Monday, March 9, 2015

የኢትዮጵያ ጠላት ወያኔ – ወያኔ ብቻ ነዉ!

March 9,2015
pg7-logoባለፈዉ ሳምንት አይጋፎረም የሚባለዉና የወያኔን ቱልቱላ በዉጭ አገሮች የሚያናፍሰዉ ድረገጽ ከነብስ አባቱ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ በአደራ የተሰጠዉን አንድ የመላምት ድርሰት የፊት ለፊት ገጹ ላይ ለጥፎት የህዝብን ስሜት የኮረኮረ እየመሰለዉ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት ከተነሳ ከሁለት ሺ አመታት በኋላ ይሁዳዊ ክህደት ሲክድ እጅ ከፍንጅ ተይዟል። የሚገርመዉ የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀመዝሙር ሆኖ ሳለ ያንን የመሰለ የክህደት መንፈስ ልቡ ዉስጥ ያስቀመጠለት ሰይጣን እንደሆነ ሁሉ አዲስ ዘመንና አይጋ ላይ የወጣዉን ጽሁፍ የጻፈዉ ግለሰብም የወያኔ ጌቶቹን ምክር ተቀብሎ አሜን አለ እንጂ የዚህ የዉሸት ድርሰት ጠንሳሾች በሰይጣን የሚመሰሉት የወያኔ መሪዎች ናቸዉ። የጽሁፉ ደራሲ ነኝ ግለሰብ የወያኔን ትዕዛዝ ከመቀበል ዉጭ ያደረገዉ ነገር ቢኖር ስሙ ከፅሁፉ አርዕስት ስር እንዲቀመጥ መፍቀዱ ብቻ ነዉ – ለዚያዉም የብዕር ስም!
አገሮች፤ ድርጅቶች ወይም የፖለቲካ ፓርቲዎች የፕሮፓጋንዳ ጦርነት ዉስጥ ሲገቡ በዉሸት ዉስጥ እዉነት ወይም በእዉነት ዉስጥ ዉሸት እየሸነቆሩ ነዉ የፕሮፓጋንዳቸዉ ኢላማ የሆነዉን የህብረተሰብ ክፍል ቀልብ ለመግዛት የሚፍጨረጨሩት እንጂ ዉሸትን በዉሸት ለዉሰዉ ቢያቀርቡማ ህዝብ እንኳን ሊያምናቸዉ ደግሞ ሊሰማቸዉም ፈቃደኛ አይሆንም። ይህ ከሰሞኑ አይጋፎርምና አዲስ ዘመን ላይ የወጣዉ ጽሁፍ ግን ምንም አይነት የፕሮፓጋንዳ ህግ አይከተልም፤ ምክንያቱም ጽሁፉ የተጻፈዉ ህግ የሚባል ነገር በሌለባትና ወያኔና ግብረ አበሮቹ እራሳቸዉ ህግ በሆኑበት አገር ዉስጥ ነዉ። ጽሁፉ ሲጀምር በዉሽት ይጀምርና መሀል ላይ ዉሸቱን በዉሸት አጠናክሮ በዉሸት ይደመደማል። እንደዚህ አይነት የዉሽት ክምር የሚመጣዉ ደግሞ ከሌላ ከየትም ሳይሆን በዉሸት ተወልደዉ፤ በዉሸት አድገዉ በዉሸት ከሸበቱት የወያኔ መሪዎች ብቻ ነዉ። ዉድ አድማጮቻችን የዚህ ጽሁፍ አላማ ለሻዕቢያ ጥብቅና መቆም አይደለም፤ ሻዕቢያ ከኛ በላይ ለራሱ ጥብቅና መቆም ይችላል። የዚህ ጽሁፍ ብቸኛ አላማ የኢትዮጵያ ህዝብ ገንበዙን፤ ሀብቱንና ጉልበቱን አስተባብሮ መዋጋት የሚገባዉ ቀንደኛ ጠላቱ ወያኔ መሆኑን መናገር ነዉ። ከዚህ በተጨማሪ ደግሞ ትናንት ሲከናዉን የምናዉቀዉንና አይናችን ፊት ተፈጽሞ ከ “ሀ” ወደ “ፐ” የተጻፈዉን ታሪክ ዛሬ ወያኔና ቡችሎቹ ከ “ፐ” ወደ “ሀ” ሲያነብቡትና የኢትዮጵያን ህዝብ ለማሳሳት ሲሞክሩ ዝም ብለን አንመለከትምና ይህንን የዉሸት ክምር ከመሰረቱ መናድ እንፈልጋለን።
ይህንን በዉሸት የተጀቦደ የወያኔ ቡትቶ እንዳለ ማቅረቡ የአድማጭን ጆሮ ማደንቆር ስለሚሆን አንሞክረዉም። ሆኖም ወያኔ በተከበበና አንድ እርምጃ ወደማይቀረዉ ዉድቀቱ በቀረበ ቁጥር የሚመዝዛቸዉን አገር የሚገዘግዙ መጋዞች የኢትዮጳያ ህዝብ ከአሁኑ አዉቆ እንዲጠነቀቅ ስለምንፈልግ የፅሁፉን ጎላ ጎላ ያሉ የዉሸት ምሶሶዎች እንዳሉ ለማቅረብ እንገደዳለን።
የመመሪያዉ አይን ያወጣ ዉሸት “በወቅቱ ኢሕአዴግ ከበረሀ ይዞት የመጣው መደበኛ ያልሆነ ሰራዊት ብቻ በእጁ ነበር። ቀድሞ የነበረው የኢትዮጵያ መከላከያ ሀይል፣ የምድር ጦሩ፣ ታንከኛው፣ መድፈኛው፣ አየር መከላከያው፣ አየርሀይሉ፣ ባህር ኃይሉ፣ ኮማንዶው ሰራዊት፣ ፖሊስና ሌሎችም ሙሉ በሙሉ ተበትነዋል” ይላል። ይህ ዉሸት ከተለመዱት የወያኔ ተራ ዉሸቶች ጋር ሲተያይ ተጠንቶበት በጥንቃቄ የተዋሸ ዉሸት ይመስላል። የቀድሞዉ የኢትዮጵያ መከላከያ ወራዊት ሰራዊት አባላት በገዛ ፈቃዳቸዉ የተበተኑ ይመስል የዚህ ጽሁፍ ጸሀፊ የቀድሞዉ የመከላከያ ኃይል ሙሉ በሙሉ ተበትነዋል እያለ ነዉ የሚነግረን። በእርግጥም ቁጥሩ ከ300 መቶ ሺ በላይ የሚሆን ሰራዊት የኢትዮጵያ ሠራዊት መሆኑ ተረስቶ የደርግ ጦር፤ የትምክህተኞች ኃይል ወይም የነፍጠኞች ምሽግ እየተባለ በወያኔ ዘረኞች ተበትኖ በምትኩ በአንድ ዘር የበላይነት ላይ የተመሰረተ የመከላከያ ኃይል ተገንብቷል። የቀድሞዉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የማን ሠራዊት እንደነበር፤ ለምንና በማን እንደተበተናና በምትኩም የተገነባዉ ሠራዊት ለማን ጥቅም እንደቆመ የኢትዮጵያ ህዝብ አንደ ጥቁር ነጭ ለያይቶ የሚያዉቀዉ ሀቅ ነዉና ከዚህ በላይ የምንለዉ ምንም አይኖርም።
ከአንድ ወር በፊት የኢትዮጵያ ሳቴላይት ቴሌቭዥንና ሬድዮ ጋዜጠኞች በኢትዮጵያና በኤርትራ ህዝብ መካከል ሊኖር የሚገባዉን ግኑኝነትና ኤርትራ ዉስጥ እየተካሄደ ነዉ የሚባለዉን የኢትዮጵያ ህዝብ የነጻነት ትግል እንቅስቃሴ አስመልክቶ እዉነቱን ለህዝብ ለማሳወቅ ታሪካዊ ጉዞ ወደ አስመራና የኤርትራ በረሀዎች አድርገዉ ነበር። በጉዟቸዉ ወቅት ጋዜጠኞቹ ሰፋ ያሉ ጉዳዮችን የዳሰሰ ቃለ መጠይቅ ከኤርትራዉ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር አድርገዉ ነበር። ይህ ማን ምን ሰራ የሚለዉን ጥያቄ በታሪክ ወደ ኋላ እየሄደ የሚመልሰዉና በአይነቱ ልዩ የሆነዉ የፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቃለመጠይቅ በመገናኛ አዉታሮች መሰራጨት ሲጀምር የኢትዮጵያ ህዝብ ከደደቢት ዉሸትና ተረት ዉጭ ሌላ ሲሰማ የሚያመዉ ወያኔ እንደለመደዉ ሲወራጭና እዉነትን ለመጋረድ ሲፍጨረጨር ታይቷል።
የኢትዮጵያን ህዝብ እንዳሰኛቸዉ የሚረግጡት፤ የሚያስሩት፤ የሚገድሉትና በተለይ በቅርቡ የመስፋፋትና የማፈናቀል ፖሊሲያቸዉን የሚቃወመዉን ሁሉ “ልክ እናስገባዋለን” ብለዉ የዛቱት የወያኔ መሪዎች የእነሱን ጠላትነትና ስር የሰደደ ፀረ ኢትዮጵያ አቋም ሸፍነዉ ኤርትራን የኢትዮጵያ ዋነኛ ጠላት አድርገዉ ማቅረብ ጀምረዋል። የሚገርመዉ ይህ ሁሉ አልበቃ ብሏቸዉ የፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቃለ መጠይቅ በኢሳት ቴሌቪዥን በሚተላለፍበት ወቅት በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይ ሰሜን ኢትዮጵያ ዉስጥ ቀድሞዉኑም ከብልጭ ድርግም አልፎ የማያዉቀዉን አሌክትሪክ ጭራሽ እንዲጠፋ አድርገዋል።
ሻዕቢያና ህወሓት የትጥቅ ትግል በሚያካሄዱበት ግዜ የተነሱበትን ዋነኛ አላማ ለማሳካት የተለያዩ የፕሮፓጋንዳ ጨዋታዎችን ተጫዉተዋል። ከእነዚህ የፕሮፓጋንዳ ጨዋታዎች ዉስጥ አንዱ ኢትዮጵያ ኤርትራን በቅኝ ግዛትነት ይዛለች የሚለዉ ፕሮፓጋንዳ ነዉ።የሚገርመዉ ይህንን ፕሮፓጋንዳ ከባለቤቱ ከሻዕቢያ ይበልጥ የተሸከመዉና ያርገበገበዉ ህወሓት ህወሓት ዉስጥ ደግሞ መለስ ዜናዊና ስብሀት ነጋ ናቸዉ። ይህ ደግሞ ዛሬ እኛ ፈጥረን የምናወራዉ ወሬ ሳይሆን በቦታዉ የነበሩና ህወሓትን የፈጠሩት እን ገብሩ አስራትና እነ ገ/መድህን አርአያ በግልጽ የሚናገሩት እዉነት ነዉ። የትናንቱን የኢህአፓ የበረሃ ዉስጥ ታሪክ ትዝ ለሚለን ደግሞ ህወሓትንና ኢህአፓን ጦር አማዝዞ ለአያሌ ኢትዮጵያዉያን ህይወት መጥፋት ምክንያት የሆነዉ ኢህአፓ ይህንኑ የወያኔን ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ናት የሚለዉን መዝሙር አልዘምርም በማለቱ ነበር። እንግዲህ ዛሬ ይህ ሁሉ መረጃና ይህ መረጃ በእጃቸዉ ላይ ያለ ሰዎች በህይወት እያሉ ነዉ የወያኔ አይነ አዉጣዎች “ከመጀመሪያዉም ሻዕቢያ እንደሚለፈልፈዉ ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት አልነበረችም፤ ይህ የእነ ኢሳያስ እብደት ነዉ እያሉ የራሳቸዉን ቀን የቆጠረ ዕብደት የሚነግሩን። በ1967 ዓም እግራቸዉ የደደቢት በረሃን ከረገጠበት ግዜ ጀምሮ በ1983 ዓም አዲስ አበባን እስከተቆጣጠሩበት ግዜ ድረስ በወዶ ገባነት ከገበቡበት ከሻዕቢያ ጉያ ያልተለዩትና አጠገባቸዉ ያለችዉን አክሱም ፅዮንን ትተዉ ሻዕቢያን ሲሳለሙ የከረሙት የወያኔ መሪዎች ዘንድሮ ሳይታሰብ በድንገት ቀኝ ኋላ ዙር ብለዉ ከሻዕቢያ ጋር የነበራቸዉን አለመግባባት መናዘዝ ጀምረዋል። በተለይ “ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ናት” ብለዉ እራሳቸዉ በጻፉት ማኒፌስቶ ዉስጥ ያሰፈሩትን ቃል ዛሬ የኢትዮጵያ ህዝብ የረሳ መስሏቸዉ የክህደት ጫጫታ መደርደር ጀምረዋል።
አገራችን ኢትዮጵያ በየዘመኑ በአንድነቷና በሉዓላዊነቷ ላይ የዘመቱ ብዙ ታሪካዊ ጠላቶች ነበሯት፤ ዛሬም አሏት፤ ሆኖም የኢትዮጵያ ህዝብ በረጂም ዘመን ታረኩ ዉስጥ እንደ ወያኔ ህልዉናዉን፤ አንድቱንና የወደፊት ተስፋዉን ያጨለመበት የዉጭም የዉስጥም ጠላት አጋጥሞት አያዉቅም። የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች መብታቸዉ፤ ነጻነታቸዉና እኩልነታቸዉ ተከብሮ የኖሩበት ዘመን ባይኖርም ኢትዮጵያ እንደ ወያኔ ዘመን በዘር የተከፋፈለችበትና የመበታተን አደጋ ያጋጠማት ግዜ የለም። ዛሬ የኢትዮጵያን አንድነትና የህዝቦቿን መብትና ነጻነት መከበር አጥብቀዉ የሚሹ ወገኖች ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ሊዋጉት የሚገባ ብቸኛ የኢትዮጵያና የኢትዮጵያዊነት ጠላት ወያኑ ወይም ህወሓት ነዉ። የኢትዮጵያህዝብ መከፈል የሚገባዉን መስዋዕትነት ከፍሎ ወያኔን በአጭር ግዜ ዉስጥ ካላስወገደ የአገራችን ህልዉና በቀላሉ የማይጠገን አደጋ ዉስጥ መዉደቁ አይቀርም።
ይህ የአገራችን አንድነት አደጋ ላይ የመዉደቁ ዜና እጅግ በጣም የሚያስፈራና የሚያሳዝን ዜና ነዉ። ደግነቱ የሚያስደስተን፤ ተስፋችንን የሚያለመልምና አንገታችንን ቀና የሚያሰደርግ ዜናም አለ። ወያኔ አገራችን ላይ ይዞት የመጣዉ አደጋ ከወዲሁ የታያቸዉ ኢትዮጵያዉያን የአባቶቻችዉን ፈለግ ተከትለዉ ዱር ቤቴ ብለዉ ወያኔን በሚገባዉ ቋንቋ ለማነጋገር ተዘጋጅተዋል።የኢትዮጵያ ህዝብ ወያኔንና ወያኔ የፈጠረዉን ዘረኛ ስርዐት ደምስሶ ፍትህ፤እኩልነትና ነጻነት የሰፈነባትን ኢትዮጵያ ለመገንባት በሚየደርገዉ ትግል የመጀመሪያዉ ምዕራፍ ዉስጥ እንደ ኤርትራ ህዝባነ መንግስት አጋር ሆኖ የተሸከመዉ ሌላ አገርም መንግስትም የለም።የኤርትራ ህዝብና መንግሰት ወያኔ የሚባል ነቀርሳ ከስሩ እስካልተነቀለ ድረስ የአፍሪካ ቀንድ የሰላም አየር እየተነፈሰ በሠላም መኖር እንደማይችል ከተረዱ ቆይተዋል። ስለዚህም ነዉ የኢትዮጵያን ህዝብ የነጻነት አርበኞች አስጠግተዉ አስፈላጊዉን እርዳታ ሁሉ የሚያደርጉላቸዉ። ዛሬ ኢትዮጵያንና ኤርትራን የሚመሩ መሪዎችና መንግስታት ዘሏአለማዊ አይደሉም፤ የሁለቱ አገሮች ህዝብ ወንድማማችነትና ጉርብትና ግን ዘለአለማዊ ነዉ። በዚህ ዘሏአለማዊ ወዳጅነትና ጉርብትና ዉስጥ የስግብግቦቹ የወያኔ መሪዎች አመለካከት “እኔ ከሞትኩ ሠርዶ አይብቀል” ካለችዉ እንስሳ የሚለይ አይደለም።ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቃለመጠይቅ በግልጽ እንደሰማነዉ በኤርትራ በኩል ያለዉ አመለካከት ለኢትዖጵያነ ለኤርትራ ህዝብ ታሪካዊ ትስስር፤ ጉርብትናና ወደፊት ወዳጅነት እጅግ በጣም ከፍተኛ ግምት የሚሰጥ አመለካከት ነዉ። አርበኞች ግንቦት ሰባትና የኤርትራ መንግስት በኤርትራና የኢትዮጵያ ህዝብ የተሳሰረ የጋራ ዕድገት፤ ብልጽግናና መልካም ጉርብትና ላይ እንደ ነቀርሳ የተተከለዉ ዘረኛዉ የወያኔ ስርዐት ነዉ ብለዉ ያምናሉ። ይህ ነቀርሳ በተባበረ የህዝብ ትግል መነቀል አለበት ብለዉም ያምናሉ።
“አህያዉን ፈርቶ ዳዉላዉን እንዲሉ” ዛሬ ወያኔ “ኤርትራ” “ኤርትራ” እያለ የአዞ የሚያነባዉ እሱ ባልተገራ አንደበቱ ሊነግረን እንደሚፈልገዉ ኤርትራ በእርግጥም የኢትዮጵያ ጠላት ሆና አይደለም። ጉዳዩ ወዲህ ነዉ። ወያኔ በኤርትራ አሳብቦ ለኢትዮጵያ ህዝብ መብትና ነጻነት የቆሙ ኃይሎችን ቆርጦ ተነስቷል፤ ይህንን ለማወቅ ደግሞ ብዙ መረጃ መሰብሰብ አያስፈልግም። እራሳቸዉ የወያኔ መሪዎች በየመድረኩ የተናገሩትንና ቡችሎቻቸዉ ደግሞ በቅርቡ አዲስ ዘመን ላይ የጻፉትን ጽሁፍ ማንበቡ ይበቃል – እንዲህ ሲሉ ነበር የጻፉት “አለም አቀፍ ሕጉን ማክበር በሚል እንጂ ዛሬ ይህንን ደባና ሴራውን በጣጥሦ በመጣል ከነሎሌዎቹ ድባቅ በመምታት ከነበረ ወደአልነበረ በመለወጥ ያለአንዳች እንቅፋት ይሕንን ዘመን የማይሽረው ጸረ ኢትዮጵያ ሀይል ሙሉ በሙሉ በመደምሰስ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና እፎይታ ማስገኘት ይቻላል፡፡ ኢትዮጵያ ቆርጣ ስትነሳ የሚገታት አንድም ሀይል የለም” የኢትዮጵያ ወጣት፤ ሠራተኛ፤ ገበሬ፤ የመከላከያ ሠራዊት አባላትና ባጠቃላይ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ! ወያኔ ምን ያህል አንተንና አገርህን አንደሚጠላ ባለፉት ሃያ አራት አመታት በግልጽ አሳይቶሀል። ዘንድሮ ደግሞ በተለይ ባለፉት ሦስት ሳምንታት አንተና ልጆችህ በየቀኑ እያደገ በሚሄደዉ የኑሮ ዉድንት እየነደዳችሁ ወያኔ ግን አገራችንን በዘር ከፋፍሎ ለመግዛት የመሠረት ዲንጋይ ያኖረበትን ቀን ለማክበር ከአንድ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ አባክኗል። ከዚህ በተጨማሪ ነብሰ ገዳይ ፖሊሶቹን አሰማርቶ አባቶችህ አድዋ ላይ ያጎናፀፉህን አንጸባራቂ የጥቁር ህዝብ ድል በሆታና በእልልታ እንዳታከብር አድርጓል።
ባጠቃላይ አርባኛዉ አመት የህወሓት ምስረታና የኢትዮጵያ ህዳሴ የሚል አዲስ የመላምት ታሪክ እንዲጻፍ እያደረገ በአባቶችህና በእናቶችህ ደም የደመቀዉን ትልቁን የአድዋ ድል ታሪክ እንዲደበዝዝ አድርጓል። የኢትዮጵያ ህዝብ ጨዋ ነዉ- በእርግጥ የኢትዮጵያ ህዝብ ጨዋ ነዉ። ኢትዮጵያዉያን ታጋሾች ናቸዉ? ያለምንም ጥርጥር ኢትዮጵያዉያን አለም የሚያዉቃቸዉ ታጋሾች ናቸዉ። ነገር ግን ትዕግስትም ሆነ ጨዋነት ትርጉም የሚኖራቸዉ ህዝብ መብቱና ነጻነቱ ተከብሮ በማንነቱ ኮርቶ መኖር ሲችል ብቻ ነዉ። እየተረገጠ፤ ልጆቹ ከጉያዉ እየተወሰዱ እየተረሸኑና ታሪኩ ፤ አንድነቱና ብሄራዊ ማንነቱ ሲዋረድ የሚታገስና አንገቱን ደፍቶ የሚኖር ህዝብ የለም። በሳምንቱ መግቢያ ላይ ያከበርነዉ የአድዋ ድል በዐልም የሚያሳስበን ይህንን እዉነት ነዉ። የዚህ ዘመን ኢትዮጵያዊ አባቶቹና እናቶቹ በነጭ ፋሺስቶች ላይ በተጎናፀፈት የአድዋ ድል መኩራት ብቻ ሳይሆን የሱም ልጆች አባቶቼ ብለዉ አንዲኮሩበት የአድዋን ድል በዛሬዎቹ ጥቁር ፋሺስቶች ላይ መድገም አለበት። አድዋ የእኛ የኢትኦጵያዉያን ብቻ ሳይሆን የአለም ጥቁር ህዝብ በነጭ ወራሪዎች ላይ የተጎናፀፈዉ አንፀባራቂ ድል ነዉ። አድዋ ትዕግስትና ጨዋነት ለማይገባቸዉ እብሪተ ችና ትዕቢተኞች ቆራጡና ጀግናዉ የኢትዮጵያ ህዘብ የማይረሳ ትምህርት ያስተማረበት ቦታ ነዉ። ዛሬ ደጃፋቸዉ ላይ የኢትዮጵያ ህዝብ የሰራዉን ገድል የረሱና አድዋ ላይ ታሪክ ሲሰራም ቢሆን ባንዳዎች የነበሩ የባንዳ ልጆች ከቅኝ ገዢዎች ባልተለየ ጭካኔ፤ ዝርፊያና ጥላቻ አገራችን ኢትዮጵያን እንዳልነበረች እያደረጓት ነዉ። የዛሬዉ ትዉልድ ኢትዮጵያዊ ከዚሁ ከአድዋ አፈር በቅለዉ በራፋቸዉ ላይ ህዝብ የሰራዉን ታሪክ እየፋቁ የራሳቸዉን የመላ ታሪክ የሚጽፉ ከዲዎችን አባቶቹ ለፋሺስቶች ያስተማረዉን ትምህርት ለነዚህ ፋሽስቶችም እንደገና ማስተማር አለበት።

