Saturday, February 22, 2014

የመከላከያ ተቋም ተግባር አገርን መጠበቅ ነዉ ወይስ አገርን መዝረፍ?

February 22/201

የአዉሮፓ ቅኝ ገዢዎች አፍሪካን ሲቀራመቱ ባህር ተሻግረዉ በመጡ የነጭ ባዕዳን ኃይሎች መገዛትን መርጦ የአዉሮፓን ወራሪዎች በሰላም በሩን ከፍቶ ወደ አገሩ ያስገባ እንድም የአፍሪካ አገር አልነበረም፤ የኋላ ኋላ ተሸንፈዉ በቅኝ አገዛዝ ቀንበር ስር ቢወድቁም ሁሉም የአፍሪካ አገሮች እንደ አቅማቸዉ ከወራሪ ኃይሎች ጋር ተፋልመዋል። በአንድ ወቅት የቅርብ ጎረቤቶቻችንን ጨምሮ ብዙዎቹ የአፍሪካ አገሮች በወራሪ ኃይሎች ተሸንፈዉ የቅኝ ገዢዎች ቀንበር ጀርባቸዉ ላይ ሲጫን አገራችን ኢትዮጵያ ብቻዋን የአለም ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተምሳሌት ሆና የኖረችዉ ጣሊያኖች፤ እንንግሊዞችና ፈረንሳዮች ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች ለይተዉ ስለወደዷት ወይም ስላከበሯት አይደለም። ይልቁንም ነፃነታችንና የግዛት አንድነታችን ተከብሮ የኖረዉ ኢትዮጵያ እናት አገሩ በጠላት ስትደፈር ከሚያይ ምትክ የሌላት ህይወቱ ብታልፍ ደስ የሚለዉ የኩሩና የጀግና ህዝብ አገር በመሆኗ ነዉ። የሚገርመዉ ይህ ኩሩና ጀግና ህዝብ ጣሊያንን የመሰለ በዘመናዊ መሳሪያ የታጀበ ኃይል ዉርደቱን ተከናንቦ ወደመጣበት እንዲመለስ ሲያስገድድ እንደ ዛሬዉ የተደራጀ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት አልነበረዉም። ዛሬ አራት ኪሎና ስድስት ኪሎ ላይ የተተከሉት ሁለቱ ታሪካዊ ሀዉልቶቻችን የሚነግሩንም ይሀንኑ የኢትዮጵያ ህዝብ በዘመናዊ መልክ የተደራጀ ሠራዊት ሳይኖረዉ የጎበዝ አለቃ እየመረጠ በጣሊያን ፋሺስቶች ላይ የተጎናጸፈዉን አኩሪ ድል ነዉ።
ኢትዮጵያ ዉስጥ ዘመናዊና የተደራጀ መከላከያ ሠራዊት ጥንስስ የተጣለዉ በዳግማዊ ሚኒልክ ዘመነ መንግስት ሲሆን እሱም ቢሆን ከአድዋ ድል በኋላ ቆይቶ የመጣ ክስተት ነዉ። በአፄ ኃ/ሥላሤና በደርግ ዘመነ መንግስት ኢትዮጵያ ለአንድ ፓርቲና ይህ ፓርቲ እወክለዋለሁ ለሚለዉ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ሙያዊ ብቃት የነበረዉ፤ሙያዉን የሚያከብርና ለአገሩና ለወገኑ ታማኝ የሆነ የመከላከያ ሠራዊት ነበራት። የወያኔ ዘረኞች አዲስ አበባን ሲቆጣጠሩ የመጀመሪያ ኢላማቸዉ አድርገዉ ካወደሟቸዉ ዋና ዋና የአገራቸን ተቋሞች ዉስጥ የመጀመሪያዉ ይሄዉ የአገርና የህዝብ ደጀን የነበረዉ ተቋም ነበር። ዛሬ ኢትዮጵያ ዉስጥ የአገር መከላከያ ሠራዊት እየተባለ የሚጠራዉ ተቋም ለጎጠኞች ጥቅምና የስልጣን መራዘም የቆመ፤ በዘረኝነት የተካፋፈለ፤ ይህ ነዉ ተብሎ የሚጠቀስ ሙያዊ ብቃት የሌለዉና የወገንና የአገር ፍቅር እንዳይኖረዉ ተደርጎ የተደራጀ ሰራዊት ነዉ። ይህንን ሠራዊት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ሳይሆን የወያኔ ሠራዊት እያልን የምንጠራዉም በዚሁ ምክንያት ነዉ።
ዛሬ ሙሉ በሙሉ በወያኔ ዘረኞች ቁጥጥር ስር የወደቀዉ የአገር መከላከያ ተቋም የሚታማዉ በዘረኝነት፤ በሙያ ብቃት ማነስና የአንድ ፓርቲ ጥቅም አስከባሪ በመሆኑ ብቻ አይደለም፤ ተቋሙ ከእነዚህ ዋና ዋና ጉድለቶቹ በተጨማሪ በቀድሞዉ የኢትዮጵያ መከላከያ ተቋም ላይ በፍጹም ያልታዩ ሌሎች ትላልቅ ጉድለቶች አሉበት። ከእነዚህ ጉድለቶች ዉስጥ አንዱ የወያኔ የመከላከያ ተቋም ህገ መንግስቱ ከሰጠዉ ኃላፊነት ዉጭ በንግድና በንብረት ይዞታ ላይ ላይ መሰማራቱ ሲሆን ሁለተኛዉ ደግሞ ከዚህ ፀባዩ ጋር ተያይዞ በመከላከያ ሠራዊት ተቋም ዉስጥ ከላይ እስከታች የሰፈነዉ ቅጥ ያጣ ሙሰኝነት ነዉ። ዛሬ የወያኔን የመከላከያ ተቋም፤ የህወሀትን ፓርቲና ኤፎርት በሚል ምህጻረቃል የሚታወቀዉን የወያኔን የገንዝብ ማምረቻ ድርጅት ነጣጥለን ወይም አንዱን ከሌላዉ ለይተን ማየት የማንችልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።
በላፈዉ አመት ወያኔ እራሱ ያቋቋመዉ ፀረ ሙስና ኮሚሺን የገንዘብ ዝርፊያን፤የንብረት መባከንንና መዝረክረክን አስመልክቶ ለፓርላማዉ ባቀረበዉ ሪፖርት ላይ ከጠቀሳቸዉ መንግስታዊ ተቋሞች ዉስጥ ቀዳሚዉን ደረጃ የያዘዉ የመከላከያ ተቋም ነዉ። ሆኖም ፓርላማዉም ሆነ የወያኔ አገዛዝ ለዚህ ሪፖርት የሰጡት ምላሽ የመከላከያና የደህንነት ተቋሞች ከአሁን በኋላ ያሻቸዉን ያክል ገንዝብ ቢዘርፉ የሂሳብ መዝገባቸዉ “ለአገር ደህንነት” ሲባል በኦዲት ኮሚሺን አይመረመርም የሚል ምላሽ ነበር። እንግዲህ ይህ በሙሰኝነት የተጨማለቀ፤ ለህግ የማይገዛና መጠበቅና መንከባከብ የሚገባዉን የአገር ኃብትና ንብረት የሚዘርፍ ተቋም ነዉ ባለፈዉ ሳምንት “የመከላከያ ቀን” ተብሎ አመታዊ በዐል የተከበረለት።
መናገሻ ከተማችን አዲስ አበባ ዉስጥ በየቦታዉ የሚታዩትን ሰማይ ጠቀስ ህንፃዎች ሰርተዉ የሚያከራዩት የወር ደሞዛቸዉ ከ2500 ብር የማይበልጥ መከላከያ ሠራዊት ዉስጥ የተሰገሰጉ የወያኔ ጄኔራሎች ናቸዉ፤ኢትዮጵያ ዉስጥ ትርፋማ በሆኑ ቦታዎች ሁሉ ትላልቅ ሆቴሎች፤ የአገልግሎት ተቋሞችና የንግድ ድርጅቶች ከፍተዉ ቁጥር ስፍር የሌለዉ ኃብት የሚያጋብሱት የወያኔ ጄኔራሎች ናቸዉ፤ ድሃዉና የወያኔ ዘረኝነት ሰለባ የሆነዉ ኢትዮጵያ ሰራዊት ለተመድ ተልዕኮ በተሰማራባቸዉ ቦታዎች ሁሉ ተመድ የሚከፍለዉን የቀን አበል ኪሳቸዉ ዉስጥ እየከተቱ ሚሊዮነሮች የሆኑትና በየዉጭ አገሩ ዉድ መኖሪያ ቤቶችንና የንግድ ተቋሞችን የሚገዙት የወያኔ ጄኔራሎች ናቸዉ። የወያኔ መከላከያ ተቋም ጉድ በዚህ ብቻ አያበቃም፤ ይህንን ወንጀለኛ ተቋም ቃላት እየደረደሩ ለመግለጽ ከመሞከር ይልቅ በጥቅሉ ወያኔ የኢትዮጵያን ህዝብ ኃብትና ንብረት እንዳሻዉ መዝረፍ እንዲችል የኃይል ሽፋን የሚሰጥ ተቋም ነዉ ማለት የሚበቃ ይመስለናል።
ወያኔና ስር የሰደደዉ ዘረኛ ስርዐቱ ከኢትዮጵያ ምድር ላይ እስካልተነቀሉ ድረስ ወያኔ ዝርፊያዉን የወያኔ መከላከያ ተቋምም የወያኔንና የደገፊዎቹን ዝርፊያ በመሳሪያ ማጀቡ አይቆምም። የወያኔን ዝርፊያ ለማስቆምና አገራችንን ከተጋረጠባት አሳሳቢ አደጋ ለመታደግ ብቸኛዉ መንገድ ወያኔን ከሥልጣን ማስወገድ ብቻ ነዉ። ግንቦት 7 የፍትህ፤የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የጀመረዉ ህዝባዊ ትግል እንደ አገር መከላያከያ አይነቶቹ ቁልፍ የአገር ተቋሞች በሚሰሯቸዉ ስራዎች ሁሉ የአገርንና የህዝብን ጥቅም እንዲያስጠብቁ ለማድረግ ነዉ። የግንቦት 7 ትግል አላማ የመከላከያ፤ የደህንነት፤ የፖሊስና የፍትህ ተቋሞች የአንድ ፓርቲ ጥቅም ማስከበሪያ መሳሪያዎች መሆናቸዉ አብቅቶ የአገርና የህዝብ አለኝታ እንዲሆኑ ነዉ፤ ሆኖም ይህንን ቅዱስ አላማ ወያኔ በስልጣን ላይ እስካለ ድረስ ተግባራዊ ማድረግ ስለማይቻል ነፃነት፤ ፍትህ፤ዲሞክራሲ፤ ሠላምና እኩልነት የናፈቀዉ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ወያኔን በፍጥነት እናስወግድ ከሚለዉ የአገር አድን አላማ ጎን እንዲሰለፍ ግንቦት 7 የትግል ጥሪዉን ያስተላልፋል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!

