Monday, April 21, 2014

በአፋር የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ 8 ሰዎች በፌደራል ፖሊሶች ተገደሉ

April 21/2014 

 ቁርቁራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በአፋር እና በሶማሊ ጎሳ አባላት መካከል የተነሳውን ውዝግብ ተከትሎ የፌደራል ፖሊስ በወሰደው እርምጃ 8 ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ሰዎች እና የአፋር ሰብአዊ መብቶች ድርጅት ሲገልጽ ፣ አፋር ህዝብ ፓርቲ ባወጣው መግለጫ ደግሞ የሟቾቹን ቁጥር 12 አድርሶታል።
የፌደራል ፖሊስ የወሰደውን እርምጃ ተከትሎ በአዋሽ ሰባት ኪሎ አካባቢ ህዝቡ ወደ ወደ አውራ ጎዳናዎች በመውጣት ወደ ጅቡቲ የሚሄዱትን መኪኖች ለ12 ሰአታት ያክል አግዷል። የአፋር ክልል ባለስልጣኖች ወደ አካባቢው በመሄድ ህዝቡን ለማነጋገር ቢኖክሩም፣ ህዝቡ ግን አትወክሉንም የሚል መለስ እንደሰጣቸው ታውቋል። 3የመከላከያ ሰራዊት መኮንኖች በ10 ቀናት ውስጥ ችግሩ እንደሚፈታ ቃል ገብተው የመኪና እገታው እንደተጠናቀቀ የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
አንድ ስሟ እንዳይገለጽ የፈለገች የአፋር ተወላጅ የ85 ዓመት አዛውንትን ጨምሮ 8 ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን ማየቷን ከኢሳት ጋር ባደረገችው ቃለምልልስ ገልጻለች አንዲት እርጉዝ ሴትም እንዲሁ ልጇን ሲገድሉባት በልጇ ላይ ስትወድቅ በእርሷም ላይ በተፈጸመ ድብደባ የእርሷም ህይወት አደጋ ላይ ወድቋል። መንግስት ሶማሊያ ገብቶ የሌሎችን ጸጥታና ሰላም ለማስከበር ሲሞክር ፣ እኛን ዜጎቹን ግን ረስቶናል በማለት አክላለች ።
የአፋር ሰብአዊ መብቶች ተቆርቋሪ ድርጅት ሊ/መንበር የሆኑት አቶ ገአስ አህመድ የሟቾች ስም ዝርዝር እንደደረሳቸው ገልጸው፣ ህዝቡ መንገድ ለመዝጋት የተገደደው በማቾች በመበሳጨታቸው መሆኑን ተናግረዋል።
አቶ ገአስ የሁለቱን ድንበሮች ለማካለል በድሬዳዋ ስብሰባ እየተካሄ መሆኑን ገልጸዋል።
አቶ ገአስ የአፋር ህዝብ የራሱን መብት ለማስከበር እንዲህ አይነት እምቢተኝነት አስፈላጊ በመሆኑ የ አፋር ህዝብ ትግሉን እንዲቀጥል እንዲሁም ሁሉም ፓርቲዎችና አለማቀፍ ሰብአዊ መብት ድርጅቶች ከጎናቸው ሆነው ድርጊቱን እንዲያወግዙ ጠይቀዋል።
በጉዳዩ ዙሪያ የመንግስት ባለስልጣናትን አስተያየት ለማካተት ያደረግነው ሙከራ አልተሰካም።
ኢሳት ዜና :

ከሰማያዊ ፓርቲ የሰላማዊ ሰልፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ለመምህራን የተላለፈ ጥሪ

April 21, 2014
ለተከበራችሁ የኢትዮጵያ መምህራን በሙሉ!!! ለአንድ አገር ብልጽግና ትምህርት ቁልፍ ስለመሆኑ ለማንም አጠያያቂ አይደለም፡፡ ለዚህም ሲባል መንግስታት ለትምህርት የሚሰጡት ትኩረት በቀዳሚነት ቦታ ላይ ይገኛል፡፡ በአገራችን ያለው ነባራዊ ሁኔታ ግን ከዚህ ጋር በእጅጉ የሚቃረን ነው፡፡ የትምህርት ፖሊሲ ከመቸውም ጊዜ በባሰ ሁኔታ ለእናንተ ለመምህራኖች የማያሰራ፣ ብቁ የተማረ ዜጋ የማይፈራበትና ለአገርም የማይጠቅም ሆኗል፡፡ ሁሉንም ነገር ለስልጣናቸው በሚያመች መልኩ የሚዘውሩት የወቅቱ ገዥዎች ትምህርት ከንጉሱና በደርግም ጊዜ ከነበረው በባሰ ደረጃ እንዲገኝ አድርገውታል፡፡Ethiopia's Semayawi (Blue) party logo
ውድ የአገራችን መምህራኖች፤ በአሁኑ ወቅት መምህር በደርግና በኃይለስላሴ ዘመን ከነበረው ክብር ስለመውረዱ ከእናንተ ውጭ እማኝ መጥራት አያስፈልግም፡፡ መምህራኖች በማስተማር ብቃታቸውና ትምህርት ደረጃቸው፣ በስራ ዘመናቸው፣ በአጠቃላይ ለቀጣዩ ትውልድና ለአገራቸው በሚያበረክቱት ሳይሆን ለስርዓቱ ባላቸው ቅርበትና ርቀት እንደሚመዘኑም እናንተው ራሳችሁ የምታሳልፉት የዕለት ተዕለት ጭቆና በመሆኑ ሀቁ ከእናንተ የተደበቀ አይደለም፡፡
በስራችሁ ላይ የሚደረግባችሁ ጣልቃ ገብነት ተባብሶ መቀጠሉም የአደባባይ ሚስጥር ሆኗል፡፡ የገዥው ፓርቲ ያልተማረ ካድሬ ከእናንተ የተሻለ ተጠቃሚ በሆነበት አገር መጭውን ትውልድ የምትቀርጹት እናንተ መምህራን ግን ኑሮን ለመግፋት ተቸግራችኋል፡፡ በደሞዝ ጭማሬ ስም የ70 ብር ያልበለጠ ጭማሪ ልክ እንደ ቀሪው ጭቁን የኢትዮጵያ ህዝብ በእናንተም ላይ ስርዓቱ እየቀለደ ቀጥሏል፡፡ በነጻነት ለማስተማር አለመቻላችሁና እንዲሁም የሚገባችሁን ክብርና ክፍያ ባለማግኘታችሁ ተሸማቅቃችሁ እንደምትኖሩ የታወቀ ሀቅ ነው፡፡
መምህር ለራሱ ብቻ ሳይሆን አገሩንና ቀጣዩን ትውልድም የሚቀርጽ ፈጣሪ የማህበረሰባችን ክፍል ነው፡፡ ሆኖም የኢትዮጵያ መምህራን ስለ ራሳችሁ መብት እንኳ ጮኽ ብላችሁ ስትከራከሩ፣ ስታስተምሩ አይታይም፡፡ ከስርዓቱ አፋኝነት አንጻር ለእናንተ የሚከራከሩ ማህበራትም የሉም፡፡ በጣም የሚያሳዝነው በ1960ዎቹ እነዚህ ማህበራት ለአባላቶቻቸው ከመቆም አልፈው ለአገራቸው ህዝብ ድምጽ እንደነበሩ ስናስብ ነው፡፡ በዛ ዘመን ከየትኛውም ተቀጣሪ በላይ ሲከበርና ሲከፈለው የነበረው መምህር ‹‹እኔ ተጠቃሚ ነኝ!›› ብሎ የህዝቡን ችግር ጀሮ ዳባ ልበስ ብሎ አላለፈም፡፡
በአሁኑ ወቅት እናንተም ችግር ውስጥ ወድቃችሁ፣ አገራችንም በሚያሳዝን ምስቅልቅል ላይ ሆና ድምጻችሁ አይሰማም፡፡ መብታችሁ ሲነጠቅ፣ ህዝብ መብቱን ሲቀማ፣ ከቀዬው ሲፈናቀል፣ አገራችን ስትዋረድ….በርካታ በደልና ግፍ ሲደርስ ማስተማር፣ መተቸት፣ ጮህ ብሎ መናገር የነበረበት መምህር የጋን መብራት ሆኗል ማለት ይቀላል፡፡
ፓርቲያችን ሰማያዊ መምህራንን ጨምሮ የአገሪቱ ህዝብ በአሳዛኝ ጭቆና ላይ በመሆኑ የተነጠቁትን መብቶች ለማስመለስ ሚያዝያ 19/2006 ዓ.ም ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቷል፡፡ በዚህ ሰልፍ የተነጠቃችሁትን የማስተማር ነጻነት፣ ክብር፣ እንዲሁም እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ያጣችኋቸውን መብቶች ጮህ ብላችሁ እንድትናገሩ፣ ህዝብ መብቱን በነጻነት መጠየቅ እንደሚችል እንድታስተምሩ ጥሪ አቅርቦላችኋል፡፡ መምህር የጋን መብራት በሆነባት አገር ትውልድ ወደባሰ ጨለማና ጭቆና ማምራቱ የማይቀር በመሆኑ መምህራን የሙያም ሆነ አገራዊ ግዴታችሁን በመወጣት የእናንተንም ሆነ የቀሪውን ኢትዮጵያዊ ወገናችሁን መብት ለማስመለስ በምናደርገው የትግል ጉዞ ግንባር ቀደሙን ስፍራ ይዛችሁ ህዝብ እንድታታግሉ በድጋሚ ጥሪ እናቀርባለን፡፡

ስለፍትህ ሲባል ስርዓቱ ይፍረስ! ፫ (ተመስገን ደሳለኝ)


ልዕለ ኃያሏ ሀገረ-አሜሪካን ዛሬ ለተጎናፀፈችው የሕግ የበላይነት የተከበረበት ሥርዓት መሰረት የጣሉት እነ ቶማስ ጃፈርሰን በነፃነት አዋጃቸው ላይ ‹‹ሁሉም ሰዎች በእኩልነት የተፈጠሩ ናቸው›› በማለት ሲደነግጉ፤ እንግሊዛዊው ደራሲ ጆርጅ ኦርዌል ደግሞ Animal Farm” በሚለው መፅሐፉ፣ ጉልበታም ‹‹ገዥ›› አድርጎ በሳላቸው ገፀ-ባሕሪያት አማካኝነት ‹‹…አንዳንድ እንስሳት (ሰዎች) ግን የበለጠ እኩል ናቸው››ይለናል፡፡

 በርግጥ ሁለቱም አይነት አስተዳደሮች መሬት ወርደው ዓለማችንን ዲሞክራት እና አምባ-ገነን በማለት በሁለት ጎራ የከፈሉ የመሆናቸው ጉዳይ አከራካሪ አይደለም፡፡ ራሷ አሜሪካንን ጨምሮ አብዛኛው የአውሮፓ አገራት ከሞላ ጎደል በዜጎች እኩልነት ላይ የተመሰረተ ማሕበረሰብ መገንባት ከቻሉት ውስጥ ሲመደቡ፤ ብዙሃኑ የአፍሪካ እና የእስያ መንግስታት ደግሞ ‹‹አንዳንድ ሰዎች ይበልጥ እኩል ናቸው›› በሚል መንፈስ የተቃኘ አገዛዝ አንብረው፣ የትኛውንም ተግዳሮት በጠብ-መንጃ ዓይን መመልከትን ፈቅደዋል፡፡ ከእነዚህኞቹ መካከል የእኛይቷ ኢትዮጵያ ዋነኛዋ ናት፡፡

ባለፉት ሁለት አስርታት በጠቅላይነት የጨዋታ ሕግ እየተመራ፣ ከሰሜን-ደቡብ የተንሰራፋ መዋቅር መዘርጋቱ የተሳካለት ኢህአዴግ፤
የፖለቲካ ሳይንስን በአብዮታዊነት ለውጦ፣ ሀገሪቱን ለጥቂቶች የፌሽታ፣ ለብዙሃኑ የዋይታ መድረክ ሲያደረጋት አንዳች ኮሽታ
ያለመሰማቱ መነሾም ይኸው ነው፡፡ ለሕግ ከማይገዙ ፖለቲከኞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው አንስቶ፣ በአንድ ጀንበር ሰማይ-ጠቀስ ህንፃን
እንደጓሮ አትክልት የሚያፀድቁ ‹‹አባ-መላዎች›› መበርከታቸው አስማታዊ-ጥበብ ያልሆነብንም ለዚሁ ነው፡፡ የሁለተኛ ደረጃ
ትምህርታቸውን እንኳ ያላጠናቀቁ አፍላ-ወጣቶች ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ባላቸው መኪኖች መምነሽነሻቸውም ሆነ፣ ለአቅመ
አዳም ሳይደርሱ ግዙፍ የአስመጪና ላኪ ድርጅት ባለቤት ሆነው ማየታችን ይህንኑ ያስረግጥልናል፡፡