Ethiopia: Digital Attacks Intensify (Human Rights Watch)

March 9, 2015
(New York) – The Ethiopian government has renewed efforts to silence independent voices abroad by using apparent foreign spyware, Human Rights Watch said today. The Ethiopian authorities should immediately cease digital attacks on journalists, while foreign surveillance technology sellers should investigate alleged abuses linked to their products.Ethiopia: Stop Using Anti-Terror Law to Stifle Peaceful Dissent
Independent researchers at the Toronto-based research center Citizen Lab on March 9, 2015, reported new attempts by Ethiopia to hack into computers and accounts of Ethiopian Satellite Television (ESAT) employees based in the United States. The attacks bear similarities to earlier attempts to target Ethiopian journalists outside Ethiopia dating back to December 2013. ESAT is an independent, diaspora-run television and radio station.
“Ethiopia’s government has over the past year intensified its assault on media freedom by systematically trying to silence journalists,” said Cynthia Wong, senior Internet researcher at Human Rights Watch. “These digital attacks threaten journalists’ ability to protect the safety of their sources and to avoid retaliation.”
The government has repressed independent media in Ethiopia ahead of the general elections scheduled for May, Human Rights Watch said. Many privately owned print publications heavily self-censor coverage of politically sensitive issues or have shut down. In the last year, at least 22 journalists, bloggers, and publishers have been criminally charged, at least six publications have closed amid a campaign of harassment, and many journalists have fled the country.
Many Ethiopians turn to ESAT and other foreign stations to obtain news and analysis that is independent of the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front. However, intrusive surveillance of these news organizations undermines their ability to protect sources and further restricts the media environment ahead of the elections. Government authorities have repeatedly intimidated, harassed, and arbitrarily detained sources providing information to ESAT and other foreign stations.
Citizen Lab’s analysis suggests the attacks were carried out with spyware called Remote Control System (RCS) sold by the Italian firm Hacking Team, which sells surveillance and hacking technology. This spyware was allegedly used in previous attempts to infect computers of ESAT employees in December 2013. If successfully installed on a target’s computer, the spyware would allow a government controlling the software access to activity on a computer or phone, including email, files, passwords typed into the device, contact lists, and audio and video from the device’s microphone and camera.
Citizen Lab also found that the spyware used in the attacks against ESAT appeared to have been updated as recently as December 2014. On November 19, a security researcher, Claudio Guarnieri, along with several nongovernmental organizations, publicly released a tool calledDetekt, which can be used to scan computers for Hacking Team RCS and other spyware. Citizen Lab’s testing determined that Detekt was able to successfully recognize the version of RCS used in a November attack, but not the version used in a December attack. Citizen Lab concluded that this may indicate that the software had been updated sometime between the two attempts.
These new findings, if accurate, raise serious concerns that Hacking Team has not addressedevidence of abuse of its product by the Ethiopian government and may be continuing to facilitate that abuse through updates or other support, Human Rights Watch said.
Hacking Team states that it sells exclusively to governments, particularly law enforcement and intelligence agencies. The firm told Human Rights Watch in 2014 that “we expect our clients to behave responsibly and within the law as it applies to them” and that the firm will suspend support for its technology if it believes the customer has used it “to facilitate gross human rights abuses” or “who refuse to agree to or comply with provisions in [the company’s] contracts that describe intended use of HT [Hacking Team] software.” Hacking Team has also stated that it has suspended support for their product in the past, in which case the “product soon becomes useless.”
Media reports and research by independent human rights organizations in the past year have documented serious human rights violations by the Ethiopian government that at times have been facilitated by misuse of surveillance powers. Although spyware companies market their products as “lawful intercept” solutions used to fight serious crime or counterterrorism, the Ethiopian government has abused its counterterrorism laws to prosecute bloggers and journalists who merely report on public affairs or politically sensitive issues. Ethiopian laws that authorize surveillance do not adequately protect the right to privacy, due process, and other basic rights, and are inconsistent with international human rights requirements.
Hacking Team previously told Human Rights Watch that “to maintain their confidentiality” the firm does not “confirm or deny the existence of any individual customer or their country location.” On February 25, 2015, Human Rights Watch wrote to the firm to ask whether it has investigated possible abuse of its products by the Ethiopian government to target independent media and hack into ESAT computers. In response, on March 6 a representative of the firm emailed Human Rights Watch that the company “take[s] precautions with every client to assure that they do not abuse our systems, and, we investigate when allegations of misuse arise” and that the firm is “attempting to understand the circumstances in this case.” The company also stated that “it can be quite difficult to get to actual facts particularly since we do not operate surveillance systems in the field for our clients.” Hacking Team raised unspecified questions about the evidence presented to identify the spyware used in these attacks.
Human Rights Watch also asked the company whether contractual provisions to which governmental customers agree address governments’ obligations under international human rights law to protect the right to privacy, freedom of expression, and other human rights. In a separate March 7 response from the firm’s representative, Hacking Team told Human Rights Watch that the use of its technology is “governed by the laws of the countries of our clients,” and sales of its technology are regulated by the Italian Economics Ministry under the Wassenaar Arrangement, a multilateral export controls regime for dual-use technologies. The company stated that it relies “on the International community to enforce its standards for human rights protection.”
The firm has not reported on what, if any, investigation was undertaken in response to the March 2014 Human Rights Watch report discussing how spyware that appeared to be Hacking Team’s RCS was used to target ESAT employees in 2013. In its March 7 response, the company told Human Rights Watch that it will “take appropriate action depending on what we can determine,” but they “do not report the results of our investigation to the press or other groups, because we consider this to be an internal business matter.”
Without more disclosure of how Hacking Team has addressed potential abuses linked to its business, the strength of its human rights policy will be in question, Human Rights Watch said.
Sellers of surveillance systems have a responsibility to respect human rights, which includes preventing, mitigating, and addressing abuses linked to its business operations, regardless of whether government customers adequately protect rights.
“Hacking Team should publicly disclose what steps it has taken to avoid abuses of its product such as those alleged against the Ethiopian government,” Wong said. “The company protects the confidentiality of its customers, yet the Ethiopian government appears to use its spyware to compromise the privacy and security of journalists and their sources.”

