiers said he knew where the rebels were.” When she went to the prisons to try and find him, soldiers followed her back to her home and raped her, she said. Her husband’s whereabouts remain unknown.

Another woman described what happened after soldiers arrested her in Wancarmie and took her to the military barracks in Gambella: “One night they took me out of the cell and said, ‘Show us where your husband is or else we will rape you.’ I persisted saying that I didn’t know where he was. Then finally they raped me. After that they released me and I decided to leave the country unquote
It is inconceivable that, in a country of 96.7% Christians (Orthodox 43.5%, Muslim 33.9%, Protestant 18.6%, traditional 2.6%, Catholic 0.7%, other 0.7% (2007 Census), gruesome immorality is spreading like a bush fire..

For how long are Ethiopians going to bear TPLF’s contempt with patience, its humiliating stance of our dignity with fear, its wholesale of all vital national interests with eerie indifference, and its arrogant refusal for change with wait-and-see attitude?  Dethronement of the ruling regime has been long overdue.

Finally, procurement of advanced expensive military weapons is another bleeding source of corruption bleeding the poor taxpayers of Ethiopia and Egypt. War is not going to solve regional problems.

Egypt is the largest importer of wheat in the world, which means one of the most reliable export markets for Ethiopian farmers, more so including the Middle East.  The question is why acquire advanced jet fighter airplanes to wage war over the Blue Nile River. Is it not a lunacy of the highest order to ignore diplomatic options and divert the money to economic development?

I close this piece with my daily mantra, which is: Demand the immediate and unconditional release of all prisoners of conscience including Andualem Aragie, Eskinder Nega, Bekele Gerba, Reeyot Alemu, Leaders of the Ethiopian Muslims et al!

LONG LIVE ETHIOPIA!!!

ጎንደሮች በሰልፉ ለመገኘት የትኛውንም ዋጋ እንከፍላለን እያሉ ነው

በጎንደር የአንድነት አመራሮች ሲከበቡ ፖሊስ ካሜራ ነጥቋል

በ30/10/2005 በጎንደር ሰላማዊ ሰልፍ ለማከናወን አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ያቀረበውን ጥያቄ የከተማው አስተዳደር በሰነቀራቸው ምክንያቶች የተነሳ ፓርቲው ለህግ ያለውን ተገዢነት ለማሳየት በማሰብ ሰልፉን ለአንድ ሳምንት ማራዘሙ አይዘነጋም፡፡

ፓርቲው ጨዋነት በተሞላበት ሁኔታ የወሰደውን ውሳኔ እ...ንደ ፍርሃት የተመለከቱት አስተዳደሮች የአንድነትን አባላት በመለቃቀም ወህኒ ቤት አጉረዋል፡፡ዛሬ ማለዳ ደግሞ ብዛት ያላቸው የቀበሌ ካድሬዎች ፖሊሶችን በማስከተል የአንድነት የጎንደር ጽ/ቤትን በመክበብ ለቅስቀሳ ስራ ለመውጣት የተዘጋጁ አባላትን አግተዋል፡፡

 የቅስቀሳ ስራ የሚሰሩ አባላት በያዙት ካሜራ የፖሊሶቹንና የካድሬዎቹን ህገ ወጥ ድርጊት በካሜራቸው ቀርጸው ለማስቀረት ሲሞክሩ ፖሊስ ካሜራውን ነጥቆ ወስዷል፡፡ከሁሉም አስገራሚው ግን ካድሬዎቹ ለጽ/ቤት ቤታቸውን ያከራዩትን ወይዘሮ ለማስፈራራት መሞከራቸው ነው፡፡ወይዘሮዋም ለአመራሩ ቤቴን ለቅቃችሁ ውጡልኝ በማለት ተማጽንኦ አቅርበዋል፡፡

 ፖሊሶችና ካድሬዎች እጅና ጓንት ሆነው የአንድነትን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ለማኮላሸት የሚፍጨረጨሩ ቢሆንም የጎንደርና የአካባቢዋ ነዋሪዎች ከሰልፉ የሚያስቀራቸው ምንም አይነት ምድራዊ ሃይል እንደሌለ እየተናገሩ ነው፡፡የአንድነት ፓርቲ ብሄራዊ ምክርቤት ሰብሳቢ አቶ ዘካሪያስ‹‹እኛ ሰላማዊ ታጋዮች ነን የያዝነው ጥያቄ እንጂ መሳሪያ አይደለም››በማለት የሰላማዊ ሰልፉ ተልእኮ ‹‹ሰላማዊነት››ብቻ መሆኑን መግለጻቸው አይዘነጋም፡፡
‪#‎Millionsofvoicesforfreedom‬ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎UDJ

UDJ readying for Sunday’s mass demonstrations in Gonder and Dessie

ESAT News   July 11, 2013

Despite the continued arrest and harassment by the government, the Unity for Democracy and Justice (UDJ) has continued its campaign and promotion of the public demonstrations it has called in Dessie and Gonder towns, Northern Ethiopia on July 14, 2013. The demonstration is called to protest the human rights abuses, high cost of living and absence justice in Ethiopia.

The Party has said UDJ’s National Council Chair and Wondwosen Kinfe, journalist at UDJ’s Finote Netsanet Newspaper, who were on campaign promotion in Deissie, Zekariyas Yemanebirhan,  have been released after being seized for a while by the regional authorities.
Although the Mayor of Dessie town stated there will not be any demonstration on Sunday, Zekariyas said that nothing would prevent them from holding the demonstration.

Three members of UDJ namely Daniel Feysa, Abebe Kumelachew and Sintayehu Chekol, who have been detained on Tuesday in Addis Abeba, have appeared in Court yesterday. Police requested the judge 10 more days until it confirms the existence of a Party called UDJ. The detainees have been put behind bars.

In YekaSubcity, Addis Abeba, two members of UDJ, Wondeyefraw Tekle and Bruk Ashagre, have been released on bail after staying for a while in prison.

ገዢው ፓርቲ በደሴና ጎንደር የሚካሄዱትን ሰላማዊ ሰልፎች ለማደናቀፍ እየሞከረ ነው የፓርቲው ሰዎች በአቋማቸው ጸንተዋል

ሐምሌ ፬( አራት )ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና :-ሀምሌ 7፣ 2005 ዓ/ም በደሴና ጎንደር ከተሞች አንድነት ፓርቲ የጠራቸው የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፎች በታቀደላቸው ጊዜ እንደሚካሄዱ ከመንግስት እውቅና የተሰጣቸው ቢሆንም፣ የገዢው ፓርቲ ካድሬዎችና ባለስልጣናት የቅስቀሳ ወረቀቶችን የሚበትኑትን ሰዎች ከማሰር እና ከማስፈራራት አልፈው ፣ ከአዲስ አበባ የሄዱ የፓርቲው አመራሮች አልጋ እንዳያገኙ የሆቴል ባለንብረቶችን እስከ ማስፈራራት መድረሳቸውን የፓርቲው አመራሮች ለኢሳት ገልጸዋል።

የአንድነት ፓርቲ የብሄራዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ዘካሪያስ የማነብርሀን ፣ የደሴ ከንቲባ ፣ አፈ ጉባኤውና 7 የምክር ቤት አባሎች በተገኙበት ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል። የደሴ ከንቲባ አቶ አለባቸው ፓርቲው ሰላማዊ ሰልፉን ከረመዳን ጾም በሁዋላ እንዲያካሂድ ጥያቄ አቅርበዋል።

ከንቲባው ካቀረቡዋቸው ምክንያቶች መካከል “ወሩ የረመዳን ጾም የተጀመረበት በመሆኑ ህዝበ ሙስሊሙ ጸጥ ብሎ እንዲጾም እና እንዳይረበሽ፣ በቅርቡ በደሴ ከተማ ተገደሉት ሼክ ሟች ቤተሰቦች ብስጭት ላይ ስለሆኑ በሰልፉ ላይ አደጋ ሊያስከትሉ ይችላሉ፣ ገዳዮችን ለማፈላለግ የጸጥታ ሀይሎችን ስላሰማራን ሀይል ባለመኖሩ” የሚሉት ይገኝበታል። ፓርቲው ” በቅዱስ ረመዳን ወቅት ጽዱስ ስራ መስራት ተገቢ ነው” በማለት በከንቲባው የቀረቡትን ምክንያቶች ውድቅ አድርጓል፡፡

ፓርቲው በጸጥታ ሀይሎች እየደረሱ ናቸው ያላቸውን ችግሮች ዘርዝሮ ለከንቲባው አቅርቧል። ከንቲባውም ስራችሁን ቀጥሉ ችግሮች ካሉ እንነጋገራለን ማለታቸውን አቶ ዛካሪያስ አስታውሳው ይሁን እንጅ ቅስቀሳ ለማድረግ የወጡ ሰዎች ለተወሰነ ጊዜ መታሳራቸውን ገልጸዋል።  የጸጥታ ሀይሎች በአንድነት አመራሮች ላይ የሚደርሱትን እንግልት የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ” ለምን?’ በማለት ሲቃወሙ መታየታቸውንም አቶ ዘካሪያስ ገልጸዋል:: በከተማዋ የሚገኙ አንዳንድ ነዋሪዎች በመጪው እሁድ በሚደረገው ሰልፍ ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል

በጎንደር ከተማ ደግሞ ከአዲስ አበባ የሄዱ ፓርቲው አመራሮች አልጋ እንዳያገኙ እስከመከልከል የደረሰ እርምጃ መሰዱን የአንድነት ፓርቲ የሰሜን ጎንደር ዞን ተወካይ አቶ እእምሮ አወቀ ገልጸዋል ። በነገው እለት ከአዲስ አበባ ከሄዱት አባሎች ጋር በመሆን  ወረቀት ማሰራጨት እና በመኪና ላይ ቅስቀሳ እንደሚያደርጉ አቶ አእምሮ አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የሰላማዊ ሰልፍለማድረግ ያቀረበው ጥያቄ በአዲስ አበባ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ተቀባይነት ሳያገኝ ቀረ።

ሐምሌ ፬( አራት )ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና :-መስተዳድሩ-ለፓርቲው በጻፈው ደብዳቤ- መድረክ ለእሁድ ሐምሌ 7 ቀን 2005 ዓመተ ምህረት ከጧቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 6 ፡00 ሰዓት የሚቆይና ከስድስት ኪሎ ተነስቶ በአራት ኪሎ፣ በፒያሳና በቸርችል ጎዳና በማድረግ  መዳረሻው ድላችን ሐውልት የሚያደርግ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ ያቀረበውን ጥያቄ እንደተመለከተው በመጥቀስ፤ሰላማዊ ሰልፉ የሚደረግበት የጉዞ መስመር  በአሁኑ ጊዜ እየተዘረጋ ባለው የባቡር መስመር የትራፊክ መስመር እየተጨናነቀ ስለሆነ ለሰልፉ እውቅና እንዳልሰጠ ገልጿል።

በደብዳቤው ከምኒልክ አደባባይ እስከ አትክልት ተራ ድረስ ያለው  መንገድ በባቡር መንገድ ሥራ በመዘጋቱ አሁን ያለው ብቸኛ መንገድ የፒያሳና የቸርችል ጎዳና ነው ያለው መስተዳድሩ፤እንዲሁም ከመገናኛ ወደ ሜክሲኮ የሚወስደው መንገድ በመዘጋቱና ለሰልፉ የተመረጠው መንገድ ማስተንፈሻ በመሆኑ ፤ከዚህም በላይ በአካባቢው የመንግስት ተቋማትና ሆስፒታሎች ስለሚገኙና እነዚህም ስፍራዎች በአዋጁ የተከለከሉ በመሆናቸው ለሰላማዊ ሰልፉ እውቅና ለመስጠት አንችልም ብሏል።

የመድረክ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ መንግስት ሰላማዊ ሰልፉን መከልከሉን አረጋግጠዋል

“ወደ እናት ሀገራችሁ በመምጣት አዲስ አበባ ላይ በሚካሄደዉ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ተሳተፉ!” ፤ እስክንድር ነጋ

July 11, 2013
በበትረ ያዕቆብ

በአምባገነኑ የኢህአዴግ መንግስት የሐሰት ዉንጀላ ለእስር የተዳረገዉ ታዋቂዉና ተወዳጁ ጋዜጠኛና የፖለቲካ ተንታኝ እስክንድር ነጋ ዲያስፖራዉ በሀገር ዉስጥ እየተካሄደ ባለዉ ሠላማዊ ትግል ላይ በአካል ተገኝቶ እንዲሳተፍ መልዕክት አስተላለፈ፡፡

የፖለቲካና የህሊና እስረኞችን በአካል ለመጠየቅ ቃሊቲ ለተገኙ ጋዜጠኞች እና የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሕዝባዊ ንቅናቄ የግብር ሃይል አባላት አደራ ሲል ባስተላለፈዉ መልዕክቱ ከአገር ዉጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ቀጣይ በሚካሄዱ የተቃዉሞ ሰልፎች ላይ (በተለይም አዲስ አበባ ከተማ ላይ በቅርቡ ሊካሄድ በታቀደዉ ትልቅ ህዝባዊ የተቃዉሞ ሰልፍ ላይ) በአካል በመገኘት ተሳታፊ መሆን ይገባቸዋል ብሏል፡፡

“ዲያስፖራዉ በአካል ተገኝቶ የሚያደርገዉ ተሳትፎ ትግሉን የበለጠ ያጠናክረዋል” ሲል ለጠያቂዎች የተናገረዉ እስክንድር ነጋ ፤ አያይዞም “ዲያስፖራዉ ማንኛዉንም መስዋትነት ለመክፈል ዝግጁ ሊሆን ይገባል” ብሏል፡፡ በተጨማሪም በግብፅ አቢዎት የግብፅ ዲያስፖራዎች የነበራቸዉን ቀጥተኛ ተሳትፎና ጉልህ ሚና በዝርዝር በመጥቀስ “እኛ ኢትዮጵያዉያን ከእነርሱ ብዙ ልንማር ይገባል” በማለት ተናግሯል፡፡

እስክንድር ደጋግሞ በቅርቡ አዲስ አበባ ከተማ ላይ ሊካሄድ የታቀደዉ ህዝባዊ የተቃዉሞ ሰልፍ ዲያስፖራዉ ለሀገሩ ያለዉን ቀናኢነት እንዲሁም ለወገኑ ያለዉን ፍቅርና ወገንተኝነት በተግባር የሚያሳይበት ትልቅ አጋጣሚ ነዉ ያለ ሲሆን፡፡ ይህን በመረዳት “በዉጭ ሀገራት የሚኖሩ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዉያን ከአሁኑ በዚህ ታሪካዊ ክስተት ላይ ለመሳተፍ ሊዘጋጁ ይገባል” ብሏል፡፡

አገራችን ኢትዮጵያ እንደ አገር በመቀጠልና ባለመቀጠል አጣብቂኝ ዉስጥ እንዳለች እና ዜጎችም በጭቆና ፍዳቸዉን እያዩ እንደሚገኝ የጠቆመዉ እስክንድር ነጋ ችግሩን ከስር መሰረቱ ለመቅረፍ የግድ ሰላማዊ ትግል ማካሄድ ያስፈልጋል ሲል ተናግሯል፡፡

አያይዞም “አሁን በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ መሪነት “የሚሊዎኖች ድምፅ ለነፃነት” በሚል መሪ ቃል የተጀመረዉ የትግል እንቅስቃሴ ይበል የሚያስብልና የሚያበረታታ ነዉ” ያለ ሲሆን፡፡ “ትግሉ በዚሁ ተጠናክሮ ከቀጠለ እንዲሁም የሁላችንም ተሳትፎ ከታከለበት ያለምንም ጥርጥር ወደ ነፃነት ጎዳና ያደርሰናል” ብሏል፡፡

“አትፍሩ! ለአንባገነኖች ዛቻ ቦታ አትስጡ!” በማለት የተናገረዉ እስክንድር ነጋ “ፍርሐት የጨቋኞች ዋንኛ የአፈና መሳሪያ መሆኑን በመገንዘብ ሁሉም በድፍረት ድል ሊያደርገዉ ይገባል ሲል አብራርቷል፡፡” አያይዞም “መቁሰል ፣ መታሰር እና መንገላታት ሊኖር ይችላል ሆኖም ግን ይህ የምንከፍለዉ መስዋትነት አገር አልባ ከመሆን ያድነናል ፤ የተሻለች አገር ለመገንባት እና ለቀጣዩ ትዉልድ ለማስተላለፍ ይረዳናል” ብሏል፡፡ በመጨረሻም “ወደ እናት ሀገራችሁ በመምጣት አዲስ አበባ ላይ በሚካሄደዉ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ተሳተፉ፡፡” ሲል ከአደራ ጋር ለዲያስፖራዉ ጥሪ አስተላልፏል፡፡

Thursday, July 11, 2013

በቦንድ ሽያጭ ያልተሳካው የገንዘብ ዘረፋ በኮንደሚኒየም ሰበብ መሳካት የለበትም!!!