አብዮታዊ ግንባሩ ከፊተኞቹ ንጉሳዊም ሆነ ወታደራዊው አስተዳደር የሚለይበት ክፉ ገፅታዎች አሉት፡፡ ለአብነትም ከአጀንዳችን ጋር
በሚዛመደው የፍትሕ ሥርዓት ማነፃፀር ይቻላል፡፡ በአፄው ዘመን በአንፃራዊነት የሰፈነው የሕግ የበላይነት በሂደት ተንኮታኩቶ
ቢወድቅም፤ ደርግ በጎዳና ላይ የፈፀመው ዘግናኙ የቀይ ሽብር ጭፍጨፋ ምዕራፍ ከተዘጋ በኋላ ባሉት የሥልጣን ዘመናቱ፣ በእውቀት
የበቁ እና ከአድሏዊነት የራቁ ሊባሉ የሚችሉ ዳኞች እና ዐቃቢያነ-ሕግ በመሾም፣ ዛሬ ካለው የተሻለ ተቋማዊ የፍትሕ ስርዓት ለመገንባት
መሞከሩን የጊዜው መዛግብት ያወሳሉ፡፡ ከዚህ ባሻገር በሕግ ባለሞያዎች እንደመልካም ነገር የሚጠቀሰው ‹‹ጠቅላይ ዐቃቤ-ሕግ›› ተብሎ
አንድ ሰው ተመርጦ የሚሾምበት አሰራር ነበር፡፡ ምክንያቱም በዚህ ቦታ የሚመደብ ግለሰብ የሀገሪቱን መሪዎችን ጭምር መክሰስ
የሚችልበት ተቋማዊ ሥልጣን ያለው ከመሆኑም በላይ ‹‹አደገኛ ናቸው›› የተባሉ የህትመት ውጤቶችንም ሲያምንበት ሳይሰራጩ ቀድሞ
እስከማገድ የሚያደርስ ሥልጣን ነበረውና፡፡ ይህ አይነቱ አሰራር በምዕራባዊያን ሀገራት የተለመደ ሲሆን፤ የቀጥታ ሥርዓታዊ
ተጠያቂነትንም ስለሚያስከትል በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ሕግ ለማስከበር ጠቃሚ መሆኑ በዘርፉ ምሁራንም ዘንድ የታመነበት ነው፡፡

በደርግ ዘመን (ለርዕሰ-ብሔሩ ታማኝ የመሆን ግዴታውን ሳንዘነጋ) ለክስ የሚያበቃ ማስረጃ ካገኘ፣ በየትኛውም የሥልጣን እርከን ላይ
ያለ ሹመኛን በሙሉ ፍርድ ቤት ከመገተር የማያስመልስ ሥልጣን እንደነበረው ይነገራል፡፡

ይሁንና ይህ ሁናቴ የግርንቢጥ ተመንዝሮ የፍትህ ስርዓቱን ከማፀየፍም ተሻግሮ፣ በሕግ ፊት እኩል ያልሆኑ ወይም በኦርዌላዊያን
ቋንቋ ይበልጥ እኩል የሆኑ ‹‹ዜጐች› ተበራክተው የታዩት በዘመነ-ኢህአዴግ ነው ብል ብዙም ስሁት ድምዳሜ አይሆንም፡፡ ከዓመታት
የጥምዝምዞሽ ጉዞ በኋላም የተቀደሰችዋ የፍትሕ ምኩራብ ረክሳ፣ የዜጎች መብት ተደፍጥጦ፣ ‹‹ሕገ-አራዊት›› ገንግኖ፣ ጠብ-መንጃ
መንገሱ ሊስተባበል የማይችል ሀቅ ሆኗአል፡፡

በርግጥ ከሁሉም አስከፊውና አሳሳቢው ጉዳይ የፍትሕ ሥርዓቱ ለዝግመታዊ ሞት መዳረጉ ነው፡፡ ይህንን እውነታ ፕሮፍ መስፍን
ወልደማርያም ‹‹አገቱኒ›› በተሰኘው መጽሐፋቸው የነገሩን ግላዊ ገጠመኝ በሚገባ ከማስረዳቱም ባሻገር፤ ይህን ዘመን ካለፈው ዘመን
እንድናነፃፅረው ዕድል ይሰጠናልና ልጥቀሰው፡-

“ሁለት በጣም የተለያዩ አሰራሮች አጋጥመውኛል፤ መጀመሪያ በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመን ተይዤ ነበር፤ በአንድ መጻሕፍት ቤት ቆሜ
ስመለከት አንድ ሰው መጣና መታወቂያውን ከአሳየኝ በኋላ መጥሪያ ወረቀት አሳየኝ፤ እንሂድ ብሎ ይዞኝ ሄደና በወንጀል ምርመራ
አንድ ክፍል ውስጥ አስገባኝ፤ ሁለተኛው በወያኔ ዘመን በ1992ና በ1998 የተያዝኩበት ነው፤ ሁለቱንም ጊዜ ከአስር እስከ አስራ አምስት
የሚሆኑ የታጠቁ ወታደሮች ነበሩ፤ በ1992 የተያዝኩት አንድ የመጻሕፍት መደብር ውስጥ ቆሜ ነበር፤ ከአስር እስከ አስራ አምስት
የሚሆኑ የታጠቁ ወታደሮች በአካባቢው ተበታትነው ለጦርነት የተዘጋጁ ሆነው ሲጠብቁ ሶስት ያህሉ በመጻሕፍት ቤቱ ገብተው
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ

Dam! White Elephants in Ethiopia?