Saturday, March 7, 2015

በአዋሳ በተማሪዎች ላይ የሕወሃት ሰራዊት ተኩስ እንደከፈተ ተዘገበ

March 7,2015
Hawasa University
የሚሊዮኖች ድምጽ ለነፃነት እንደዘገበው:-

 በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ካምፓስ ዉስጥ የሕወሃት ታጣቂዎች በተማሪዎች ላይ ተኩስ እንደከፈቱ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል።
በዩኒቨርሲቲ ዛሬ ትምህርት ያልነበረ ሲሆን፣ በርካታ ፌዴራል ፖሊሶች ካምፓሱን ተቆጣጥረዉታል። ጩኸትና ረብሻም ተሰምቷል።

የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በገጠማቸው የውሀ እጥረት ምክንያት ሲሆን ረብሽ ያነሱት፣ በካምፓስ ዉስጥም ከፍተኛ ግርግር ጩኸትና ተኩስ እንደነበር ታውቋል። በግርግሩም ተማሪዎች እንደተጉዱ በርካታ የፌድራል ፖሊሶች የዩኒቨርሲቲውን ግቢ እንደ ወረሩት ተማሪዎቹንም እየደበደቡና እያፈሱ ወደተለያየ እስር ቤቶች እንደወሰዷቸው ታውቋል ፡፡

 ተማሪዎቹ እንደሚሉት ለበርካታ ቀናት ውሀ አጥተው መቸገራቸውን ይህንንም ጉዳይ ለትምህርት ቤቱ ሀላፊዎች ማመልከታቸውን ነገር ግን ችግሩን ሊፈቱላቸው እንዳልቻሉ ተናገረዋል፡፤ ተያይዞም በአከባቢው የሚገኙ የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ተማሪዎቹን በመደገፍ አመፁን መቀላቀላቸው ተነገሯል፡፡ አሁን ግርግሩ ቀዝቀዝ ያለ ሲሆን በርካታ የፌድራል ፖሊስ አባላት ከግቢው ውጭ ቆመው ይገኛሉ፡፡ 

Friday, March 6, 2015

ተዋቂው ጋዜጠኛ አለምንህ ዋሴ የህዝቡን ትግል ተቀላቀለ !

March 6,2015
2_1812
ጋዜጠኛው በኢትዮጵያዊነቱ አያሌ በደሎች እንደ ተፈጸሙበት ያወጋል ! በተለይ ይላል ጋዚጠኛ አለምነህ ዋሴ ፍትህ እኩልነት በሌለባት ሃገሬ ጋዜጠኛ ርዩት ዓለሙ ላይ የተፈፀመው ኢሰባዊ ድርጊት ከሁሉም በላይ ከህሊናው ሊጠፋ የማይችል ዘግናኝና አረምኔያዊ ድርጊት መሆኑን ይገልጻል ። ጋዜጠኛው ልጆቹን ከማሳደግ ባሻገር ሃገሩ ላይ ሲኖር ደስተኛ እንዳ ልነበረ በመጥቀስ ክእንግዲ አለ ጋዜጠኛ አለምንህ ዋሴ « ፍትህ እኩልነትና ነጻነት እስኪሰፍን » ሃገር አለኝ ብዬ ፊቴን ወደ ኢትዮጵያ አልዞርም ብሏል ። ጋዜጠኛው ከየትኛውም የፖለቲካ ድርጀት ገለልተኛ ሆኖ ወገኑን ማገልገል እንዳልቻለና የገዢው ስረአት ወሬአቀባይ ሳይሆኑ ገለልተኛ ሆኖ በነጻነት ኢትዮጵያ ውስጥ ሰርቶ መኖር ለህልውና አደገኛ መሆኑን የራሱን ተሞክሮ በመጥቀስ ያብራራል። በስራው ላይ ይደረግበት በነበረ ጫና የማስታወቂያ ስራዎቹ ለአየር እንዳይበቁ በደል እስከመፈጸምና በሙያው በቀን 10 በር ብቻ ተከፍሎት እንዲሰራ የተገደደበት አጋጣሚ እንደነበረ ለኢሳት በሰጠው መረጃ አጋልጦል። ጋዜጠኛው በአሁኑ ሰዓት አስራኤል ውስጥ ስደት ቤቴ ብሎ መኖር የጀመረ ሲሆን ለኢሳት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ዙሪያ ከኢህአ ዴግ መንግስት ባለስልጣናት በኩል ምንም የተባለ ነገር ባይኖረም ጋዜጠኛው ወደ ሶስተኛ ሃገር ካልተሸጋገረ የደህነት ሁኔታው እንደ ሚያሰጋቸው አይሌ ኢትዮጵያውያን ይገልጻሉ። መንግስት ጋዜጠኞች ላይ የሚወስደውን እርምጃ ተስፋ መቁረጥ የሚሉ እንዚህ ታዛቢዎች ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ ከተዋቂው ጋዜጠና ዳሪዎስ ሞዴና ነጋሽ፡መሃመድ ቀጥሎ የጋዜጠኛ አለምንህ ድምጹ በተፈጥሮ የህዝብን ልብ ሰብሮ የመግባት ሃይል ስላለው ምናልባት መንግስት ደልሎ አሊያም በሃይል ወደ ሃገር ሊመልሰው እንደሚችል ስጋታቸውን ይገልጻሉ ።
ኢትዮጵያን ሃግሬ ጅዳ በዋዲ

Thursday, March 5, 2015

Ethiopia: Amnesty International Report 2014/15

March 5 ,2015
Federal Democratic Republic of Ethiopia
Head of state: Mulatu Teshome Wirtu
Head of government: Hailemariam Desalegn
AmnestyInternational2014-151Freedom of expression continued to be subject to serious restrictions. The government was hostile to suggestions of dissent, and often made pre-emptive arrests to prevent dissent from manifesting. Independent media publications were subject to further attack. Peaceful protesters, journalists, and members of opposition political parties were arbitrarily arrested. The Charities and Societies Proclamation continued to obstruct the work of human rights organizations. Arbitrary detention and torture and other ill-treatment were widespread, often used as part of a system for silencing actual or suspected dissent.
Background
Economic growth continued apace, along with significant foreign investment including in the agriculture, construction and manufacturing sectors, large-scale development projects such as hydroelectric dam building and plantations, and widespread land-leasing, often to foreign companies.
The government used multiple channels and methods to enforce political control on the population, including politicizing access to job and education opportunities and development assistance, and high levels of physical and technological surveillance.
The politicization of the investigative branch of the police and of the judiciary meant that it was not possible to receive a fair hearing in politically motivated trials.
Federal and regional security services were responsible for violations throughout the country, including arbitrary arrests, the use of excessive force, torture and extrajudicial executions. They operated with near-total impunity.
Armed opposition groups remained in several parts of the country or in neighbouring countries, although in most cases with small numbers of fighters and low levels of activity.
Access to some parts of the Somali region continued to be severely restricted. There were continuing reports of serious violations of human rights, including arbitrary arrests and extrajudicial executions. There were also multiple allegations of the rape of women and girls by members of the security services.
Excessive use of force ‒ extrajudicial executions
In April and May, protests took place across Oromia region against a proposed “Integrated Master Plan” to expand the capital Addis Ababa into Oromia regional territory. The government said the plan would bring services to remote areas, but many Oromo people feared it would damage the interests of Oromo farmers and lead to large-scale displacement.
Security services, comprising federal police and military special forces, responded with excessive force, firing live ammunition at protesters in Ambo and Guder towns and Wallega and Madawalabu universities, resulting in the deaths of at least 30 people, including children. Hundreds of people were beaten by security service agents during and after the protests, including protesters, bystanders, and parents of protesters for failing to “control” their children, resulting in scores of injuries.
Thousands of people were arbitrarily arrested. Large numbers were detained without charge for several months, and some were held incommunicado. Hundreds were held in unofficial places of detention, including Senkele police training camp. Some detainees were transferred to Maikelawi federal police detention centre in Addis Ababa. Over 100 people continued to be detained in Kelem Wallega, Jimma and Ambo by security service agents after courts ordered their release on bail or unconditionally.
Many of those arrested were released after varying detention periods, between May and October, but others were denied bail, or remained in detention without charge. Others, including students and members of the Oromo Federalist Congress (OFC) opposition political party, were prosecuted and convicted in rapid trials on various charges relating to the protests.
Freedom of expression, arbitrary arrests and detentions
2014 saw another onslaught on freedom of expression and suggestions of dissent, including further targeting of the independent media and arrests of opposition political party members and peaceful protesters. Several attempts by opposition political parties to stage demonstrations were obstructed by the authorities. The Anti-Terrorism Proclamation continued to be used to silence dissidents. Opposition party members were increasingly targeted ahead of the 2015 general election.
In late April, six bloggers of the Zone 9 collective and three independent journalists associated with the group were arrested in Addis Ababa, two days after the group announced the resumption of activities, which had been suspended due to significant harassment. For nearly three months, all nine were held in the underground section of Maikelawi, denied access to family members and other visitors, and with severely restricted access to lawyers.
In July, they were charged with terrorism offences, along with another Zone 9 member charged in their absence. The charge sheet cited among their alleged crimes the use of “Security in a Box” – a selection of open-source software and materials created to assist human rights defenders, particularly those working in repressive environments.
Six of the group said they were forced to sign confessions. Three complained in remand hearings that they had been tortured, but the court did not investigate their complaints. The trial continued at the end of 2014.
Early in 2014, a “study” conducted by the national Press Agency and Ethiopian News Agency and published in the government-run Addis Zemen newspaper targeted seven independent publications, alleging that they had printed several articles which “promoted terrorism”, denied economic growth, belittled the legacy of former Prime Minister Meles Zenawi, and committed other “transgressions”. In August, the government announced that it was bringing charges against several of the publications, causing over 20 journalists to flee the country. In October, the owners of three of the publications were sentenced in their absence to over three years’ imprisonment each for allegedly inciting the public to overthrow the government and publishing unfounded rumours.
The OFC opposition party reported that between 350 and 500 of its members were arrested between May and July, including party leadership. The arrests started in the context of the “Master Plan” protests, but continued for several months. Many of those arrested were detained arbitrarily and incommunicado. OFC members were among over 200 people arrested in Oromia in mid-September, and further party members were arrested in October.
On 8 July, Habtamu Ayalew and Daniel Shebeshi, of the Unity for Democracy and Justice (UDJ) Party, and Yeshewas Asefa of the Semayawi Party were arrested in Addis Ababa. Abraha Desta of the Arena Tigray Party, and a lecturer at Mekele University, was arrested in Tigray, and was transferred to Addis Ababa. They were detained in Maikelawi and initially denied access to lawyers and family. In late October, they were charged under the Anti-Terrorism Proclamation. Yeshewas Asefa complained in court that he had been tortured in detention.
The Semayawi Party reported numerous arrests of its members, including seven women arrested in March during a run to mark International Women’s Day in Addis Ababa, along with three men, also members of the party. They had been chanting slogans including “We need freedom! Free political prisoners!” They were released without charge after 10 days. In late April, 20 members of the party were arrested while promoting a demonstration in Addis Ababa. They were released after 11 days.
In early September, Befekadu Abebe and Getahun Beyene, party officials in Arba Minch city, were arrested along with three party members. Befekadu Abebe and Getahun Beyene were transferred to Maikelawi detention centre in Addis Ababa. In the initial stages of detention, they were reportedly denied access to lawyers and family members. In late October, party member Agbaw Setegn, was arrested in Gondar, and was also transferred to Maikelawi, and held incommunicado without access to lawyers or family.
On 27 October, editor Temesgen Desalegn was sentenced to three years’ imprisonment for “defamation” and “inciting the public through false rumours”, in the now-defunct publication Feteh, after a trial that had lasted more than two years. The publisher of Feteh was also convicted in their absence.
People were detained arbitrarily without charge for long periods in the initial stages, or throughout the duration, of their detention including numerous people arrested for peaceful opposition to the government or their imputed political opinion. Arbitrary detention took place in official and unofficial detention centres, including Maikelawi. Many detainees were held incommunicado, and many were denied access to lawyers and family members.
Numerous prisoners of conscience, imprisoned in previous years based solely on their peaceful exercise of their freedom of expression and opinion, including journalists and opposition political party members, remained in detention. These included some convicted in unfair trials, some whose trials continued, and some who continued to be detained without charge.
Access to detention centres for monitoring and documenting the treatment of detainees continued to be severely restricted.
Torture and other ill-treatment
Torture took place in local police stations, Maikelawi federal police station, federal and regional prisons and military camps.
Torture methods reported included: beating with sticks, rubber batons, gun butts and other objects; burning; tying in stress positions; electric shocks; and forced prolonged physical exercise. Some detention conditions amounted to torture, including detaining people underground without light, shackled and in prolonged solitary confinement.
Torture typically took place in the early stages of detention, in conjunction with the interrogation of the detainee. Torture was used to force detainees to confess, to sign incriminating evidence and to incriminate others. Those subjected to torture included prisoners of conscience, who were arrested for their perceived or actual expression of dissent.
Defendants in several trials complained in court that they were tortured or otherwise ill-treated in detention. The courts failed to order investigations into the complaints.
In several cases, prisoners of conscience were denied access to adequate medical care.
Oromia region
Ethnic Oromos continued to suffer many violations of human rights in efforts to suppress potential dissent in the region.
Large numbers of Oromo people continued to be arrested or remained in detention after arrests in previous years, based on their peaceful expression of dissent, or in numerous cases, based only on their suspected opposition to the government. Arrests were arbitrary, often made pre-emptively and without evidence of a crime. Many were detained without charge or trial, and large numbers were detained in unofficial places of detention, particularly in military camps throughout the region. There was no accountability for enforced disappearances or extrajudicial executions during 2014 or in previous years.
In the aftermath of the “Master Plan” protests, increased levels of arrests of actual or suspected dissenters continued. Large numbers of arrests were reported, including several hundred in early October in Hurumu and Yayu Woredas districts in Illubabor province, of high-school students, farmers and other residents.
There were further reports of arrests of students asking about the fate of their classmates arrested during the “Master Plan” protests, demanding their release and justice for those killed, including 27 reported to have been arrested in Wallega University in late November.
Refugees and asylum-seekers
Forcible returns
Ethiopian government agents were active in many countries, some of which cooperated with the Ethiopian authorities in forcibly returning people wanted by the government.
In January, two representatives of the rebel Ogaden National Liberation Front were abducted and forcibly returned to Ethiopia from Nairobi, Kenya. They were in Nairobi to participate in further peace talks between the group and the government.
On 23 June, UK national Andargachew Tsige, Secretary General of the outlawed Ginbot 7 movement, was rendered from Yemen to Ethiopia. On 8 July, a broadcast was aired on state-run ETV showing Tsige looking haggard and exhausted. By the end of the year, he was still detained incommunicado at an undisclosed location, with no access to lawyers or family. The UK government continued to be denied consular access, except for two meetings with the Ambassador, to one of which Andargachew Tsige was brought hooded, and they were not permitted to talk privately.
In March, former Gambella regional governor Okello Akway, who has Norwegian citizenship, was forcibly returned to Ethiopia from South Sudan. In June, he was charged with terrorism offences along with several other people, in connection with Gambella opposition movements in exile.