በተጠለፈው አውሮፕላን ውስጥ የነበረው ኢትዮጵያዊ እማኝነት

February 22/2014

“የተሳፋሪው ፍላጎት የሆነ መሬት ላይ ማረፍ ብቻ  ነበር”

በሃዋሳ ከተማ በተለምዶ ኬሮ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተወልዶ ያደገው ወጣት ምህረቱ ገብሬ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በቀድሞው ሀዋሳ ኮምቦኒ የመጀመርያ ደረጃ ት/ቤት ነው የተከታተለው። የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያና የመሰናዶ ትምህርቱንም በቅዱስ ዳንኤል ኮምቦኒ የሁለተኛ ደረጃና የመሰናዶ ት/ቤት አጠናቋል። ከሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2001 ዓ.ም በሲቪል ምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪውን ካገኘ በኋላም፤ እስከ 2004 ዓ.ም ድረስ በዩኒቨርሲቲው ውስጥ በመምህርነት አገልግሏል፡፡ በመቀጠልም ነጻ የትምህርት ዕድል በማግኘት፣ ወደ ጣሊያን አምርቶ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቱን በመከታተል ላይ ይገኛል፡፡

በቅርቡ ለእረፍት ወደ አገሩ የመጣውና በሃዋሳ ቆይቶ ወደ ጣሊያን ለመመለስ አውሮፕላን የተሳፈረው ምህረቱ፣ ባለፈው ሰኞ በረዳት አብራሪው ተጠልፎ ጄኔቭ እንዲያርፍ በተደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 767 አውሮፕላን ውስጥ ከነበሩት 200 ገደማ ተሳፋሪዎች ውስጥ አንዱ ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት በጣሊያን የሚገኘው ምህረቱ፣ የጠለፋውን አጋጣሚ በተመለከተ ጋዜጠኛ አንተነህ  ይግዛው በኢ-ሜይል ለላከለት ጥያቄዎች የሰጠውን ምላሽ  እንደሚከተለው አጠናቅረን አቅርበነዋል፡፡

የጉዞው አጀማመር ምን ይመስል ነበር?

አርፍዶ ወደ አውሮፕላን ጣቢያ መምጣት የሚያደርሰውን ጣጣ ስለማውቀው፣ አውሮፕላኑ ከሚነሳበት 50 ደቂቃ ያህል ቀድሜ ነበር የተገኘሁት፡፡ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ማለት ነው፡፡ ያው ጉዞው ሲጀመር እንደሌላው ጊዜ ሁሉ ስርአቱን የጠበቀና ሰላማዊ ነበር።  አውሮፕላኑ ከበራራ ሰዓቱ ሰባት ደቂቃ ያህል ዘግይቶ ነበር የተነሳው።

አውሮፕላኑ ውስጥ አቀማመጥህ እንዴት ነበር? የት አካባቢ ነው የተቀመጥከው?

የመቀመጫዬ ቁጥር 27F ነበር። የተሳፈርንበት ቦይንግ 767 በርዝመቱ ትይዩ 7 የመቀመጫ መደዳዎች አሉት። ሁለት ሁለት መደዳዎች በሁለቱም ጥጎች እና ሶስት መደዳዎች መሃል ላይ። እኔ የተቀመጥኩት ከመሃል ሶስቱ መደዳዎች የመሃለኛዋ ወንበር ላይ ነበር። ከበስተግራዬ ያለችው ወንበር ላይ የተቀመጡት ሪካርዶ የተባሉ የ85 አመት የዕድሜ ባለጸጋ ጣሊያናዊ ነበሩ፡፡ በቀኜ በኩል እንዲሁ በግምት በስድሳዎቹ ዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ሌላ ጣሊያናዊ ተቀምጠው ነበር፡፡ ተዋውቀን ነበር፣ አሁን ግን ዘንግቼዋለሁ። ኢትዮጵያን ተዟዙረው እንደጎበኟት እያጫወቱኝ ነው ጉዞውን የጀመርነው፡፡

ጉዞውስ  እንዴት ነበር?

እንደማስታውሰው ጉዞው ሲጀመር ሰላማዊ ነበር። ከፓይለቱ ጋርም ግንኙነት (ኮሙኒኬሽን)  ነበረን፡፡ እኔ ድካም ስለተሰማኝ ወዲያው አሸለብኩ፡፡ በረራው ከተጀመረ በግምት ከ1 ሰዓት በኋላ የሱዳን አየር ክልል ውስጥ ይሆናል ብዬ እገምታለሁ. . . መብራት ሲበራ ከእንቅልፌ ነቃሁ፡፡ የምግብ ሰዓት መድረሱ ገብቶኛል። ወደ ፊት አሻግሬ ሳይ ሆስተሶቹ እያስተናገዱ ከእኔ ፊት 4ኛ ይሁን 5ኛ ረድፍ ደርሰዋል። ሁሉም ተዘገጃጅቶ እየተጠባበቀ ነበር። በዚህ መሃል የፕሌኑ ፍጥነት ሲጨምር ይታወቀኛል፡፡ ከፍታዉም ሲጨምር በጆሮዬ ላይ በሚሰማኝ ስሜት አስተዋልኩ። በተሳፋሪዎች ፊት ላይ የመረበሽ ስሜት ሲፈጠር አየሁ። እኛ  ኢኮኖሚ ክላስ ስለነበርን ከፊት ምን እየተካሄደ እንደነበር አላየንም። በኋላ ስሰማ ከፊት የነበሩትም የቢዝነስ ክላስ ተሳፋሪዎች ምንም መረጃ አልነበራቸውም፡፡

ከዚያም በድምጽ ማጉያው የሆነ ድምጽ ተሰማ፡፡ የረዳት አብራሪው ድምጽ ነበር።

“ተሳፋሪዎች ከ 12 ደቂቃዎች በኋላ ሚላን እናርፋለን” አለ ረዳት አብራሪው፡፡ ጥቂት ቆይቶም፣ “ስለተፈጠሩ አንዳንድ መጉላላቶች ይቅርታ እንጠይቃለን” ሲል አከለ-በእንግሊዝኛና በአማርኛ ቋንቋ። የረዳት አብራሪውን ንግግር ተከትሎ የተወሰኑ ተሳፋሪዎች ማጉረምረም ጀመሩ፡፡ አንዳንዶችም ጮክ ብለው ሲያወሩ ይሰሙ ነበር፡፡ ከኔ በስተግራ በኩል ሶስት አራት መደዳዎችን አልፎ ከፊቴ ተቀምጦ የነበረ አንድ ወፍራም ሰው፣ በጣሊያንኛ ቆጣ ብሎ እየጮኸ ተናገረ - “መጀመሪያ ሚላን ሳይሆን ሮም ነው ማረፍ ያለብን ፣ ወደ ሮም ውሰዱን!” በማለት። ሌሎችም የሰውየውን ሃሳብ ደገፉ፡፡ ምክንያቱም አብዛኛው ተሳፋሪ ወደ ሮም ነበር የሚጓዘው። ረዳት አብራሪው ሚላን ላይ እንደምናርፍ መናገሩ ብዙዎችን አበሳጭቶ ነበር፡፡

እውነቱን ለመናገር፣ እኔ ግን ሚላን እንደምናርፍ ስሰማ ደስ ብሎኝ ነበር፡፡ ምክንያቱም እኔ ሚላን ወራጅ ነኝ፡፡ ረዳት አብራሪው የነገረን አስራ ሁለቱ ደቂቃዎች እየተገባደዱ መሆናቸው ሲገባኝ፣ ከአውሮፕላኑ ለመውረድ መዘገጃጀትና ጓዜን መሸካከፍ ሁሉ ጀመርኩ። ሆኖም  አስራ ሁለቱ ደቂቃዎች አልፈውም አውሮፕላኑ አላረፈም፡፡ ካሁን አሁን ሚላን አውሮፕላን ማረፊያ ደረስን እያልን ስንጠባበቅ፣ ሌላ አስራ ሁለት ደቂቃዎች አለፉ፡፡ አሁንም ሌላ አስራ ሁለት ደቂቃዎች---
ተሳፋሪው ሁሉ ግራ በመጋባት ሰዓቱን ደጋግሞ መመልከትና እርስ በርስ በጥርጣሬ መተያየት ጀመረ። ከአስራ ሁለት ደቂቃዎች በኋላ ሚላን ላይ ያርፋል የተባለው አውሮፕላን፣ ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ በአየር ላይ ቆየ፡፡ የሚገርመው ያን ያህል ጊዜ አየር ላይ መቆየቱ ብቻ አይደለም፡፡ አበራረሩ የተለየ ነበር፡፡ አንዴ ፍጥነቱን ጨምሮ ይከንፋል፣ ከዚያ ደግሞ ፍጥነቱን ይቀንስና ተረጋግቶ ይበራል፡፡ እንደገና ይፈጥናል፣ እንደገና ይረጋጋል፡፡ ግራ ገብቶን እያለን፣ ከመቅጽበት አውሮፕላኑ ማረፊያው ላይ ደርሶ ማኮብኮብ ጀመረ፡፡ ያንን ያህል ግዙፍ አውሮፕላን፣ በዚያች ጠባብ ቦታ ላይ ያለችግር ማሳረፍ መቻሉ፣ የረዳት አብራሪውን ብቃት ያሳያል፡፡ ለማንኛውም አውሮፕላኑ በሰላም አረፈና እኛም እፎይ አልን፡፡

አውሮፕላኑ ካረፈ በኋላ የተሳፋሪዎች ስሜት ምን ይመስል ነበር?

የሚገርመው ነገር፣ አውሮፕላኑ እንዳረፈ በተሳፋሪው ፊት ላይ ከታየው ደስታና እፎይታ በተጨማሪ፣ ተሳፋሪው ለረዳት አብራሪው የሰጠው አድናቆት ነበር፡፡ አብዛኛው ተሳፋሪ ስለረዳት አብራሪው ችሎታ ነበር ተደንቆ የሚያወራው፡፡ በከፍተኛ የአድናቆት ስሜት ተውጠው፣ ለረዳት አብራሪው ያላቸውን አድናቆት በጭብጨባና በፉጨት የገለፁም ነበሩ፡፡ እኔም በደመነፍስ ሳጨበጭብ ነበር፡፡ ሚላን ምድር ላይ በሰላም እንዲያሳርፈኝ ለፈጣሪዬ ያደረስኩትን ጸሎት የማውቀው እኔ ነኝ፡፡

ሚላን እንዳረፋችሁ ነበር የምታውቁት ማለት ነው?

የሚገርመው እኮ እሱ ነው!... አውሮፕላኑ መሬት ከነካ በኋላ ሁሉ፣ ተሳፋሪው በሙሉ ጣሊያን ሚላን እንዳረፈ ነበር የሚያውቀው፡፡ ሚላን እንደምናርፍ ነው ረዳት አብራሪው የነገረን፡፡ ትኬት ከፍለን የተሳፈርነውም ወደ ጣሊያን እንጂ ወደ ስዊዘርላንድ ለመሄድ አልነበረም። በዚህ ቅጽበት ጄኔቭ የምትባል ከተማ በምን ተአምር እንሄዳለን ብለን እናስብ?