April 21/2014
by Alemayehu G. Mariam

Last week, in a bizarre display of faux outrage and indignation, the regime in Ethiopia unleashed its big “experts” to go after International Rivers, an organization that has been leading the global struggle to protect rivers and the rights of indigenous communities that depend on them for nearly three decades. International Rivers, headquartered in Berkeley, CA.,  is committed to promoting sustainable use of water and rivers throughout the world. The organization has done extraordinary work in Africa, Asia and Latin America to “prevent destructive dam development, promote effective flood management practices, reform the policies and practices of international financial institutions, and advocate water and energy solutions that are sensitive to human rights and environmental sustainability.”GERD Grand Ethiopian Renaissance Dam related issues
The regime’s nameless, faceless and conscienceless “experts”, hiding behind the anonymity of  “professional Ethiopians well versed with and advising on GERD Grand Ethiopian Renaissance Dam related issues”, unloaded a torrent vituperative diatribe against International Rivers in the vintage style of their late hate master of name-calling, cheap shots and put-downs, Meles Zenawi. In a hatchet job polemic entitled, “A Proxy Campaign against Ethiopia?”, the “GERD national panel of experts” (“GERD experts”) jumped on International Rivers like a pack of hungry junkyard dogs on a squirrel.
The “GERD experts” took no prisoners in demonizing and hyperbolizing International Rivers. They moaned that International Rivers is “ this self- appointed ‘guardian’ of all rivers of the world, [and] has been leaving no stone unturned in its effort to subvert Ethiopia’s efforts to develop its water resources and lift its vast and growing population out of poverty.”  Whoa! IRN, the Poseidon (the mythical Greek god of seas and waters)!
The GERD experts came out swinging. No more kid gloves. It’s going to be all bare knuckles. “Apart from being amused, the NPOE [National Panel of Experts] so far had chosen to ignore IRN’s anti- Ethiopia lobbying which is driven by an ideological, if not fanatical-messianic mission to ‘protect [the world’s] rivers and … to stop destructive dams’. IRN is accuser, police, judge and jury all rolled into one. IRN determines for countries, particularly for developing and poor countries like Ethiopia, how to do water resources development projects the ‘right’ way.” Dam! Can “IRN” do all that? Who could have suspected “IRN” was the world’s “riverine policeman”?
“GERD experts” proclaimed, “IRN is the high priest that communes with God the Almighty and determines what is the most environmentally appropriate, most efficient and economical, and most beneficial for local, national and regional not only flora and fauna but also human communities too. What paternalism!!… IRN, the all-knowing God of water resources development, is angry that Ethiopia did not observe its commandment of good water resources planning…” Hot diggity dog! IRN, the Divine! IRN the “Omni Potens”. IRN, the Godhead!
“GERD experts” declared a “water war” on International Rivers: “It would be unconscionable for us as professional Ethiopians well versed with and advising on GERD related issues to keep on looking at these people with bemusement and indifference when they peddle, clearly siding with Egypt, distorted, unsubstantiated and hostile mercenary propaganda against GERD and the Ethiopian people…. In all its ranting does IRN feel obliged, even if to feign decency, neutrality and disinterest, to mention Ethiopia’s need and desperation. By the way, is not Sudan a downstream country? Why does IRN shut up about Sudan’s identification with and support for GERD?!!!!!!!!! Why does IRN dwell and fight exclusively for Egyptian interests.” How deflating to learn that “IRN”, “the high priest that communes with God the Almighty”, is actually nothing more than an  Egyptian stooge and puppet?
Who (what) is this divine, police, judge and jury all rolled into one, superpower and Egyptian stooge called “IRN”?
Why is “IRN, the all-knowing God of water and the high priest that communes with God the Almighty” angry at the regime in Ethiopia? How is the wrath of  “IRN, the all-knowing God of water” being visited on the regime in Ethiopia?
The “GERD experts” claim that “IRN” is angry at them because they have rejected “IRN’s discouragement of the idea of dam building in Ethiopia”. The regime refuses to accept “IRN’s message that Ethiopia should stop being ‘provocative.” “IRN” is angry because “Ethiopia will not change the parameters of the project!” “IRN” is angry because it has failed as a “lobbyist for its Egyptian paymasters.” “IRN”, the “all knowing God of water and the high priest that communes with God the Almighty” is angry because its “concern is Egypt’s water security, not Ethiopia’s poverty, water, energy and food insecurity!”
The “GERD experts” claim to have exposed “IRN’s” diabolical strategy to destroy the regime’s plans to build dams in Ethiopia: “Stage 1: Dissuade them! True to its anti-dam creed, IRN did its best to discourage the idea of dam building in Ethiopia in the first place… IRN never loses opportunity to lobby for its Egyptian paymasters… Stage 2: Smear campaign. When its dissuasion tactic failed and GERD implementation proceeded on with earnest, IRN had to embark on … a smear campaign… IRN, the all-knowing God of water resources development, is angry that Ethiopia did not observe its commandment of good water resources planning… Stage 3: Create Alarm! IRN, noticing that its dissuasion and smear campaigns did not achieve its goals of stopping GERD at its inception or planning stages, embarked desperately to create alarm among the international community and downstream countries the fervor of which the Egyptians might envy. Stage 4: Conduct a Stop Them Campaign! IRN, realizing its preceding three maneuvers did not yield any meaningful result, had to come to the open, reveal itself and launch its outright and blatant campaign against the GERD…”
“Cry ‘Havoc!’, and let slip the dogs of water wars…”
In Julius Caesar, Shakespeare wrote, “Cry ‘Havoc!’, and let slip the dogs of war”.  The regime in Ethiopia is crying “Havoc!” and letting slip its dogs of dam wars on “International Rivers Network”. I am very familiar with the work of International Rivers and the extraordinary accomplishments of that organization in protecting rivers and indigenous people throughout the world. I am not only awed but also humbled by the tenacity and unrelenting efforts of International Rivers to call international attention to the plight of the indigenous people of the Omo River Basin (ORB) in southwest Ethiopia. A few weeks ago, I expressed my deep gratitude (and confessed my own shame) to International Rivers and the other human rights organizations who have spoken up in defense of the defenseless people of the ORB. When I and millions of other Ethiopians kept silence in the face of the regime’s crimes against humanity inflicted on the people of the ORB, it was International Rivers, among others, which stood up and spoke for them and suffered the slings and arrows of that ruthless regime, as they are doing right now.  I publicly confessed in my commentary, “The Race to Save Ethiopians Damned by the Dam”.
It is painful for me (frankly, I am ashamed) to admit that two years after I wrote that [a previous commentary], we [Ethiopians] are still on the sidelines watching while the international human rights and environmental organizations are still doing all of the heavy lifting for us and keeping up the race to save our people. I find myself asking the same questions over and over, without answers: Is it fair to have the international human rights and environmental organizations doing all of the heavy lifting for us in the ORB? When these organizations show so much care and concern for our people and our country, why are we so manifestly unconcerned? Why is that we do not join and support the organizations speaking up for our people? Why is it that we do not come to the aid of these organizations and defend them against the slings and arrows of a vicious regime that slanders them and scandalizes their good works? …How can we justify to future generations that they owe their legacy of environmental conservation and protection of the indigenous peoples of the ORB to the tireless efforts of international organizations [such as International Rivers]? I ask my readers to think about these questions.
Now the regime has loosed its cackle of hyenas on International Rivers, but International Rivers is not intimidated. They struck back at the “GERD experts”. “Ethiopia’s government turned its sights on International Rivers after we published a leaked report by the international panel of experts charged with reviewing project documents for the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). Our summary of their report describes a number of outstanding concerns raised by the non-binding panel, including the inadequacy of the hydrological-impacts study (a key document for understanding how the dam will affect people and ecosystems downstream).”
International Rivers expressed dismay over “Ethiopia’s wild allegations.” It declared that “International Rivers does not take funding from any government institution, including Egypt. We are not ‘taking sides’ – we are impartial when it comes to critiquing destructive river projects and poor river management around the globe…”
International Rivers almost fell for the regime’s old tricks of putting their opponents on the defensive with bogus and outrageous accusations. The regime leaders perfected their art of war by demonization, labelling and slander when they practiced their infantile Marxism in the bush.  Their style is to pump out a bunch of cockamamie, baseless and preposterous allegations and watch their opponents scamper to defend against them. They would label, tar and feather and tattoo their opponents and critics in their organization with outrageous accusations and lies to shut them up. Predictably, International Rivers did not take the regime’s bait to engage in pissing and mudslinging contests. International Rivers did not lower itself to the gutter. They are well aware of the old adage about “never wrestling with a pig in the mud. You get dirty and the pig loves it.”
Who are the “GERD experts”? What makes them “experts”?
If “A Proxy Campaign against Ethiopia?” is the proof  of the expertise of the “GERD experts”, they have proven beyond a shadow of doubt that they are experts at insults, cheap shots, insolence, fear and smear, sneering and jeering and calumny. They have certainly not proven that they are experts in a field of knowledge or subject matter. Not only are the self-proclaimed “GERD experts” not experts, they do not even know what an expert is! An expert is someone who is “widely recognized as a reliable source of technique or skill whose faculty for judging or deciding rightly, justly, or wisely is accorded authority and status by their peers or the public in a specific well-distinguished domain.” Who are thesenameless and faceless  “professional Ethiopians well versed with and advising on GERD related issues”? Why do they not identify themselves by name, subject matter of expertise and institutional affiliation? What are their academic and professional credentials? What is their training, education, publication or work experience to buttress their claim of expertise?
Experts do not wear a veil on their faces, sit in the shadows sniping and broadcast to the world that they are “experts” and “professional Ethiopians”. Real experts do not challenge their opponents to pissing contests.  Real experts step out into the open and debate the issues with other experts in public forums.  Real expert have no problems presenting their credentials for scrutiny and challenge. Real experts deal with facts, evidence and logic, not emotions, fantasy and defamation campaigns. Real experts overwhelm their opponents with carefully conducted research and  analysis, not insults and mud laden innuendos.
What self-respecting “panel of experts” would issue a public statement and say the following about an organization that is widely and internationally recognized for its riverine experts:
IRN is the high priest that communes with God the Almighty and determines what is the most environmentally appropriate…
IRN, the all-knowing God of water resources development, is angry that Ethiopia did not observe its commandment of good water resources planning…
IRN’s concern is Egypt’s water security, not Ethiopia’s poverty, water, energy and food insecurity!…  Oh, international financiers beware! Do not put your money there. What shameless partisanship of IRN. Should we be accused if we suspect payment under the table?
It is obvious that in its desperation the IRN has been forced to come out and show its true color: a proxy for Egypt masquerading as an international environmental group fighting for the health of rivers!!
In all its ranting does IRN feel obliged, even if to feign decency, neutrality and disinterest, to mention Ethiopia’s need and desperation. By the way, is not Sudan a downstream country? Why does IRN shut up about Sudan’s identification with and support for GERD?!!!!!!!!!
Why does IRN dwell and fight exclusively for Egyptian interests, harps on their real or imagined and fabricated fears, while not uttering a single word about the waste incurred via the High Aswan Dam…
IRN never feels obliged to mention a single merit of GERD. It is a taboo!
IRN has no boundaries of shame. It accuses the IPOE members of ‘keeping silent”! Should every sensible human being on the face of the earth turn into a corrupt IRN partisan activist?
The foregoing statements sound like the “thugspeak” we have heard for nearly a quarter of a century, not expert testimony. Those statements originated in the minds of whack bush cadres, not self-respecting experts.
Temper tantrums and name calling are a poor substitute for a rigorous fact-based refutation of another expert’s opinions. Experts do not prove their cases by moaning and groaning, bellyaching, griping,  grousing and whining.  Experts do not engage in teeth gnashing, mudslinging and finger wagging. Could it be that the “GERD experts” are really “no experts” but mindless apparatchiks and cadres who will say and do anything to earn their daily bread from their paymasters?
Whenever the regime is confronted with the truth, its natural and predictable response is to squirm, fidget, squiggle and “Cry Havoc!” That is what the regime is doing now. The “GERD experts” said, “the straw that broke the camel’s back, so to speak, happened on March 31, 2014 when IRN posted on its website a piece entitled “ GERD panel of Experts Report: Big Questions Remain”. Manifestly, the regime must have been stung by International Rivers’ analysis of the so-called “leaked Experts Report”. That is why they are squealing like a stuck pig. They are shadowboxing and swinging (in the shadows), but no one can fight the truth. Correction. Only Meles could do that.  When the European Union Election Observer Group in May 2010 caught Meles Zenawi with his hands in the ballot cookie jar, he attacked the Group with a torrent of insults straight from the gutter describing the months-long work of that Group as  “trash report that deserves to be thrown in the garbage.” In August 2005, Meles, following the electoral drubbing of his party by a coalition of opposition parties in May, unleashed his wrath on European Union parliamentarian Ana Gomes and her election observer group. “We shall, in the coming days and weeks, see what we can do to expose the pack of lies and innuendoes that characterise the garbage in this report.”
The “GERD experts” are taking a page out of the Meles Zenawi “Book of Fear and Smear” to smear and create fear about International Rivers. “When the going gets tough, the tough get going.” Not so for the regime in Ethiopia. “When the going gets tough, the regime gets in gear to jeer, sneer and smear.”
The “GERD experts” are “experts” just like their spiritual master Meles Zenawi. Everybody knows Meles was an expert on everything. He was an expert on the economy, politics, society, federalism, military strategy, international relations, whatever. Meles, the “expert”, was a “graduate” of a distance learning program called “Open University (OU)” in England. OU has an “open entry policy” where traditional admissions requirements are suspended for students to take undergraduate and graduate courses. What are the credentials of the “GERD experts”? Will they ever step out of the shadows and step into the public forums so we can see them and “learn” from their expertise? So here is the challenge to the “GERD experts”: Step up, show your faces, put your credentials on the table and openly join the debate, or shut the hell up!
Being called “alarmist”, “in the pay of Egyptian paymasters, “smear”-mongers, “anti-Ethiopian lobbyists”, “mercenary propagandists against GERD and the Ethiopian people”, “shameless partisans”,  etc. by the regime’s “GERD experts” is like being called ugly by a frog
The regime called International Rivers all the names in the book. It is obvious that International Rivers’ analysis of the leaked report has made the regime madder than a nest of hornets. They accused International Rivers of being called “alarmists”, “in the pay of Egyptian paymasters”, “smear”-mongers, “anti-Ethiopian lobbyists”, “mercenary propagandists] against GERD and the Ethiopian people, shameless partisans, “a proxy for Egypt masquerading as an international environmental group fighting for the health of rivers”, etc. Being called these names by the faceless, nameless and conscienceless “GERD experts” is like being called ugly by a frog. International Rivers should not be surprised by all of the name-calling and mudslinging. The paymasters of the “GERD experts” are supreme experts in mudslinging and name-calling. They call Diaspora Ethiopians who disagree with them “extremist Diaspora”. “Extremism in the defense of liberty is no vice!”, proclaimed Barry Goldwater.
Shameless partisanship? The “GERD experts” bemoan International Rivers. “What shameless partisanship of IRN. Should we be accused if we suspect payment under the table?” I was thinking the same thing about Clare Short, Chairwoman of the Extractive Industries Transparency Initiative a few weeks ago. A few weeks ago, Short fell on the sword for the regime in Ethiopia trying to get it admitted into her “Club”. Her lobbying on behalf of the regime was so outrageous and offensive that she caused severe internal strife and a major rift in that organization. Truth be told, I had similar doubts. Had “there been payment under the table” for Clare Short for her to fall on the sword for the regime? I am just askin’.
Smear campaigns?  The “GERD experts” accuse International Rivers of smear-mongering. Who put out those two fear and smear docutrash dramas called “Akeldama” and “Jihadawi Harekat” scandalizing  Ethiopian Muslims?  “Akeldama” began with a somber proclamation on the arrival of a bloodbath doomsday in Ethiopia: “Terrorism is destroying the world. Terrorism is wrecking our daily lives, obstructing it. What I am telling you now is not about international terrorism. It is about a scheme that has been hatched against our country Ethiopia to turn her into Akeldama or land of blood. For us Ethiopians, terrorism has become a bitter problem….”
Demonization and vilification campaigns? “The “GERD experts” accuse International Rivers for undertaking a “fanatical-messianic mission” to vilify the regime in the name of protecting the world’s rivers. How about the regime’s fanatical and diabolical orchestration of a full-court press demonization and vilification campaign against Atse Menelik II, the Nineteenth Century Ethiopian emperor whose centennial is being celebrated this year (Ethiopian calendar). By demonizing Menelik and smearing his name, the regime tried to re-write, miswrite, overwrite and un-write Ethiopian history and replace it with the hagiography (tale of sainthood) of Meles Zenawi.
Mercenary propaganda? The “GERD experts” accuse International Rivers of fabricating “unsubstantiated and hostile mercenary propaganda against GERD and the Ethiopian people.” Which mercenary propagandist made the following statement in 1990 when asked about Ethiopian unity: “We look at this from the viewpoints of the interests of Tigray first, and then Ethiopia as a whole. We would like to see Eritrea continuing to have a relationship with Ethiopia. We know that Tigray needs access to the sea, and the only way is through Eritrea. Whether Eritrea is part of Ethiopia or independent, we need this access and, therefore, must have close ties. There are many Tigrayans in Eritrea. They are concerned. They don’t want to be treated as foreigners there…” Which mercenary gave away (and steadfastly refused to accept) Ethiopia’s outlet to the sea? Without an outlet to the sea, the much vaunted “Growth and Transformation Plan”, the brain child of Meles Zenawi, is today stuck in first gear and spinning its wheels in a quagmire of corruption and mismanagement.
Egyptian proxy? The “GERD experts” accuse International Rivers of being “A proxy for Egypt masquerading as an international environmental group fighting for the health of rivers!!” Who unleashed the proxy war in Somalia in 2006 causing the deaths of tens of thousands of Somalis and displacement of hundreds of thousands? In May, 2007, Meles told Al Jazeera, “We did not fight a proxy war on behalf of the United States. Indeed, the United States was very ambivalent about our intervention, once we intervened of course the United States and much of the international community was supportive….” However, a Wikileaks cable from June 2006  contradicts these statements.
White elephants in Ethiopia!
The problem in the dam debate is not the drivel and jabber of faceless, nameless and conscienceless “experts”. It is not even the machinations of “leaders” who have the ethics of hyenas and leadership qualities of snakes (in suits). The problem in Ethiopia is what to do about white elephants. A “white elephant” is an idiom for wasteful vanity projects that are “valuable but burdensome possession of which its owner cannot dispose and whose cost (particularly cost of upkeep) is out of proportion to its usefulness or worth.”
Dam ventures in Africa have largely proven themselves to be “white elephants”. Africa’s “Big Men” love big projects. Kwame Nkrumah built the Akosombo Dam on the Volta River, at the time dubbed the “largest single investment in the economic development plans of Ghana”. The adverse environmental consequences over the past several decades have been documented. Mobutu sought to outdo Nkrumah by building the largest dam in Africa on the Inga Dams in western Democratic Republic of the Congo (Zaire) on Inga Falls, the largest waterfalls in the world. In 2011, the entire board of DRC’s national electricity company was fired over frequent and recurrent power disruptions!Last month, the World Bank approved a $73 million grant to help the DRC develop an expansion of the Inga hydroelectric dam.
In the Ivory Coast, Félix Houphouët-Boigny built the largest church in the world, The Basilica of Our Lady of Peace of Yamoussoukro, at a cost of USD$300 million. It stands empty today. Self-appointed Emperor Jean-Bedel Bokassa of the Central African Republic (CAR) built a 500-room Hotel Intercontinental at a cost of hundreds of millions of dollars while millions of his people starved. Today, exactly 20 years after the Rwandan Genocide, CAR is in the throes of communal and sectarian warfare described as mass “ethno-religious cleaning.” Moamar Gadhafi launched the Great Man-Made River in Libya, dubbed the world’s largest irrigation project, and proclaimed it the “Eighth Wonder of the World.”  Ugandan dictator Yuweri Museveni built the Bujagali dam which was completed in 2012. The backflow from that dam has submerged a huge area of cultivable and settled land forcing migration and resettlement of large numbers of people.
Is GERD (a/k/a Meles Zenawi Memorial Dam) a white elephant?
Is GERD an Ethiopian white elephant? Dam right, it is! In my commentary, “Ethiopia: Rumors of Water War on the Nile?”, I argued that GERD/MZMD is  the white elephant in the room that no one wants to talk about openly and earnestly. Meles, like all of his predecessor African dictators suffered from delusions of grandeur. Like his brethren African dictators, Meles wanted to have a big project that could immortalize him as the little “Big Man” of Africa. By undertaking white elephant projects, Meles sought to attain greatness and amass great fortunes in life and immortality in death. He only managed to amass mass contempt in life and in death. To be sure, he had a “dry run” on immortality when he commissioned the construction of  Gilgel Gibe III Dam on the Omo River in southern Ethiopia which has been dubbed the “largest hydroelectric plant in Africa with a power output of about 1870 Megawatt.”
Like all of the African white elephants, the so-called GERD is a vanity make-believe project principally intended to glorify Meles posthumously, and magnify his international prestige while he was alive diverting attention from the endemic corruption that had consumed his regime as documented in the a 448-page World Bank report, “Diagnosing Corruption in Ethiopia”.  Meles sought to cover his bloody hands and clothe his naked dictatorship with megaprojects and veneers of progress and development.  Meles was the little “Big Man” of  Africa with a Napolenoic complex. He sought to overcome his complex by making outrageously bogus claims of 11-15 percent annual economic growth and launching big dam and infrastructure projects.
Amused by the mudslinging of the “GERD experts”
It is amusing and fun to see the regime’s brain trust swinging wildly from the shadows. In all sincerity, I appreciate the fact that the “GERD experts” came out to defend their paymasters. They have every right to that. A dog must never bite the hand that feeds. Those who disagree with the regime also have every right to criticize it. It would be great to have open, civil and structured debates about a whole range of issues with the regime and its representatives. But the regime does not want earnest debates. It wants to engage its opponents and critics in pissing contests and mud wrestling matches. We will not lower ourselves into the gutter and they refuse to rise up to the surface and face public scrutiny. Such is the current stalemate!
No reasonable Ethiopian would disagree on the fact that Ethiopia’s hydrological resources should be put to proper use to serve the needs of the people. However, the regime must realize that it is not the only and exclusive stakeholder in determining the fate of Ethiopia or use of its natural resources. In as much as the regime accuses International Rivers of being the “high priest that communes with God the Almighty and determines what is the most environmentally appropriate”, it is doing exactly the same thing. They regime presents itself as the clergy of “high priests who commune with God Almighty”on the economic, social, political and cultural development of  Ethiopia. To slightly modify what I have always said, “Preaching the need for pluralism in determining the economic, social, political and cultural development of Ethiopia to the regime’s “high priests who commune with God Almighty” is like preaching Scripture to a gathering of blind and deaf-mute Heathen.
George Bernard Shaw said, “Never wrestle with pigs. You both get dirty and the pig likes it.” Though I am rather amused by the regime’s efforts to drag International Rivers into a mud wrestling match, I am glad to see International Rivers declining the invitation for a mud fest in the regime’s quagmire. International Rivers should be proud for its global achievements over the past three decades. They should keep doing what they have been doing – fighting for the rights of indigenous peoples, protecting international rivers and  winning the hearts and minds of ordinary people and policy makers alike the world over. International Rivers is no “high priest that communes with God the Almighty and determines what is the most environmentally appropriate” for the world; but thank God there is an International Rivers that will speak up and stand up for environmental justice in the eyes of man and God. There is no doubt the regime and its dogs of dam water wars will continue their efforts to drag International Rivers into their quagmire for another round of mud wrestling, a re-match, in the foreseeable future. My only advice to International Rivers is: “Stick to the rivers; leave the gutter to the experts!”
Thank you International Rivers for speaking up and standing up for Ethiopians in the Omo River Basin!
To be continued…
Professor Alemayehu G. Mariam teaches political science at California State University, San Bernardino and is a practicing defense lawyer.