የአድዋ ድልን እያከበርን ለዛሬ ነፃነታች ቃል እንግባ!

March 5,2015
pg7-logoመቶ አስራ ዘጠነኛውን የአድዋ ድል በዓል እየዘከርን እንገኛለን። እንደዛሬው ሁሉ ያኔም ቀደምቶቻችን በርካታ የውስጥና የውጭ ችግሮች ነበሩባቸው። እንደዛሬው ሁሉ ያኔም በመካከላቸው የሀሳብና የጥቅም ልዩነቶች ነበሩ። ያም ሆኖ ግን ቀደምቶቻችን በአገር ነፃነት ጉዳይ ላይ ሰፋ ያለ መግባባት ላይ መድረስ በመቻላቸው በዘመናዊ የጦር መሣሪያዎችና ድርጅት የተጠናከረውን የአውሮፓ ጦር በጥቁር የጦር አዛዦችና ተዋጊዎች መመከት ቻሉ። ከአድዋ በፊት አፍሪቃ በተለይም ኢትዮጵያ ውስጥ አውሮፓዊያን የተሸነፉባቸው ተናጠል አውደ ውጊያዎች ነበሩ፤ ጦርነትን ሲሸነፉ ግን አድዋ የመጀሪያው ነው። በዚህም ምክንያት ነው የአድዋ ድል የአፍሪቃውያን ከዚያም አልፎ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ድል ተደርጎ የሚወሰደው።
ዛሬ ግን እኛ ያኔ የነበሩት አያትና ቅድመ አያቶቻችን እደረሱበት የመግባባት ደረጃ ላይ መድረስ ባለመቻላችን አገር በቀሉን ቅኝ ገዢ – ህወሓትን – ከኢትዮጵያዊያን ጫንቃ ላይ ማውረድ አቅቶን አገራችንና ሕዝቧን ከባዕድ በባሰ ሁኔታ እያዋረደ በመግዛት ላይ ይገኛል።
ያኔ ለሀገሩ፣ ለነፃነቱና ለክብሩ ቀናዒ የሆነው ኢትዮጵያዊ ራሱን ወታደር አድርጎ በየጎበዝ አለቃው አዝማችነት በጠላት ላይ ዘምቶ ድልን ተቀዳጅቷል። ዛሬ ግን ቁጥሩ ቀላል ያልሆነ የመከላከያ ሠራዊት አባል ለህወሓት አዛዦች ሎሌነት አድሮ የራሱን ወገን ይፈጃል። ያኔ በአገዛዙ ላይ ብሶት የነበረው እንኳን ሳይቀር ብሶቱን ችሎ ለሀገር ሉዓላውነትና ክብር ሲል ተዋድቋል። ዛሬ ግን ቁጥራቸው ቀላል ያልሆኑ ወገኖቻችን የኢትዮጵያን ዘላቂ ጥቅም ከብሶቶቻቸው በላይ አሻግረው መመልከት ተስኗቸዋል።
ዛሬ 119ኛውን የአድዋ ድል በዓል አያቶቻችንን በማድነቅ ብቻ ልናሳልፈው አይገባም። የአያቶቻችንን ገድል ስናከብር ዛሬ የምንገኝበትን ሁኔታ መመዘን ይገባናል። ራሳችንን ከእነሱ ጋር በማስተያየት እንደምን ያለን ውለታ መላሽ ያልሆንን የልጅ ልጆች መሆናችንን መመዘን እና ራሳችንን መውቀስ ይገባናል። የሚሳዝነው ዛሬ ራሱን ከሚወቅሰው በላይ አያቶቹን የሚወቅስ መብዛቱ ነው። እነሱ ችግሮችን ተሻግረው የምንኮራበትን ድል አቀዳጅተውን አልፈዋል። እኛ ግን እነሱ ያቆዩልንን ድል እንኳን ማስጠበቅ አልቻልንም። ከአድዋ ድል አንድ መቶ አስራ ዘጠኝ ዓመታት በኋላ አገራችንን ለህወሓት የአገር ውስጥ ቅኝ አገዛዝ ማስረከባችን ሊያመንና ሊያንገበግበን ሲገባ ድሮ ሊደረጉ ሲችሉ አልተደረጉም በምንላቸው ነገሮች ላይ እየተከራከርን ግዜያችንን እናጠፋለን።
አርበኞች ግንቦት 7: የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ ታላቁን የአድዋን ድል ለአጎናፀፉን ቀደምቶቻችን ያለንን ክብር መግለጽ ያለብን ዛሬ አገራችን ከህወሓት የአገር ውስጥ ቅኝ አገዛዝ ነፃ ለማውጣት በምንገባው ቃል ኪዳን ነው ብሎ ያምናል። አገራችንን በቅኝ ግዛትነት እያስገዛን የቀደምቶቻችንን ድል መዘከር ለእኛ ለልጆቻቸዉ የሚያሳፍር ተግባር ነው ብሎ ያምናል። አርበኞች ግንቦት 7 የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት አገር በቀል ቅኝ ገዥ በሆነው ሕወሓት እየተመራ የኢትዮጵያን ሕዝብ የማዳከሙን ተግባር በአስቸኳይ ማቆም ይኖርበታል ብሎ ያምናል። ስለሆነም የመከላከያ ሠራዊት አባላት ልባችሁንም ክንዳችሁንም ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር አድርጉ። ቀደምት አባቶቻችን አድዋ ላይ ድል የነሱት ቅኝ ገዥ ዛሬ ቀለሙን ለውጦ “ህወሓት” ተሰኝቶ ያንተ አዛዥ ሆኗል። መሣሪያህን በህወሓት አዛዦችህ ላይ የምታዞርበት ወቅት አሁን ነው። ንቃ፤ ተነስ!
አገርን ለጠላት አስረክቦ በቀደምት ጀግኖች ታሪክ መኩራት አሳፋሪ ነው። አባቶቻችን በነፃነት ያቆዩልን አገር የህወሓት መፈንጫ ሆና ማየት የሚያሸማቅቅ ነው። የጀግኖች አያቶቻችን የልጅ ልጆች መሆናችንን የምናስመሰክረው አገራችንን ከህወሓት አገዛዝ ነፃ ስናወጣና የዜጎቿ መብቶች የተከበሩባት ፍትህና እኩልነት የሰፈኑባት ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ስንመሠርት ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዚህ ታላቅ ዓላማ ይነሳ ሲል አርበኖች ግንቦት 7 ጥሪ ያስተላልፋል።
አርበኞች ግንቦት 7: የአድዋ ድልን እያከበርን ዛሬ ነፃነታችንን ለማስከር ለመታገል ቃል እንግባ ይላል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!

አዲስ አበባ የሚገኘው ድምፃዊ ጃኪ ጎሲ ከብርሃኑ ተዘራ ጋር በሰራው ዘፈን የተነሳ ከደህንነት ሃይሎች ማስፈራሪያ እየደረሰው መሆኑ ተሰማ * ስልኩ ተጠልፏል

March 5,2015
ጃኪ የተቀረጸው ዘፈኑን በሄኖክ ነጋሽ ኮምፒውተር ሲያደምጥ

ጃኪ እና ብርሃኑ ከሙዚቃ አቀናባሪው ሄኖክ ነጋሽ ጋር በስቱዲዮ ውስጥ                       ጃኪ የተቀረጸው ዘፈኑን በሄኖክ ነጋሽ ኮምፒውተር ሲያደምጥ

(ዘ-ሐበሻ) ብርሃኑ ተዘራ (ብሬ ላላ) ከጃኪ ጎሲ ጋር የሠራው ወቅታዊ ዘፈን በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅነትን ካተረፈ በኋላ አዲስ አበባ የሚገኘው ድምፃዊ ጃኪ ጎሲ ስልኩ በደህንነቶች መጠለፉን እና በስር ዓቱ ሰዎችም ከፍተኛ ማስፈራሪያና ዛቻ እየደረሰው እንደሚገኝ ለድምጻዊው ቅርብ የሆኑ ወገኖች ለዘ-ሐበሻ አስታወቁ::

በዛሬው ዕለት ድምፃዊ ጃኪ ጎሲ ፃፈው በሚል “ዘፈኑን ተሰርቄ ነው; ጃኪ የፖለቲካ ዘፈን አይዘፍንም” የሚል ጽሁፍ በፌስቡክ የተሰራጨ ሲሆን ይህ ጽሁፍ በአድናቂዎቹ እንጂ በጃኪ ጎሲ አለመፃፉን የደረሰን መረጃ ያመለክታል:: የጃኪ ጎሲ የግል 2 ፌስቡክ አካውንቶቹ ላይ ይህ ዜና እስከተዘገበበት ጊዜ ድረስ ከብርሃኑ ተዘራ ጋር ስለዘፈነው ዘፈን የሰጠው አስተያየት የለም:: ሆኖም የድምጻዊው አድናቂዎች ዘፈኑ ካለርሱ እውቅና ውጭ የተሰራ አድርገው የለጠፉት መረጃ ብዙዎችን ከማደናገሩም በላይ በተለይ ለአራት ቀናት ጃኪ ጎሲ በዋሽንግተን ዲሲ የሙዚቃ አቀናባሪው ሄኖክ ነጋሽ ጋር ሄዶ ከብርሃኑ ጋር ሲቀረጽ የተመለከቱ የዓይን እማኞች “ጃኪ ለምን ይዋሻል?” የሚሉ አስተያየቶችን በየሶሻል ሚዲያው እያሰራጩ ነው:: ድምፃዊ ጃኪ ጎሲ በፌስቡክ ገጹ ምንም ያለው ነገር ባለመኖሩ አስተያየት ከመስጠት መቆጠብ ይሻላል የሚሉ ወገኖች; ጃኪ በስሙ በወጣ መግለጫ የተነሳ በስሙና በቀጣይ ሥራው ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ሳያደርስበት አቋሙን እንዲያሳውቅ ጠይቀዋል::

ጃኪ በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባ የሚገኝ ሲሆን የደህንነት ኃይሎች ስልኩን በመጥለፍ ከማን ጋር እንደሚያወራ እንደሚከታተሉት ዘፈኑን እንዲያስተባብል ከፍተኛ ጫና እያደረጉበት መሆኑን ለድምፃዊው ቅርብ የሆኑ ምንጮች ጠቁመዋል:: ጃኪ ከዚ ቀደም “ማን እንደ ሃገር” የሚል ነጠላ ዘፈን ሰርቶ የለቀቀ ሰሞን ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የድምፅአዊው የቅርብ ወዳጅ ተወዛዋዡ አብዮት መሃል ላይ ሰማያዊ የሌለበትን አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንዲራ በኪሊፕ ሰርቶ ሲለቅ ጃኪም ይህን የሙዚቃ ክሊፕ ፌስቡኩ ላይ ሼር ሲያደርግ ደህንነቶች እንዴት ሕገመንግስቱ የማይፈቅደውን ባንዲራ በክሊፑ ላይ ትጠቀማለህ? በሚል ባደረሱበት ማስፈራሪያ ከፌስቡክ ገጹ ዘፈኑን ማስወጣቱን የሚጠቅሱት እነዚሁ የቅርብ ወገኖች አሁንም ደህንነቶች በሚያደርሱበት ወከባ ከፍተኛ ጫና ውስጥ እንደሚገኝ ጠቁመዋል::
በጃኪ ስም አድናቂዎቹ የለጠፉት አደናጋሪ የፌስቡክ መልዕክት; ይህ በጃኪ የግል 2 ፌስቡክ አካውንቶች ላይ አልወጡም

በጃኪ ስም አድናቂዎቹ የለጠፉት አደናጋሪ የፌስቡክ መልዕክት; ይህ በጃኪ የግል 2 ፌስቡክ አካውንቶች ላይ አልወጡም

በዚህ ዘፈን ዙሪያ ድምፃዊው ብርሃኑ ተዘራን አግኝተን ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም::


Wednesday, March 4, 2015

ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት አበል ካልተሰጠን ፍርድ ቤት አንቀርብም አሉ