ጄኔቭ መሆናችሁን ያወቃችሁት እንዴት ነው?

አውሮፕላኑ በሰላም ካረፈ በኋላ ተሳፋሪው ከጭንቀቱ ተገላግሎ መረጋጋት ጀመረ፡፡ አንዳንዶች ሞባይል ስልኮቻቸውን አውጥተው መነካካት ያዙ። በሞባይላቸው የኢንተርኔት መስመር በመጠቀም ጎግል ማፕ የተሰኘውን የአገራትና የከተሞች ካርታ የሚያሳይ ድረገጽ፣ ጂ ፒ ኤስ ከሚባለው አቅጣጫ ጠቋሚ ቴክኖሎጂ ጋር አያይዘው ሲመለከቱ፣ ፊታቸው ላይ ድንገተኛ መደናገር ሲፈጠር አየሁ፡፡ አንዱ ተሳፋሪ ሞባይሉ ላይ ያየውን መረጃ በመጠራጠር፣ የሌላኛውን ሞባይል ማየት ጀመረ፡፡ “የት ነው ያለነው?” ለሚለው ጥያቄ እርግጠኛ የሆነ መልስ የሚሰጥ ጠፋ፡፡ ግማሹ “ ኦስትሪያ ነን!” ሲል፣ ገሚሱ “የለም ፈረንሳይ ነን!” ብሎ ይመልሳል፡፡ አንዳንዱ “ጀርመን ውስጥ ነው የምንገኘው!” ይላል፡፡ ሌላው “ስዊዘርላንድ ጄኔቭ ነው ያረፍነው!” እያለ ይናገራል፡፡ ጭንቀትና ውጥረት የፈጠረው መደናገር ሊሆን እንደሚችል ያሰብኩት በኋላ ነው፡፡

 ጄኔቭ ማረፋችሁንና አውሮፕላኑ መጠለፉን ያወቃችሁት እንዴት ነበር?

እያንዳንዱ ተሳፋሪ አውሮፕላኑ ያረፈበትን አገርና ከተማ በተመለከተ የየራሱን መላምት እየሰነዘረ ግራ ተጋብቶ ጥቂት ደቂቃዎች አለፉ፡፡ በዚህ መሃል ነው፣ ድንገት የአውሮፕላኑን ዋና አብራሪ ድምጽ የሰማነው። በረራው ከተጀመረ አንስቶ የዋና አብራሪውን ድምጽ ስንሰማ ለመጀመሪያ ጊዜያችን ነበር፡፡ ዋና አብራሪው በጣሊያንኛ ቋንቋ ነበር የሚያወሩት፡፡ በጣሊያን ቆይታዬ የቀሰምኳት ቋንቋ ብዙም የምታወላዳ አልነበረችምና፣ ደቂቃዎችን ከፈጀው የአብራሪው ንግግር የተወሰነችዋን ተረድቼ፣ ቀሪውን ከጎኔ ከተቀመጡት ጣሊያናውያን ጠይቄ ለመረዳት ሞከርኩ፡፡

አብራሪው  ወደመጸዳጃ ቤት ሲወጡ ረዳት አብራሪው በር እንደዘጋባቸው፤ አውሮፕላኑን ለሰዓታት ሲያበር የቆየው ረዳት አብራሪው እንደነበር፤ አውሮፕላኑ ያረፈው ጄኔቭ መሆኑን፤ በተፈጠረው ነገር ማዘናቸውን መግለጻቸውን እንዲሁም እያንዳንዱ ተሳፋሪ የስዊዘርላንድ ፖሊሶች ለሚያደርጉት ምርመራ ተገቢውን ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ማስተላለፋቸውን ነገሩኝ፡፡ ተሳፋሪው ስለ ጠለፋው ያወቀው በዚህ ጊዜ ነው፡፡

ተጠልፋችሁ ያላሰባችሁት ቦታ እንዳረፋችሁ ስታውቁ ምን ተሰማችሁ?

እውነቱን ለመናገር በወቅቱ የሁሉም ተሳፋሪ ጸሎትና ምኞት በረራው በሰላም መጠናቀቁና አውሮፕላኑ አደጋ ሳያጋጥመው ማረፉ ብቻ ነበር፡፡ የተሳፋሪው ፍላጎት የትም ይሁን የት፣ ብቻ የሆነ መሬት ላይ ማረፍና ከጭንቀት መገላገል ነበር፡፡ አስበው እስኪ… ከአብራሪውም ሆነ ከሆስተሶቹ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት በሌለበት አደናጋሪ ሁኔታ ውስጥ ነው ለሰዓታት የበረርነው፡፡ ከዚያ ደግሞ… ሮም የማረፍ ዕቅዱ ተሰርዞ፣ ከ12 ደቂቃዎች በኋላ ሚላን እንደምናርፍ ድንገት ተነገረን፡፡ ይሁን ብለን ተቀብለን፣ አስራ ሁለቱን ደቂቃ በጉጉት ስንጠባበቅ ደግሞ፣ ለተጨማሪ አንድ ሰዓት ተኩል ያህል ጊዜ በረራው ቀጠለ፡፡ በዚያ ላይ በረራው ጤነኛ አልነበረም፡፡ አንዴ የሚፈጥን፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ የሚረጋጋ ምቾት የማይሰጥ በረራ ነበር፡፡

በዚህ ሁኔታ ውስጥ ያለ ተሳፋሪ፣ የትም ቢሆን ማረፍን እንጂ፣ማረፊያ ቦታውን አይመርጥም፡፡ እኔም ሆንኩ ሌሎች ተሳፋሪዎች ጉዳዩን ያወቅነው፣ ጠለፋው ከተጠናቀቀና አውሮፕላኑ ጄኔቭ ውስጥ በሰላም ካረፈ በኋላ ዋና አብራሪው ሲነግሩን በመሆኑ እምብዛም አልተደናገጥንም፡፡

ከአውሮፕላኑ ስትወርዱ የነበረው ሁኔታ ምን ይመስላል?

አውሮፕላኑ ጄኔቭ ካረፈ በኋላ በግምት ለአንድ ሰአት ያህል በሩ ሳይከፈት ቆሞ ቆየ፡፡ ዋና አብራሪው ሁሉንም ነገር በግልጽ ከነገሩን በኋላ፣ ከእግር ጣታቸው እስከ ራስ ጸጉራቸው የብረት ጭንብል የለበሱ ሰዎች፣ በሩን በርግደው በፍጥነት ወደ ውስጥ ገቡ። አገባባቸውና መላ ሁኔታቸው አክሽን ፊልም የሚሰሩ ነበር የሚመስሉት፡፡ ሁኔታው እጅግ ያስጨንቅ ነበር፡፡ በመካከል አንደኛው ፖሊስ በእጁ በያዛት አነስተኛ የድምጽ ማጉያ ፈረንሳይኛ በሚመስል እንግሊዝኛ መናገር ጀመረ።

“ዚስ ኢዝ ኤ ፖሊስ ኦፔሬሾን። ዶንት ሙቭ!... ፑት ዩር ሃንድስ ኦን ዩር ሄድ!... ዶንት ሜክ ሙቪ ባይ ሞባይል (በሞባይል አትቅረጹ ማለቱ ነው)” ሲል ቀጭን ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡ ሁሉም እጆቹን አናቱ ላይ ጭኖ ድምጹንም አጥፍቶ አቀረቀረ፡፡ ተሳፋሪው በፖሊሶቹ መሪነት አንድ በአንድ ከአውሮፕላኑ እየወረደ፣ ሁለት ሁለት ጊዜ ተበርብሮ ተፈተሸ፡፡

ፍተሻው እንደተጠናቀቀም በትላልቅ ሽንጣም አውቶብሶች እየጫኑ ወደ ተርሚናሉ ወሰዱን፡፡ ተርሚናሉ ላይ ስንደርስ የሚገርም አቀባበል ተደረገልን፡፡ የምንበላው ቁርስና ሻይ ቡና እንዲሁም ለብርዱ ብርድልብስ ተዘጋጅቶ ጠበቀን፡፡ የህክምና ባለሙያዎችና የስነልቦና ባለሙያዎች እርዳታ ሊሰጡን እየተጠባበቁ ነበር፡፡ አስገራሚ አቀባበል ነው የተደረገልን።

ኢትዮጵያውያንስ አላገኛችሁም?

ተርሚናሉ ዉስጥ ገብተን ትንሽ እንደቆየን አንድ ኢትዮጵያዊ ወደ እኛ ሲመጣ ተመለከትን፡፡ ለጊዜው ስሙ ትዝ አይለኝም። ከኢትዮጵያ ኤምባሲ እንደመጣ ነገረንና ስለሁኔታው ጠየቀን። “አይዟችሁ!... ደርሰንላችኋል!...” የሚል መንፈስ ያለው ማበረታቻ ሰጠን፡፡ ከዚያም የግል ሞባይሉን ከኪሱ አውጥቶ አገር ቤት ያሉ ቤተሰቦቻችን ጋ ደውለን ደህንነታችንን እንድናረጋግጥ ራሱ እየደወለ ያገናኘን ጀመር፡፡

በዚህ ጊዜ ነው፣ በስዊዘርላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር የመጡት፡፡ በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበርን ኢትዮጵያውያንን አነጋግረው አረጋጉን፡፡ በስተመጨረሻም ከተርሚናሉ እንዲወጡ ስለታዘዙ የማስታወሻ ፎቶግራፍ አብረውን ተነሱና ጉዳያችንን በቅርብ እንደሚከታተሉ ነግረውን አበረታቱንና ሄዱ፡፡ ሌሎች ሁለት የኤምባሲው ባልደረቦችም፣የሚፈቀድላቸው ቦታዎች ላይ ሁሉ እየተገኙ ድጋፍ በማድረግ እስከመጨረሻው አብረዉን ነበሩ።

በእለቱ ስለተከሰተው ሁኔታ ምን ትላለህ?