ከውጭ የተመለሱ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው ለመሥራት መቸገራቸውን ገለጹ

April 21 /2014

ከውጭ የተመለሱ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ ቢፈልጉም፣ በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ያሉ የቢሮክራሲ ችግሮች ፈተና እንደሆኑባቸው ገለጹ፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአገር ውስጥ በተለያዩ የኢንቨስትመንትና የሙያ ዘርፎች ከተሰማሩ ተመላሽ የዳያስፖራ አባላት ጋር ለመወያየት ባዘጋጀው መድረክ፣ ከ500 በላይ የዳያስፖራ አባላት ተገኝተው ችግሮቻቸውንና ምሬታቸውን ለመንግሥት አሰምተዋል፡፡

በሆቴልና ቱሪዝም፣ በንግድ፣ በማዕድን ፍለጋ ሥራና በትራንስፖርትና ማሽነሪዎች ኪራይ ላይ የተሰማሩ ከውጭ ተመላሽ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተሳተፉበት በዚህ ውይይት መድረክ ላይ፣ በተለይ የታችኛው የመንግሥት መዋቅር ሊያሠራቸው አለመቻሉን አስታውቀው፣ ፈቃድ ለማግኘት እስከ ሁለት ዓመትና አንዳንዶቹም ከዚያ በላይ እንደወሰደባቸው ተናግረዋል፡፡

በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ለመሰማራት በጐንደር ከተማ መሬት መውሰዳቸውን፣ የሆቴሉ ግንባታ ከመጀመሩ በፊት የአፈርና የዲዛይን ጥናት በውጭ ባለሙያዎች ለማሠራት ውጭ አገር ደርሰው ሲመለሱ መሬታቸው በአካባቢው አስተዳደር መወረሱን፣ አንድ ከአሜሪካ የተመለሱ ኢትዮጵያዊ ተናግረዋል፡፡

‹‹መሬቱን የወሰድከው በተጭበረበረ ዶክመንት ነው፡፡ ፎርጅድ ነው፡፡ አንተ ዳያስፖራ አይደለህም፡፡ እንዲያውም የሠራኸው ወንጀል በመሆኑ በሕግ ከመጠየቅህ በፊት ውጣ፤›› ብለው የአካባቢው የሥራ ኃላፊዎች ከቢሮ እንዳስወጧቸው እኚሁ ግለሰብ በምሬት ተናግረዋል፡፡ ‹‹ሰላሳ ዓመት ከኖርኩበት አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የተመለስኩት ፎርጅድ ልሠራ ነው?›› በማለት መንግሥት እንዲፈርዳቸው ግለሰቡ ጠይቀዋል፡፡

ጉዳዩ በፍጥነት እልባት እንዲያገኝ ያልሄዱበት እንደሌለና በፍርድ ቤት ፍትሕ ለማግኘት ያደረጉት ጥረትም አለመሳካቱን የተናገሩት እኚህ ግለሰብ፣ ‹‹ወደነበርኩበት የሰው አገር ለመመለስ እየተሰናዳሁ ባለሁበት ወቅት ይህ ውይይት ተዘጋጅቷልና መፍትሔ ካገኘሁ ብዬ ነው የተገኘሁት፤›› በማለት የመንግሥትን ምላሽ ጠይቀዋል፡፡

ይህ መሰሉ አጋጣሚ ወይም መልኩን የቀየረ ሌላ ችግር በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራቸው ተመልሰው ከመሥራት ይልቅ፣ አገራቸውን እየወቀሱ በሰው አገር መቅረትን እንዲመረጡ እያስገደዳቸው መሆኑ በተለያየ አጋጣሚ የተገለጸ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካይነት በተጠራው የውይይት መድረክ ላይ የተነሳውም ተመሳሳይ ከመሆኑም በላይ፣ ሁሉንም ችግሮች ችለው በአገራቸው መዋዕለ ንዋያቸውን በማፍሰስ ላይ የሚገኙትን ጭምር እየነካ እንደሆነ ተገልጿል፡፡

እ.ኤ.አ. በ2009 ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን የገለጹ ሌላ አንድ በአውሮፓ ይኖሩ የነበሩ የሕክምና ባለሙያ፣ አገራቸው ከገቡ በኋላ በምግብ ይዘት የበለፀጉ እንክብሎችን በኔትወርክ ማርኬቲንግ ወደ አገር ውስጥ በማስገባት በርካታ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ተናግረዋል፡፡

በአሁኑ ወቅት ከሁለት ሺሕ በላይ ሠራተኞች በሥራቸው እንደሚገኙና ባለፉት አራት ዓመታት ውስጥም ከ12 ሚሊዮን ብር በላይ ማውጣታቸውን ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ በተለያዩ ጊዜያት የወጡ መመርያዎች ከንግድ ሥራቸው እንዳስተጓጐላቸው ገልጸዋል፡፡ ‹‹መንግሥት መመርያ የሚያወጣው ለማስተዳደር እንጂ ማነቆ ለመፍጠር ለምን ይሆናል?›› ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

‹‹መንግሥት ያሉትን ችግሮች ለይቶ ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሔ የማይሰጥ ከሆነ ውይይቶች ዋጋ የላቸውም፡፡ ዳያስፖራውም የኢትዮጵያ አንድ አካል በመሆኑ ተገቢው ትኩረት ይሰጠው፤›› ሲሉ ተወያዮቹ ጠይቀዋል፡፡

በተለያዩ የዓለም አገሮች ከ2.5 እስከ ሦስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ይኖራሉ ተብሎ ይገመታል፡፡
አሁን በሥልጣን ያለው ኢሕአዴግ መራሹ መንግሥት ከተቋቋመ ጀምሮ እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው መዋዕለ ንዋያቸውን ያፈሰሱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ግን 2,947 ብቻ ነው፡፡ በውጭ ይኖራሉ ተብሎ ከሚገመተው አንፃር በአገሪቱ ላለፉት 20 ዓመታት 2,947 የዳያስፖራ አባላት ብቻ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረጋቸው፣ መንግሥት ለዚህ ዕምቅ ሀብት የሰጠው ትኩረት አናሳ መሆኑን ለመረዳት እንደሚችል የመስኩ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡

ባለፉት 20 ዓመታት ወደ ሥራ የገቡ የዳያስፖራ አባላት ሦስት ሺሕ አይሙሉ እንጂ፣ 22.3 ቢሊዮን ብር ኢንቨስት በማድረግ 125,600 ዜጐች የሥራ ዕድል መፍጠራቸው፣ መንግሥት ለዘርፉ ትኩረት ቢሰጥ ሊፈጠር የሚችለውን ለውጥ የሚያሳይ ነው ይባላል፡፡

Sunday, April 20, 2014

በቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ክስ ላይ ክርክር ሊደረግ ነው

April 20/2014

‹‹የመንግሥትና የሕዝብ ገንዘብ ለደላላ አበል መከፈል የለበትም›› ወ/ሮ መና ግርማ፣ የቀድሞው የፕሬዚዳንት ልጅ

ከመኖሪያ ቤት ኪራይ ጋር በተገናኘ የ360 ሺሕ ብር የኮሚሽን ክፍያ ክስ የተመሠረተባቸው የቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ክስ ክርክር ሊደረግ ነው፡፡

ሚያዝያ 17 ቀን 2006 ዓ.ም. የሚደረገው የፍትሐ ብሔር ክርክር ከሳሽ ከሆኑት የኮሚሽን ሠራተኛው አቶ አንተነህ አሰፋ ጋር ሲሆን፣ ምክንያቱም ለቀድሞው ፕሬዚዳንት ቤት ከነሙሉ ዕቃው ደልለው በማከራየታቸው ነው፡፡

የኮሚሽን ሠራተኛው አቶ አንተነህ ለፕሬዚዳንቱ ቤት እንዲያፈላልጉና ለቤቱ ኪራይ ከሚከፈለው የገንዘብ መጠን ላይ አሥር በመቶ እንደሚከፈላቸው ውል የተፈራረሙት፣ ከአቶ ግርማ ወልደጊዮርጊስ ልጅ ወ/ሮ መና ግርማ ጋር በመሆኑ ነው፡፡ አቶ አንተነህ ለመሠረቱት የፍትሐ ብሔር ክስ ወ/ሮ መና በጠበቃቸው በአቶ አዳሙ ሽፈራው በኩል ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

ጠበቃው አቶ አዳሙ ወ/ሮ መናን በመወከል ባቀረቡት የክስ መቃወሚያ፣  ‹‹የመንግሥትና የሕዝብ ገንዘብ ለደላላ አበል መከፈል የለበትም፣ የሕዝብና የመንግሥት ገንዘብ የግለሰብ ማበልፀጊያ እንዲሆን ግማሽ ሰዓት ላልፈጀ ሥራ ሊከፈል አይገባም፤›› በማለት ክሱን ተቃውመዋል፡፡