March 4,2015
በከሳሽ ኣቃቤ  እና  ህግ በተከሳሽ አቶ ኣስገደ ገ/ሥላሴ መካከል ሲደረግ በነበረው ክርክር  ለምስክርነት የተጠሩት ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ሊቀርቡ ባለመቻካቸው  በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ  ቢታዘዝም፤  ባለስልጣናቱ  ከለመዱት ምቹ ህይወት አኳያ ማቅረብ ሳይቻል ቀረ።
የህወሀት የደህንነት ሰራተኛው ብስራት አማረ  የመሰረተባቸውን ክስ  ተከትሎ ላለፉት ሶስት ዓመታት ሲከራከሩ  የቆዩት የቀድሞው የህወሀት ታጋይና የአሁኑ የሰማያዊ ፓርቲ አባል አቶ አስገደ ገብረስላሴ ላይ  ክሳቸውን እንዲከላከሉ  በፍርድ ቤት ብይን መሰጠቱ ይታወቃል።
ይህን ተከትሎ አቶ ኣስገደ ከጠሩዋቸው የመከላከያ ምስክሮች ውስጥ አራት ከፍተኛ  የህውሃት  አመራሮችና   ከፍተኛ  የመንግስት  ባለስልጣናት  ይገኙበታል። ለምስክርነት የተጠሩት እነኚህ ባለስልጣናት  እነ አቶ ስብሃት ነጋ፣ አቶ ኣባይ ፀሃዬ፣ አቶ ስዩም መስፍን እና አቶ ኣርከበ ዕቁባይ ናቸው።
ባለስልጣናቱ  ለመጁመሪያ ጊዜ  ለ የካቲት 6 ቀን /2007 ዓመተ ምህረት  የመከላከያ ምስክርነታቸውን ለመስጠት እንዲቀርቡ ትእዛዝ ቢደርሰዋቸውም ፤ እዚያው መቀሌ ከተማ  ውስጥ እያሉ የዳኛውን ትእዛዝ በማጠፍ ሳይቀርቡ መቅረታቸውን አቶ አስገደ ገልጸዋል።
እንደገና ለሁለተኛ ጊዜ ለየካቲት  13  ቀን 2007 ዓመተ ምህረት  በፖሊስ እንዲቀርቡ ዳኛዋ  ቢያዙም፤ በድጋሚ እዚያው መቀሌ እያሉ  የሉም ተብለው ሳይቀርቡ ይቀራሉ።
ለ3ኛ  ጊዜ  ለየካቲት 24 ቀን 2007 ዓ/ም በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ  ሲታዘዝ  ፖሊስ ቅድመ ሁኔታ ማቅረቡን ያመለከቱት አቶ አስገደ፤  ከቅድመ ሁኔታዎቹም  አንዱ  ተጠርተው ሲመጡ ከፍተኛ የሃገር ባለስልጣናት ከመሆናቸው አኳያ  በሸራተን አዲሰ  ደረጃ  ባለ ሆቴል ማረፍ ስላለባቸውና  በመቀሌ  ያለው የዚያ  ተመሳሳይ ሆቴል “ፕላኔት ሆቴል” በመሆኑ፤  ምስክር ጠሪው አቶ አስገደ  በፕላኔት ሆቴል ለየአንዳንዳቸው ከነ ሁለት ኣጃቢዎቻቸው የአልጋ ዋጋ   ሊከፍሉ ይገባል የሚል እንደሆነ ገልጸዋል።
ባለስልጣናቱ ከዚህም በተጨማሪ በከፍተኛ ፕሮቶኮል  ማለትም በቪ አይ ፒ ደረጃ  የኣየር ትኬት ከነ ኣጃቢዎቻችን  ለመቁረጥ የሚያስችለን ገንዘብ፣ መቀሌ ለምንቆይበትም ቀናት የውሎ አበል  ታስቦ ካልተሰጠን አንመጣም ብለውኛል ብሎ ፖሊስ  ለፍርድ ቤቱ በጽሁፍ  ሪፖርት ማቅረቡን አቶ አስገደ ገልጸዋል። አቶ አስገደ አስተያየታቸውን ሲያጠቃልሉ፦<<እዚህ ላይ የፖሊስ ሃላፊነት ምን መሆን ነበረበት? ተይዞ ይቅረብ የተባለው ድሃ ሰው ቢሆን ንሮ ምን ያጋጥመው ነበር?በኢትዮጰያ የህግ የበላይነት ተረጋግጧል ማለት ይህ ነውን?በማለት በ አጸንኦት ጠይቀዋል።
ምንጭ ኢሳት ዜና 

በግፍ ላይ ግፍ በህወሓት..! ቐሺ ሕሉፍ ኸሕሳይ የዓረና-መድረክ ኣባል በመሆናቸው ብቻ ዘግናኝ ድብደባ ደርሰባቸው

March 4,2015
ቐሺ ሕሉፍ ኸሕሳይ ይባላሉ። በምዕራባዊ ዞን ቓፍታ ሑመራ ወረዳ በረኸት ከተማ(ቀበሌ) ኑዋሪ የሆኑት የዓረና-መድረክ ኣባል ናቸው።በፎተው እንደሚታዩት የዓረና-መድረክ ኣባል በመሆናቸው ብቻ ይህ ዘግናኝ ድብደባ ደርሶባቸው ሂወታቸው ልታልፍ ምንም ኣልቀረላቸውም ነበር።ይህ ድብደባ በ17/ 2007ዓ/ም ማታ 1 ሰዓት ኣከባቢ በ1ፖሊስ ድምብ ልብስ የለበሰ፣ 1 የፈጥኖ ደራሻ ደንብ ልብስ የለበሰ፣ 1 የመከላከያ ደንብ ልብስ የለበሱ ሰዎች ከለላነት ተደብቆ የነበረ ሰው በድንጋይ ደጋግሞ በመደብደብ ለዚህ ኣደጋ እንዲዳረጉ ኣድርገዋል።
3ቱ የታጠቁ ሰዎች ሰው እርዳታ እንዳያደርግ የተከላከሉ ሲሆን ደብዳቢውም በቁጥጥር ስር እንዳይውል ከፍተኛ ከለላ ሰጥተዋል።ቐሺ ሕሉፍ ኻሕሳይ በክረምት 2006 ዓ/ም በቀበሌው ህዝብ ፊት ቀርበው "..ይህ ሰውየ ዓረና ነው፣ በቤታቹ ቃጠሎ እንዳያደርስባቹ፣ እንዳይሰርቃቹ.." ወዘተ የመሳሰሉ የስም ማጥፋት ዘመቻና ማስፈራርያ ከሌሎች3 የዓረና ኣባላት ጋር ደርሶባቸው ነበር።ኣቶ መዓሾ ኣስመላሽ የተባለ የቀበሌ ኣመራርም ሰበካ ጉባኤ(የቤተክርስትያን ሃላፊዎች) በመሰብሰብ "...ቐሺ ሕሉፍ በዓረናነት ስለተጠረጠረ እንዳይቀድስ .." የሚል ትእዛዝ ባስተላለፈው መሰረት ከቅዳሴ ታገዱ።
ቐሺ ሕሉፍ የካድሬው እገዳ ተከትለው ወደ ቀበሌው ፖሊስ ኣቤቱታ በማሰማታቸው የቅስና ምስክር ወረቀታቸው እንድያመጡ በታዘዙት መሰረት ምስር ወረቀታቸው ለፖሊስ በማስረከብ ፍትህ እንዲያገኙ ጥረት ኣደረጉ።

ፖሊስም በተረዋ ምስክር ወረቀታቸው ለሁለት ሳምንት ይዞ ያለ ምንም መፍትሄ ኣቆየባቸው።
የምስክር ወረቀቱ ለማስመለስም ተጨማሪ ክስ ኣስፈለጋቸው። ፖሊስ በስንት ውጣ ውረድ ወረቀታቸው የመለሰላቸው ሲሆን ከዚህ በሗላም ስንት ዛቻ ደረሳቸው።
ዘግናኝ ድብደባ የተፈፀመባቸውም ከዚህ ሁሉ ውጣ ወረድና ማንገላታት በሗላ ነበር። ህግ ባለበት ሃገር የሰው ልጅ እንዲህ ተቀጥቅጦ ይጣላል እንዴ...?
እነዚህ ለለውጥ ብለው የተሰዉ 60 ሺ ሰማእታት፣ 100 ሺ ኣካል ጉዳተኞች ውጤታቸው መሆን የነበረበት ይህ ነው...? በጣም ሗላቀርና ህወሓት ታግየ ጣልኩት ካለቸው ደርግ በእኩልነት የሚያስመድባት ኣፀያፊ ተግባር ነው። በትግራይ የዓረና መድረክ ኣባል መሆን ይሄ የመሰለ መስዋእትነት ያስከፍላል።
በሉ ያገራችን ሰዎች ..! ታፍሩበት ትኮሩበት ዘንድ ይሄውላቹ የኛ ዲሞክራሲ፣ የኛ ፍትህ፣ የኛ ነፃነት።
ይህ ኣስቃቂ ተግባር ሁሉም ዜጋ ሊቃወመው ይገባል።
ነፃናታችን በእጃችን ነው..!
IT IS SO..!

የአማራ ክልል ከተሞች ልማትና ግንባታ የሰማያዊ ፓርቲ አመራርን ከኃላፊነቱ አነሳ

March4,2015

<<ውሳኔው ፖለቲካዊ ነው›› አቶ አዲሱ ጌታነህ

11043128_885271564848776_4028315024485403437_n
የአማራ ክልል ከተሞች ልማትና ግንባታ የሰማያዊ ፓርቲ የምዕራብ ጎጃም ዞን ተወካይ እንዲሁም የምዕራብ ጎጃም፣ ምስራቅ ጎጃምና አዊ ዞን የምርጫ ግብረ ኃይል አባል የሆነውን አቶ አዲሱ ጌታነህን ‹‹ማኔጅመንቱን ያውካል፣ የስራ ተነሳሽነት የለውም›› በሚል ከኃላፊነቱ ማንሳቱን በደብዳቤ አሳውቋል፡፡

ይሁንና መስሪያ ቤት ጥቅምት 23/2007 ዓ.ም በብቃቱ መሰረት በኃላፊነት እንደመደበው በደብዳቤ የገለጸ ሲሆን አሁን የተወሰደው እርምጃ ከወቅቱ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ጋር የተያያዘ መሆኑን አቶ አዲሱ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡

‹‹ባህርዳር ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ ኃይል እየተፈጠረ ነው፡፡ በተለይ የአንድነት መዋቅር ሰማያዊን ከተቀላቀለ በኋላ ከፍተኛ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡ ይህንም ተከትሎ የተለያዩ አገራት አምባሳደሮች ጋር ያደረግናቸው ውይይቶች ብአዴንን አስደንግጦታል›› ያለው አቶ አዲሱ መስሪያ ቤቱ የወሰደበት እርምጃ ፖለቲካዊ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የምዕራብ ጎጃም ዞን የሰማያዊ ፓርቲ መዋቅር በአካባቢው ህዝብ ላይ የሚደርሰውን በደል፣ እንዲሁም ምርጫ ቦርድ ከዕጩ ምዝገባ ጋር በተያያዘ የሚፈጥራቸውን ችግሮች ለሚዲያ በማጋለጥ ላይ መሆኑ ከኃላፊነት ለመነሳቴ አንድ ምክንያት ነው ሲል ገልጾአል፡፡

የአማራ ክልል ከተሞች ልማትና ግንባታ የቦርድ አባላት የብአዴን ከፍተኛ አመራሮች ሲሆኑ ከእነዚህም መካከል የባህርዳር ከተማ ከንቲባ አቶ ላቀ አያሌው፣ የክልሉ ም/ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ያለው አባተ፣ የክልሉ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ኃላፊ አቶ አየነው ይገኙበታል፡፡

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት ‹‹አላስተላልፍም›› ብሎ መለሰ

March 4 ,2015
• ‹‹ቀድሞውንም እንዳያማ ጥራው፣ እንዳይበላ ግፋው ነው›› አቶ ስለሽ ፈይሳ
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ) የሰማያዊ ፓርቲን የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ‹‹እንደገና አስተካክሎ ካልላከ ለማስተላለፍ እቸገራለሁ›› በሚል መመለሱን ለፓርቲው በፃፈው ደብዳቤ አስታወቀ፡፡
ኢብኮ አላስተላልፍም ብሎ ለመመለሱ በዋነኛነት የጠቀሰው ምክንያት ‹‹ለማጀቢያነት ለተጠቀማችሁት ሙዚቃ የባለመብቶቹን ፈቃድ ስለመኖሩ ማረጋገጫ አላመጣችሁም›› የሚል ነው፡፡ ኢብኮ ሌሎች ጉድለቶችን ያልጠቀሰ ቢሆንም በጥቅሉ ‹‹የምርጫ ህጉን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ስነ ምግባር አዋጅ፣ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሀን ህጎች ወይንም ማንኛውም ህግ የሚተላለፍ መሆኑን በቂ ምክንያት ካለው መልዕክቱን አላስተላልፍም የማለት መብት አለው....›› በሲል ፓርቲው የላከውን የቅስቀሳ መልዕክት ለማስተላለፍ እንደሚቸገር ገልጾአል፡፡
በሌላ በኩል የፓርቲው የምርጫ ጉዳይ ኃላፊና ም/ሊቀመንበር አቶ ስለሽ ፈይሳ ገዥው ፓርቲ የግለሰብና የፓርቲ ስም እያጠፋ፣ የመደራጀት፣ ሀሰብን በነጻነት የመግለጽ፣ የመምረጥና የመመረጥ መብትን በጣሰ መልኩ ቅስቀሳ እያደረገ እንደሆነ ገልጸው ሰማያዊ ፕሮግራሙ ላይ ያስቀመጣቸውን ሀሳቦች እንዲቀይር እየተጠየቀ መሆኑ ሚዲያዎቹ ለገዥው ፓርቲ ያላቸውን ወገንተኝነት በድጋሜ ያጋለጠ ነው ሲሉ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡
‹‹የመንግስት ሚዲያዎች ተግባር ቀድሞውንም እንዳያማ ጥራው እንዳይበላ ግፋው ነው፡፡ ቢያንስ በዚህ ጊዜ እንኳን ፍትሓዊ መሆን ነበረባቸው›› ያሉት አቶ ስለሽ የመንግስት የሚባሉት ሚዲያዎች በወንጀል ሊያስከስስ የሚችለውን የኢህአዴግ ቅስቀሳ ያለ ምንም ምርመራ እያስተላለፉ ሰማያዊ ላይ ህገ ወጥ ቅድመ ምርመራቸውን ቀጥለዋል ሲሉ ወቅሰዋል፡፡
ኤፍ ኤም 96.3 ሰማያዊ ፓርቲ ለቅስቀሳ በላከው መልዕክት ላይ በማጀቢያነት የተጠቀመበት ሙዚቃ የባለ መብቱን ፈቃድ አላገኘም በሚልና መልዕክቱ ላይ የተጠቃለሉትን የፓርቲው አቋሞች እንዲያስተካክል በሚል የቅስቀሳ መልዕክቱን መመለሱ ይታወሳል፡፡