  
ወያኔ በጠመንጃ ኃይል ሥልጣን ከተቆጣጠረበት 1983 ጀምሮ በከተሞች አካባቢ ምንም አይነት ሕዝባዊ ተቀባይነት ኖሮት አያውቅም። ለዚህም የሚሰጠው ምክንያት ከተሞች በጠላትነት በተፈረጀው አማራና የቀድሞ ሥርዓት ናፋቂዎች የተሞሉ ስለሆነ ነው ይላል። ዋና ከተማችን አዲስ አበባ በዚህ ውንጀላ ዋጋ ከከፈሉት ከተሞች ግንባር ቀደሟ ናት። በተለይ በመጀመሪያው የወያኔ 10 (አሥር) የሥልጣን አመታት የከተማዋን የነዋሪዎች አሰፋፈር ስብጥር ሆን ብሎ ለመቀየር ከመሞከር ጀምሮ የተለያዩ የአገልግሎት መስጫ ተቋሞችን አቅም ለማዳከም በርካታ አሳዛኝ እርምጃዎች ተወስደዋል።

ታሪክን ወደኋላ መለስ ብለን እንቃኝ። የፋሺስት ጣልያን ጦር በእንግሊዝ ጦር ትብብር በኢትዮጵያ አርበኞች ከተደመሰሰ በኋላ በአሸናፊነው ወደከተሞች የገባው የእንግሊዝ ጦር ያገኘውን ንብረት በወቅቱ የቅኝ ግዛቶቹ ወደ ነበሩት ኬንያና ሱማሌ አሽሽቷል።

ከብዙ ዓስርተ ዓመታት በኋላ ወያኔ ይህንኑ እኩይ ተግባር ደገመው። ወያኔ በያዛቸው ከተሞች ውስጥ ያገኘኛቸውን ውድ ዋጋና ትላልቅ ጥቅሞች የሚሰጡ በርካታ ንብረቶችን ከተለያዩ መንግሥታዊና ወታደራዊ ተቋሞች፤ ዩኒቨርስቲዎች፤ ሆስፒታሎች፤ ማህበራዊና ኤኮኖሚያዊ አገልግሎት መስጫዎች ዘርፎ እስከዛሬ ትክክለኛ አደራሻው ለሕዝብ ይፋ ወደ አልተደረገ የሰሜን አካባቢ አይናችን እያየ በረጃጅም የጭነት መኪናዎች አጓጉዞአል። በቀድሞ መንግሥት ዘመን ምንም ዕጥረት እንዳልነበረው የሚታወቀውን የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና የ24 ሰዓት መብራት አገልግሎትን እንኳ ሳይቀር በማስተጓጎል የከተማውን ሕዝብ ተበቅሎአል።

ወያኔ አዲስ አበባ ከተማ ላይ ያለውን ጥላቻ በጥቂቱም ቢሆን ረገብ ያደረገ የሚያስመስል እንቅስቃሴዎችን ማድረግ የጀመረው በሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች ነው። አንደኛው ምክንያት በቃኝ የማያውቁት የቀድሞ ተጋዳላዮች የአገሪቱን አንጡራ ሃብት እንዲበዘብዙ በተመቻቸላቸው እድል ዘርፈው የያዙትን ገንዘብ ከውልደታቸው ጀምሮ ከሚታወቁበት አካባቢ ሕዝብ እይታ አርቀው “ለደም ካሳ” በዋና ከተማችን እምብርት በነፃ በታደላቸው የከተማ ቦታዎች ላይ ህንጻዎችን በመገንባት ንብረት እንዲይዙ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ በርካታ የአለም አቀፍ ድርጅቶችና ዲፕሎማቶች መቀመጫ በሆነቺው አዲስ አበባ ምርጫ 97ን ተከትሎ ገጥሞት የነበረው ሽንፈት ባስከተለው መዘዝ የተበላሸ ገጽታውን በህንጻና መንገዶች ግንባታ ስም ለማሳመር መጣር ናቸው።
የአዲስ አበባ ኮንደሚኒዬም ቤቶቾ ግንባታ ከምርጫ 97 ቦኋላ በመኖሪያ ቤቶች እጥረት የሚሰቃየውን ሕዝብ ልብ ለማማለልና የፖለቲካ ድጋፍ ለመግዛት ያስችላል ተብሎ የታሰበ ብቻ ሳይሆን የሚከተሉት ድብቅ ዓላማዎችም አሉት።
  1. በዘረፋ የከበሩ የቀድሞ ተጋዳላዮችና የጥቅም ተካፋዮቻቸው አይናቸው ያረፈባቸውን ቁልፍ የመኖሪያና የንግድ ቦታዎች ሁሉ ለዘመናት በባለይዞታነት ይዘው የኖሩትን በልማትና በእንቨስትመንት ሥም በማፈናቀል ወደ ግላቸው ላማዞር ያስችላቸዋል፤
  2. በተለያዩ ሥም የተቋቋሙ የህንጻ ሥራ ተቋራጭ ድርጅቶቻቸው በግንባታው ሥራ በመሳተፍ መጠነ ሰፊ የሆነ ትርፍ ለማግበስበስ ያመቻቸዋል፤
  3. የሥርዓቱን ደጋፊዎችና አቀንቃኞች ከሌላ ቦታ አምጥቶ በማስፈር በጠላትነት የተፈረጀውን የኅብረተሰብ ክፍል ተጽዕኖ ለማምከን ይረዳል፤
  4. በሀብት ዘረፋው ለመሳተፍ እድል የሌላቸው የበታች ካድሬዎችና ታማኝ አገልጋዮችን ተጠቃሚ በማድረግ በአለቆቻቸው ዘረፋ ተማረው ልባቸው እንዳይሸፍት ይከላከላል ፤
  5. ከተወለዱበትና ካደጉበት የግልና የቀበሌ ቤቶች ያለውደታቸው የተፈናቀሉ ዜጎች የኮኖዶሚኒየሙን ሂሳብ መክፈል እስከቻሉ ድረስ “ከቤታችን ተፈናቅለን ሜዳ ላይ ተጣልን” የሚል እሮሮ በማሰማት መንግስት ላይ አመጽ እንዳያስነሱ ስጋት ለመቀነስ ይረዳል፤
  6. ከሰሞኑ 40 ከመቶ ተብሎ በወጣው ፖሊሲ እንደታዘብነው ደግሞ ዜጎችን በማጓጓት ተቸግረው ያጠራቀሙትን ገንዘብ ዝግ የባንክ ሂሳብ ውስጥ እንዲከቱ በማድረግ የገንዘብ እጥረት አንገቱ ድረስ የዘለቀውን አገዛዝ ለመታደግ ያስችላል (በ16 የሥራ ቀናት ብቻ ከተመዘገበው 750, 000 የኮንዶሚንዬም ቤት አመልካች 750 000 000 (ሰባት መቶ ሃምሳ ሚሊዮን) ብር መሰብሰቡን ልብ ይሏል)
ከዚህም በተጨማሪ የኮንደሚኒዬም ቤቶች ግንባታ በቂ ጥናትና ዝግጅት ያልተደረገበት የይድረስ ይድረስ ሥራ መሆኑን የቤቶቹ ርክክብ በተፈጸመ ማግሥት ስለ ህንጻው መሬት ውስጥ መስጠምና መጣመም መጀመር እየወጥ ያሉ ዜገባዎች ዋቤ ምስክር ናቸው።

የወያኔ መሪዎችና ታማኝ አገልጋዮቻቸው ከኮንደሚኒዬም ግንባታ በተጨማሪ ከምርጫ 97 ወዲህ ከፍተኛ ገንዘብ እያግበሰበሱ ያሉት የከተማ ቦታዎችን በውድ ዋጋ የልጅ ልጆቻቸው እንኳ ሊደርሱበት ለማይችል የግዜ ገደብ በሊዝ በመቸብቸብ ነው። በዚህ የመሬት ቅሪሚያ አንዳንድ ስግብግቦች “የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ” እንዲሉ “ወያኔዎች መሬታችንን እየተቀራመቱ ስለሆነ ተሻምተን ማስቆም አለብን” በሚል ብልጣ ብልጥነት ከሚኖሩበት የስደት አገር እየተጓዙ የወያኔን ገቢያ በማድራት ላይ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሕዝብ በትዝብት ተመልክቶአል። አገርን ዘርፎ ለዘራፊ እየሰጠ ያለ መንግሥት ሴራ ተባባሪ መሆን በሞራልም ሆነ በህሊና ዳኝነት የሚያስጠይቅ ወንጀል መሆኑ ሳያንስ እነዚህ በስግብግብነት የተጠመዱ ወገኖች ለንብረታቸው ደህንነት ሲባል ወያኔ ዓይናቸው እያየ ጆሮአቸው እየሰማ በሌሎች ወገኖቻቸው ላይ የሚፈጽማቸውን ሰቆቃዎች እንኳ ለመቃወም ድፍረት በማጣት ሌላ ትዝብት ውስጥ ሲወድቁ ተስተውለዋል:: ለመሆኑ እነዚህ ወገኖች ለፍተው ባገኙት ገንዘብ የገዙት ባርነትን ነው ወይስ የንብረት ባለቤትነትን ለሚለው ጥያቄ ምላሽ ይኖራቸዋል?