እናቴ እንደነገረችኝ፣ በህፃንነቴ የወራት ዕድሜ ላይ እያለሁ፣ የሆነ ቀን ከታላቅ ወንድሜ መላኩ ገብሬ ጋር ከጎማ ላስቲክ የተሰራ አልጋ ላይ ተኝቼ ነበር። ቡና ስታፈላ ምንጊዜም ዕጣን ማጨስ እማትዘነጋው እናታችን፣ ያጨሰችዉን እጣን እኛ የተኛንበት አልጋ አጠገብ አስቀምጣው ኖሮ፣ እሷ ጎረቤት ደርሳ ስትመለስ ቤቱ በጭስ ተሸፍኖ ጨልሞ ጠበቃት። ጩኸቷን ለቀቀችው። ጩኸት ሰምቶ የመጣ ጎረቤት ነው አሉ ፈልጎ አግኝቶኝ በመስኮት ወደ ውጭ የወረወረኝ። ምህረቱ የተባልኩትም በዚያ ምክንያት ነው። እንዳጋጣሚ እሳቱ ቀድሞ የተያያዘው ወንድሜ በተኛበት በኩል ስለነበር እሱን ማትረፍ አልተቻለም።

የፈጣሪ ምህረት ዛሬም አልተለየኝም፡፡ በአውሮፕላኑ ላይ ሊደርስ ከሚችለው አሰቃቂ አደጋ አትርፎኛል። እንደትላንትናው ሁሉ ነገዬም በፈጣሪ እጅ እንደሆነች አምናለሁ። እርሱ ይሁን ያለው ሁሉ መልካም ነው። ቸርነቱ አይለየኝና ፍቃዱ ሆኖ ለነገ ካበቃኝ ለልጆቼ የምነግረው ተጨማሪ ታሪክ አግኝቻለሁ።

ደህና ነኝ እንኳን ብላት የማታምነኝ እናቴ ብርሃነማርያም ኪአን፣ እጮኛዬ ዮዲት ቦርሳሞን፣ ወንድሞቼን፣ ብቸኛዋን እህቴን፣ አክስቶቼን ከነቤተሰቦቻቸው፣ ጓደኞቼን፣ስለደህንነቴ የሚጨነቁልኝን ሁሉ ደህና መሆኔን ንገርልኝ። ከሁሉ አስቀድሞ ስለሆነውም ስለሚሆነዉም ክብር ሁሉ የእርሱ ነውና ፈጣሪ የሚገባዉን ክብር እና ምስጋና ይውሰድ።

አዲስ አድማስ

ሰበር ዜና!! አንድነት ለትግል በወጣበት የመድረክ አባል ፓርቲዎች አገዱት

February 22/2014
“አንድነትን በመግፋት መድረክን ወደ አክራሪ ብሔረተኛ ስብስብነት ለመግፋት የተደረገ ስልታዊ ውሳኔ ነው” የአንድነት ፓርቲ ተቀዳሚ ም/ፕሬዝደንት አቶ ተክሌ በቀለ
መድረክ በከፍተኛ ደረጃ የፖለቲካ ውጤት ያመጣ ስራ እየሰራ የሚገኘውን አንድነት ፓርቲን ማገዱ ትዝብት ላይ የሚጥል ውሳኔ ነው፡፡” የአንድነት ፓርቲ ፕሬዝዳንት ኢ/ር ግዛቸው ሽፈራው
የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ አባል ፓርቲዎች አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ማገዳቸውን ዛሬ የካቲት 15 ቀን 2006 ዓ.ም በተደረገው የመድረኩ 9ኛ ጠቅላላ ጉባኤው ላይ አሳውቀዋል፡፡ በጉባኤው አንድነትን ወክለው የተሳተፉት መካከል የአንድነት ፓርቲ ተቀዳሚ ም/ፕሬዝደንት እንዲሁም የመድረክ ም/ሊቀመንበርና የውጪ ግንኙነት ኃላፊ ሆኑት አቶ ተክሌ በቀለ ለፍኖተ ነጻነት እንዳስታወቁት የመድረክ አባል ፓርቲ የሆኑት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስና በፕ/ር በየነ የሚመራው የኢትዮጵያ ማህበረ ዲሞክራሲ ደቡብ ህዝቦች አንድነት ፓርቲ አንድነት ከመድረክ እንዲባረር ቢጠይቁም አረና ትግራይ ለሉአላዊነትና ለዴሞክራሲ አንድነት ላልተወሰነ እንዲታገድ የሚል ሞሽን አቅርቦ በጉባኤው ተቀባይነት አግኝቷል፡፡

አቶ ተክሌ በቀለ የመድረክ አባል ፓርቲዎች አንድነትን ለማገድ የወሰኑባቸው ምክንያዎች አስገራሚ መሆናቸውን ጠቅሰው “የመድረክ አባል ፓርቲዎች አንድነትን ለማገድ የወሰኑት በቅርቡ በተደረገው ጠቅላላ ጉባኤ አንድነት መድረክ ውስጥ ካሉ ፓርቲዎች ጋር ውህደት እንዲፈፀም መወሰኑን፣ አንዳንድ ከፍተኛ አመራሮችም ውህደት እንደሚያስፈልግ በተለያዩ ሚዲያዎች መናገራቸውን፣ የአንድነት ፓርቲ የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገር ድጋፍ ሰጪዎች በመድረክ ስም የፋይናንስ ድጋፍ እንዲደረግ ትብብር አያደርጉም በሚልና ከመድረክ ዕውቅና ውጪ መስከረም 19(ሰላማዊ ሰልፉ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ህዝባዊ ንቅናቄ የማጠቃለያ መርሀ ግብር ነው፡፡) በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂዷል፡፡” የሚሉ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ አክለውም አንድነትን በመግፋት መድረክን ወደ አክራሪ ብሔረተኛ ስብስብነት ለመግፋት የተደረገ ስልታዊ ውሳኔ ነው ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል፡፡ አቶ ተክሌ መድረክ የራሱን ዕቅድ አውጥቶ በቁርጠኝነት የማይሰራ በመሆኑ አንድነት በተናጠልና ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር የተለያዩ ስራዎችን መስራቱን ጠቅሰው “በተደጋጋሚ ለመድረክ በዕቅድ የተደገፉ እንቅስቃሴዎችን በማቅረብ በጋራ እንዲሰራ ቢጠይቅም ቀና ምላሽ አግኝቶ አያውቅም፡፡ ይልቁኑም የራሱን ጥፋት በአንድነት ላይ ለማላከክ ይሞክራል ” ብለዋል፡፡
ነገ አንድነትና መኢአድ በባህር ዳር የሚያደርጉትን ሰላማዊ ሰልፍ በማስተባበር ላይ የሚገኙት የአንድነት ፓርቲ ፕሬዝዳንት ኢ/ር ግዛቸው ሽፈራው የመድረክን ውሳኔ አስመልክተው ለፍኖተ ነፃነት እንደገለፁት “ መድረክ በከፍተኛ ደረጃ የፖለቲካ ውጤት ያመጣ ስራ እየሰራ የሚገኘውን አንድነት ፓርቲን ማገዱ ትዝብት ላይ የሚጥል ውሳኔ ነው፡፡” ካሉ በኋላ “አንድነት የታገደው ውጤታማ ስራ ስለሰራና በሚሊዮኖች ድምፅ ንቅናቄ እና በተመሳሳይ ስራዎች የተቀዛቀዘውን የሰላማዊ ትግል በማነቃቃት ትግሉን ወደ ህዝብ ስላወረደ ነው፡፡” ብለዋል፡፡ አክለውም “መድረክ ውስጥ ካሉት ፓርቲዎች የተሻለ የፖለቲካ እንቅስቃሴ የሚያደርገው አረና ብቻ ነው፤ የዛሬው ውሳኔ አረናም በቅርቡ የአንድነት እጣ እንደሚገጥመው አመልካች ነው፡፡” የሚል አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ “መድረክ እንደዚህ ያለ እገዳ ከመወሰን ይልቅ አንድነትና አረና የጠየቁትን ውህደት ተቀብሎ ፖለቲካውን በአንድ ላይ ማንቀሳቀሱ ለኢትዮጵያ ህዝብ ከፍተኛ ውጤት እንደሚያስገኝ አንድነት ያምናል፡፡ ስለዚህ መድረክ የወሰነውን ውሳኔ እንደገና አጢኖ የሀገራችንን ፖሊቲካ በውህደት አብረን እንድንመራ እንዲያደርግ በአክብሮት እጠይቃለሁ፡፡” የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል፡
ፍኖተ ነጻነት

ባሶንዳ በተባለችዉ የሱዳን ጠረፍ ከተማ 77 ኢትዮጵያዉያን ተገድለዋል ተባለ

February 22/2014

 
ከመተማ ቀጥላ በምትገኘዉ ባሶንዳ በምትባለዉ የሱዳን ጠረፍ ከተማና አካባቢ በኢዮጵያዉን ሽፍቶችና በሱዳን ሽፍቶች መካከል የተነሳዉን ግጭት ተከትሎ አራት ሱዳናዉያን በመሞታቸዉ ሳብያ ለብቀላ የተነሱት ሱዳናዉያን ታጣቂ ሐይላት ኢትዮጵያዉይንን በጅምላ እየገደሉ ነዉ አገር ወገን የድረስልን ሲሉ ወደ ሱዳን በመተማ በኩል የገቡ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች እየተጣሩ ነዉ።

አራት ሱዳናዉያን ስለሞቱ በመቶ ኢትዮጵያዊ ነዉ የምንበቀለዉ ያሉት ሱዳናዉያን እስከ አሁን 77 ኢትዮጵያዉይንን መገደላቸዉን በኩራት ይናገራሉ ያሉት ኢትዮጵያዉያን የአብዛኛዎቹ ሟቾች መቃብር የማታወቅ መሆኑንም ይናገራሉ። በየጫካዉ የተገደሉ ኢትዮጵያዉያን አስክሬናቸዉ ለዱር አራዊት መወርወሩን የሚገልጹት ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ሌላ 42 ኢትዮጵያዉያን የተቀበሩበት መቃበር መኖሩንም ይጠቁማሉ፤ ይህ መቃብር ግን ከሞቱት 77 ሰዎች ጋር የሚያገናኘዉ ነገር ይኑር አይኑር የሚያዉቁት ነገር እንደሌለም ያስረዳሉ ።
 
በህዳር 24/2006 የሱዳኑ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሊ አህመድ አልቀርዲ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ሱዳንና ኢትዮጵያ ያላቸዉን የድንበር ልዩነት አስወግደዉ መስማማታቸዉን ይፋ አድርገዋል። ይህንንኑ ተከትሎ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሐይለማሪያም ደሳለኝ ወደ ሱዳን ለስራ ጉብኝት አቅንተዋል። የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኡመር ሐሰን አልበሽር ሁለቱ አገራት በጥበቃ፣በደህንንነት፣ ህገወጥ የሰዉና የ አደንዛዥ እጽ ዝዉዉርን ለመግታት መስማማታቸዉን ገልጸዋል። በሱዳኗ ባሶንዳ የኢትዮጵያዉያን በጅምላ መገደል ከዚሁ የደህንነት ስጋት ጋር ግንኙነት እንዳለዉ ባይታወቅም ሱዳናን ኢትዮጵያ ግድያዉን ለማስቆም ምንም አይነት ጥረት እንዳላደረጉ ከጥቃቱ የተረፉ ኢትዮጵያዉያን ያስረዳሉ ።
 
በየካቲት 11/2006 ህወሃት የተመሰረተበትን 39ኛ አመት ለማክበር የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ልዩ የክብር እንግዳ ሆነዉ መቐሌ ድረስ መምጣታቸዉ ታዉቋል። የሁለቱ አገራት መሪዎች ስለ ቀድሞ ስማእታት ቢናገሩም ወደ ሱዳን በኢኮኖሚ ሳቢያ ተሰደዉ ስለሚሞቱት ኢትዮጵያዉያን ምንም ያሉት ነገር አልነበረም። በባሶንዳ ሱዳን ኢትዮጵያዉያን ነጥሎ የማጥቃቱ ዘመቻ እንደቀጠለ ነዉ! ኢትዮጵያዉያን ወገን ይድረስልን ሲሉም ይጣራሉ።