Tuesday, March 3, 2015

ግልጽ ደብዳቤ፣ በምርጫ ቦርድ ድረ ገጽ ለወጣው የአመክንዮ ክሽፈት ጽሁፍ ባለቤት

March 3, 2015
ከግርማ በቀለ ( የኦሞ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ህብረት ሊቀመንበር)1.መግቢያ፡-
በምርጫ ቦርድ ኦፊሺያል ዌብ ሳይት ላይ ስለ ኢ/ር ይልቃል ‹‹የአመክንዮ ክሽፈት›› የተለጠፈ አንድ መግለጫ ይሁን ማብራሪያ ፣ ማስፈራሪያ ይሁን ማስተማሪያ መሆኑ ያለየለት/ወይም ለመለየት የሚስቸግር እንዲያው በጥቅሉ ቦርዱ ራሱን ከኢ/ር ይልቃል ጋር እያወዳደረ ወይም እልህ የገባ ወይም በፈጠራ ወንጀል ለመጥለፍ እየተዘጋጀ መሆኑን በግልጽ የሚያሳይ ጽሁፍ ይነበባል፡፡ የጽሁፉን ይዘት በሚመለከት አጭር አስተያየት የምንሰጥበት ሆኖ አንባቢ ሲያነብ እነዚህን ጥያቄዎች በአዕምሮው ይዞ ቢሆን የዚህን አስተያየት መነሻ ምክንያትና አመክንዮ የመረዳት መንገዱን ያቀልለታል፡፡ እነዚህም– በይዘቱ ላይ የሚነሱ ሌሎች መከራከሪያዎች ቀርተው ጽሁፉ በምርጫ ቦርድ ኦፊሺያል ዌብ ሳይት ላይ በመውጣቱ ብቻ ፡- ለቦርዱ ይህን ግለሰብን/ያውም የፓርቲ መሪን/ በስም መስደብና መወንጀል የሀገሪቱ ህግ ይፈቅድለታልን/የሚፈቅድለት ህግ አለን ወይስ ቦርዱ ከህግ በላይ/ ‹‹የባለሥልጣን ዶሮ›› ስለሆነ ጠያቂ የለኝም በሚል ያደረገው ነው? በተሻሻለው የምርጫ ህግ አንቀጽ 5 ላይ ለቦርድ ከተቀመጠው ዓላማ /ገለልተኝነት፣ ኢ-አድሎኣዊነት…./ አይጋጭምን? አንቀጽ 7 ላይ ለቦርድ ከተቀመጠው ተግባርና ኃላፊነት የወጣ አይደለምን?Girman Bekele Ethiopian politician
ጽሁፉ በመነሻው ላይ የቦርዱን ያላሰለሰ ጥረትና የሚጠበቀውን ውጤት ሲገልጽ ‹‹…ከእንከን የፀዳ ሆኖ እንዲጠናቀቅ…››ይላል፡፡ ጸሃፊው የቦርዱ ሰብሳቢ በአደባባይ/ሸራተን/ ‹‹እንከንየለሽ/ከእንከን የጸዳ/ ምርጫ በዓለማችን የለም ›› ያሉትንና ሁሉንም/ቢያንስ ከእኔ ኃሳብ የሚስማማ/ የሚያስማማ ንግግር አልሰማም ወይስ ምርጫ 2007 በዓለም ታይቶ የማይታወቅና በ‹‹ ጊነስ ቡክ››የሚመዘገብ ታሪክ ለማስመዝገብ ግብ ማስቀመጡን የቦርዱ ሰብሳቢ አልሰሙም ማለት ነው?
እዚህ ላይ አንድ ጉዳይ ጠቅሶ ማለፍ የጽሁፌን ዓላማ ግልጽ ያደርገዋል፡፡ ይህም ይህን የምጽፈው ለኢ/ር ይልቃል ጥብቅና ለመቆም (በራሳቸው አይደለም በአገራቸውና በዜጎች የሚፈጸመውን ህገወጥ ተግባር ለመመከት ያላቸውን ብቃት አስመስክረዋልና የእኔ ድጋፍ አያስፈልጋቸውም በሚል) አይደለም፤ ይልቁንም በአመክንዮ ስም የሚደረገውን ከአመክንዮ የወጣ ጽሁፍ ዝም ብሎ ማለፍ ተገቢ ሆኖ ስላላገኘሁበትና ከጽሁፉ በተቃራኒ በቦርዱ የተደረገውንና በቀጣይም ‹‹ሠይጣን ለማሳቻ ከመጽኃፍ ቅዱስ ይጠቅሳል›› እንዲሉ መሆኑን ለማሳየት/ለማጋለጥ ነው፤ ምን ያልተጋለጠ አለና በከንቱ ትደክማለህ ካልተባልኩ በቀር፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሳይሆን ባልተናነሰ በጽሁፉ የተነሳው ጉዳይ በግልና እንደ ድርጅት መሪ በቀጥታ የሚመለከተኝ በመሆኑና በተነሳው ጉዳይ ሂደትና ውጤት በቀጥታና በተዘዋዋሪ የተጎዳሁ በመሆኑ ነው፡፡
የጥያቄዎችን መልስና ስለ ጽሁፉ ዓላማ ያነሳሁትን በዚሁ ልግታና በ‹‹ምርጫ ቦርድ›› ጽሁፍ ላይ ወደ ተነሱት የአመክንዮ ክሽፈት ነጥቦች እናምራ፡፡
2. የተነሱ የአመክንዮ ክሽፈት ነጥቦች፤
2.1. ክሹፍ አመክንዮ 1 ላይ–
ይህ ላይ የቀረበውን የጽሁፉን ይዘት ስናጠቃል ‹‹ህግ መቃወም አይችልም›› የሚል አንድምታ እንዳለው እንመለከታለን፡፡ የተደራጁ ዜጎቸ ቀርቶ አንድ ዜጋ እንኳ በህጋዊና ሰላማዊ መንገድ አንድን አዋጅና ህግ አይደለም፣ህገ መንግስቱን መቃወም፣ የሚቃወመውንም ለመቀየር/እንዲቀየር መታገል ይችላል፤ ይህ ህገ መንግስታዊ መብት ነው፡፡ ህገ መንግስቱም ሆነ አዋጆች/ህጎች የፈጣሪ ቃል አይደሉምና ሊተቹ አይደለም ሊቀየሩ እንደሚችሉ ስለሚታወቅ ህገ መንግስቱን የማሻሻያ ስርዓት በህገ መንግስቱ በግልጽ ሰፍሯል፡፡ የኢትዮጵያ የምርጫ ህግና የፓርቲዎች ምዝገባ አዋጆች መሻሻላቸው ወደፊትም ሊሻሻሉ የሚችሉ መሆናቸው የሚያረጋግጠው ይህንኑ ነው፤ በመሆኑም ጉድለትን መተቸት፣መቃወም፣ የማይቻልም ወንጀልም አይደለምና ባለ አመክንዮው ጸሃፊ/ቦርዱ ይህንን ከየት እንዳመጣው አልገለጸምና አመክንዮኣዊነቱን ባዶ ያስቀረዋል፡፡
ሌላው በጽሁፉ የተነሳው ጉዳይ የኢ/ር ይልቃልን ኃሳብ ‹‹…የፖለቲካ ፓርቲዎቹን ህጋዊ ሰውነት የሚገዳደር…›› በማለት የቀረበው ነው፡፡ ይህ ኢንጂነሩ ‹‹ህጋዊ ሰውነታቸውን ለተገዳደሩኣቸው›› ፓርቲዎች በመቆርቆር የተነሳ ኃሳብ ከሆነ በአንድ በኩል እውነትም ቦርዱ ለፓርቲዎች ዋስ ጠበቃ እየሆነ ነውና መጪው ጊዜ ከቦርዱ ጋር ለፓርቲዎች ‹‹ብሩህ›› መሆኑን ያሳያልና እሰዬው እንበል፤ በሌላ በኩል እንዲያውም በተቃራኒው ህጋዊ ሰውነታቸውን ኢንጂነሩ ለተገዳደሩባቸውና ቦርዱ ዋስ ጠበቃ ለሚሆንላቸው ፓርቲዎች ‹‹መብታቸውን የማያውቁ፣የራሳቸውን መብት ማስጠበቅ የማይችሉ፣ ደካሞች፣…›› የሚል መልዕክት የሚያስተላልፍና ለመብታችሁ እድንቆምላችሁና መጪው ጊዜ ከእኔ ጋር ብሩህ እንዲሆንላችሁ ከጎኔ ተሰለፉ ጥሪ ነው ማለት ይቻላል፡፡ አመክንዮውን የበለጠ ባዶ የሚያስቀረው ጸሃፊው/ቦርዱ ስለፓርቲዎች ህጋዊ ሰውነት የተቆረቆረው በምርጫ አዋጁ የተቀመጠለትን ተግባር ተከትሎ ከኦሕዲኅና 9 ፓርቲዎች ለቀረቡ ጥያቄዎች መልስ ባልሰጠበት መሆኑ ነው፡፡
ግልጽ ላድርገው–ከቦርዱ ዓላማ፣አሰራርና እየፈጸመ ያለውን ከታች በ2.1.3. ስር በተጠቀሰው የምርጫ ህግ አንቀጽ 12 የቦርድ አባላት ስነ ምግባር ቁጥር 1፣2፣5፣እና አንቀጽ 38 መሰረት እንመልከተው፡- ከላይ ጸሃፊው/ቦርዱ ለፓርቲዎች ህጋዊ ሰውነት ተቆርቋሪነቱን የገለጸው በምን ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ነው ብለን ስንጠይቅ የምናገኘው መልስ የሚከተለው ነው፡፡
2.1.1. ቦርዱ ኦሕዲኅ አመራሩና አባላቱ በምርጫ 2007 በ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ምልክት›› እንዲወዳደሩ የፈቀደበትን ምክንያትና መነሻ የሚያብራራና ይህም በቦርዱ የጸደቀ መሆኑን የሚያሳይ ደብዳቤ (በቁጥር-ኦህዲኅ/0017/07፣በቀን ጥር 30/07 ) በቦርዱ ሳይታይ በጽ/ቤቱ ምክትል ኃላፊ ተጽፎ ሲሰራጭ ለኦህዲኅ ያልደረሰ ህገወጥ የጓሮ በር መልስ በሰጡበት፣ ይህንንም በመቃወም ለቦርዱ በድጋሚ ለቀረበው ይህ የም/ኃላፊው ደብዳቤ እንዲሻር በኦሕዲኀ የተጻፈ ደብዳቤ (በቁጥር-ኦህዲኅ/0017/07፣በቀን የካቲት 10/07 ) የውኃ ሽታ ሆኖ በቀረበትና በዚህም ሰማያዊ ፓርቲ ያቀረባቸው የኦሕዲኅ አመራርና አባላት አቤቱታ ሳይቀርብባቸው በምርጫ የጊዜ ሰሌዳው መሰረት የዕጩ ምዝገባው በ04/06/07 ከተጠናቀቀ ሳምንት በኋላ በ11/04/07 በስልክ ትዕዛዝሙሉ በሙሉ ከዕጩነት በተሰረዙበት፤
2.1.2. በተመሳሳይ የቦርዱ ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ የ9ኙ ፓርቲዎችን ህጋዊ ሰውነት በመካድ በ‹‹ትብብር ለዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ/ትብብር›› በቅንጅት ለመስራት ያቀረቡትን ጥያቄ (በመንገድ ቁጥር በቀን 21/02/ 2007 ዓ.ም. ወጪ የሆነ ደብዳቤ) ከህግ አግባብ ውጪ አፍነው ለማስቀረት በተደጋጋሚ የሄዱበትን አሰራር በመቃወም ለቦርዱ ሰብሳቢ ላቀረቡት ደብዳቤ መልስ ባለመስጠቱ የ‹‹ትብብሩ››አባላት የጋራ እንቅስቃሴኣቸውን ለማቆም በተገደደቡት፤
2.1.3. በተቃራኒው ሌሎች 9ኙ ፓርቲዎች (አሁን በጋራ በመስራት ላይ ያሉት- የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር) ደግሞ የጋራ ተግባራትን በጋራ ለመስራት ‹‹የስነ ምግባር ህጉ አንቀጽ 3 (የተፈጻሚነት ወሰን) ቁጥር 1 ( ይህ አዋጅ- በማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ፣የግል ዕጩ ተወዳዳሪ፣እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ቅንጅት፣ ግንባር፣ ጥምረት፣ ወይም ንቅናቄ…ተፈጻሚ ይሆናል)፣አንቀጽ 38 ላይ (‹‹ማንኛውም ህግ ወይም አሰራር በዚህ አዋጅ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡››) በሚልበት በህጋዊ ሰውነታቸው በሚመነጨው መብታቸው ላይ ቆመው በጋራ ለመስራት (ጥምረት ይሁን ንቅናቄ ዕውቅና/ሰርቲፊኬት ቦርዱን የሚጠየቁበት ህግ በሌለበት) የተስማሙ፣ ነገር ግን ለዚህ የቦርዱን ዕውቅና ያልጠየቁ (ቦርዱ ዕውቅና/ሰርቲፊኬት የሚጠየቀው በቅንጅት፣ በግንባር ለመስራት ወይም ለመዋሃድ ብቻ ሆኖ ባለበት) ለ9ኙ ፓርቲዎች ዕውቅና/ ሰርቲፊኬት አልሰጠሁም በሚል ‹‹…ሰማያዊ አስተባብራለሁ…›› እያለ… በሚወነጅልበትና የድርጅቶችን ህልውና ከተቋቋመበት ዓላማ በተቃራኒ ራሱ እየካደ፣ ይህ ኃላፊነትና ተግባር ከማይጠበቅበት እንዲያውም የራሱን ዓላማና ፓርቲ ከሌላው የሚሻልበትን/የሚበልጥበትን ማሳየት የማያስጠይቀው ወገን /ሰማያዊ/ ላይ ጣት መጠንቆል፤ አመክንያኣዊ ነውን?
ከላይ እንዳልነው መልሶቹንና ፍርዱን ለአንባቢ፣ ለኢትዮጵያዊያን በመተው፣ይህንንም መዝግበን ወደ ቀጣዩ የጸሃፊው/ቦርዱ ‹‹የአመክንዮ ክሽፈት›› ትንታኔ እንለፍ፡፡
2.2. ክሹፍ አመክንዮ 2 ላይ –
ይህም ከላይ ከተጠቀሰው ብዙም የተለየ አይደለም፤ ህጉን ‹‹አይነኬና አይጠየቄ›› ከማድረግ ባለፈ በዓላማ ደረጃም አነሳሱ ባዶ ውንጀላ በማቅረብ የማስፈራሪያ ፣ሲያልፍም በመሰረተ ቢስ ክስ ለመጥለፍ እየተደረገ ያለውን ዝግጅት አብሪ ጥይት ነው ማለት ይቻላል፡፡ እስቲ ማሳያዎቹን ጠቅለል አድርገን እንመልከት፡፡