የዜጎች መብት በተከበረበት አገር ከዜግነት መብቶች አንዱ የግል ሀብት ባለቤት ለመሆን ገደብ የሌለው ነፃነትና እድል መኖሩ ነው::
ወያኔ በሚያስተዳድራት ኢትዮጵያችን ግን የንብረት ባለቤት ለመሆን የሥርዓቱ ባለሟል መሆን አለያም ከፖለቲካ ባላንጣነት መራቅ ዋና መስፈርት ናቸው። በዚህ መስፈርት ከወያኔ ጋር ተሻምተው ወይም ተሻርከው የንብረት ባለቤት ለመሆን እየተሽቀዳደሙ ያሉ ወገኖች ሊያውቁት የሚገባው ሃቅ ቢኖር አድሎአዊነት በሰፈነበት መንገድ የተገኘ ማንኛውም አይነት ሀብት ወይም ንብረት ወደፊት በወያኔ ከርሰ መቃብር ላይ በሚመሰረተው ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ህገዊ ጥበቃ የሚኖረው አለመሆኑን ነው። ብሄራው የአገር ጥቅም ላይ ክህደት ከፈጸመ ፤ ዜጎችን በማፈን ሰቆቃ ካደረሰ ፤ የአገሪቷን ዜጎች ከቤት ንብረታቸው በማፈናቀል መሬታቸውን ቀምቶ ለሌሎች አሳልፎ ከሰጠ ፤ የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት ዘርፎ ለዘራፍ ከሰጠ ወንጀለኛ መንግሥት ጉያ ውስጥ ተወሽቆ እስከ ወዲያኛው የህግ ጥበቃ ሊደረግለት የሚችል ንብረት ባለቤት መሆን ማሰብ እጅግ ይቸግራል። ዜጎች በራሳቸው ወዝ ለፍተው ያገኙትን ንብረት ሳይቀር በፖለቲካ አስተሳሰባቸው ምክንያት ብቻ በሽብርተኝነት እየፈርጀ የሚነጥቅ ሥርዓት ዕድሜ እንደምንጠብቀው ረዥም ሊሆን እንደማይችል ማሰብ ብልህነት ነው።

ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የወያኔ አገዛዝ በውጭው ዓለም በስደት ከሚኖረው ወገናችን በአባይ ግድብ የቦንድ ሺያጭ ሥም ለመሰብሰብ ሞክሮ ያልተሳካለትን ገንዘብ በመሬት ሺያጭ እና በኮንደሚኒዬም ቤት ግዥ ሥም እንዲያገኝ ሊፈቀድለት አይገባም ብሎ ያምናል:: ስለዚህም እያንዳንዱ ነፃነት ናፋቂ ኢትዮጵያዊ ከዚህ ከኮንደሚኒዬም ቤቶች በስተጀርባ ያለውን ድብቅ አጀንዳ በማጋለጥ ጥረቱን በማምከን የሕዝባዊ እምብተኝነት ትግል አካል እንዲሆን ግንቦት 7 የትግል ጥሪውን ያስተላልፋል።

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ

ወያኔ በጠመንጃ ኃይል ሥልጣን ከተቆጣጠረበት 1983 ጀምሮ በከተሞች አካባቢ ምንም አይነት ሕዝባዊ ተቀባይነት ኖሮት አያውቅም። ለዚህም የሚሰጠው ምክንያት ከተሞች በጠላትነት በተፈረጀው አማራና የቀድሞ ሥርዓት ናፋቂዎች የተሞሉ ስለሆነ ነው ይላል። ዋና ከተማችን አዲስ አበባ በዚህ ውንጀላ ዋጋ ከከፈሉት ከተሞች ግንባር ቀደሟ ናት። በተለይ በመጀመሪያው የወያኔ 10 (አሥር) የሥልጣን አመታት የከተማዋን የነዋሪዎች አሰፋፈር ስብጥር ሆን ብሎ ለመቀየር ከመሞከር ጀምሮ የተለያዩ የአገልግሎት መስጫ ተቋሞችን አቅም ለማዳከም በርካታ አሳዛኝ እርምጃዎች ተወስደዋል።
ታሪክን ወደኋላ መለስ ብለን እንቃኝ። የፋሺስት ጣልያን ጦር በእንግሊዝ ጦር ትብብር በኢትዮጵያ አርበኞች ከተደመሰሰ በኋላ በአሸናፊነው ወደከተሞች የገባው የእንግሊዝ ጦር ያገኘውን ንብረት በወቅቱ የቅኝ ግዛቶቹ ወደ ነበሩት ኬንያና ሱማሌ አሽሽቷል። ከብዙ ዓስርተ ዓመታት በኋላ ወያኔ ይህንኑ እኩይ ተግባር ደገመው። ወያኔ በያዛቸው ከተሞች ውስጥ ያገኘኛቸውን ውድ ዋጋና ትላልቅ ጥቅሞች የሚሰጡ በርካታ ንብረቶችን ከተለያዩ መንግሥታዊና ወታደራዊ ተቋሞች፤ ዩኒቨርስቲዎች፤ ሆስፒታሎች፤ ማህበራዊና ኤኮኖሚያዊ አገልግሎት መስጫዎች ዘርፎ እስከዛሬ ትክክለኛ አደራሻው ለሕዝብ ይፋ ወደ አልተደረገ የሰሜን አካባቢ አይናችን እያየ በረጃጅም የጭነት መኪናዎች አጓጉዞአል። በቀድሞ መንግሥት ዘመን ምንም ዕጥረት እንዳልነበረው የሚታወቀውን የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና የ24 ሰዓት መብራት አገልግሎትን እንኳ ሳይቀር በማስተጓጎል የከተማውን ሕዝብ ተበቅሎአል።
ወያኔ አዲስ አበባ ከተማ ላይ ያለውን ጥላቻ በጥቂቱም ቢሆን ረገብ ያደረገ የሚያስመስል እንቅስቃሴዎችን ማድረግ የጀመረው በሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች ነው። አንደኛው ምክንያት በቃኝ የማያውቁት የቀድሞ ተጋዳላዮች የአገሪቱን አንጡራ ሃብት እንዲበዘብዙ በተመቻቸላቸው እድል ዘርፈው የያዙትን ገንዘብ ከውልደታቸው ጀምሮ ከሚታወቁበት አካባቢ ሕዝብ እይታ አርቀው “ለደም ካሳ” በዋና ከተማችን እምብርት በነፃ በታደላቸው የከተማ ቦታዎች ላይ ህንጻዎችን በመገንባት ንብረት እንዲይዙ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ በርካታ የአለም አቀፍ ድርጅቶችና ዲፕሎማቶች መቀመጫ በሆነቺው አዲስ አበባ ምርጫ 97ን ተከትሎ ገጥሞት የነበረው ሽንፈት ባስከተለው መዘዝ የተበላሸ ገጽታውን በህንጻና መንገዶች ግንባታ ስም ለማሳመር መጣር ናቸው።
የአዲስ አበባ ኮንደሚኒዬም ቤቶቾ ግንባታ ከምርጫ 97 ቦኋላ በመኖሪያ ቤቶች እጥረት የሚሰቃየውን ሕዝብ ልብ ለማማለልና የፖለቲካ ድጋፍ ለመግዛት ያስችላል ተብሎ የታሰበ ብቻ ሳይሆን የሚከተሉት ድብቅ ዓላማዎችም አሉት።
  1. በዘረፋ የከበሩ የቀድሞ ተጋዳላዮችና የጥቅም ተካፋዮቻቸው አይናቸው ያረፈባቸውን ቁልፍ የመኖሪያና የንግድ ቦታዎች ሁሉ ለዘመናት በባለይዞታነት ይዘው የኖሩትን በልማትና በእንቨስትመንት ሥም በማፈናቀል ወደ ግላቸው ላማዞር ያስችላቸዋል፤
  2. በተለያዩ ሥም የተቋቋሙ የህንጻ ሥራ ተቋራጭ ድርጅቶቻቸው በግንባታው ሥራ በመሳተፍ መጠነ ሰፊ የሆነ ትርፍ ለማግበስበስ ያመቻቸዋል፤
  3. የሥርዓቱን ደጋፊዎችና አቀንቃኞች ከሌላ ቦታ አምጥቶ በማስፈር በጠላትነት የተፈረጀውን የኅብረተሰብ ክፍል ተጽዕኖ ለማምከን ይረዳል፤
  4. በሀብት ዘረፋው ለመሳተፍ እድል የሌላቸው የበታች ካድሬዎችና ታማኝ አገልጋዮችን ተጠቃሚ በማድረግ በአለቆቻቸው ዘረፋ ተማረው ልባቸው እንዳይሸፍት ይከላከላል ፤
  5. ከተወለዱበትና ካደጉበት የግልና የቀበሌ ቤቶች ያለውደታቸው የተፈናቀሉ ዜጎች የኮኖዶሚኒየሙን ሂሳብ መክፈል እስከቻሉ ድረስ “ከቤታችን ተፈናቅለን ሜዳ ላይ ተጣልን” የሚል እሮሮ በማሰማት መንግስት ላይ አመጽ እንዳያስነሱ ስጋት ለመቀነስ ይረዳል፤
  6. ከሰሞኑ 40 ከመቶ ተብሎ በወጣው ፖሊሲ እንደታዘብነው ደግሞ ዜጎችን በማጓጓት ተቸግረው ያጠራቀሙትን ገንዘብ ዝግ የባንክ ሂሳብ ውስጥ እንዲከቱ በማድረግ የገንዘብ እጥረት አንገቱ ድረስ የዘለቀውን አገዛዝ ለመታደግ ያስችላል (በ16 የሥራ ቀናት ብቻ ከተመዘገበው 750, 000 የኮንዶሚንዬም ቤት አመልካች 750 000 000 (ሰባት መቶ ሃምሳ ሚሊዮን) ብር መሰብሰቡን ልብ ይሏል)
ከዚህም በተጨማሪ የኮንደሚኒዬም ቤቶች ግንባታ በቂ ጥናትና ዝግጅት ያልተደረገበት የይድረስ ይድረስ ሥራ መሆኑን የቤቶቹ ርክክብ በተፈጸመ ማግሥት ስለ ህንጻው መሬት ውስጥ መስጠምና መጣመም መጀመር እየወጥ ያሉ ዜገባዎች ዋቤ ምስክር ናቸው።