ከሳሽ አቶ አንተነህም በጠበቃቸው አቶ ወርቅዬ ዓባይነህ አማካይነት ባቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ፣ ክስ የመሠረቱት በፕሬዚዳንቱ ጽሕፈት ቤት ላይ፣ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ፣ በወ/ሮ አማረች በካሎ (የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ)፣ በወ/ሮ አምሳለ ፋንታሁንና በልጃቸው በወ/ሮ መና ግርማ ላይ መሆኑን ክሳቸው ያሳያል፡፡ በመሆኑም ከሳሽ ከወ/ሮ መና ጋር ጳጉሜን 3 ቀን 2005 ዓ.ም. በተጻፈ የኮሚሽን ውል መሠረት፣ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 16 የቤት ቁጥር 658 ባለሁት ፎቅ ቤት ከነሙሉ ዕቃው ጋር በ400 ሺሕ ብር እንዲከራዩ በመስማማታቸው፣ የዘጠኝ ወራት የቤት ኪራይ 3.6 ሚሊዮን ብር ከአከራዩ አቶ ሰለሞን ግርማ ገብሩ ጋር በማፈራረም እንዲከፈላቸው ማድረጋቸውን በክሳቸው ገልጸዋል፡፡

አቶ አንተነህ በውላቸው መሠረት የኮሚሽን አበል 360 ሺሕ ብር ሲጠይቁ ሊከፈላቸው ባለመቻሉና ማንን እንደሚጠይቁ ግራ መጋባታቸውን ገልጸው፣ ከፋዩ ተለይቶ እንዲወሰንላቸው በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 36/5/ መሠረት ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል፡፡ ተከሳሽም ከመስከረም 10 ቀን 2006 ዓ.ም. ጀምሮ ከሚታሰብ ዘጠኝ በመቶ ወለድ ጋር እንዲከፈላቸው እንዲወሰንላቸው ጥያቄ አቅርበዋል፡፡

ሚያዝያ 17 ቀን 2006 ዓ.ም. የቃል ክርክር ከማድረጋቸው በፊት ወ/ሮ መና ባቀረቡት መቃወሚያ፣ ውሉ ፀንቶ ከሚቆይበት ጊዜ አንስቶ  አምስት የሥራ ቀናት ብቻ በመሆኑና የተፈረመው ውል ጳጉሜን 3 ቀን 2005 ዓ.ም. በመሆኑ እሳቸውን እንደማይመለከታቸው ገልጸዋል፡፡

ወ/ሮ መና ውሉን የፈጸሙት የፕሬዚዳንቱ ጽሕፈት ቤት ባዘዛቸው መሠረት መሆኑን ጠቁመው፣ ውሉ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 2189 መሠረት ግዴታ እንደማይሸከሙ አስረድተዋል፡፡ ጉዳዩ የሚመለከተው የፕሬዚዳንቱን ጽሕፈት ቤት በመሆኑ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244 (2) (መ) መሠረት እንደማያገባቸው አስረድተው፣ በማያገባቸው ክስ ተካፋይ መሆን ስለሌለባቸው ፍርድ ቤቱ በነፃ እንዲያሰናብታቸው  ጠይቀዋል፡፡

የወ/ሮ መና ጠበቃ አቶ አዳሙ ሽፈራው ዝርዝር መከራከሪያ የሕግ አንቀጾችን በመጥቀስ ለፍርድ ቤቱ መቃወሚያቸውን አቅርበው፣ ፍርድ ቤቱ ክርክራቸውን የሚያልፈው ከሆነ ከሳሽ የሙያ ኮሚሽን ሊከፍላቸው የሚገባው ከቤቱ ኪራይ ላይ እንጂ ከዕቃው አለመሆኑን፣ የቤቱን ኪራይ ያጋነነው የቤቱ ዕቃ ተደምሮ በመሆኑ የቤቱ ወርኃዊ ክፍያ በገለልተኛ ወገን መገመት እንዳለበት ተከራክረዋል፡፡ ውል ሲፈራረሙ የቤቱ ኪራይ ዋጋ መጠን ባለመገለጹ ከምን ያህል ወራት ላይ ኮሚሽን እንደሚከፈል አልተጠቀሰም፡፡ የ360 ሺሕ ብር ክፍያ እንዲከፈላቸው መነሻ የሚሆን ድንጋጌ በውሉ ስለሌለ ሊከፍሉ እንደማይችሉ በመቃወሚያቸው አስረድተዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ የመንግሥት አካል የሆነውን የፕሬዚዳንቱ ጽሕፈት ቤት የተጋነነውን የደላላ አበል ጥያቄ ውድቅ በማድረግ፣ ለማንኛውም ሰው ትምህርት በሚሰጥ ሁኔታ የተከሳሽ ወጪና ኪሳራ መብት እንዲወሰን ጠበቃ አዳሙ ወ/ሮ መናን ወክለው መቃወሚያቸውን ለፍርድ ቤቱ አመልክተዋል፡፡ 

ከውጭ የተመለሱ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው ለመሥራት መቸገራቸውን ገለጹ

April 20/2014


-  መንግሥት ወቀሳውን ተቀብሏል

ከውጭ የተመለሱ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ ቢፈልጉም፣ በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ያሉ የቢሮክራሲ ችግሮች ፈተና እንደሆኑባቸው ገለጹ፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአገር ውስጥ በተለያዩ የኢንቨስትመንትና የሙያ ዘርፎች ከተሰማሩ ተመላሽ የዳያስፖራ አባላት ጋር ለመወያየት ባዘጋጀው መድረክ፣ ከ500 በላይ የዳያስፖራ አባላት ተገኝተው ችግሮቻቸውንና ምሬታቸውን ለመንግሥት አሰምተዋል፡፡

በሆቴልና ቱሪዝም፣ በንግድ፣ በማዕድን ፍለጋ ሥራና በትራንስፖርትና ማሽነሪዎች ኪራይ ላይ የተሰማሩ ከውጭ ተመላሽ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተሳተፉበት በዚህ ውይይት መድረክ ላይ፣ በተለይ የታችኛው የመንግሥት መዋቅር ሊያሠራቸው አለመቻሉን አስታውቀው፣ ፈቃድ ለማግኘት እስከ ሁለት ዓመትና አንዳንዶቹም ከዚያ በላይ እንደወሰደባቸው ተናግረዋል፡፡

በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ለመሰማራት በጐንደር ከተማ መሬት መውሰዳቸውን፣ የሆቴሉ ግንባታ ከመጀመሩ በፊት የአፈርና የዲዛይን ጥናት በውጭ ባለሙያዎች ለማሠራት ውጭ አገር ደርሰው ሲመለሱ መሬታቸው በአካባቢው አስተዳደር መወረሱን፣ አንድ ከአሜሪካ የተመለሱ ኢትዮጵያዊ ተናግረዋል፡፡

‹‹መሬቱን የወሰድከው በተጭበረበረ ዶክመንት ነው፡፡ ፎርጅድ ነው፡፡ አንተ ዳያስፖራ አይደለህም፡፡ እንዲያውም የሠራኸው ወንጀል በመሆኑ በሕግ ከመጠየቅህ በፊት ውጣ፤›› ብለው የአካባቢው የሥራ ኃላፊዎች ከቢሮ እንዳስወጧቸው እኚሁ ግለሰብ በምሬት ተናግረዋል፡፡ ‹‹ሰላሳ ዓመት ከኖርኩበት አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የተመለስኩት ፎርጅድ ልሠራ ነው?›› በማለት መንግሥት እንዲፈርዳቸው ግለሰቡ ጠይቀዋል፡፡

ጉዳዩ በፍጥነት እልባት እንዲያገኝ ያልሄዱበት እንደሌለና በፍርድ ቤት ፍትሕ ለማግኘት ያደረጉት ጥረትም አለመሳካቱን የተናገሩት እኚህ ግለሰብ፣ ‹‹ወደነበርኩበት የሰው አገር ለመመለስ እየተሰናዳሁ ባለሁበት ወቅት ይህ ውይይት ተዘጋጅቷልና መፍትሔ ካገኘሁ ብዬ ነው የተገኘሁት፤›› በማለት የመንግሥትን ምላሽ ጠይቀዋል፡፡

ይህ መሰሉ አጋጣሚ ወይም መልኩን የቀየረ ሌላ ችግር በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራቸው ተመልሰው ከመሥራት ይልቅ፣ አገራቸውን እየወቀሱ በሰው አገር መቅረትን እንዲመረጡ እያስገደዳቸው መሆኑ በተለያየ አጋጣሚ የተገለጸ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካይነት በተጠራው የውይይት መድረክ ላይ የተነሳውም ተመሳሳይ ከመሆኑም በላይ፣ ሁሉንም ችግሮች ችለው በአገራቸው መዋዕለ ንዋያቸውን በማፍሰስ ላይ የሚገኙትን ጭምር እየነካ እንደሆነ ተገልጿል፡፡

እ.ኤ.አ. በ2009 ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን የገለጹ ሌላ አንድ በአውሮፓ ይኖሩ የነበሩ የሕክምና ባለሙያ፣ አገራቸው ከገቡ በኋላ በምግብ ይዘት የበለፀጉ እንክብሎችን በኔትወርክ ማርኬቲንግ ወደ አገር ውስጥ በማስገባት በርካታ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ተናግረዋል፡፡

በአሁኑ ወቅት ከሁለት ሺሕ በላይ ሠራተኞች በሥራቸው እንደሚገኙና ባለፉት አራት ዓመታት ውስጥም ከ12 ሚሊዮን ብር በላይ ማውጣታቸውን ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ በተለያዩ ጊዜያት የወጡ መመርያዎች ከንግድ ሥራቸው እንዳስተጓጐላቸው ገልጸዋል፡፡ ‹‹መንግሥት መመርያ የሚያወጣው ለማስተዳደር እንጂ ማነቆ ለመፍጠር ለምን ይሆናል?›› ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

‹‹መንግሥት ያሉትን ችግሮች ለይቶ ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሔ የማይሰጥ ከሆነ ውይይቶች ዋጋ የላቸውም፡፡ ዳያስፖራውም የኢትዮጵያ አንድ አካል በመሆኑ ተገቢው ትኩረት ይሰጠው፤›› ሲሉ ተወያዮቹ ጠይቀዋል፡፡

በተለያዩ የዓለም አገሮች ከ2.5 እስከ ሦስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ይኖራሉ ተብሎ ይገመታል፡፡

አሁን በሥልጣን ያለው ኢሕአዴግ መራሹ መንግሥት ከተቋቋመ ጀምሮ እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው መዋዕለ ንዋያቸውን ያፈሰሱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ግን 2,947 ብቻ ነው፡፡ በውጭ ይኖራሉ ተብሎ ከሚገመተው አንፃር በአገሪቱ ላለፉት 20 ዓመታት 2,947 የዳያስፖራ አባላት ብቻ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረጋቸው፣ መንግሥት ለዚህ ዕምቅ ሀብት የሰጠው ትኩረት አናሳ መሆኑን ለመረዳት እንደሚችል የመስኩ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡

ባለፉት 20 ዓመታት ወደ ሥራ የገቡ የዳያስፖራ አባላት ሦስት ሺሕ አይሙሉ እንጂ፣ 22.3 ቢሊዮን ብር ኢንቨስት በማድረግ 125,600 ዜጐች የሥራ ዕድል መፍጠራቸው፣ መንግሥት ለዘርፉ ትኩረት ቢሰጥ ሊፈጠር የሚችለውን ለውጥ የሚያሳይ ነው ይባላል፡፡

ይህንን ክፍተት ቀድሞ የተገነዘበ የሚመስለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም አስተዳደር ችግሩን ለመቅረፍ በዳይሬክቶሬት ደረጃ ያቋቋመው ክፍል፣ በአሁኑ ወቅት መዋቅሩን በክልሎችና ውጭ አገሮች ድረስ ለመዘርጋት እየሠራ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡

በእስካሁኑ ጥረት የዳያስፖራ መረጃ ማኔጅመንት ሥርዓት መዘርጋቱን፣ ለዳያስፖራ ማነቆ የሆኑ በመንግሥት ተቋማት የሚታዩ የመልካም አስተዳደርና ኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮችን ለመፍታት እንቅስቃሴ መደረጉን፣ ራሱን የቻለ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማኅበር መቋቋሙን ዶ/ር ቴድሮስ ገልጸዋል፡፡

የተጠቀሱት ችግሮች ሙሉ ለሙሉ ሊኖሩ እንደሚችሉ ጥርጥር የሌለው መሆኑንና የዳያስፖራ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ከተቋቋመ በኋላ ከሚመጡ አቤቱታዎች መገንዘብ መቻሉን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ ሁሉ ችግር ውስጥም ቢሆን ዳያስፖራው ለአገሩ ማድረግ ያለበትን አላቋረጠም ያሉት ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ፣ ከሐምሌ 2003 እስከ መጋቢት 2006 ዓ.ም. ድረስ ባሉት ጊዜያት ውስጥ 5.7 ቢሊዮን ዶላር ሬሚታንስ (ከውጭ በሐዋላ የሚገባ የውጭ ምንዛሪ) በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሕጋዊ መንገድ መላኩን ገልጸዋል፡፡

‹‹ዳያስፖራው ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እያደረገ ያለው አስተዋጽኦም እንዲሁ ምሥጋና የሚቸረው ነው፤›› ያሉት ሚኒስትሩ፣ ከሐምሌ 2003 ዓ.ም እስከ መጋቢት 2006 ዓ.ም. ድረስ 25.1 ሚሊዮን ዶላር በሽያጭና በስጦታ ከዳያስፖራው መገኘቱን ተናግረዋል፡፡ ‹‹በመንግሥት በኩል የዳያስፖራውን የአገር ቤት የልማት ተሳትፎ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ቁርጠኝነት መኖሩን አረጋግጣለሁ፤›› ብለዋል፡፡    

                 

“በዩኒቨርሲቲው መቆየት ካልቻልኩ የፖለቲካ ፓርቲ እቀላቀላለሁ” – ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ

April 19/2014


በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር የሆኑት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ፤በተለያዩ የፖለቲካ መድረኮች በሚሰነዝሯቸው ጠንካራ ትችቶች ይታወቃሉ፡፡ ላለፉት ተከታታይ ሳምንታት የነፃውን ፕሬስ ሁኔታ አስመልክቶ በሬድዮ ፋና በተዘጋጀው ውይይት ላይም ተሳትፈዋል፡፡ ጋዜጠኛ ናፍቆት ተስፋዬ ከዶ/ር ዳኛቸው ጋር ባደረገችው ቃለምልልስ የገባበት ስለጠፋው የዩኒቨርሲቲ የኮንትራት ውል፣ ስለፍርድ ቤት ነፃነት፣“በኢትዮጵያ ውስጥ የመናገር ነፃነት የለም”— ስለማለታቸውና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በስፋት አነጋግራቸዋለች፡፡

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለማስተማር የተዋዋሉባቸው ሰነዶች በሙሉ መጥፋታቸውን ሰምቻለሁ፡፡ እውነት ነው?