በዚህ ክፍል የቀረበውን የጽሁፉን ይዘት የ‹‹ከስነ ምግባር ደንቡ ጋር የሚያላትማቸዉ ስለመሆኑ ልብ ያሉት አይመስሉም ወይም የህግ ጥሰቱን የስራቸዉ አንድ አካል አድርገዉታል ማለት ነዉ፡፡›› በማለት የተገለጸው ያጠቃልለዋል ማለት ይቻላል፡፡ ይህ ደግሞ ጸሃፊው/ቦርዱ ‹‹አይነኬና አይጠየቄ›› ባደረጓቸው ህጎች (የመተቸትና መጠየቅ መብት እንደተጠበቀ ሆኖ ተቀብለናቸው) አንጻር እንመልከት፡፡
ይህን እስኪ የምርጫ ህግ አንቀጽ 12 (የቦርድ አባላት ስነ ምግባር) ቁጥር 1.(በነጻነት፣ ገለልተኝነትና ቅን ልቡና ማገልገል)፣ ቁ.2 (በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የቱንም ወገን ያለመቃወም ወይም ያለመደገፍ)፣ቁ.5 (በማንኛውም ሁኔታ የቦርዱን ወይም የአባሉን ተኣማኒነት፣ገለልተኝነትና ነጻነት ከሚጎዳ ወይም ከሚያጎድፍ ማንኛውም ተግባር መቆጠብ)፣ አለበት ከሚለው አንጻር እንዳሰው ፡፡
2.2.1. ከዚህ አንጻር የሥነ ምግባር ደንቡ ዝግጅት የቀረቡት (በሂደት/አዘገጃጀት/ እና ይዘት/) ጥያቄዎች ሳይመለሱ የጸደቀን የስነ ምግባር ህግን፣ያውም በዝግጅቱ ወቅት ያልነበረ ፓርቲን መቃወም አይችልም የሚል ክስ ማቅረብ አመክንዮ መነሻ ከየት የመጣ ነው/ወይም አመክንዮኣዊ ነውን?
2.2.2. የምርጫ ህጉስ ቢሆን በፓርቲዎች ዕጣ አወጣጥስ የዕጩዎች በፓርቲ አመራር ያላቸውን ደረጃ፣ የፓርቲው አደረጃጀት/ብሄራዊ ወይም ክልላዊ/፣ ዕጩዎችን ያቀረቡ ፓርቲዎች በምርጫው ያላቸው ተሳትፎ/ያቀረቡት ዕጩዎች ብዛት/፣ የፓርቲዎች በአገራዊ ፖለቲካው ያላቸው እንቅስቃሴ/ተሳትፎ-የቢሮ ብዛት፣ለህዝብ ተደራሽነት/… ባለማካተቱ ጉድለት አለበት ማለት አይቻልም የሚል አመክንዮስ ከየት የመጣ ነው/ወይም አመክንዮኣዊ ነውን?
2.2.3. ለመሆኑ ቦርዱ ራሱ የሥነ ምግባር ህጉን፣ያውቀዋል፣ እየተገበረ ነውን? ለዚህ ጥቄ መነሻ ማሳያዎች -
የምርጫ ህጉ አንቀጽ 8 (የቦርዱ ሰብሳቢ ስልጣንና ተግባር) ቁጥር 4 ላይ ‹‹የፖለቲካ ድርጅቶችን የጋራ መድረክ በሰብሳቢነት ይመራል›› ይላል፡፡ የሥነ ምግባር ህጉ ደግሞ የጋራ መድረክ ሰብሳቢ ማን እንደሆነ አንድም ቦታ አይገልጽም፣ይህን በሁለት አዋጆች መካከል መናበብ በሌለበት ሁኔታ ባልተጻፈ ህግ በዘፈቀደ የሚከወነውን አፈጻጸም አይነኬ ማድረግ ነውን አመክንያዊነት?
ቦርዱስ በምርጫ ህጉ በአንቀጽ 7 ቁጥር 9 ላይ (‹‹የፖለቲካ ድርጅቶችን የጋራ መድረክ የማደራጀትና ማስተባበር) የተጣለበትን ኃላፊነት እየተወጣ ነውን?
2.2.4. የስነ ምግባር ደንቡን ከኢህአዴግ ጋር ያረቀቀው/ያዘጋጀው…መኢአድ በጋራ ምክር ቤት ተሳትፎ ማድረግ ባቆመበት/እምነት ባጣበት/ ህጉ ሲወጣ ላልነበረው ለሰማያዊ ፓርቲ መሪ አይነኬ ማድረግ ነውን አመክንያዊነት?
የሚሉትን ስንመለከት ጸሃፊው/ቦርዱ ከላይ በምርጫ ህጉ ቀ 12 በቦርዱ ላይ የተጣለበትን ሥነ ምግባር የተከተለ አሰራር ባልተከተለበት፣ነጻነቱ፣ገለልተኝነቱ… ተኣማኒነቱ ከጥያቄ ውስጥ ወድቆ ባለበት፣በአዋጅ የተሰጠውን ተግባር ባላከናወነበት…በሌላው ያውም በግለሰብ ላይ ይህን ዓይነት ጽሁፍ መጻፍና በዌብሳይቱ ላይ መለጠፍ እንደምን ህጋዊና ምክንያታዊ ያደርገዋል፣በምን የሞራል መሰረት በአመክንዮ ለመከራከር ያስችለዋል? መልሱንና ፍርዱን ለአንባቢና ለባለቤቱ መራጭ ህዝብ እንተወውና ወደ ቀጣዩ እንሸጋገር፡፡
2.3. ክሹፍ አመክንዮ 3 ላይ፡-
በዚህ ክፍል ውስጥ በጽኁፉ ‹‹…. 23 ተጠቋሚ እጩዎችን አቅርበዋል፡፡ይሁንና ከእነዚህ መካከል ሁለቱ የአንድነትና የኦሞ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኀብረት አመራሮች በመሆናቸዉና ህገ ወጥ በሆነ መንገድ በሰማያዊ ፓርቲ ጥላ ስር (በ9 ኙ ፓርቲዎች ትብብር ስም )ለመወዳደር የተመዘገቡ በመሆናቸዉ እንዲሰረዙ ሆኗል፡፡ ›› የሚለውን እናገኛለን፡፡
ይህ ደግሞ የባሰበትና ጆሮ ደፍኖ/ይዞ በህግ አምላክ እያሉ የሚያስጮህ በቅጥፈትና ክህደት የተሞላ ነው፣ እንዴት የሚለውን አብረን እንመልከት፤
2.3.1. ጽሁፉ ‹‹….(በ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ስም) በመመዝገባቸው እንዲሰረዙ ሆኗል›› ያለው በ9ኙ ትብብር ስም የቀረበ ዕጩ በመላ አገሪቱ ባሉት ምርጫ ክልሎች ቢታሰስ በማይገኝበት በመሆኑ ትዝብት ላይ የሚጥል ነው፤/በዚህ ላይ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት ኢትዮምህዳር የካቲት 18/07 ቅጽ2 ቁጥር 96 እትም እና Fortune Vol 15 No 773, Feb 22/15/ ይመልከቱ፤
2.3.2. ቦርዱ ‹‹…አመራሮች በመሆናቸዉና ህገ ወጥ በሆነ መንገድ በሰማያዊ ፓርቲ ጥላ ስር…›› ይላል በሌላ በኩል የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር አባል የሆነው መኢዴፓ ሊቀመንበርና የትብብሩ የፋይናንስ ኃላፊ አቶ ኑሪ ሙዲስር ደግሞ የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩ ሆነው ተመዝግበዋል፡፡ ይህ የዕጩ ምዝገባው በህግ ሳይሆን በዘፈቀደና በምርጫ ቦርድ በጎ ፈቃድ ወይም በድርብ መመዘኛ/Double Standard/ የተመራ መሆኑን በግልጽ ያሳያል፡፡
2.3.3. ይህን በሚመለከት ኦህዲኅ ከላይ በ2.1.1. ሥር የተገለጹትን ሁለት ደብዳቤዎች አቅርቦ መልስ ባላገኘበት በጓሮ በር ትዕዛዝ አመራሩና አባላቱ ከዕጩ ምዝገባ ቀን በኋላ በስልክ በተሰጠ ትዕዛዝ በተሰረዙበት፤ እውነት ውስጥ የሆነው ነው አመክኒዮኣዊነት?
እንግዲህ በዚህ መልክ የተሰራውን/ጸሃፊው/ ወይም የሰራውን /ቦርዱ/ ነው ክሹፍ አመክንዮ እና ህገወጥ እየተባለ የተፈረጀው፡፡ ፍርዱን ለአንባቢ ትተን የያዝነውን ጉዳይ እናጠቃለው፡፡
3. ማጠቃለያ፡-
3.1. ውሉ የጠፋበት/ የቦርድ መግለጫ ይሁን የቦርድ ሠራተኛ አስተያየት/ የክስ ማቀበያና ፈሪ ከተገኘም ማስፈራሪያ ጽሁፍ መሆኑ፤ ይህን አቶ ወንድሙ በአየር ሰዓት ድልደላ ላይ ሰማያዊ ላቀረበውን ጥያቄና ተቃውሞ ምላሽ ከዚህ ቀደም የተሰጠውን ማስጠንቀቂያ አስታውሰው ‹‹በቀጣይ ከእንዲህ ዓይነቱ ተግባር የማይቆጠብ ከሆነ ቦርዱ እርምጃ ለመውሰድ ይገደዳል›› ካሉት ጋር ሲታይ፤
3.2. በጽሁፉ ማብቂያ ላይ ‹‹እንደ አጠቃላይ ኢ/ር ይልቃል በምርጫዉ ሂደት ላይ ጭቃ ይለጥፉ ከጀመሩ ሰነባብተዋል፡፡ መድረኮችን ረግጦ መዉጣት፣ በኢ-ተገቢ ዘለፋ መጀገን እና የሀገሪቱን የምርጫና የስነምግባር ደንቡን የሚገዳደር ተግባር በመፈጸም መጀገን የሚያስከፍለዉን ዋጋ ካለማወቅ ወይም ለማወቅ ካለመሻት መነሾ ባደረገ መልኩ እየገፉበት ነዉ፡፡›› የሚለውን ስንመለከት፤
3.3. ከላይ የቀረቡትን ጥያቄዎችና በተጨባጭ መረጃዎች የተደገፉ ማሳያዎችን እና የተጠቀሱትን የህግ አንቀጾች ከጽሁፉ ይዘት ጋር ስናገናዝብ፤
የጽሁፉ መልዕክትና ይዘት ወገናዊነት ግልጽ መሆኑ ቀርቶ ይህ ዓይነቱ በአንድ የፖለቲካ አመራር ላይ ያነጣጠረ ጽሁፍ በቦርዱ ዌብሳይት መውጣቱ በራሱ የቦርዱን ገለልተኝነት አጠያያቂ ከማድረግ አልፎ ህገወጥና የሚስጠይቅ ያደርገዋል ወይም ያስጠይቀው ‹‹ነበር›› ብሎ ማጠቃለል ይቻላል፡፡
ሆኖም ምርጫ ቦርድ የሚመካበት አለውና ድርጊቱም ‹‹እስመ አልቦ ነገር ዘይሳነው ለምርጫ ቦርድ›› እየሆነ ነውና አይደለም ኢ/ር ይልቃልን፣ ፓርቲንም ከሁለት ወንጀለኞች በህግበተሰጠው መብትና ኃላፊነት መሰረት በመዳኘት ሳይሆን በራሱ መንገድ የተሻለውን በመምረጥ የፈለገውን ማድረግ እንደሚችል አሳይቶናልና በአመክኒዮኣዊ ክርክር ከመድከም ወደ አቋሙ ቢገባ መልካም ይሆናል ፣ያሊያ ጽሁፉ ጠረን ‹‹ አያ ጅቦ ሳታመካኝ ብላኝ›› የሚያስብል ነው፡፡
እንዲያው በማብቂያው ላይ ቢሆንም ለጽሁፌ ማዋዣ እንዲሆን ጠርጥረን ብናበቃስ–ይሄው ጽሁፍ በፋና ብሮድካስት ዌብሳይትም መለጠፉን፣እና ከዚህ በፊት በፋና ም/ሥራአስኪያጅና ኢ/ር ይልቃል ‹‹ሞጋች›› ፕሮግራም ላይ የነበረውንና ከፋና ‹፣ጠፍቶበት/በስህተት ሳይቀዳ ቀርቶ›› በኢሳት በሰማነው ክርክር ያስመዘገቡትን ‹‹ማርክ/ነጥብ›› ለመዘኑ ሰዎች ምርጫ ቦርድና ፋና ሬዲዮ እንደማይጠየቀው የኢህአዴግና አጋሮቹ ግንኙነት የ ‹‹አጋርነት›› ውል ተፈራረሙ ብሎ መጠርጠር በምርጫ ህጉም ሆነ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ ያስጠይቅ ይሆን?
በመጨረሻም ማሳሰቢያ
የቦርዱ ሰብሳቢ እንዳሉት እንከን የለሽ ምርጫ ለማድረግ እንኳን እኛ እነርሱም አልደረሱምና በእኛ አገርም እየሆነ ያለውን ሁላችንም- እኛም፣ ቦርዱም፣ መንግስትም/ገዢው ፓርቲም፣ ህዝቡም ያውቀዋልና በመስተዋት ቤት ውስጥ ያለ ድንጋይ ለመወርወር ቀዳሚ መሆን ተገቢ አይደለም፤ ከነዚህ ሁሉ በላይ ህዝብ ያውቃል፣ይታዘባል፤ በጊዜውም ይፈርዳል፡፡ ማንም ምን ይበልም ለማድረግ ይፈልግም፣ያድርግም– የእኛ የማይናወጥ አቋም – ትግላችን ህገ መንግስታዊ መብታችን ላይ የተመሰረተ፣በሰላማዊና ህጋዊና ህጋዊ መንገድ ብቻ የሚጓዝ በመሆኑ ማንም ዜጋ ከህግ ባሻገር የኅሊና ፣ከሥልጣን በላይ የዜግነት ግዴታና የታሪክ ተጠያቂነት አለበት፤ ይህን የዘላቂ ሰላምና ልማት ወደ ዲሞክራሲ ሥርዓት የሚያደርስ የትብብሩን አካታችና ባለው ላይ መገንባት ምርጫው ያደረገ አካሄድ የመጥለፍ ሳይሆን የማበረታታት የሞራል ግዴታ እንዳለበት ማስተዋል ለሁላችንም- ለዜጎችም ለአገራችንም- ጠቃሚ መሆኑን በማሳሰብ አበቃለሁ፡፡
አንድ ሙስሊም ወዳጄ የነገረኝን ውስጤ የቀረ የታላቅ ኃይማኖት መሪ አስተምህሮ ለመዝጊያ ልጠቀመው ‹‹መልካምነት የተወደደ/በጣም ጥሩ/ ነው፤ መልካም ሆኖ መልካም ማድረግ ደግሞ የበለጠ የተወደደ/እጅግ በጣም ጥሩ/ ነው››፡፡ ለዚህ እንድበቃ ማስተዋሉን ተችረን በቸር አሰንብቶን በቸር ያገናኘን በሚል መልካም ምኞት መለያየት መልካም ነው፡፡ እስከዚያው መልካም ሆነን መልካም መልካሙን እያሰብንና እየሰራን እንድንቆይ ፈቃዱ ይሁን፡፡