የወያኔ መሪዎችና ታማኝ አገልጋዮቻቸው ከኮንደሚኒዬም ግንባታ በተጨማሪ ከምርጫ 97 ወዲህ ከፍተኛ ገንዘብ እያግበሰበሱ ያሉት የከተማ ቦታዎችን በውድ ዋጋ የልጅ ልጆቻቸው እንኳ ሊደርሱበት ለማይችል የግዜ ገደብ በሊዝ በመቸብቸብ ነው። በዚህ የመሬት ቅሪሚያ አንዳንድ ስግብግቦች “የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ” እንዲሉ “ወያኔዎች መሬታችንን እየተቀራመቱ ስለሆነ ተሻምተን ማስቆም አለብን” በሚል ብልጣ ብልጥነት ከሚኖሩበት የስደት አገር እየተጓዙ የወያኔን ገቢያ በማድራት ላይ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሕዝብ በትዝብት ተመልክቶአል። አገርን ዘርፎ ለዘራፊ እየሰጠ ያለ መንግሥት ሴራ ተባባሪ መሆን በሞራልም ሆነ በህሊና ዳኝነት የሚያስጠይቅ ወንጀል መሆኑ ሳያንስ እነዚህ በስግብግብነት የተጠመዱ ወገኖች ለንብረታቸው ደህንነት ሲባል ወያኔ ዓይናቸው እያየ ጆሮአቸው እየሰማ በሌሎች ወገኖቻቸው ላይ የሚፈጽማቸውን ሰቆቃዎች እንኳ ለመቃወም ድፍረት በማጣት ሌላ ትዝብት ውስጥ ሲወድቁ ተስተውለዋል:: ለመሆኑ እነዚህ ወገኖች ለፍተው ባገኙት ገንዘብ የገዙት ባርነትን ነው ወይስ የንብረት ባለቤትነትን ለሚለው ጥያቄ ምላሽ ይኖራቸዋል?

የዜጎች መብት በተከበረበት አገር ከዜግነት መብቶች አንዱ የግል ሀብት ባለቤት ለመሆን ገደብ የሌለው ነፃነትና እድል መኖሩ ነው:: ወያኔ በሚያስተዳድራት ኢትዮጵያችን ግን የንብረት ባለቤት ለመሆን የሥርዓቱ ባለሟል መሆን አለያም ከፖለቲካ ባላንጣነት መራቅ ዋና መስፈርት ናቸው። በዚህ መስፈርት ከወያኔ ጋር ተሻምተው ወይም ተሻርከው የንብረት ባለቤት ለመሆን እየተሽቀዳደሙ ያሉ ወገኖች ሊያውቁት የሚገባው ሃቅ ቢኖር አድሎአዊነት በሰፈነበት መንገድ የተገኘ ማንኛውም አይነት ሀብት ወይም ንብረት ወደፊት በወያኔ ከርሰ መቃብር ላይ በሚመሰረተው ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ህገዊ ጥበቃ የሚኖረው አለመሆኑን ነው። ብሄራው የአገር ጥቅም ላይ ክህደት ከፈጸመ ፤ ዜጎችን በማፈን ሰቆቃ ካደረሰ ፤ የአገሪቷን ዜጎች ከቤት ንብረታቸው በማፈናቀል መሬታቸውን ቀምቶ ለሌሎች አሳልፎ ከሰጠ ፤ የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት ዘርፎ ለዘራፍ ከሰጠ ወንጀለኛ መንግሥት ጉያ ውስጥ ተወሽቆ እስከ ወዲያኛው የህግ ጥበቃ ሊደረግለት የሚችል ንብረት ባለቤት መሆን ማሰብ እጅግ ይቸግራል። ዜጎች በራሳቸው ወዝ ለፍተው ያገኙትን ንብረት ሳይቀር በፖለቲካ አስተሳሰባቸው ምክንያት ብቻ በሽብርተኝነት እየፈርጀ የሚነጥቅ ሥርዓት ዕድሜ እንደምንጠብቀው ረዥም ሊሆን እንደማይችል ማሰብ ብልህነት ነው።

ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የወያኔ አገዛዝ በውጭው ዓለም በስደት ከሚኖረው ወገናችን በአባይ ግድብ የቦንድ ሺያጭ ሥም ለመሰብሰብ ሞክሮ ያልተሳካለትን ገንዘብ በመሬት ሺያጭ እና በኮንደሚኒዬም ቤት ግዥ ሥም እንዲያገኝ ሊፈቀድለት አይገባም ብሎ ያምናል:: ስለዚህም እያንዳንዱ ነፃነት ናፋቂ ኢትዮጵያዊ ከዚህ ከኮንደሚኒዬም ቤቶች በስተጀርባ ያለውን ድብቅ አጀንዳ በማጋለጥ ጥረቱን በማምከን የሕዝባዊ እምብተኝነት ትግል አካል እንዲሆን ግንቦት 7 የትግል ጥሪውን ያስተላልፋል።

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ

ጉዳዩ የመብት እንጂ የፖለቲካ አይደለም

ሐምሌ 4 ቀን 2005 ዓ.ም
we are oneእንደ ጆርጅያ፣ አላባማ፣ ሚሲሲፒና ቴክሳስ በመሳሰሉ የደቡብና የደቡብ ምዕራብ  የአሜሪካ ግዛቶች የጥቁር አሜሪካዉያን መብት በግፍ የሚረገጥበትና ወቅት ነበር። ነጮች የሚገቡበት ምግብ ቤቶችና ነጮች የሚማሩበት ትምህርት ቤቶች ጥቁሮች እንዳይገቡ ይታገዱ፣ በባስ ከተሳፈሩ ደግሞ ከኋላ ባሉ መቀመጫዎች ብቻ ነበር እንዲቀመጡ ይደረጉ ነበር። ድንገት ወደ መሃል ጠጋ ካሉና ሌላ ነጭ በባሱ ዉስጥ ከገባ ለነጩ መቀመጫ መልቀቅ ይጠበቅባቸዉ ነበር።

በዚያን ወቅት ነበር የሰብዓዊ መብት ትግል እናት፣ ሮዛ ፓርክ፣ በአርባ አራት አመታቸዉ የግፍና የዘረኛ  አገዛዙን «እምቢ» ያሉት። እኝህ እናት ያልተለመደና ጀግንነት የተሞላበት ታሪካዊ ሥራ ለመስራት ቻሉ። ነጮች ብቻ በሚቀመጡበት ቦታ «እኔም ሰዉ ነኝ።

እኔም ከማንም አላንስም» ብለዉ ለመብታቸዉ፣ ለነጻነታቸዉ፣ ለእኩልነታቸዉና ለክብራቸዉ ሲሉ  ተቀመጡ። ለነጮች ቦታ «አለቅም» ብለዉ አሻፈረኝ አሉ።

የባሱ ሹፌር «ተነሺ፣ ፈቀቅ በይ፣ ይህ  ቦታ ላንቺ አይነቱ አይደለም፣ አንቺ ከፊት ሳይሆን ከኋላ ነዉ መሆን ያላብሽ። ላንቺ ትራፊ ነዉ የሚገባሽ» ሲላቸዉ እኝህ እናት ግን «እግዚአብሄር ሰዉን ሁሉ አኩል አድርጎ ፈጥሯል። እምቢ ለዉርደት፣ እምቢ ለበታችነት፣ እምቢ ለባርነት» ሲሉ በተከለከለ  መቀመጫ ላይ ተቀመጡ።