ከዚህ ቀደም ባልሳሳት—ከአንድ ዓመት ከሁለት ወይም ከሶስት ወር በፊት ይመስለኛል “60 ዓመት ስለሞላህ ኮንትራት ያስፈልግሀል” ተብዬ የሁለት ዓመት ኮንትራት ፈርሜ ነበር፡፡ የዚህ ኮንትራት ግልባጭም ለእኔ የተሰጠኝ ሲሆን በተጨማሪም ለፍልስፍና ዲፓርትመንቱ፣ ለዲኑ ቢሮና ለምክትል ፕሬዚዳንቱ እንዲሁም ለፐርሶኔል ቢሮ በአጠቃላይ አምስት ቦታ ተላከ፡፡ ሆኖም አምስቱም ደብዳቤዎች ሊገኙ አልቻሉም፡፡ ሌላው ቀርቶ እኔም ቢሮ የነበረው ሊገኝ አልቻለም፡፡ እንዲያውም የዲፓርትመንት ኃላፊው፣ የኮሌጁ ዲኑና፣ የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንት ቢሮም “ሲጀመርም ደብዳቤውን ስለማየታችን ትዝ አይለንም” የሚል መልስ ነው የሰጡት፡፡
ከዚያስ?

ከዚያማ ይሄ ሰውዬ ኮንትራት ሳይኖረው ከአንድ ዓመት በላይ አስተማረ እስከ ማለት ደረሱ፡

፡ እኔም በበኩሌ፣“ኮንትራትህ እድሳት ያስፈልገዋል ተብዬ ሂደቱ አራት ወር ስለወሰደ፣ ለአራት ወራት ደሞዜ ታግዶ ነበር፣እድሳቱ ሲያልቅ ደሞዜ መለቀቁ ምልክት አይሆናችሁም ወይ?” ብላቸው ያመነኝ ሰው አልነበረም፡፡ ፐርሶኔል ክፍሎች ግን ፍቃዱ ባይራዘምለት ከአራት ወር በኋላ ደመወዙን አንለቅም ነበር ብለው ተከራከሩ፡፡ ሆኖም የነሱንም ሀሳብ የሚያዳምጣቸው አላገኙም፡፡ አሁን ለጊዜው በዝርዝር ለማስረዳት ባልዘጋጅም፤በጥቅሉ ሰነዱ ባንዳንድ ሰዎች እርዳታ ፐርሶኔል ቢሮ ከሳምንት በላይ ተፈልጎ ተገኝቷል፡፡ይህ ኮንትራት ባይገኝ ኖሮ ምናልባት ከሥራ ለመሰናበት እደርስ ነበር፡፡ አሁን ግን የኮንትራቱ ውል በመገኘቱ ምክንያት እስከሚቀጥለው ዓመት ድረስ ማስተማር እችላለሁ ማለት ነው፡፡ የኮንትራቱ ውል ከመገኘቱ በፊት ግን ደብዳቤ ፅፈውልኝ ነበር፡፡

ምን ዓይነት ደብዳቤ?

“በአንተ እጅ ያለውም ሆነ ሌላው ክፍል የነበረው የኮንትራት ውል ስለጠፋ፣ የተሰጠህን የዓመት ፈቃድ ለጊዜው ይዘነዋል” የሚል፡፡ የእኔ ክርክር ጭብጥ ሁለት መንገድ የተከተለ ነው፡፡ አንዱ የኮንትራት ውሉ ሲሆን ሁለተኛው የዓመት ፈቃዱ ነው፡፡ የኮንትራት ውሉ ተገኘ፡፡ በመጀመሪያ የዓመት ቃዱን የያዙት የኮንትራት ውሉ ስለጠፋ ነበር፡፡ ወረቀቱ ሲገኝ ደግሞ የዓመት ፈቃዱ መለቀቅ ሲገባው አሁን ሌላ ሰበብ አመጡ፡፡ እድሜህ ስልሳ ዓመት ስለሞላና የጡረታ ሂደቱ በደንብ ተካትቶ ፋይልህ ውስጥ ስለሌለ፣ የዓመት ፈቃድህን ሰርዘነዋል አሉኝ፡፡ አሁን “ከሰስፔንሽን” ወደ “ካንስሌሽን” ሄደዋል ማለት ነው፡፡ የዓመት ፈቃዴን ባለፈው ሳምንት ነበር የምጀምረው፣ እሱን ተነጥቄያለሁ እልሻለሁ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ከዚህ በላይ ማለት አልፈልግም፡፡

ባለፉት ተከታታይ ሳምንታት በሬዲዮ ፋና ላይ በነፃው ፕሬስ ዙሪያ ውይይቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል፡፡ እርስዎም በውይይቱ ላይ ተሳታፊ ነበሩ፡፡ የውይይቱ ፋይዳ ምንድን ነው ይላሉ?

እንግዲህ አንድ የሬድዮ ጣቢያ ፕሮግራም ሲያዘጋጅ ፋይዳውን የሚያውቀው ሬዲዮ ጣቢያው ራሱ ነው፡፡ ሆኖም ግን ከሰጡን ርዕስ ተነስቼ አንዳንድ ነገሮችን ለመገመት አያዳግተኝም፡፡ ርዕሱ እንግዲህ በኢትዮጵያ ያሉ የነፃው ፕሬስ ጋዜጦችና መፅሄቶች ምን ይመስላሉ? እንዴትስ ሊሻሻሉ ይችላሉ? የሚል ነው፡፡ ከዚህ በመነሳት ስመለከተው የግሉን (ነፃውን) ፕሬስ በተጠናከረ ሁኔታ መተቸት ይፈልጋሉ፡፡ ሁለተኛ ከመንግስት ጋር ያልተያያዝን ሰዎች በውይይቱ ብንሳተፍ፣ ትችቱ ይሰምራል የሚል አስተሳሰብም ነበራቸው፡፡ ሌላው እኔን በግሌ ብትጠይቂኝ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጆርናሊዝም እና ኮሚዩኒኬሽን ዲፓርትመንት በቅርቡ ባዘጋጀው ፕሮግራም ላይ “በኢትዮጵያ ውስጥ የመናገር ነፃነት (Freedom of Speech) የለም” ብዬ ሽንጤን ገትሬ ተከራክሬ ነበር፡፡ ይህም በዩቲዩብ እና በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች ስለተሰራጨ፣ ለዚህ ምላሽ በመስጠት ያንን የተሰራጨ ሃሳብ ለማምከን እቅድ የነበራቸው ይመስለኛል፡፡ እኔ በሁለት ፕሮግራሞች ላይ ነው የተሳተፍኩት፣ እነሱ ግን ቀደም ብለው የጀመሩት ይመስለኛል፡፡

ውይይቱ ላይ ተጋብዘው ነው ወይስ በራስዎ ተነሳሽነት?

የሬድዮ ፋናው አቶ ብሩክ ከበደ ጋብዘውኝ ነው የተገኘሁት፡፡

በውይይቱ ላይ“ዶ/ር ዳኛቸው ስሜታዊ ሆነው ነበር”የሚሉ ወገኖች አሉ፡፡ “የድሮ ስርዓት ናፋቂ” የሚል ትችትም ተሰንዝሮቦታል፡፡ የእርስዎ ምላሽ ምንድን ነው?

የስሜታዊነቱን ነገር ያመጡት እንኳን እነሱ ናቸው፡፡ ስድብና ዘለፋውን በመጀመር እነሱ ይቀድማሉ፡፡ “የድሮ ስርዓት ናፋቂ” ለሚለው በእውነቱ በናፍቆት ደረጃ ፍትህ ናፋቂ ነኝ፡፡ዴሞክራሲና የህዝባችንን ነፃነት ናፋቂ ነኝ፡፡ የዱሮ ሥርዓት ናፋቂ የሚሉኝ “አሁን ያለንበት ወርቃማው ጊዜ ነው” የሚሉ ዜጎች ናቸው፡፡ “ያለፈው ስርዓት ናፋቂ” የሚለው አባባል ሆን ብሎ ሰዎችን ለማሸማቀቅ የተፈጠረ ቃል ነው፡፡ በሌላ መልኩ የአሁኑ ስርዓት እኮ በጣም የተሻለ ነው ለማለት ነው፡፡ እኔ የዛሬ 40 ዓመት ወደ ኋላ ሄጄ ለማወዳደር የፈለግሁት አጠቃላይ ሥርኣቱን ሳይሆን የመናገር ነጻነትን በተመለከተ ርዕስ ብቻ ነበር፡፡ ይህንንም ለመናገር የዕድሜ ባለጸጋም ነኝ፡፡ “ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ” በሚባልበት ጊዜ አንድ ዓመት ዩኒቨርሲቲ ተምሬያለሁ፡፡ ያኔ የተሻለ የመናገር ነፃነት ነበር ብያለሁ፡፡ ይህንን አባባሌን አሁንም እደግመዋለሁ፡፡ “በአፄው ጊዜ የፈለግነውን ለመተቸት የዩኒቨርሲቲው ህግ ይፈቅድልናል፡፡ በመሆኑም ዩኒቨርሲቲው የፖለቲካ መዲና ነበር፡፡ ዛሬ ግን ተነስተሸ አንድ ፖለቲካዊ የሆነ ጉዳይ ላይ ጠንከር ያለ አስተያየት ብትሰነዝሪ ከጸጥታ ኃይሉ የሚጠብቅሽ ችግር ይኖራል፡፡” ስላልኩኝ ነው “የድሮ ስርዓት ናፋቂ” የተባልኩት፡፡ ይሄ አይነተኛ የሆነ የካድሬዎች ማስፈራሪያና በነፃነት የሚናገሩ ሰዎችን ማሸማቀቂያ መንገድ ነው፡፡ እኔ እኮ የድሮ ትዝታ አለኝ፣ ልናፍቅም እችላለሁ፡፡
ለምሳሌ ከድሮው ስርዓት ምን ምን ይናፍቅዎታል?