ዋሽንግተን ዲሲ፤ የካቲት 14/2006 (ቢቢኤን )

የኢቴቪ ዋና ዳይሬክተር ታስረው እንዲቀርቡ ታዘዘ

February 22/2014

በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት እየታየ በሚገኘው 28 ተከሳሾች ላይ ለቀረበ የአቃቤ ህግ የቪዲዮ ማስረጃ አስተርጓሚ እንዲመድብ የታዘዘው የኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት፤ የፍ/ቤቱን ትዕዛዝ ተግባራዊ ባለማድረጉ ዋና ዳይሬክተሩ ፍ/ቤት ታስረው እንዲቀርቡ ታዘዘ፡፡

በእነ አማን አሠፋ መዝገብ በሚገኙ የሽብር ተጠርጣሪዎች ላይ አቃቤ ህግ የሰው ምስክሮችንና በሺዎች የሚቆጠሩ የሰነድ ማስረጃዎችን ለፍ/ቤቱ አቅርቦ ያጠናቀቀ ሲሆን በአረብኛና በኦሮሚኛ ቋንቋዎች ለቀረቡት የቪድዮ ማስረጃዎች ኢሬቴድ አስተርጓሚ እንዲመድብ ከፍ/ቤቱ የተላለፈውን ትዕዛዝ ተግባራዊ አላደረገም ተብሏል፡፡ በዚህም ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ብርሃኑ ኪዳነማርያም ታስረው ፍ/ቤት እንዲቀርቡ ታዟል፡፡

ቀደም ሲል እነዚህን የሽብር ተጠርጣሪዎች አስመልክቶ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን “ጅሃዳዊ ሃረካት” የሚል ዶክመንተሪ ፊልም ተዘጋጅቶ መሰራጨቱ የሚታወስ ሲሆን አቃቤ ህግም በክስ ማመልከቻው፣ ተጠርጣሪዎች የአልቃይዳ ህዋስ ሆነው በአለማቀፍ የሽብር መዋቅር ውስጥ ተሳታፊ እንደነበሩ ማመልከቱ ይታወሳል፡፡ 

[የረዳት አብራሪው ጉዳይ] ሕዝብን አፍኖ እና ረግጦ በመግዛት የስልጣን እድሜን ማራዘም አይቻልም (በገዛኸኝ አበበ ኖርዌይ)

February22/2014

ዘረኛው እና  አምባገነኑ የወያኔ ኢህአዲግ መንግስት ወደስልጣን ወንበር በሀይል ከመጣበት ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያን ሕዝብ አፍኖና ረግጦ መግዛትን ተያይዞታል:: በአሁኑ ጊዜ ወያኔ የሚያራምደው በዘረኝነት የተሞላው የተሳሳተ እና የተወላገደ ፖለቲካ ሕዝቡን ከማማርር ባለፈ የኑሮ ውድነቱ፣ ስራ አጥነቱ፣ እና በሀገሪቷ ላይ ክፉኛ ወንጀል መበራከቱ እና  በየሁሉም መስሪያ ቤቶች ከቀን ወደ ቀን ሙስና፣ ሌብነትና አይን ያወጣ ዝርፊያ  እየጨመረ መምጣቱ  የኢትዮጵያ ህዝብ  የሰቋቋ እና የመከራን ኑሮ መኖርን ተያይዞታል::  ወያኔ እያራመደው ያለው በዘር የተሞላ ፖለቲካ አንዱን ዘር ከአንዱ ዘር በማበላለጥ እና በመከፋፈል አንዱን ዘር ከፍ ሌላውን ዘር ዝቅ በማድረግ ፣ እያወረደ እና እየናቀ ዜጓች በገዛ ሀገራቸው እና ምድራቸው ላይ በሰላም እና በነጻነት እንዳይኖሩ ይኼው የወያኔ መንግስት ሲፈልግ ነፍጠኛ፣ ጉርጠኛ፣ትምክህተኛ፣ ተገንጣይ፣አሸባሪ ወዘተ.....  በማለት ሕዝቦችን በማስፈራራት እና ነጻነትን በማሳጣት  በሀይል እና በጉልበት  አፍኖ  እየረገጠ በመግዛት ላይ ይገኛል::

በአሁኑ ወቅት ተማሪው ተምሮ ስራ ለማግኘት እና ለመቀጠር ሰራተኛውም በስራው ገበታው ላይ ለመቆየት እና ስራውን በነጻነት ለመስራት በማይችልበት ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኝ የታወቀ ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ጥራት በሌለው የወያኔ የትምህርት ፖሊሲ ከመንግስትም ሆነ ከግል ዩንቨርስቲ እና ኮሌጆች ብዙ ወጣት ተማሪዎች በሀገሪቷ ላይ ትምህርታቸውን ጨርሰው ቢመረቁም በስራ አጥነት እየተንከራተቱ የሚገኙ ዜጓች ቁጥራቸው ከቀን ወደቀን እየጨመረ መምጣቱ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰ ሲሆን  በአሁን ጊዜ በኢትዮጵያ አንድ ሰው የሆነ መስሪያ ቤት ውስጥም ሆነ ድርጅትውስጥ  ስራ ለማግኛት እና  ለመቀጠር የግድ የወያኔ ኢህአዲግ አባል መሆን የሚጠበቅበት ሲሆን በስራ ገበታም ላይ  ያሉ ሰዎች ቢሆንም እንኮነ በሚሰሩበት ቦታ የግድ የወያኔ አባል እስካልሆኑ ድረስ ነጻነት እንደሌላቸው ፣ ስራቸውንም በነጻነት መስራት እንደማይችሉ የተለያዩም ግፍ እና ጭቋናዎች እንደሚደርስባቸው የታወቀ ነው::

በቅርቡ መምህር አማኑኤል መንግስቱ የተባለ የማዝገበ ብርሀን አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ትምህርት ቤት መምህር የአንድነት አባል በመሆኑ በሚያስተምርበት ትምህርት ቤት የወያኔ ካድሬ በሆነ በትምህርት ቤቱ  አስተዳደር የተለያዩ ዛቻዎችና ማስጠንቀቂያዎች እየደረሱበት እንደሆነ እና ከስራም ሊባረር እንደሚችል የማስንጠቀቂያ ደብዳቤ ከትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር እንደደረሰው የፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ መዘገቡን አስታውሳለው:: ይህን እንደምሳሌ አልኩኝ እንጂ በጣም ብዙ ዜጓች ናቸው በየሚሰሩበት መስሪያ ቤቶች በዘር በተበላሸ በወያኔ ፖለቲካ አመለካከት የኢህአዲግ አባል ባለመሆናቸው የሚጨቁኑት ነጻነታቸውን አተው በሀገራቸው ተሸማቀው በወያኔ ካድሬዎች ታፍነውነው እና ተረግጠው የሚኖሩት :: 

የወያኔ ባለስልጣናት ሊያውቁ የሚገባው ነገር ሕዝብን አፍኖ  እና ረግጦ  በመግዛት የስልጣን እድሜን ማራዘም እንደማይቻል ነው :: ዚህ በዚህ ሳምንት የተከሰተው እና የአለም መነጋገሪያ እየሆነ ያለው እና የብዙ አለማት ሚዲያን ቀልብ የገዛው የረዳት ፓይለት ሃይለመድህን አበራ የአውሮፕላን ጠለፋ ትምህርት ሊሆናቸው ይገባል :: ረዳት ፓይለት ሃይለመድህን አበራ በእኔ አመለካከት ጀግና ነው ክብርም ይገበዋል :: ምንም እንኮን የሰራው ስራ የሚያስፈራ እና ዋጋ የሚያስከፍልም ቢሆንም በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው  የወያኔ የተበላሸ  የፖለቲካ አካሂድ  ምን ያክል የከፋ እንደሆነ ፣ የደህንነት ስጋት ፤የአስተዳደር ብልሹነት እና የዘረኝነት መድልዎን ከመቼውም ጊዜ የባሰ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ  ለአለም ሕዝብ ያመላከተበትን ጀብዱ ፈጽሞል:: ስለዚህ ፓይለት ሃይለመድህን አበራ በዘር ለተረገጦ ፣ ለተገፉ እና ለተጨቋኑ ኢትዮጵያኖች ድምጽ ሆኖል ነው የምለው ::


ፓይለት ሃይለመድህን አበራ አስቦ እና አቅዶ የተነሳበት ዋንኛው አላማ ይኼው ይመስለኛል::  የመንግስት ቃል አቀባይ ተብዪው አቶ ሬድዋን  ፓይለት ሃይለመድህን ሙሉ ጤነኛ ሰው እንደሆነ ለአምስት አመታት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አብራሪ ሆኖ እንዳገለገለ ፣ የሽንገን ቪዛ እንዳለው ፣ነጻ ትኪት እንደሚያገኝ እና የትም ሀገር ሂዶ ትምህርቱን መቀጠል እንደሚችል ነገር ግን ፓይለት ሃይለመድህን  ለእራሳቸውም እንደገረማቸው እና እንቆቅልሽ እንደሆነባቸው ሲናገሩ ተደምጠዋል  በርግጥ ልክ ነው ወጣቱ ፓይለት ሃይለመድህን የትም ሀገር ሂዶ አሳይለም የመጠየቅ እድል (opportunity) ይኖረው ነበር  ብዙም ሰዎች በዚህ ጉዳይ ላይ የራሳቸውን ሀሳብ እየሰነዘሩ ሲሆን  በኢትዮጵያ አየር መንገድ በበረራ ደህንነት ስራ ውስጥ ለረጅም ጊዜ ያገለገለውና በክትትልና ደህንነት ስጋት ከአመት በፊት ድርጅቱን ለቆ በስዊዘርላንድ ጥገኝነት የጠየቀው አንድ የቀድሞው የድርጅቱ ሰራተኛ  አቶ ሚካኤል መላኩ የካፒቴን ሃይለመድህን አበራ የጠለፋ ምክንያት በአየር መንገዱ ውስጥ የሚታየውን የአስተዳደር መበላሸት ለአለም ለማሳየት ሊሆን ይችላል የሚለው ምክንያት አሳማኝ ነው ሲል ከኢሳት ጋር ባደረገው  ቃለምልልስ  የተናገረው ነገር ትክክል ነው ብዪ አምናለው::

ፓይለት ሃይለመድህን አበራ በድፍረት የተሞላ ጀብዶ መፈጸሙ የወያኔን ባለ ስልጣናቶች ያስደነገጠ፣ ያሳፈረ እና ያሸማቀቀ ተግባር ሲሆን  በወያኔ መንግስት በዘር፣በሀይማኖት ተገፍቶ እና ተጨቆኖ ላለው ምስኪኑ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ደስ የሚያሰኝ ተግባር ነው :: ምክንያቱም ህወሃት መራሹ መንግስት እያራመደ ባለው የዘረኝነት ፖለቲካ በሀገሪቱ ላይ ያላው የደህንነት ስጋት፣ አፈና እና ሰበሃዊ መብት ረገጣ ምን ያህል እየከፈ መምጣቱን ለአለም ሕዝብ ያመለከተበት ተግባር በመሆኑ:: ስለዚህ የወጣት ፓይለት ሃይለመድን ጀግንነት የተሞላበት ተግባር ወኔ እና ብርታት ሆኖን በወያኔ ታፍኖ እና ተረግጦ መገዛትን እንቢ በማለት እና የወያኔን በዘረኝነት የተሞላውን ፖለቲካ በመቃወም በአደባባይ በማውጣት ወያኔን በማስረበሽ እና በማስደንገጥ የስልጣን እድሜውን ማሳጠር የመላው ኢትዮጵያኖችን ነጻነት መወጅ የሁሉም ኢትዮጵያዊ የዜግነት ግዲታ መሆን ይጠበቅበታል::