በዚህ ወቅት ነበር በግሪንስቦሮ ደቡብ ካሮላይና በሚገኝ ምግብ ቤት፣ ዮሴፍ ማክኒል የሚባል ጥቁር አሜሪካዊ የኮሌጅ ተማሪ፣ ለነጮች ብቻ በተፈቀደ ምግብ ቤት ምግብ አዞ ለመመገብ ደፍሮ በወኔ የገባዉ። የምግብ ቤቱ ባለቤት ምግብ ለማቅረብ ፈቃደኛ ባይሆንም፣ ዮሴፍ ማክኒል ግን ተስፋ አልቆረጠም። በነጋታዉ ሌሎች ሶስት ጓደኞቹን ይዞ ተመልሶ መጣ። አሁንም የምግብ ቤቱ ባላቤት ምግብ አላቀርብም አለ። እንደገና መቀመጥ፣ እንደገና ምግብ መከልከል፣ እንደገና መቀመጥ እንደገና ምግብ መከልከል።
እነማክኒል ተስፋ ሊቆርጡ አልቻሉም። አላማቸዉን ከግብ ማድረስ ከባድ እንደሆነ ያዉቃሉ። ከፊታቸዉ ትልቅ ተራራ እንዳለ ያዉቃሉ። በፊታቸዉ የዮርዳኖስ ወንዝ ያጓራል። በፊታቸዉ ጥልቅ ሸለቆ አለ። ነገር ግን የተራራዉ ርዝመት አላስፈራቸዉም። የዮርዳኖስ ወንዝ ጩኸት አላስደነገጣቸዉም። የሸለቆዉም ጥልቀት ልባቸዉን አላቀለጠዉም።

በየቀኑ ለነጮች ብቻ በተፈቀደ ምግብ ቤት መቀመጣቸዉን ቀጠሉበት። ነገሮች ስለከረሩ ስፍራቸዉን ለቀዉ አልሄዱም። ትግሉን አልሸሹም። ነገር ግን እነርሱ መከራ እየተቀበሉ ለሌላዉ ምሳሌ ሆኑ። በአሥራ አምስት ቀናት ዉስጥ በየከተሞች ለነጻነት የሚደረግ የመቀመጥ ትግል ተጧጧፈ። በመቀመጥ ለመብት መቆም ተቻለ። ስጋ ተቀመጠ ልብ ግን ቆመ። ክፋት ስትበረታ፣ ትዕግስትም ልቃ በረታች። ጥላቻ ስትበረታ፣ ፍቅርም አይላ ወጣች።

አሁንም እኛ ኢትዮጵያዉያን በአገራችን ያለዉን ችግር ለመቅረፍ በቁርጠኝነት የምንነሳበት ጊዜዉ አሁን ነዉ ባይ ነኝ። አሁንም አገራችን ኢትዮጵያ ፈታኝ ወቅት ላይ ነዉ ያለችዉ። ተስፋ የቆረጥን፣ የሰላማዊዉን ትግል የተዉንና የማያዋጣ በሌሎች በመተማመን ላይ ያተኮረ የትግል መንገድ የተከተልን አለን። ብዙዎቻችን በ«አይቻልም» መንፈስ ተሞልተናል።

ይሄ መቀየር አለበት። በራሳችን መተማመን አለብን። ከስሜትና ከንዴት በጸዳ መልኩ የሚጠቀመዉንና የሚበጀዉን የሰለጠነዉንና በሕዝብ ጉልበት ላይ የተመሰረትዉን መንገድ መያዝ ይኖርብናል። ከበረታን፣ ከተባበርን ከግብ የማንደርስበት ምንም ምክንያት የለም።

የሰማያዊ ፓርቲ በቅርቡ በጠራዉ አንድነትና መኢአድም በደገፉት የአዲስ አበባዉ ሰላማዊ ሰልፍ፣ በመቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን የፍርሃትን ካባ አዉልቀዉ ድምጻቸዉን ማሰማታቸው ይታወቃል። ሰሞኑን ደግሞ የአንድነት ፓርቲ በሌሎች አንጋፋ የኢትዮጵያ ከተሞች ሕዝብን እየቀሰቀሰ ነዉ። በጎንደርና በደሴ በመኪና ላይ ጡሩምባ በመንፋት፣ ወረቀቶችን በመበተን፣ በየመንደሩ ዜጎችን ፔቲሽን በማስፈረም፣ ሕዝቡ ቀና ብሎ ለመብቱና ለነጻነቱ እንዲነሳ እያደፋፈሩት ነዉ። በዚህም ምክንያት የአንድነት አስተባባሪዎች በመታሰር ላይ ናቸው።ትልቅ ዋጋ እየከፈሉ ነዉ።

ነገር ግን የጨዋታዉ ሕግ ተቀይሯል። እንደ ትላንትና ፈርቶ መመለስ ቀርቷል። «ጽ/ቤቶቻችን እስኪዘጉና ሁላችንንም አስረዉ እስኪጨርሱ ድረስ ለመብታችን መጮሃችንን አናቆምም» እያሉ ነዉ አንድነቶች።

እንግዲህ  «ከሚሊዮኖች አንዱ እንሁን» እላለሁ። በደሴና በጎንደር የምንኖር ሁሉ በነቂስ እንዉጣ። በርቀት ያለንም እየደወልን፣ በፌስቡክና በኢሜል በጎንደርና በደሴ ያሉ ዘመዶቻችን ፣ ጓደኞቻችን እንዲወጡ እናበረታታ። በፓርቲዉ የተዘጋጀዉን ፔቲሽን  በመፈረም በመንፈስ የሰልፉ ተካፋዮች እንሁን። የምናወቃቸዉን ሁሉ እናስፈረም። ለትግሉም ያለንን አጋራነት በተግባር እናሳይ።

በመጨረሻ አንድ አስፈላጊ ጉዳይ ላንሳ። በአገር ቤት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ከፍተኛ ወጭ ይጠይቃሉ። እስከአሁን በብዛት ወጭዉ የሚሸፈነዉ፣  እዚያው አገር ቤት ካሉ፣ የኑሮ ዉድነት ቀንበር ወገባቸውን ካጎበጣቸው ወገኖቻችን  ነዉ። በዳያስፖራ ያለን በአካል ተገኝተን ሰልፍ መዉጣት ባንችልም፣ ቢያንስ በገንዘባችን ድጋፍ መስጠት መቻል አለብን። ኢትዮጵያን የሚወድ እንግዲህ አሁን ይነሳ! ብዙ አወራን ጊዜው አሁን የሥራ ነው!

አንዳንዶች ፖለቲካና ኮረንቲ በሩቅ ነዉ ይላሉ። ነገር ግን ወገንቼ ይሄ ፖለቲካ አይደለም። ይሄ የመብት፣ የፍትህ፣ የእኩልነት ጉዳይ ነዉ።

ፔትሽኖች ለመሙላት፣ በገንዘብ ለመደገፍ  እንዲሁም በአገር ቤት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች በቅርበት ለመከታተል የሚከተሉትን ድህረ ገጾች ይጎብኙ !

http://www.andinet.org/

http://www.semayawiparty.org/

የመልካም አስተዳደርና የኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮች ያሽመደመዱት ተሰናባቹ አስተዳደር