ለምሳሌ የእንግሊዝ ፈላስፋ ኤድመን በርክ “Familiarity” የሚል ስለ ትዝታ ያነሳው ሀሳብ አለ፡፡ “ፋሚሊያሪቲ” ምንድነው? መተዋወቅ፣ ያሳለፍነው ትዝታ፣ትውስታ ማለት ሲሆን፤እንደ አርሱ አቀራረብ በአንድ ጉዳይ ላይ ስለተዋወቅን ብቻ መናፈቅ፣ የሰው ልጅ ባህሪና ፀጋ ነው ይላል፡፡ ገባሽ? እኔ የጥንቱን የክብር ዘበኛ ኦርኬስትራ እናፍቃለሁ፣ የፖሊስ ኦርኬስትራንም እንዲሁ፡፡ ዛሬ አንድ ኪቦርድ አስቀምጠው የሚዘፍኑትን ከምሰማ የእነዚያን ኦርኬስትራዎች ሥራ ብሰማ እናፍቃለሁ፡፡ የፈረሱትን የድሮ ሲኒማ ቤቶች— እነ ሲኒማ አድዋን እናፍቃለሁ፡፡ የድሮውን የመድረክ ተውኔት እናፍቃለሁ፡፡ የድሮው የክብር ዘበኛ አለባበስ ከፈረሳቸውና ከነማዕረግ ልብሳቸው ትዝ ሲለኝ እናፍቃለሁ፡፡ እንዴ ብዙ ብዙ የምናፍቀው ነገር አለኝ— እሱን ዘርዝሮ መጨረስ አይቻልም፡፡ በሰፈሬ ሳልፍ አሁን የደረቀው ቀበና ወንዝ ከነሙላቱ ይናፍቀኛል፣ ድሮ ለምሳሌ ሆቴል ገብተን ክትፎ በ75 ሳንቲም “ቅቤ ይጨመር?” እየተባለ የምንበላው ይናፍቀኛ…..እንዴት ያለ ነገር ነው! ድንች በሥጋ ወጥ 15 ሳንቲም የነበረበት ጊዜ ይናፍቀኛል፡፡ የድሮዎቹ አስተማሪዎቼ ይናፍቁኛል፡፡ ታዲያ የድሮውን መናፈቅ ምን ነውር አለው? ምንስ አድርግ ነው የምባለው?
እርስዎም “የድሮ ስርዓት ናፋቂ” የሚለው አነጋገር የካድሬ ቋንቋ ነው ብለዋል፡፡ ምን ማለት ነው?

ካድሬዎች ሁልጊዜ ያለንበት ስርዓት ነው ወርቃማው ይላሉ፡፡ ያለፈው በጠቅላላው አይረባም ባይ ናቸው፡፡ ሲያስተምሯቸውም እንዲህ እንዲያስቡ ነው፡፡ እኔን “የድሮ ስርዓት ናፋቂ” ያለኝም ወጣት በዚያ ስለወጣ ነው፡፡ በጣም ልጅ ነው፡፡ ከዚህ ቀደምም በሌላ ፕሮግራም ላይ አግኝቼዋለሁ፡፡ ያን ጊዜ አቦይ ስብሀት ባሉበት በጣም ሀሳባዊ የሆነ፣ የአሁኑን ሥርዓት “ፍየልና ነብር የሚሳሳሙበት” ወርቃማ ጊዜ እንደሆነ አድርጎ ሲያወራ፣ “አንተ ልጅ እስኪ አቦይ ስብሀት ጋር ዝም ብለህ አንድ ሁለት ዓመት አሳልፍ፣ ያኔ ፖለቲካህ መሬት የረገጠ ይሆናል” በማለት መክሬው ነበር፡፡

በእርሶ እይታ አሁን ያሉት በጣት የሚቆጠሩ የግሉ ፕሬስ ውጤቶች ምን ይመስላሉ?

እኔ ይህን ጉዳይ በተመለከተ ማስቀመጥ የፈለግሁት ጉዳይ ምን መሰለሽ? አንደኛ የአንድን አገር የፕሬስ ሁኔታ ለማየት ከፈለግሽ ወደ አወቃቀሩ ነው የምትሄጂው፡፡ አወቃቀሩ አሀዳዊ ነው ወይስ ብዝሀነትን ያስተናገደ ነው የሚለውንም ታያለሽ፡፡ በእኔ እይታ ከአፄ ኃይለሥላሴ እስከ ኮሎኔል መንግስቱና በአሁኑም ስርዓት ስትመጪ አወቃቀሩ አሀዳዊ ነው፣ አንድ ወጥና በአንድ አካል የሚታዘዝ ነው፡፡ዘጠና ሚሊዮን ህዝብ የሚሰማው ዜና ከአንድ ምንጭ የሚቀዳ ነው፡፡ ሁሉንም በሞኖፖል የያዘ ነው፡፡ ይሄ “Univocal” ይባላል፡፡ “Multivocal” የሚባለው ደግሞ ብዙ ውድድር ያለበት፣ በአማራጭ የተሞላ ዜና እና የዜና ምንጭ ያለበት ነው፡፡ አሜሪካ ስትሄጂ CNN አለ፣ ABC አለ፣ ሌሎችም መዓት የዜና አውታሮች አሉ፡፡ እዚህ ይህ አይነት አማራጭ የለም፣ ይመጋገባሉ እንጂ፡፡

ይመጋገባሉ ሲሉ እንዴት ነው?

ለምሳሌ የትግራይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ከአማራ ቴሌቪዥን ጋር ተመሳሳይ ይዘት ያለው ወሬ ነው የሚያወራው፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት አወቃቀሩ ተመሳሳይና የሚታዘዘው በአንድ አካል ስለሆነ ነው፡፡ ማንም ሰው ቴሌቪዥን ጣቢያ በግሉ የመክፈት መብትም የለውም፡፡ እንዲህም ሆኖ አሁን ትንሽ ለቀቅ ተደርጎ በጥቂቱም ቢሆን ትችትም እየተፃፈ ነው፣ ይህን አልካድኩም፡፡ “Freedom of speech” እና “Freedom of expression” ይለያል ያልኩትም ለዚህ ነው፡፡

እስቲ የሁለቱን ልዩነት ያብራሩልኝ?

ይኸውልሽ “Freedom of speech” ብዙ ነገርን ያካትታል፡፡ ለምሳሌ የመሰብሰብን፣ ማህበራት የማቋቋም፣ ለተለያየ የመረጃ ነፃነት እድል የማግኘትን (“exposure” የሚለው ይገልፀዋል) —– ያካትታል፡፡ በተለያየ አይነት መንገድ መረጃ ክፍት ሆኖና ተፈቅዶለት እንዲያገኝ እድል የሚሰጥ ነው – “Freedom of speech” ማህበራትን ማቋቋምና የመሰብሰብ ነፃነትም በጣም ጠቃሚ ነገሮች ናቸው፡፡ “Freedom of expression” ደግሞ መናገርን (የአንደበትን) ጉዳይ የሚመለከት ነው፡፡ ይሄ ኢትዮጵያ ውስጥ ይፈቀዳል ግን ህዝቡ መረጃ ለማግኘት አማራጮቹ አልሰፉለትም ወይም ህዝቡ ለተለያየ መረጃ “exposed” አይደለም፡፡ ይሄ ነው ልዩነታቸው፡፡ ዋናው ልዩነቱ “Freedom of speech” የሚባለው ነገር ካለ፣ የመረጃ ስብጥሩ ነፃ ነው፡፡ ዜጎች የፈለጉትን መረጃ የማግኘት መብት አላቸው፡፡

እስቲ ለ “Freedom of speech” ማሳያ የሚሆን ምሳሌ ይስጡኝ?

በጣም ጥሩ! ለምሳሌ የአባይ ግድብን ሁኔታ ውሰጂ ፡፡ መንግስት የግድቡ 30 በመቶ ተሰርቷል አለ፡፡ በቃ! እኛ ይህንን ይዘን ነው ቁጭ ያልነው፡፡ አንቺም ስትፅፊ የሚመለከተው አካል የነገረሽን ነው። አማራጭ የመረጃ ምንጭ ቢኖር እኮ 40 በመቶም 45 በመቶም ሊሆን ይችላል የተሰራው፡፡ አሊያም 15 በመቶም 10 በመቶም ሊሆን ይችላል፡፡ ዜጋው የመንግስት አካል የነገረውን እንጂ ሌላ አያውቅም፡፡ አንድ ግብፃዊ ግን እጅግ በርካታ የሬድዮ፣ የጋዜጣና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ስላሉት፣ ስለ አባይ ከአንድ ኢትዮጵያዊ በብዙ እጥፍ የበለጠና የተሻለ መረጃ የማግኘት እድል አለው፡፡ ይሄ እንግዲህ ነፃ የመረጃ ምንጭ (Freedom of speech) ምን ማለት እንደሆነ ያሳያል፡፡ የፖለቲካ ፈላስፋዎች እንደሚሉት፣ የዜና አውታሩ የመረጃ ምንጩ በሞኖፖል ከተያዘ፣የህዝቡ አንደበት መናገሩ (Freedom of expression) ጥቅም የለውም፣ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውም ይሄው ነው፡፡
አሁን ያለው ስርዓት (መንግሥት) ራሱ ህግ አውጭ ራሱ ህግ ተርጓሚ ነው፣ ይህ ትክክል አይደለም ሲሉ ሰምቻለሁ፡፡ ይሄ ምን ማለት ነው? ህግ አውጭና ተርጓሚው መሆን ያለበትስ ማን ነው?

ዋነው የኢትዮጵያ ህዝብ ችግር ይሄ ነው። “Separation of Power” የሚለው አስተሳሰብ የመጣው ለአንድ መቶ ዓመት ህግንና ነጻነትን በሚመለከት በተነሳው ጥያቄ ዙሪያ ነው፡፡ ይህንንም ለመረዳት መካከለኛው ዘመን ወደ ነበረው የሕግና የሥነ-መለኮት ፍልስፍና እንሂድ፡፡ በዚያን ጊዜ “ህግ የሚገኝ እንጂ የሚረቀቅ አይደለም” የሚለው አስተሳሰብ በሰፊው ተንሰራፍቶ ነበር፡፡
ማነው የሚፅፈው? ማነው የሚያረቅቀው?

በዚያን ወቅት ከላይ በጥቂቱ እንዳልኩት፣ መንግስት ህግ የሚያገኝ አካል እንጂ አርቃቂ አይደለም ብለው ያምኑ ነበር፡፡
እኮ ከየት ነው መንግስት ህግ የሚያገኘው?

ጥሩ ጥያቄ ነው! ከተፈጥሮ ነው ህግ የሚገኘው። ህገ-ተፈጥሮ (Natural Law) ይባላል፡፡ ከዚያ ነው የሚገኘው፡፡ በ15ኛውና በ16ኛው ክፍለ ዘመን ላይ መንግስት ትልቅ እየሆነ እየተስፋፋ ሲመጣ ህግ ማውጣት ግድ ሆነ፡፡ ሆኖም ግን የተወሰነው የአውሮፓ የማኅበረሰብ ክፍል “በፍፁም ህግ ልታወጡ አትችሉም፡፡ ራሳችሁ ህግ አውጥታችሁ ራሳችሁ ልትዳኙን አትችሉም፣ ነጻነታችን አደጋ ላይ ይወድቃል የሚል ክርክር ተነሳ፡፡
ከተፈጥሮ በግልፅ ይገኛሉ የሚባሉት ህጎች ምንድናቸው?

ጥሩ! ሰው መግደል አይፈቀድም – ይሄ ተፈጥሯዊ ህግ ነው፡፡ ሰው የመናገር መብት አለው፡፡ ያጠፋ ሰው ይቀጣል፡፡ የእኛም ፍትሀ-ነገስት ላይ ያሉት እኮ ከተፈጥሮ ህግ የተገኙት ናቸው፡፡ ህገ-ተፈጥሮ ለምሳሌ ወላጅ ልጁን ማሳደግ አለበት፡፡ ልጅ አባቱን አይመታም፡፡ በሰው ልቦና ላይ የተቀረፁ የተፈጥሮ ህጎች እኮ አሉ፡፡ በኋላ የግድ ህግ ማውጣቱ ሲመጣ፣ ህግ አውጭውና ህግ ተርጓሚው ይለያይ ተባለ፡፡ የእነዚህ አካላት መለያየት ግድ የሆነው ከመቶ አመት ጭቅጭቅ በኋላ ነው፡፡ እንግዲህ ከላይ እንዳልኩሽ የሴፓሬሽን ኦፍ ፓወር የመጣው ህግ አውጪውንና ህግ ተርጓሚውን በመለየት ለተቃውሞው ምላሽ ለመስጠት ነው፡፡ወደ ሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ስንመጣ ኢትዮጵያ ውስጥ የህግ የበላይነት ማለት ለምሳሌ አበራሽ በአበራሽ ጉዳይ ላይ ራሷ ወሳኝ ናት አይደለችም? ነው ጥያቄው፡፡ መልሱ መሆን የለበትም ነው፡፡ የህግ የበላይነት ማለት ሌላ ሶስተኛ አካል በተነሳው ጉዳይ ላይ ነፃ ሆኖ ይዳኝ ማለት ነው፡፡ አፄ ኃይለሥላሴ በራሳቸው ጉዳይ ራሳቸው ይዳኙ ነበር። ደርግ በራሱ ጉዳይ ላይ ይዳኝ ነበር፡፡ ይህ ትክክል አይደለም፣አሁን ኢህአዴግ በራሱ ጉዳይ ላይ ይዳኛል ወይንስ አይዳኝም ብለሽ ብትጠይቂ፤ በእኔ እምነት ይዳኛል፣ ይህ ደግሞ ትክክል አይደለም። ህጉን ተመርኩዞ ነፃ ሆኖ የሚዳኝ ዳኛ የለንም እያልኩሽ ነው፡፡ ኢህአዴግ ጋዜጦችንና ሚዲያውን እንደያዘ ሁሉ፣ፍርድ ቤቶችንም ወጥሮ ይዟል፡፡

ፍርድ ቤቶቹ ነፃ አይደሉም እያሉኝ ነው?