ፍትህና ነጻነት ለሚናፍቅ ኢትዮጵያዊ የማስተላልፈው መልህክት  ህወሃቶች ዜጎችን ከሰው በታች አድርገው ለመግዛት እንዲመኙ ያደረጋቸው በእብሪት የተሞላ የፖለቲካ አካሄድ የሚተነፍስበት ዘመን እሩቅ አይሆንምና አሁንም አትፍሩ።

  ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

gezapower@gmail.com

Friday, February 21, 2014

የብአዴኑ አቶ አለምነው ህዝብን ይቅርታ ጠይቆ ለፍርድ መቅረብ አለበት

February 21/2014
ብስራት ወልደሚካኤል
የብአዴን/ኢህአዴግ ዋና ፀሐፊ እና የአማራ ክልል ምክትል ፕሬዘዳንት አቶ አለምነው መኮንን በግልፅ እመራዋለሁ የሚለውን ህዝብ በመሳደቡ ያለምንም ማንገራገርና ማምታታት ይቅርታ ጠይቆ እራሱን ለፍርድ ማቅረብ አለበት፣ ማስተዋሉ ካለው፡፡ በርግጥ የኢህአዴግ መሪዎች የህዝብና የሀገር ክብር እንደሌላቸው ግልፅ ነው፡፡ ያው በትዕቢትና በጠመንጃ እንጂ አንዳቸውም ህዝባዊ ፈቃድና ይሁንታ አግኝተው እንደማይመሩ እራሳቸውም ያውቁታል፡፡
ነገር ግን እንደ አቶ አለምነው መኮንን በቆሸሸ አስተሳሰብ ህዝብን ያህል ነገር ባለጌ ስድብ የሚሳደብ አይደለም ህዝብን ቤተሰቡን የመምራት ብቃት አለው ብሎ ማመን ይቸግራል፤ ይበልጥ ለቤተሰቡና ለወዳጅ ዘመዶቹ አዘንኩላቸው፡፡
ብአዴን/ኢህአዴግም ቢሆን ምንም እንኳ ለህዝብ ክብር ኖሮት ባያውቅም አቶ አለምነው መኮንንን በአደባባይ ፍርድ በማቅረብና ከስራ በማሰናበት ተገቢውን ፍርድ ሰጥቶ ተፈፃሚ ማድረግ አለበት እላለሁ፡፡ አለበለዚያ አቶ አለምነውን እከላከላለሁ ብሎ የሚል ከሆነ እራሱ ብአዴን ህዝብን የመምራት ሞራል እንደሌለው አምኖ ስልጣኑን ለህዝብ ማስረከብ አለበት፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ከዚህ በኋላ ህዝብን የመምራት፣ ከህዝብ ታክስ መሰብሰብ፣….የሞራል ብቃቱ የለውም፡፡ ሰውዬው የሰደበው የአማራውን ህዝብ ብቻ ሳይሆን መላውን የሀገራችንን ህዝብ ነውና፡፡ ህዝብን የሚንቅና የሚሳደብ በህገመንግስቱም ቢሆን ቅጣቱ ከባድ ነው፣ ህግ የሚያከብርና የሚያስከብር ስርዓት ባይኖረንም፡፡
ስለዚህ የእሁዱ የካቲት 16 ቀን 2006 ዓ.ም. አንድነትና መኢአድ የጠሩት የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ከህግም ሆነ ከማህበራዊ እሴት አንፃር ተገቢም ትክክልም ነው፡፡ ስለዚህ ሁሉ የአካባቢው ሰው በሰልፉ ላይ በመታደም እንዲህ ዓይነት ትዕቢተኛ መሪዎች ለፍርድ እንዲቀርቡ ማድረግ የሞራል የበላይነት በመሆኑ አስተባባሪዎቹን ቀጥሉበት ቢባል የሚበዛ አይሆንም፡፡
ይህ የተቃውሞ ሰልፍ ግን በባህርዳር ከተማ ብቻ መወሰን የለበትም፡፡ ምክንያቱም አቶ አለምነው መኮንን ላይ ገዥው ስርዓት እራሱ በግልፅ የእርምት እርምጃም ሆነ የይቅርታ ማስተባበያ ባለመስጠቱ ሁሉም ገዥውች ተመሳሳይ ንቀትና ትዕቢት እንዳላቸው የሚያመላክት ነውና፡፡ ህዝብን የናቀና የሚሳደብ ሰው ለሰከንድም ቢሆን ሊመራ አይገባም፣የሞራል ብቃቱም የለውም፡፡

Ethiopia’s Governing Party is Rotten to the Core (Aklog Birara, PhD)

February 21, 2014
by Aklog Birara, PhD
Commentary
The fundamental premise of this commentary is that only genuine commitment to FREEDOM and human rights of all citizens would assure Ethiopians sustainable and equitable growth and improvements in their lives. In turn, it is the institutionalization of these norms through free and fair elections that will establish a firm foundation for lasting peace and national reconciliation–singularly the most critical governance gaps in Ethiopia. Sadly, evolution toward this people-centered governance that I believe is essential for all Ethiopians is nowhere in sight if left to the governing party. The core group of this party believes that it can do no wrong. Instead of reform, the ruling party has gone haywire strengthening its spy network using the latest Internet technology to suppress any form of dissent and challenge. Revelations in the Washington Post that individuals in the US and the UK have filed suits against the Ethiopian government’s breach of domestic and international laws by spying and snooping on American, UK citizens and other citizens of Ethiopian origin says it all. Simply put, each member of the Diaspora is subjected to violation of her/his rights regardless of ethnicity, religious, age, gender and social status. This extension is an affront to civilized behavior and to our humanity. The post Meles TPLF/EPRDF is unable to reform itself willingly. This is because the rest of us are divided, fractured and spend as much time demeaning one another as we do blasting the ruling party. Why is this so important?
In this century, we see everywhere that durable peace and stability can only be imposed from the top down by force only temporarily. Elections can be manipulated and bought as was the case in 2007 only temporarily. The people of Syria are paying a huge price, including their lives and livelihood because they want freedom and democracy. The people of Ukraine are fighting their own government for the same thing. Stifling peaceful dissent for justice is universal and has no boundaries no matter how harsh people are treated.
We know that repressive governance has not bought the TPLF/EPRDF public confidence and or trust. In fact, it has alienated it from the vast majority totally. “Double digit” growth can occur but the benefits rarely trickle down; the beneficiaries are few. It is primarily those who run the state and or are aligned to the state. The governing party recruits members literally by paying them. It has no assurance that the 5 million members will sell their hearts and souls in the event a better alternative appears in the political theater. This was the case in 2005. Ordinary Ethiopians know all of these and more. They live with a dysfunctional government each and every day and are paying a huge price for it. This puts the burden of genuine democratic reform on the opposition and on civil society. Simply put, the opposition must stop a political tradition of brinkmanship, bickering and hair splitting. It must close ranks, set aside minor differences and agree on a unity of purpose to unseat the governing party and save the country from an impending social and political catastrophe. The next election is around the corner but work has not been done. What makes me think that conditions are ripe? The indicators are everywhere for anyone to see. But, this takes courage and commitment from civic, religious and political leaders whether at home or abroad. Creating an organization today and collapsing it the next day is not the answer. Worshipping one’s organization above country and above the Ethiopian people and demeaning others is not the answer. Seeking political power without a country or without the backing of the population is not the answer. The acid test of wise leadership and democratic-leaning change is the capacity to subordinate one’s private interest, ego and ambition to the common good. A country of 94 million people deserves wise and people-centered political, civic and religious leaders. Opposing the ruling party by itself is not enough. Offering a promising alternative is what the Ethiopian people are demanding.
I decided to write this commentary instead of the more academic and seemingly mundane continuation on the Dynamics of Conflict connected to the Doha Conference for a reason. Each of us who care about the country and the dire situation Ethiopians face today must speak up and encourage opposition groups and civil society including those in the Diaspora to show courage and change now not tomorrow. They need to agree on a unity of purpose or they will remain irrelevant regardless of how often and how fast they talk. All indicators are on their side. The Ethiopian state is rotting under the weight of a single party bureaucracy that is self-serving, repressive, exploitative,Ethiopia's Hailemariam Desalegn divisive, corrupt and immune to any form of criticism and reform. Fortunately for the vast majority of Ethiopians who have not benefitted from “double digit growth for a decade,” and for the divided and inept opposition, 2014 has not started as a good year for the governing party. I have absolutely no doubt in my mind that, given the high level of public appetite for representative and accountable government, a strong national opposition or opposition parties and civil society with substantially better and all inclusive organization, wise leadership and more promising policy alternatives will win in a landslide. The objective conditions are ripe for change. Below are a sample of globally recognized reasons.

Country Risk for Investors

The Economist’s Intelligence Survey on country risks identified Ethiopia as one of the riskiest in the world, with a rating of 3 out of 4. It means that the country suffers from poor fiscal and monetary policies…heavy borrowing and deficit financing, massive credit allocation with insignificant or no collateral, low taxes and domestic saving, an unbelievable level of illicit capital outflow. As a recent article by Al-Jazeera showed, Ethiopia demonstrates a semblance of glitzy growth without equitable and fair distribution of incomes and wealth and without a foundation of sustainability. Staples are out of rich for ordinary Ethiopians. Close to “90 percent of the population is poor” and most are destitute. Employment opportunities for youth and females have not kept pace with the workforce. Ethiopia needs to generate at least two million jobs a year for several decades. Otherwise, the educated will continue to leave in droves depriving the country of productive and creative human capital. The value or purchasing power of the Birr has been reduced several times. An anonymous article in Amharic says it all. “ሲስቅ እንዳልነበር በደስታ እስከ ዛሬ፤ ዋጋው ቢወርድበት የሱ ምንዛሬ፤ ሳንቲም ሆኖ መጣ ሊቀድ የእኛን ሱሪ.” የዝምባብዌን ሁኔታ ያስታውሰኛል። የዜጎች የመኖር አቅም ተንዷል። ስደት የወጣቱ ትውልድ እጣ ሆኗል።
Here is the bottom line. Ethiopia is one of the poorest and least developed countries on the planet, with a per capita income of $390 per annum. I have argued in previous articles that it is development outlier. Yet, it has a few millionaires whose wealth is morally and ethically questionable. Income inequality is alarming. The rich and superrich should know that they live in glass houses. Growth is basically narrow with high incomes and wealth for a few. One observer notes that “Apart from a few tax havens, there is no country in Africa that has attained a high standard of living on the basis of services (commodity exports, my addition) alone.” This is true for Ethiopia where the rich and super rich consume what they do not produce and call this miraculous growth. Investors cannot invest their capital in productive areas unless and until nationals are in a position to buy and consume. A policy bias in favor of exporting commodities without an assurance of food security does not change the structure of the economy no matter how fast and how high the “growth story” is propagated. The country won’t achieve food security no matter how much land is taken away from indigenous people to make room for state and foreign owned sugar plantations. Smallholders including indigenous communities must be empowered to be owners and producers. The current growth model shows that, whether foreign or domestic, investors focus on speculative and quick return areas rather than on sectors and sub-sectors that strengthen domestic productive capacities, national ownership of assets, job creation and sustainable boost of the Ethiopian middle class.