በፍሬው አበበ

 ግንቦት 12 ቀን2000 ዓ.ም ከባለአደራ አስተዳደር ሥልጣኑን በመረከብ ሥራ የጀመረው ተሰናባቹ የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የከተማዋን ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ይፈታል በሚል የበዛ ተስፋ ተጥሎበት ነበር። የቀድሞ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ኩማ ደመቅሳ ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላበተደጋጋሚ በሰጡዋቸው መግለጫዎች አውርተው የማይጠግቡት የመልካም አስተዳደርና የኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮች በከተማዋ ሥር የመስደዱንጉዳይ ነበር። ወደሥልጣን ሲመጡም ሲሰናበቱም ይህ ወሬ ከአፋቸው አልተለየም። አንዳንዴ በከተማዋ ስለተንሰራፋው የመልካም አስተዳደርችግር፣ ሕዝቡም በዚህ ችግር የቱን ያህል እየተጎዳ፣ ዋጋ እየከፈለ መሆኑን አስተዛዝነው ሲናገሩ እሳቸው በከንቲባነት ስለሚመሩትከተማ ሳይሆን ስለአንድ ራቅ ያለ አፍሪካዊ ከተማ የሚተርኩ ሁሉ ይመስሉ ነበር። እናም ይህ የመልካም አስተዳደር ችግርና ኪራይ ሰብሳቢነትበእሳቸውም የሥልጣን ዘመን የሚያስታግሰው ሁነኛ መሪ ሳያገኝ እነሆ ለስንብት በቁ።
አቶ ኩማ ሰሞኑን በተካሄደውየአስተዳደሩ የመሰናበቻ ጉባዔ ላይ ባለፉት ዓመታት ኪራይ ሰብሳቢነትን ለመዋጋት አስተዳደራቸው ያደረገው ጥረት ቢኖርም ለማሸነፍአለመቻሉን ተናዘውልናል። ንግግራቸውን እዚህ ላይ እንጠቅሳለን። “ባለፉት አምስት ዓመታት በተደጋጋሚ ለመግለጽ እንደተሞከረው ሁሉበቀጣይ የማያቋርጥ ትግል የሚጠይቁ አራት ፈተናዎች እንደነበሩ ማንሳት ተገቢ ይሆናል። አንዱና ትልቁ ችግር አሁንም ልማታዊ ዴሞክራሲያዊአቅጣጫችንን መሰረት አድርገን ርብርብ እያደረግን ቢሆንም የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባር ቁልፍ ማነቆ የመሆኑ ጉዳይ ነው።ይህ አስተሳሰብና ድርጊት በቁልፍ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ዘርፎቻችን መልኩን እየቀያየረ የሚከሰት በመሆኑ ምልዐተ ሕዝቡንየሚያሳትፍ የማያቋርጥ ትግል ማድረግን ይጠይቃል። በተለይ በመሬትና ግብር ጉዳዮች ላይ አተኩረን ኪራይ ሰብሳቢነትን ለማስወገድ ጥረትስናደርግ ብንቆይም በከተማችን ልማታዊ ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብና ተግባር የበላይነት የያዘበት ሁኔታ አልተፈጠረም።”
የቀድሞ ከንቲባ ኩማይቀጥላሉ። “በማስፈጸም አቅማችን ዙሪያ …በመዋቅራችን አዳዲስ ሰው ኃይል የማስገባት፣ ተከታታይ የአመለካከት ግንባታ የማካሄድ እናውጤታማ የለውጥ መሳሪያዎች አጠቃቀም የመፍጠር ሥራ ላይ አተኩረን አሠራርና አደረጃጀታችንን ለማሻሻል ጥረት ስናደርግ ብንቆይም የተደራጀየልማት ሠራዊት አልፈጠርንም።….”
አያይዘውም “የአገልግሎትአሰጣጥ የመልካም አስተዳዳር ግንባታ ማነቆ ነው። የችግሮቹ ዋንኛ ማጠንጠኛ ከላይ እስከ ያለው አመራርና ፈጻሚ የአመለካከት ፣የክህሎትእና የቁርጠኝነት መጓደል እንደሆነ ግልጽ ነው።….” በማለት ያስቀምጡታል።
በአራተኛ ደረጃ የከተማዋንሕዝብ የጎዳውን የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት ችግር ሌላው ፈተና እንደነበር ይጠቅሳሉ።
እነዚህን ችግሮች ለመፍታትየአስተዳደሩ አካላት ጥረት ማድረጋቸውን ከመግለጽ ባለፈ መቼና የት ምን እንደተደረገ፣ በምን ምክንያትስ የእሳቸው ጥረት እንዳልተሳካበዝርዝር በንግግራቸው ላይ የጠቀሱት ነገር የለም። ከዚህም ባለፈ ይህ የመልካም አስተዳደርና የኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮች ያንበረከኩትአመራር እንዴትስ አመኔታ አግኝቶ ሥልጣን ላይ ሊቆይ ቻለ የሚለውን ዝርዝር ምላሽን የሚሻ ነው። በእንዲህ ዓይነት ቁመና ላይ የከረመአስተዳደር ቢያንስ ለጥፋቶቹ ኃላፊነትን ለመውሰድ አለማሰቡም ያስገርማል።
አቶ ኩማ እንደከንቲባ
አቶ ኩማ ደመቅሳ አልፎአልፎ በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ብለው የሚሰጡዋቸው መግለጫዎች ያደመጠ ሁሉ የትኛውንም ዓይነት ችግር ለመፍታት ያላቸውን ቁርጠኝነትለደቂቃ ያህል አይጠራጠርም። አንደበተ ርቱዕ ናቸው። ችግሮቹን ነቅሰው ሲያስቀምጡ አድማጮችን ሁሉ አፍ ያስከፍታሉ። ችግሩ ግን አፈጻጸምላይ እሳቸውም ቢሆኑ ከባልደረቦቻቸው የተለዩ ሰው አለመሆናቸው ነው።
አንድ ሰማቸውን መግለጽያልፈለጉ ባለሃብት በአንድ ወቅት አቤቱታ ይዘው አቶ ኩማን በቢሮቸው ለማነጋገር ያዩትን ስቃይ እጅግ በማዘን ይናገራሉ። “አቶ ኩማንግግራቸውን በቴሌቪዥን ሰምቼ ቅንና አገር ወዳድ ሰው ናቸው በሚል አቤቱታዬን ለማሰማት ቢሮአቸው ሔጄ ነበር። በጣም የሚያስገርመውእንኳንስ አቤቱታ ማቅረብ ቀርቶ ቢሮአቸው አካባቢ መድረስ እንኳን አይታሰብም። ጥበቃዎች አያሳልፉም። አቤቱታ ካልዎት የጽ/ቤት ኃላፊውንያነጋግሩ ተባልኩ። እናም እንዲህ ዓይነት ራሱን ከሕዝብ ሰውሮ የተቀመጠ ከንቲባ ባለበት ከተማ ችግሮች ቢበዙ ምን ይገርማል” ሲሉይጠይቃሉ።
ሚዲያውን መሸሽ
አቶ አርከበ ዕቁባይእና የባለአደራ አስተዳደር አቶ ብርሃነ ደሬሳ በተሾሙ ማግስት በቅድሚያ ያደረጉት ከሚዲያው (ከመንግስትም ከግሉም) ጋር መተዋወቅነበር። በተለይ የአቶ አርከበ አቀራረብ “ነውጠኛ ነበሩ” በሚል መንግስት ክፉኛ ያወግዛቸው የነበሩ የግል ፕሬሶችን ሳይቀር የማረከእንደነበር የምናስታውሰው ነው። አቶ አርከበ በአጭሩ “የከተማዋ ጉዳይ የእኔ ብቻ ሳይሆን የሁላችንም ነው። ተጋግዘን ከተማዋን እንለውጥ።የሚዲያ ባለሙያዎችም አግዙኝ” የሚል መልዕክትን ያዘለ ነበር። ይህ ከዚህ ቀደም እምብዛም ያልተሞከረ ቁርጠኝነት በእርግጥም ለአቶአርከበ ጠቅሞአቸው እንደነበር ማስታወስ ተገቢ ነው። ከዚህ አንጻር ኩማ ሲመዘኑ ሚዲያን የሚሸሹ ሰው መሆናቸውን ቁልጭ ብሎ ይታያል።በሚጠሩዋቸው መግለጫዎች የሚጋበዙት የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ብቻ ናቸው። ቢያንስ ከቀድሞ ጠ/ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ እና ከአሁኑጠ/ሚ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ትምህርት በመውሰድ ሁሉንም ሚዲያ በማሳተፍ ያሉትን የሕዝብ ችግሮች ምላሽ በመስጠት ረገድ መንቀሳቀስአለመቻላቸው ያስገርማል። በዚህ ረገድ አርአያ ሆነው ባለመገኘታቸውም በአዲስ አበባ በየእርከኑ የሚገኙ ሹመኞችና ባለሙያዎች በራቸውንለሚዲያ ለመክፈት ልዩ ትዕዛዝን ጠባቂ አድርገዋቸዋል። በዚህም ምክንያት በአስተዳደሩ መዋቅሮች ግልጽነት የሚባለው ነገር ከወሬ ማሳመሪያነትባለፈ ጥቅም ላይ መዋል አልቻለም።
ሲፈለግ ብቻ የሚጠራ ሕዝብን መፍጠራቸው
ምርጫ ሲቃረብ ወይንምየተለየ ከሕዝብ የሚፈለግ ድጋፍ ሲኖር ካልሆነ በስተቀር ሕዝብ ማሳተፍ የሚባለው ጉዳይ የወረቀት ላይ ጌጥ ነው። አቶ ኩማን ጨምሮሌሎች የአስተዳደሩ አካላት በዓመት አንዴም ቢሆን ከሕዝብ ጋር ከተሰበሰቡ ሕዝብን እንዳሳተፉ በመግለጽ ወሬውን ለሪፖርት ፍጆታ የመጠቀምነገር ጎልቶ ይታያል። ሕዝብን ማሳተፍ ሲባል ግን ስብሰባ መጥራት ብቻ አይደለም። በእያንዳንዱ የአስተዳደሩ ውሳኔ ውስጥ አሻራውእንዲኖር ማድረግ መቻል ማለት ነው። ሕዝብን በየዕለቱ ማዳመጥ ኑሮውን መኖር ማለት ነው። በዚህ ረገድ ተሰናባቹ አስተዳደር ሲመዘንእዚህ ግባ የሚባል ታሪክ ያለው አይደለም። ከምንም በላይ ደግሞ ለይስሙላ በሚጠሩ መድረኮችም ላይ ቢሆን አባል፣ደጋፊ እየተባለ ሰዎችንለያይቶ የመጥራቱ ነገር አሁንም ሰፊ የህዝብ ድጋፍና ተቀባይነትን ከማግኘት አንጻር ጉድለቱ ግዙፍ ነው።
የተዘነጋው ሰብዓዊ ልማት
የመንገድ፣ የባቡርናሌሎች የመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት የሚካሄዱ ግንባታዎች ለከተማዋ ዕድገት ቁልፍ ሚና ቢኖራቸውም ለከተማዋ ሕዝብ የሰብዓዊልማት የተሠጠው ቦታ አናሳ መሆን አንዳንዴ ከፈረሱ ጋሪው ማሳባሉ አልቀረም። ዛሬም የሕግ የበላይነት በመጥፋቱ ብዙ ዜጎች ፍትህፍለጋ ውድ ጊዜያቸውን በመንከራተት ያሳልፋሉ። ከአድልዎና ኪራይ ሰብሳቢነት የጸዳ ሲቪል ሰርቪስ ባለመኖሩ ዜጎች በየቢሮው የፍትህያለህ እያሉ ሲንከራተቱ፣ መንግስትንም ሲረግሙ የማየት ጉዳይ እምብዛም እንግዳ ነገር አለመሆኑን ለመታዘብ ለደቂቃዎች በአዲስአበባማዘጋጃ ቤት የአገልግሎት መስጫ ቢሮዎች ብቅ ማለት ብቻ ይበቃል።
ዜጎች በሕገመንገስቱበተሰጡዋቸው መብቶች መሠረት የመሰብሰብ፣ የመደራጀት መብቶቻቸው አሁንም በአስተዳደሩ ይሁንታ እስካላገኙ ድረስ የሚሞከር አይደለም።እናም ሰብዓዊ ፍላጎቱ ያልተሟላ ሕዝብ ይዞ ስለልማት እመርታ ብቻ ማውራት በአንድ እጅ እንደማጭብጨብ ይቆጠራል።
የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደርአዲሱ ካቢኔ እነዚህን የተከማቹ የህዝብ ችግሮች ወደታች ወደሕዝቡ ወርዶ የመፍታት ታሪካዊ ኃላፊነትም ጭምር ይጠብቀዋል። ይህን ኃላፊነትበብቃት መወጣት ከቻለ በርግጥም ሕዝብ የሚረካበትን ለውጥ ማስመዝገብ ይችላል። አለበለዚያም እንደነአቶ ኩማ ችግሮችን በመናገር ብቻጊዜውን በልቶ በኪሳራ መሰናበቱና ሕዝብና መንግስትንም ማራራቁ የማይቀር ይሆናል።n (ምንጭ፡-ሰንደቅጋዜጣ 8ኛ ዓመት ቁጥር 409 ረቡዕ ሐምሌ 03/2005)