ምንም ጥርጥር የለውም፡፡ ነፃ ሆነው እየሰሩ አይደለም፡፡ ትቀልጃለሽ እንዴ? ከብርቱካን ሚዴቅሳ ወዲህ በዚህች አገር ፍ/ቤት ላይ ማን ነፃ ሆኖ ትክክለኛ ፍትህ ሰጠና ነው፡፡

እስቲ ለዚህ ስጋት እንደ ማሳያ የሚያቀርቡት ካለ ይግለፁልኝ?

ለዚህ ማሳያ ላቅርብልሽ —- የፀረ – ሽብር ህጉን 90 በመቶውን ያመጣነው ከውጭ ቀድተን ነው ይላሉ፡፡

ከውጭ መቀዳቱ ምን ክፋት አለው ይላሉ?

ክፋት አለው ያልኩት እኮ እኔ አይደለሁም! እነሱው የቀዱባቸው አሜሪካኖችና እንግሊዞች ልክ አይደላችሁም በሚል ወጥረው ይዘዋቸዋል፡፡ ለምን ይመስልሻል? ዋናው ነገር ያለው እዚህ ላይ ነው፡፡ የእነሱ ህግ በጣም ስለሚያምር ለጥቁር አይገባውም ብለው ይመስልሻል? አይደለም! “በአገራችሁ ነፃ የሆነ ዳኝነት ስለሌለ ሰው ይጎዳል፣ መጠበቂያ የሌለው ጠብመንጃ ነው” ነው ያሏቸው፡፡ “እኛ እኮ ይህን ህግ ያወጣነው መጠበቂያ ስላለን ነው፡፡ ነፃ ዳኝነት በሌለበት ይህን ህግ እንዴት ሥራ ላይ ታውላላችሁ” ነው ያሏቸው፡፡ ማሳያዬ ይሄ ነው፡፡ ከዚህ በላይ ማሳያ ትፈልጊያለሽ እንዴ?
ዶ/ር ዳኛቸው “መንግስትና ዩኒቨርሲቲውን ይዘልፋሉ፡፡ ነገር ግን በዩኒቨርሲቲው እያስተማሩ ደሞዝ ያገኛሉ”የሚል ትችት የሚሰነዝሩ አሉ፡፡ የእርስዎ ምላሽ ምንድነው?

ይሄ በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው! ይገርምሻል እዚህ አስተሳሰብ ላይም ችግር አለ፡፡ “መንግስትና የህዝብ አስተዳደር” በሚል ርዕስ የዛሬ መቶ ዓመት በገ/ ህይወት ባይከዳኝ የተፃፈ መፅሀፍ አለ፡፡ ፀሐፊው ለአፄ ምኒልክ ምክር ያቀረቡበት አለ፡፡ በመንግስት ላይ አንድ ግድፈት ያየሁት የመንግስት እና የንጉሱ ንብረት ያልተለየ መሆኑ ላይ ነው ብለዋል – ገ/ህይወት ባይከዳኝ፡፡ የደጃዝማቾቹ ንብረትና የአገሬው ህዝብ ንብረት በትክክል መለየት አለበት ነው ያሉት፡፡ እነዚህ ደጃዝማቾችና ሌሎች ሹማምንት በደሞዝ መተዳደር አለባቸው ብለዋል፡፡ የመንግስት ንብረትና የንጉሡ ንብረት መለየት አለበት እኔ አሁንም የምፈራው፣ የፓርቲ ንብረትና የህዝቡ ንብረት አልተለየም ብዬ ነው፡፡ ኢህአዴጎቹ እኛ ቀጥረነው እኛው ስራ ሰጥተነው ይላሉ፡፡
አንድ ነገር ልንገርሽ – አፄ ኃይለ ሥላሴና ራስ ካሳ ከዝምድናቸው ባሻገር የቅርብ ወዳጆች ናቸው፡፡ ቀልድ ይቀላለዳሉ፡፡ ሁለት ታሪክ ነው የማወራሽ። በጅሮንድ ተክለ ሐዋሪያት ተክለማሪያም ከተፈሪ ጋር ተጣልተው ራስ ካሳ ጋር ይሄዱና “ስራ ስጡኝ” ይሏቸዋል፡፡ ራስ ካሳ ግን “አንተ የተፈሪ አሽከር ስለሆንክ ስራ አልሰጥህም” ይሏቸዋል፡፡ ራስ ካሳ “እርሶ ምን ነካዎት? እኔ የኢትዮጵያ መንግሥት ሰራተኛ እንጂ የተፈሪ አሽከር አይደለሁም” ይላሉ ተ/ሐዋሪያት፡፡ “እኔ አሁን ስራ ለቅቄያለሁ– ለምንስ አሽከር ይሉኛል” ሲሉ ራስ ካሳን ይሞግታሉ፡፡ አየሽ መንግሥትና ንጉሥን ራስ ካሣ መለየት አልቻሉም። ኢህአዴጎችም ከዚህ አስተሳሰብ ስላልተላቀቁ ነው “እኛ ስራ ሰጥተነው፣ እኛ ቤት ሰጥተነው፣ እኛ ደሞዝ እየከፈልነው እኛኑ ይሳደባል ይዘልፋል” የሚሉት፡፡ እኔ ግን ስራ የሰጠችኝ አገሬ ኢትዮጵያ እንጂ እነሱ አይደሉም፡፡ ኢትዮጵያ “እስከዛሬ በክፉና በደግ ጊዜ ሳናይህ እንዴት መጣህ አላለችም፣ እንኳን ደህና መጣህልኝ ልጄ” ብላ ነው ስራ የሰጠችኝ፤ይህንን አስረግጬ እነግርሻለሁ፡፡ ስለዚህ ስራ የሰጠኝና ደሞዝ የሚከፍለኝ ማን እንደሆነ መታወቅ አለበት፡፡

ከዚህ ቀደም ዶ/ር ዳኛቸው የብአዴን አባል ናቸው የሚል ነገር ተወርቶ በነበረበት ጊዜ ስጠይቅዎት “እንኳን የብአዴን የምወደው የኢህአፓ አባልም አልሆንኩም የየትኛውም ፓርቲ አባል የማልሆነው በአካዳሚክ ስራዬ ላይ ነፃነት እንዳላጣ ነው” ብለውኝ ነበር፡፡ ያስታውሳሉ?

በደንብ አስታውሳለሁ እንጂ!

ታዲያ በአሁኑ ወቅት በየፖለቲካ መድረኮቹ ላይ ፅሁፍ ያቀርባሉ፣ ትችቶችን ይሰነዝራሉ፡፡ ይሄ ነገር በስራዎ ላይስ ተፅዕኖ የለውም?

በጣም ጥሩ! ከፖለቲካ ፓርቲ አባልነት ጋር በፍፁም ግንኙነት የለውም፡፡ በአካዳሚክ ስራዬም ላይ ተፅዕኖ አያሳድርም፡፡ እንዴት የሚል ጥያቄ ካነሳሽ ደግሞ፤ እኔ እንደ አንድ ሲቪል ግለሰብ ነው እየተቸሁ ያለሁት፡፡ ሁለት አይነት ምክንያታዊነት አለ- አንደኛው ግለሰባዊ ምክንያታዊነት ይባላል፤ ሁለተኛው ደግሞ ማኅበረሰባዊ ምክንያታዊነት (public reason) ይባላል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ማህበረሰባዊ ምክንያታዊነቴን ተጠቅሜም እየተቸሁ ነው፡፡ ሁለቱ አብረው ይሄዳሉ፡፡ እንደግለሰብ ደግሞ እያስተማርኩ ነው፡፡ በሙያዬም እያገለገልኩ ነው ማለት ነው፡፡ እነዚህ ነገሮች በፍፁም አይጋጩም፡፡ ምናልባት ሊጋጭ የሚችለው የፓርቲ አባል የሆንኩ እንደሆነ ነው፡፡

የፓርቲ አባል ቢሆኑ የአካዳሚክ ስራውና የፓርቲ አባልነቱ የሚጋጩበትን መንገድ ሊገልፁልኝ ይችላሉ?

ማስተማርም ሆነ የፖለቲካ ስራ የሙሉ ሰዓት ስራ እንጂ የትርፍ ጊዜ ስራ ስላልሆኑ ሁለቱም ራሳቸውን ችለው መሰራት ያለባቸው ነገሮች ናቸው፤ ይጋጫሉ የምልሽ፡፡

ግን እኮ እንደ እርሶ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲ የሚስተምሩ ሌሎች ምሁራን በአንድ በኩል እያስተማሩ ወዲህ ደግሞ ፓርቲ እየመሩ ነው፡፡ እንዴት ያዩታል?

እኔ በዚህ በፍፁም አልስማማም! ይሄ የራሴ አቋም ነው፡፡ በእኔ እምነት እነዚህን ስራዎች በአንዴ ስትሰሪ ከሁለቱ አንዱ ይጎዳል ብዬ ነው የምገምተው፡፡ ከበደችና ዘነበችን በአንዴ እወዳለሁ የሚለው ጉዳይ የማያስኬድ ፍልስፍና ነው፡፡ ከከበደችና ከዘነበች በጣም የምወደውን መምረጥ አለብኝ፡፡ አለበለዚያ አንዷን መጉዳቴ ግልፅ ነው፡፡ ይሄ ማለት ወይ ትምህርቱ አሊያም ፖለቲካው ጉዳት ይደርስበታል ማለት ነው፡፡ ይህ የእኔ እምነት ነው። በበኩሌ በዩኒቨርሲቲው ለመቆየት ካልቻልኩ ወደ አንዱ የፖለቲካ ፓርቲ እቀላቀላለሁ፡፡ እያስተማርኩ ግን የየትኛውም ፓርቲ አባል መሆን አልፈልግም፡፡

በአንድ ወቅት ለሰማያዊ ፓርቲ ንግግር እንዲያደርጉ በተጋበዙበት ወቅት ከአንድ የጋዜጣ አዘጋጅ ጋር ተጋጭተው ስለነበር የዛ ጋዜጣ መቅረፀ ድምፅ ካልተነሳ ንግግር አላደርግም ማለትዎን ብዙዎች አልወደዱትም፡፡ ዶ/ሩ ምሁር ሆነው ቂምን ለትውልድ ያስተምራሉ በሚል ተተችተዋልና ምን ይላሉ?

አንድና አንድ ነገር ልንገርሽ፡፡ አንድ ሰው ድምፄን አልቀዳም የማለት መብት አለው፡፡ ምሳሌ ልጥቀስልሽ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ትምህርት ክፍል በቅርቡ 50ኛ ዓመቱን ሲያከብር፤ ፕሮፌሰር ባህሩ ድምጽ መቅረጽ አትችሉም ብለው መቅረፀ-ድምፅ አስነስተዋል፡፡

እንደዚህ ኣይነት በርካታ ምሳሌዎችን ማቅረብ ይቻላል፡፡ የእኔ ምን አዲስ ነገር አለውና ነው? እኔ በጎን እኮ አይደለም ይሄ ጋዜጣ እየሰደበኝ ስለሆነ መቀዳት አልፈልግም ያልኩት፡፡ ማንስ ቢሆን መሰደብ ይፈልጋል እንዴ፡፡ አሁን ያልኩሽ ጋዜጣ ወደፊትም ሊቀዳኝ አይችልም፡፡ በነገራችን ላይ ብዙ ሰዎች በዚህ ነገር ደስተኛ አይደሉም ላልሽው፤ እኔ እንዳንቺ እርግጠኛ ሆኜ ባልናገርም፤ ጓደኞቼ እንደነገሩኝ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አስተያየት ሰጪዎች በማህበረሰብ ሚዲያው በሰጡት አስተያየት፤ በዚህ ጋዜጣ ያለመቀዳት መብት እንዳለኝ ብቻ ሳይሆን ዘለፋቸው ከመስመር የወጣ መሆኑንም መስክረዋል፡፡ ቂም ለምትይው ቂመኛ አይደለሁም፡፡

እኔ እስከምረዳው ድረስ አንድ ሰው፤ በማስታወስና በቂም መካከል ያለውን ልዩነት በቅጡ ሊያውቅ ይገባዋል፡፡ በመሆኑም ማስታወስ ማለት ማቄም ማለት አይደለም፡፡ ስድስት ወርና አንድ ዓመት ያልሞላውን ጉዳይ ማስታወስህ ቂመኛ ያደርግሀል የሚለው አገላለጽ አግባብ አይደለም። አልቀበለውምም፡፡ ከዚህ በፊትም እንዳልኩት ሰዎች እንደዚህ ነህ፤ እንደዚያ ነህ ባሉኝ ቁጥር ራሴን ለመከላከል ምላሽ መስጠቱ ተገቢነቱን አላምንበትም፡፡

አዲስ አድማስ ሚያዚያ 11 ቀን 2006 ዓ.ም