Monday, March 2, 2015

አሁንም ደግመን እንነግራችኋለን

March2,2015
pg7-logoኢትዮጵያችን እግዚአብሔርንና ሰውን በማይፈሩ ጨካኞች እጅ ወድቃ የመከራ አገር ከሆነች ከሁለት አስርተ ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል። በህዝባችን ላይ የተመዘዘው የመከራ ሰይፍም ወደ ሰገባው የሚመለስ አልሆነም። እንዲያውም በህዝባችን ላይ ሲዘንብ የቆየው የመከራ መንፈስ እንደገና ታድሶ ገና “ልክ እናስገባችኋለን” የሚል የጣዕረ ሞት ድምፅ ከህወሃት መንደር እየተሰማ ነው።
አባይ ፀሃይ የሚባለው ወላዋይና አደር ባይ ግለሰብ በህዝቡ ላይ ሲፈፅመው በኖረው ወንጀል ገና የረካ አይመስልም። ሌላ ግዲያ፤ ሌላ ስደት፤ ሌላ የላቀ መከራ ለኢትዮጵያዊያን ደግሶላቸዋል። አባይ ፀሃይ ለአዲስ አበባ ከተማ ልቀት እርሱ ብቻ አሳቢ፤ እርሱ ብቻ ተቆርቋሪ ሁኖ ራሱን ሹሟል።የአዲስ አበባም ሆነ በአካባቢው የሚኖረው ኗሪ ህዝብ ግን አባይ ፀሃይን የሚያውቁት በእኩይ ተግባሩ እንጂ በደግ ተግባሩ እንዳለሆነ እኛ ልናስታውሰው እንወዳለን። በዚህ ግለሰብ አማካሪነት የተጀመረው ኗሪውን ህዝብ የማፈናቀል፤ ቤተሰብን የመበተን፤ የህዝቡን አብሮነት የማፍረስ ተግባር ገና ተጠናክሮ እንደሚቀጥል “ገና ልክ እናስገባችኋለን” በሚል መፈክር ሥር እንደሚቀጥል ታቅዷል። አዲስ አበባን በማስፋፋት ሰበብ ብዙ ገበሬዎች ከኖሩበት መንደር ያለምንም ካሳ ተፈናቅለው የሌላ ሎሌ እንዲሆኑ መደረጉ የሚረሳ አይደለም። ይሄን የአንድን ህዝብ ማንነት የማጥፋት ድርጊትን የተቃወሙ ብዙ ወጣቶች በሞት እና በእሥራት እንደተቀጡም አረሳነውም። ትላንት የፈሰሰው ደም ሳይደርቅ፤ የፈሰሰው እንባ ሳይታበስ፤የተበተነው ሳይሰበሰብ፤ የተሰበረው ሳይጠገን እንደገና ለሌላ ዙር ጥፋት እየተዘጋጁ እንደሆነ ነግረውናል።
አባይ ፀሃይ “ልክ እናስገባችኋለን” ሲል የተማመነው ጠመንጃ ያነገተውን ኢትዮጵያዊ ወታደር እንጂ ህዝብን እንዳልሆነ እናውቃለን። ወታደር አገሩን መጠበቅ፤ ህዝቡንም ከጥፋት መታደግ፤ አጠቃላይ የአገሪቷን ህግም ማስከበር ዋናው ተልዕኮው ነበር። የአገራችን ወታደሮች ግን ዋናውን ተልእኳቸውን ትተው ኢትዮጵያን እንደ አገር እንዳትቀጥል የሚያደርጉ ቡድኖችን እድሜያቸውን ለማራዘም እየሰሩ እንደሆነ እያየን ነው።በአገራችን ጠመንጃ የታጠቁ ኃይሎች መከላከያ ኃይል አባላት፤ የፖሊስ አባላት፤ የፌዴራል ፖሊስ አባላት እና በአገራችን ታሪክ በነፍሰ ገዳይነቱ የሚታወቀው አግዓዚ የተባለው ክፍለ ጦር አባላት እና የአገር ውስጥ ደህንነት አባላት የህወሃትን ዕድሜ ለማራዘም ከልብ የመነጨ ፍላጎት አላቸው ብለን አናምንም። እነዚህ ኃይሎች የወጡበትን ጎጆ፤ ነገ ዞሮ መግቢያ የሚሆናቸውን ማህበረሰብ ወደውና ፈቅደው ያፈርሳሉ ብለን ለማሰብ ይቸግረናል።በሌላ በኩል ደግሞ ድርጊታቸው ብዙዎችን እያስከፋ እንደሆነም እናውቃለን።
አሁንም ደግመን ደጋግመን በኢትዮጵያችን ጠመንጃ ላነገቱ ኃይሎች መልዕክት መላካችንን አናቋርጥም። ጠመንጃውን ያነገቱ ኃይሎች ካነገቱት ጠመንጃ የተለዩ ናቸው። እነዚህ ኃይሎች ስሜት አሏቸው፤ ፍላጎት አሏቸው፤ ማሰብ የሚችል አዕምሮም እንዳሏቸውም የሚካድ አይደለም።የሚያዝንና የሚደሰት ስሜት፤ ለመኖር ፍላጎት፤ በጎውን ከክፉ ለመለየት የሚያስችል አዕምሮ ያሏቸው ስለሆነ ፈፅሞ እስከ ሚመሽ ድረስ መልዕክታችንን ከመስደድ አናቆምም። መልዕክታችንም አጭርና ግልፅ ነው። በዚያች አገር ውስጥ ጠመንጃ የታጠቀው ኃይል ጋር ጠላትነት የለንም።በእኛ እምነት መከላከያ ኃይል፤ ፖሊስ እና የደህንነት ሠራተኞች ጠላቶቻችን አይደሉም። እኛ ጠላት የምንለው ጠመንጃ የታጠቀውን ድሃ እና ከርታታ ኢትዮጵያዊ ሳይሆን ይህን ኃይል በገዛ ወገኑ ላይ ሰይፉን እንዲመዝ እና የንፁሃንን ደም እንዲያፈስ የሚያደርገውን ኃይል ነው።የአገሪቷ መከላከያ ኃይል አሁን ባለበት ሁኔታ ለተሻለ ውጤት የሚያበቃው አማራጭ ስለሌለው ሂሊናው እየወቀሰውም ቢሆን የገዛ ወገኑን ደም እያፈሰሰ ለመቆየት የተገደደ ይመስላል። ይህን ማለታችን የድርጊቱን መፈፀም ትክክል ነው እያልን አይደለም። በማንኛውም መለኪያ የንፁህ ሰውን ደም ማፍሰስ ትክክል አይደለም። በሰማይ በእግዚአብሄር ፊት የሚያስጠይቅ፤ በምድር በሰው ዘንድም የሚያስወቅስ ክፉ ተግባር መሆኑን ሳንናገር አናልፍም።
እስከ ዛሬ የተሻለ መረጃ ስለሌለኝ፤ የተሻለ አማራጭ ስላጣሁ፤ የተሻለን መንገድ ለመፈለግ ሁኔታው ስላልፈቀደልኝ ከሂሊናየ ውጪ ሁኜ ለመኖር ተገድጄአለሁ የሚለው ምክንያት አሁን አብቅቷል። አሁን መረጃ አለ፤ ኢትዮጵያን እንደ አገር እንድትቀጥል ለማስቻል የተሻለ አማራጭም አሁን ተዘጋጅቷል። መረጃና አማራጭ መንገድ ካለ ደግሞ ከሂሊና ጋር ታርቆ እንደ ሰው ለመኖር ሁኔታው የተመቸ ሁኗል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል፤ የፖሊስ ሠራዊት አባላት፤የአገር ውስጥ የደህንነት ኃይሎች ሆይ ስሙን !
ህወሃቶች እናንተን ተገን አድርገው የገዛ ወገኖቻችሁን “ልክ እናስገባለን” ማለታቸውን ሰምታችኋል የሚል ግምት አለን። ልክ ማስገባት ማለት-ከሥራ ማባረር፤ከትውልድ ሥፍራ ማፈናቀል፤ እስር ቤት መጨመር፤ ለስደት መዳረግ እና መግደል ማለት ነው። የአባይ ፀሃይ ልክ ማስገባት ይሄን ይመስላል።ይሄን የምትፈፅሙት ደግሞ ጠመንጃ ያነገታችሁ ኃይሎች ትሆናላችሁ። ወገኖቻችሁ በህወሃቶች እጅ እንባቸውን በመዳፋቸው ሲያፍሱ ኑረዋል።በህወሃት አገዛዝ ሥር ያለች አገራችሁ ከውዳቂ አገራት ተርታ ገብታለች፤ ከዓለም አስር ፍፁም ድሃ አገሮች መካከል አንዷ ሁናለች።የአገራችሁ ወጣቶች ሞትን ፊት ለፊታቸው እያዩ ተሰደው የዓዞና የበርሃ ዕራት ሁነው ቀርተዋል። ከዚህ የተረፉትም የዓረብ መጫወቻ ሁነዋል። ይህ ሁሉ መከራ ህወሃት በተባለው ክፉ ዘረኛና ቂመኛ ቡድን ይፈፀማል። አሁን ይሄን በቃ ለማለት ግዜው ነው። ከእንግዲህ ወዲያ ታዝዤ ነው፤ ለእንጀራ ብየ ነው፤ ልጆቼን ላሳድግ ብየ ነው፤ አማራጭ አጥቼ ነው፤ የሚሉ ምክንያቶች ሚዛን የሚያነሱ ባለመሆናቸው ተቀባይነት የላቸውም።
አሁን አስተማማኝ አማራጭ አለ። የኢትዮጵያ ውረደት ያንገበገበን፤ የህዝባችን ጉስቁልና ያስቆጨን ወገኖች የአያቶቻችንን ጋሻና ጦር አንስተን ለግዳጅ ተዘጋጅተናል። ከመቸውም ግዜ በተሻለ ህዝባዊ መሠረት ላይ የቆመ ድርጅት መሥርተን ንቅናቄ ጀምረናል። ትግላችን ኢትዮጵያዊያን ከተዘፈቁበት ጭለማ ወደ ብርሃን የሚያሻግር ነው። ትግላችን ህወሃት የጫነውን የዘረኝነት ቀንበር የሚሰብር ነው። ትግላችን ህወሃት የዘረጋውን የዝርፊያ መረብ የሚበጣጥስ ነው። ትግላችን ህዝቡን በሙሉ የተጫኑ ጥቂት መንደርተኞች ሥፍራቸውን እንዲይዙ ማድረግ ነው።ትግላችን ጎጠኛ አስተሳሰብን አምክኖ ብሄራዊ ስሜትንና ውህደትን የሚፈጥር ነው። ትግላችን ዜጎች በዜግነታቸው ብቻ በኢትዮጵያ ውስጥ በማንኛውም ሥፍራ ያለ ፍርሃት የሚኖሩበትን ሁኔታ የሚፈጥር ነው። ትግላችን አብዛኛው ህዝብ በመረጠው መንግስት የሚተዳደርበት፤ ይህም መንግስት ህዝቡን ፈርቶና አክብሮ የሚሠራበት ሁኔታ የሚፈጥር ነው። ትግላችን የአገሪቷ መከላከያ ኃይል አገሩንና ህዝቡን የሚጠብቅ እንጂ የገዛ ወገኑን ደም በከንቱ የሚያፈስበት ሁኔታ እንዲያበቃ የሚያደርግ ነው።ጠመንጃውን ያንገትከው ኃይል የቀረበልህ አማራጭ መሥመር ይሄ ነው።
ደግመን እንነግርሃለን አሁን አማራጭ መንገድ አለህ። በገዛ ወገኖችህ ላይ ስይፍህን ለመምዘዝ እምቢ የማትል ከሆነና አሁንም በዚያው በጭለማ መንገድ መሄድን ከመርጥክ መጨረሻህ መልካም አይሆንም። እኛ እንድሆንን ተነስተናል። ከመንገዳችን የሚያቆመን ምዳራዊ ኃይል አይኖርም።የቃየል ልጆች ሲያጠፉን እንዲያው ዝም ብለን የምንጠፋ አይደለንም።ከእኛ ዘንድ እውነት አለ፤ ከእኛ ዘንድ የነፃነት ብርሃን አለ፤ ከእኛ ዘንድ የፍትህ ዘንግ አለ፤ከእኛ ዘንድ የእኩልነት ሚዛን አለ፤ ከእኛ ዘንድ እግዚአብሄር አለ።ይሄን ሁሉ ይዘን እናሸንፋለን እንጂ አንሸነፍም።የምናሸንፈው ለበቀል እንዳይደለ አሁንም እንነግራችኋለን። የምናሸንፈው በክፉው ላይ መልካሙን ዘር በመዝራት ነው።በጭቆና ላይ ነፃነትን፤ በአድልዎ ላይ ፍትህን፤ በህግ አልባነት ላይ የህግ የበላይነትን፤ በጎጠኛ አስተሳሰብ ላይ ብሄራዊ አስተሳሰብን ማስረፅ ስንችል ነው አሸንፈናል የምንለው። የጎሰኛነትን አጥር አፍርሰን የኢትዮጵያዊነት ስሜት ማስረፅ ስንችል ነው አሸንፈናል የምንለው። እኛ ስናሸነፍ የሚሆነው ይሄው ነው። ከእኛ ዘንድ የበቀል ስሜት የለም። ከእኛ ዘንድ ያለው ሁሉም ከህግ በታች ሁኖ ህግና ፍትህ እንዲነግሱ የሚያስችል ብርቱ ፍላጎት ነው።
ስለዚህ ጠመንጃ ያነገታችሁ ኃይሎች እኛ ከቆምንለት ቅዱስ ዓላማ ጋር እንድትተባበሩ እንጠራችኋለን።ኑና የጭለማ ኃይሎችን ምሽግ አፍርሰን የብርሃን ልጆችን አምባ አብረን እንሥራ። ኑና አብረን የወገኖቻችንን እምባ እናብስ። ኑና በግፍ ያለፍርድ የታሠሩትን እናስፈታ ።ኑና የጭቆናን ቀንበር አብረን እንስበር። ኑና አብረን አገራችንን ከፍ ከፍ እናድርጋት።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!