Wednesday, July 10, 2013

በኢትዮጵያ የ35 ሀገራት አምባሳደሮች የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበርን ጠርተው አነጋገሩ

ሐምሌ ፫( ሦስት )ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና :-በአሜሪካን ኤምባሲ በተካሄደው የአምባሳደሮቹ ስብሰባ ላይ በቅርቡ የተመሰረተውንና በአዲስ አበባ ከተማ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች የተገኙበትን ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄድ የቻለውን ሰማያዊ ፓርቲን ብቻ ጠርተው አነጋግረዋል።

በተለምዶ ‘‘የኢትዮጵያ ለጋሾች ቡድን’’ የሚል መጠሪያ ያለውና የአሜሪካንን ጨምሮ በርካታ የአውሮፓ ሀገራት አምባሳደሮች በአባልነት የሚገኙበት የለጋሾች ቡድን በተለያዩ ጊዜያት በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሱ ከፍተኛ የተቃዋሚ አመራሮች ጋር በሀገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ የሚያወያዩ ሲሆን  የአምባሳደሮቹ ቡድን ትናንት በአሜሪካ ኤምባሲ ባካሄደው ስብሰባ ላይ ሰማያዊ ፓርቲ
በተለየ ሁኔታ መጋበዙን የፓርቲው  ሊቀመንበር  ገልፀዋል።

ኢንጂነር ይልቃል በፓርቲው የፖለቲካ መርሀ ግብሮች እና በአገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለ1 ሰአት ከ30 ደቂቃ  ያክል ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል

24 ሚሊየን ዶላር በመመዝበር የተጠረጠሩ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን የስራ ሃላፊዎች ተከሰሱ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 3፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) 24 ሚሊየን ዶላር መዘበሩ ባላቸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች የፌደራሉ የስነ ምግባርና  ፀረ ሙስና ኮሚሽን ክስ መሰረተ።

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።

የኮሚሽኑ የምርመራ ቡድን በእነ አቶ መስፍን ብርሃኔ የኮርፖሬሽኑ የዲስትሪቢዩሽን ስራ አስፈጻሚ ላይ ያቀረበው ክስ ከአራት አመት በፊት ትራንስፎርመር ለመግዛት ኮርፖሬሽኑ ያወጣውን ጨረታ ይመለከታል።

በዚህ ጨረታ ላይ ኮርፖሬሽኑ 3 ሺህ 520 የተለያዩ መጠን ያላቸውን ትራንስፎርመሮች ለመግዛት ጨረታ ያወጣል። 

 የመርማሪ ቡድኑ ክስ ጉድ ላክ ስቲል የተባለው ኩባንያ ጨረታውን ካሸነፈ በኋላ ሪዘርቭ ባንክ ኦፍ ኢንዲያ ለተባለ ባንክ አቶ መስፍን ከኮርፖሬኝኑ እውቅና ውጭ ለጨረታው ውል ለመፈፀም ገንዘብ ለማግኘት ደብዳቤ ፅፈዋል ይላል።

በጨረታው 3 ሺህ 520 ትራንስፎርመሮችን ለመግዛት ቢታቀድም አሮጌና ያገለገሉ ትራንስፎርመሮች ቀርበዋል ፤ ግዥውም ያልተገባ አካሄድ የተከተለ ነው ሲል የኮሚሽኑ የምርመራ ቡድን ክሱን መስርቷል።

በዚህ መዝግብ የዲስትሪቢውሽንና ቴክኒክ ቡድን ክፍል መሪ አቶ መኮንን ብርሃኔ እንደ ዋነኛ ድርሻቸው ትራንስፎርመሮችን መርምረው መረከብ ሲገባቸው በቀጥታ ከአቶ መስፍን የመጣውን የግዥ ውል ተቀብለዋል በመባል ተጠርጥረዋል።

የምርመራ ቡድኑ ክስ በዚህም መነሻነት በመንግሰት ላይ 17 ሚሊዮን ዶላር ጉዳት ደርሷል ይላል።

ሁለተኛው የክስ መዝገብ በኮርፖሬሽኑ የሃገር አቀፍ የኤሌትሪክ ሃይል አቅርቦት ፕሮግራም ስራ አስፈፃሚ በሆኑት በአቶ ሽፈራው ተሊላ የተሰየመ ነው።
አቶ ሽፈራው የስልጣን ውክልና ሳይኖራቸውና የኮርፖሬሽኑን ይሁንታ ሳያገኙ ለሪዘርቭ ባንክ ኦፍ ኢንዲያ የውሉን ተቀባይነት ማረጋገጫ ደብዳቤ ፅፈዋል ሲባሉ ተጠርጥራው ክስ ተመስርቶባቸዋል።

በዚህ መዝገብ የኢንጅነሪንግ ክፍል ሃላፊው አቶ ሚሊዮን ማቱሳላ ደረጃውን ያልጠበቁና አሮጌ ትራንስፎሮቹን መርምረው ውድቅ ማድረግ ሲገባቸው ስራ ላይ አውለዋል ተብለው ተከሰዋል።

7 ሚሊየን ዶላር መንግስትን ባከሰረው በዚህ መዝገብ የሰፕላይ ቼን ሃላፊ አቶ ዳንዔል ገብረ ስላሴ ፣ የኢንግነሪንግ ፕሮሰስ የስራ ተወካይ አቶ ሠመረ አሳቤና የጨረታ ኮሚቴዎቹ አቶ ፋሪስ አደም ፣ አቶ ብሩክ ተገኝና ጌታቸው አዳነ በክስ መዝገቡ ተካተዋል።
በሁለቱ መዝገብ በአጠቃላይ ከ24 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በትራንስፎርመር ግዥ ጨረታ መንግስትን ያለ አግባብ እንዲመዘበር አድርገዋል ሲል የክስ መዝገቡ ያስረዳል።

ማክሰኞ ዕለት በቁጥጥር ስር የዋሉት ዘጠኝ የኮርፕሬሽኑ ሃላፊዎች ላይ የምስክር ቃል መቀበል ፣ የተጠርሪዎቹን ቃል ለመቀበልና ቀሪ ማስረጃ ለማሰባሰብ የኮሚሽኑ የምርመራ ቡድን ተጨማሪ የ14 ቀን የግዜ ቀጠሮ ጠይቋል።

ፍርድ ቤቱም ተከሳሾቹ ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄውን አሳማኝ ሆኖ ባለማግኘቱ ቀሪ ማስረጃን ለመስማት ለሐምሌ 17 ቀን 2005 ዓ ም ቀጠሮ ይዟል።

ምንጭ ፋና