Food Insecurity

The ruling party has failed in making Ethiopia food self-sufficient. The country is more food insecure today than at any time after the current regime took power or comparatively speaking before. The UN Food Program states that 14 million Ethiopians continue to depend on international food aid. Oxfam and a special broadcast by a major American television network showed emaciated children and mothers emanating in the Ogaden afflicted by a hidden famine that the governing party denies. There are ominous signs that famine will spread to other parts of the country. This recurring phenomenon has been contained and or eliminated in many countries including India and China. Wolfgang Fengler a leading specialist at the World Bank, put the policy issue clearly. “This famine crisis in Ethiopia is man-made” and should have been addressed by the ruling-party within its Agriculture Development-led Industrialization framework. It has essentially abandoned this strategy in favor FDI in large-scale commercial agriculture. This latest strategy has created social, political and environmental havoc.

Bribery and corruption

No matter how one looks at it, the vast majority of Ethiopians are sickened by a state that is rotten to the core. State institutions are corrupt. The World Bank funded two studies, the latest in collaboration with DIFID of Britain, CIDA of Canada and the Netherlands; and another last year conducted by Kilimanjaro International. Both studies reveal the depth and breadth of unprecedented state condoned and at best ignored bribery, kickbacks and corruption. This institutional culture is bleeding Ethiopians. Three hundred fifty foreign investors were surveyed and reported that almost all state institutions: revenue and customs, water, sewage, telecommunication, electric power, licensing and procurement, judges, courts, police, foreign exchange authorities, municipalities, land and building licensing agencies, infrastructure construction suppliers and contractors etc. etc. are involved in corruption. You ask a simple question and offer an answer. Who is above board and above blame? None in government. Who then provides basic services to Ethiopians whether they live in urban or rural areas? It is hard to find an official above reproach. Who has integrity and ethnical value that goes beyond serving oneself, families, friends and those who cater to the governing party? It is each for herself of himself. What is the cost of all this to the society? It is not only billions of Birr; it is also moral decay. How can ordinary people afford to live under a state as rotten to the core as this? The vast majority are unable to eat three meals a day.
The latest World Bank draft report on corruption notes, “These employees ca get paid a maximum bribe of 20 to 30,000 Birr per incident.” It notes further that “Petty corruptions exist in every office” and ranges from “5,000 to 7,000 Birr” per transaction. This investigative report reveals what Ethiopians know from their life experience and have been complaining about for two decades. The fact that foreign investors complained has forced donors to conduct studies. They could have as easily and cost effectively surveyed Ethiopians who pay bribes to acquire basic services such as water, sewage, electricity and telecommunications. Government employees do not accept the fundamental administrative principle that they are paid salaries to serve the public. They do not have a model at the top of government of the decision-making who abides by the rule of law. Services are erratic and depend on power, connections, wealth and the capacity to pay bribes. This is why I suggest that the system is rotten to the core and cannot be cured without radical reform and accountable government.

Personal safety and insecurity

Whatever reasons drove us out of Ethiopia, there is one inescapable fact, we are all refugees either by choice or forced by those who rule the country. The statistics are staggering. Between 1990 and 2006, out of 3,700 Ethiopia-trained medical doctors, 3,000 left the country by choice. These are largely economic refugees as are all migrants to the Middle East, North Africa, Sudan and the rest. Others leave because of political, religious and other triggers. All journalists and many human rights advocates, academics, former government officials, spiritual leaders etc. left because of their independent views or because they did not subscribe to the dictates of the ruling party. Whatever the cause, Ethiopian society has lost and is losing fundamental assets, values, traditions, history, mores and experiences that distinguish the country from the rest of the world. One cannot buy or restore these critical assets and values once they are gone. The overarching reason for this continuing exodus or Brain-Drain is repressive governance and the stifling of freedom.
People must have freedom to debate, to vote and to negotiate. Cruel and repressive governance teaches us that enduring peace emanates solely from a just, inclusive and participatory government and state. The acid test in Ethiopia’s case today is whether or not the government is confident and bold enough to open-up social, economic, political and cultural space for everyone. I say this because the TPLF/EPRDF has outlived its value and legitimacy to govern the second most populous country in Africa and potentially one of the most prosperous. Ultimately, muzzling the entire society and stifling peaceful dissent is hugely risky for the country. In its 2014 assessment of freedom, the Committee to Protect Journalists says, “A year after the death of Prime Minister Meles Zenawi, Prime Minister Hailemariam Dessalegn succeeded in preserving the repressive climate in Ethiopia. The country faced international condemnation over imprisonment of award-winning journalists Eskinder Nega, Reeyot Alemu and Woubshet Taye, who were serving heavy terms on vague terrorism charges. Authorities continued to crack down on online press by increasing “technological capacity to filter, block, and monitor Internet and Mobile communication.” Similarly, Freedom House has repeatedly noted that Ethiopia is one of the “unfreest or least free countries” in the world, in terms of personal safety and security and in terms of private ownership of assets.
On the surface, Ethiopia has the appearance of peace and stability. However, social, religious and political fissures are everywhere to see. The ruling party uses diversity as a wedge rather than as an asset. Evidence shows that government has not tapped fully into the country’s immense diversity, natural resources, strategic location as a hub of the African continent and as a bridge to North Africa and the Middle East. It has not offered its youthful population—64 percent under 24—employment opportunity. It has not harnessed modern information technology that is transforming poor societies to tackle poverty, boosting the middle class and increasing incomes (Bangladesh, Kenya) etc. etc. The Ethiopian government is one of the few anywhere in the world to retain state control of the telecommunication sector, a cash cow that generates $300 million per year. “The absence of competition has seen a country of 94 million lag badly behind the rest of the continent in an industry that has generally burgeoned alongside economic growth…with mobile phone penetration of 70 percent in SSA compared to a paltry 2.5 percent in Ethiopia; internet access of 40 percent in Kenya.”
Modern IT opens windows for private enterprise and employment. It enhances freedom and facilitates knowledge transfer. It serves as an essential tool for youth to better themselves. It is at the heart of the quest for choice and freedom from poverty and oppression. Government unwillingness to give space, be all inclusive and unleash the creative potential of the country’s youth and harness the peace, gender (females) and information technology dividend, including freedom of expression, have diminished national social cohesion and deterred productivity and the emergence of a robust national private sector.
Africa Business quotes Guang Z Chen, World Bank Country Director, Ethiopia, who asked the Ethiopian government “to allow the private sector to play a bigger role in the economy.” Chen says, “For the country to continue to grow I strongly I believe industry has to take a much bigger role because there is no other country that I am aware of, aside from resource-rich countries, that can grow to middle income status with still 50 percent of GDP on agriculture.” Those with talent and experience leave the country in droves. The ruling party substitutes Ethiopians by inviting foreign investors, technical and professional staff and by staffing key posts with political cadres. The private sector suffers from lack of access to credit, foreign exchange, land, licenses and permits. Procurement of goods and services is not transparent or competitive. “Making credit available for the private sector is certainly one area the government can do more. The trend that worries us is that while the public investment (the biggest source of bribery, favoritism and corruption) as a share of GDP is increasing, the private sector as a share of GDP is decreasing” as are savings. Illicit outflow of scarce capital continues unabated, reducing capital resources.
By all measurements, the government fails to empower and unleash Ethiopia’s productive potential. It counters national cohesion and integration by pitying ethnic, political and religious groups against one another. This is the opposite of global trends. For example, Ghana outlawed ethnic political formation. Most Ghanaians trust their government officials; and have freedom to change their leaders through free and fair elections. Ethiopians do not trust their government. A 2010 Gallop Poll shows that trust in government and its institutions is among the lowest in Sub-Saharan Africa. Those with wealth are leaving the country in droves and voting against the government by not investing in their homeland. Only faith institutions such as Christianity and Islam garner trust and confidence. The governing party has tried to politicize them; both faiths are under constant harassment and threat.

Change must come from within

Ethiopia is one of the few countries in the world where social change has always come from within. The 1974 Revolution was a result of the Ethiopian Student’s Movement that galvanized the entire society. It was national and not ethnic or religious. It was transformative but not well designed, planned or executed. In this sense, the country has gone backwards: from a national to that of an ethnic political and social order. This entails risks and unintended consequences. Observers within and outside Ethiopia agree that the Socialist Military Dictatorship that toppled the Haile Selassie government in 1974 and ruled the country with an iron-fist for 17 years was among the most oppressive. Its leaders, leftist groups with different ideologies and motives, foreign sponsors, ethnic-based liberation movements, supporters of the defunct Imperial system and others turned the country into a blood bath. Most of those killed were patriots, social democrats, leftists and other change agents. Hundreds of thousands of young people were murdered; and hundreds of thousands fled. This period triggered the first wave of human capital flight at a massive scale. A trend was established. Before then, Ethiopians sent overseas for further education returned home. Today, an estimated 5.5 million Ethiopians—almost all with high school education and 1/3rd with college education–live and work in the two Sudans, Saudi Arabia, the Gulf, Western Europe, North America, Australia, New Zealand and numerous Sub-Saharan African countries. Ninety one percent of domestic workers in the GCC are Ethiopian females aged 20-30. In 2009, 42,000 Ethiopians, most of them young, left through Yemen; 80 percent of Ethiopia-trained physicians leave the country each year, etc.

Shouldn’t donors care for the rule of law or representative government?

While donors praise Ethiopia’s remarkable growth, albeit from a low base, human rights groups and unattached development experts question social benefits. “Meles engineered one party rule in effect for the TPLF and his Tigray inner circle, with complicity of other ethnic elites that were coopted into the ruling alliance….Ethiopia’s much praised economic development is not as robust or cost-free ….as the international community believes…The system was entirely dependent on central authority or command and control.” It will be impossible to receive aid without showing some growth. Education opportunities have expanded. The number of colleges and universities has increased. Roads, bridges, hydroelectric dams, etc. have been built. Equally, it will be unthinkable to siphon-off capital unless there is something to siphon.
Sharp criticism of “Ethiopia’s renaissance” is buffeted by others. Following the death of Prime Meles in August 2012, Halvorssen and Gladstein of Forbes critiqued donors and the Ethiopian government’s Anti-Terrorist Law. “Those in the West heaping praise on Zenawi—all living in societies that suffered so much to achieve individual liberty are engaging in dramatic hypocrisy.” In a 2009 UK Department of International Development sponsored study of Ethiopia’s growth Stefan Dercon and Ruth Vargas suggested that “The magnitude of this growth and the fact that it has been achieved with little change in input use suggests something is not right with the data on agriculture.” In 2012, the IMF questioned Ethiopia’s growth sustainability. “The sustainability of Ethiopia’s growth model over the medium term is uncertain, given the constraints on private sector development, the absence of savings incentives, lack of financial reform, etc.” Despite these policy and structural limitations, the government argues that export-driven growth is possible without a robust domestic private sector. Critics argue that mega projects (hydro) to export and generate foreign exchange do not respond to the real need of improving smallholder agricultural productivity, domestic agriculture-based industrialization and employment generation. The counter view is that such state and party-led growth cannot create sustainability without competition and participation.
If we accept the thesis that Ethiopia’s development story is not “as robust and cost free” as the government and donors claim, what is root cause of the flawed policy? It is lack of freedom and predictability that private property is protected by law and cannot be affected by political decisions. Private sector development is virtually impossible without a favorable investment regulatory system that levels the playing field. The rule of law and the judicial system must be above the party, sacrosanct and predictable. In 2013, the country ranked “49.4 percent, making its economy the 146th, among the least free in the world. It has gone down by 2.6 %; lower in 6 of 10 indices: trade, workers’ rights, financial movement, investment, etc.” It ranks 32nd out of 46 African countries. “Regulatory efficiency remains weak, creating an unfavorable climate for entreprunial activity…The foundations of economic freedom are quite fragile, particularly because of pervasive corruption and a deficient judicial system…Corruption further undermines the foundation of economic freedom” for the Ethiopian private sector. It goes without saying that such an environment operates in the “dark” and limits productivity and efficiency severely. Both the country and consumers suffer.
Human Rights Watch has done more than any human rights organization to show the flaws in the nexus between of massive aid inflow on the one hand, discrimination, nepotism, corruption and repression on the other. “Development aid flows through, and supports a virtual one-party state with a deplorable human rights record. Government practices include jailing and silencing critics and media, enacting laws to undermine human rights activity, and hobbling the political system. Aid is routinely used to punish opponents and reward supporters. Massive amounts of money is siphoned-off for private gain. The effect of this on the population is substantial. “The Ethiopian population pays a heavy price for this approach in development.” The 2005 elections that the opposition won and then lost through a political decision is a prime example. Similarly, in 2010, “the EPRDF won 99.6 percent of parliamentary seats,” making a mockery of the electoral process. Competition was not allowed.

TPLF/EPRDF Members Need to Air their Voices

Hope among Ethiopians that the ruling party would be open to reform has evaporated. “Ethiopian authorities have subjected political detainees to torture and other ill-treatment at the main detention center in Addis Ababa.” In a 70 page report, Human Rights Watch “documents serious human rights abuses, unlawful interrogation tactics…beatings, torture and coerced confessions.” The court system caters to the party alone. “Ethiopia’s courts are politicized and lack independence.” Their role is to serve the ruling party and not to administer justice. “Beatings, torture and coerced confession are no way to deal with journalists or the political opposition—Ethiopia’s Constitution and international legal commitments require officials to protect all detainees from mistreatment….Real change demands action from the highest levels of government against those responsible to root out the underlying culture of impunity.” This impunity is expansive. Bribery, ethnic-based nepotism, high corruption and illicit outflow of funds stem from the system itself. High officials and top military officers operate above the law and all are vested in the system that enriches them.
Top officials of the governing party do not see anything wrong with their manipulation of the Constitution and with violation of human rights contained in international agreements. Following the aftermath of the 2005 elections in which 200 young and innocent Ethiopians were massacred, Ana Gomes, member of the European Parliament and Head of the EU Election Team to Ethiopia saw the danger of impunity as a political culture. She concluded, “As long as the Meles regime is in power, I will never believe in an election in Ethiopia.” Meles is gone but his legacy remains intact. Measured in terms of freedom, human rights, transparency, fair and open political and economic competition and rampant and systemic corruption, the country is worse off than it was in 2005 and 2010. To his credit, Prime Minister Hailemariam Dessalegn is fully cognizant of the dangers the country faces in one area of poor-governance, namely, corruption. A few high officials have been arrested. However, corruption is systemic. Those at the top of the corruption culture are protected by a system that feeds their wealth. The development strategy of relentless public investment offers a window of opportunity for theft, graft, kickbacks, corruption and illicit outflow through procurement, customs etc. The system is infected from the top down. It will not stop until and unless the system is overhauled radically.
Radical reform means political reform; a modern monitoring system; and the establishment of an independent oversight consisting of civil society and prominent individuals with impeccable integrity. Transparency International, UNDP and Global Financial Integrity provided documentary evidence showing systemic corruption that requires real commitment to hold corrupt officials at the top and private individuals accountable, including freezing their assets. “The people of Ethiopia are being bled dry. No matter how hard they try to fight their way out of absolute destitution and poverty, they will be swimming against the current of illicit capital leakage.”

Ethiopia faces intractable vulnerabilities and risks

The hurdle Ethiopia faces on the economic front is equally prevalent on the human rights front. “Rather than working to build a development strategy grounded in human rights, the Ethiopian government is attempting to hoodwink its human rights record, leaving unmentioned its Villagization Program and the Anti-Terrorist Proclamation—both used by the government as significant justification for forced resettlement, arbitrary detention, and politically motivated arrests. Tools used in implementing projects reinforce violation of human rights and the uprooting of indigenous people from their lands,” all in the name of development “without freedom.” The lack of people-centered development contributes directly to the prevailing phenomenon of growth for the few and gaping inequity that will feed into and cause social unrest similar to Tunisia, Libya, Yemen, Egypt, Syria and rest. Here is the good news, Ethiopian society has overcome its veil of fear imposed by the system. Opposition groups, spiritual leaders and others are openly critical of the government. Peaceful protests are common. Some of the party’s hard core supporters are critical of corruption and open favoritism in hiring and licensing. On February 8, 2014, Binyam Kebede, an ardent interlocutor of the ruling party offered blunt critique of the disaster the party and society are facing. In “ኢህአዴግ ክብደት ካልቀነሰ ለህይወቱ ያሰጋዋል።” His central argument is that the ruling party has literally stopped serving the public. On the contrary, the party has “imposed a burdensome and crushing bureaucracy on citizens extracting rent, demanding bribes and not providing basic services….It has morphed and does not listen to its own electorate….There is a dark and ominous distance between the ruling party and the public.” This cadre is saying what dissidents and opposition parties have been saying for years.
Think tanks such as Human Rights Watch and Oakland Institute do not see sustainable development unless human rights and freedoms are protected by law and enforced by the government. The genie of corruption and fear is out of the box and the quest for freedom is unstoppable. The option is not more repression. It is opening-up political and social space sooner than later. In sum, “No Human Rights=No Development and no stability.”
To be continued…
Continuation to be posted on March 10, 2014

Sudan court convicts gang-raped teenager of ‘indecent acts’ Pregnant 18-year-old’s sentence condemned by activists who say it will discourage other rape victims from speaking out Share 142 inShare 0 Email David Smith, Africa correspondent

February 21/2014

A pregnant teenager who was gang-raped and ignored when she tried to report the crime has been convicted of "indecent acts" by a court in Sudan.
The victim, an Ethiopian migrant, was sentenced to one month in prison, which has been suspended, and fined 5,000 Sudanese pounds (£528). The verdict was condemned by activists who said it would discourage rape victims from speaking out and entrench "a culture of impunity" for perpetrators.
The 18-year-old victim was searching for a new home when she was lured to an empty property in the capital, Khartoum, attacked by seven men and gang-raped. The incident was filmed by the perpetrators and distributed through social media six months later, triggering the arrests of everyone involved.
The woman, who is nine months pregnant, was initially charged with adultery and faced a possible sentence of death by stoning. This was dropped when the court accepted she is divorced. Since her arrest she has been detained in police cells and her requests for a transfer to medical facilities have been refused, the Strategic Initiative for Women in the Horn of Africa (SIHA) network said.
Of the seven men on trial, three were convicted of adultery and sentenced to 100 lashes and two were convicted of indecent acts and sentenced to 40 lashes and fines. One convicted of distributing indecent material was sentenced to 40 lashes and fined. A seventh man was freed owing to insufficient evidence against him.
The SIHA said those subject to lashings had their sentences carried out immediately in a closed court setting. The woman has been threatened by the court with further punishment for entering the country illegally, it added.
The SIHA condemned Thursday's verdict. Hala Elkarib, its regional director, said: "This verdict reflects the substantial challenges in enabling victims of sexual violence to pursue justice. It will also serve to prevent future victims from speaking out and seeking assistance and entrenches a culture of impunity for perpetrators.
"Women migrants and IDPs [internally displaced persons] are some of the most marginalised people in Sudan and most vulnerable to violence, abuse and persecution. The Sudanese judiciary today has demonstrated its incapacity to protect the most vulnerable in society and instead attempt to delegitimise those that experience abuse at the hands of its citizens."
She added: "The levelling of immigration charges against the victim further denies her protection by the state and protracts the punishment and emotional stress against her whilst she has been subjected to the most brutal of crimes."
Although rarely carried out, the sentence of stoning for adultery has been handed down twice in recent years, against two women, Intisar Sharif and Laila Jamool, in 2012. Following appeals in both cases, the sentences were overturned.
Last year a Somali woman who alleged she was raped was sentenced to a year behind bars. She was eventually acquitted after international protests.

ሰበር ዜና፤ ወያኔ በውጭ የሚገኙ ተቃዋሚዎችና ጋዜጠኞች ላይ የሚያደርገው የስለላ ወንጀል ስለተጋለጠ አሜሪካ ውስጥ ክስ ተመሠረተበት

February 21/2014























ዜናውን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።   ወያኔ በስለላ ወንጀል አሜሪካ ውስጥ ተከሰሰ

የኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ለ22 ዓመታት የግድያ፣ የማሰቃየት፣ የማፈንና ሌሎችም ዘግናኝ ወንጀሎችን ሲፈጽም የኖረው ወያኔ “ተሸሽጎ የሚኖር ነገር የለም” እንደሚባለው አሜሪካ ውስጥ በሚገኘው የኢሳት ጋዜጠኞች ላይ ያካሂድ የነበረው የስለላ መረብ በመበጣጠሱና እጅ ከፍንጅ በመያዙ በዛሬው ዕለት ዋሽንግተን ከተማ ውስጥ በሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውስጥ ክስ እንደተመሠረተበት ታላቁ የዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ አስታውቋል።

ክሱን የመሠረተው አሜሪካ ውስጥ ላለፉት 22 ዓመታት የኖረው ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊ ግለሰብ ሲሆን የወያኔ አገዛዝ የአሜሪካን ህግ በመጣስ የስለላ መረቦችን በግልኮምፒውሩ ላይ በማስጠመድ ግለሰቡ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ሲከታተል እንደነበር ተመልክቷል። ይህ የተመሠረተው ክስ የቅርብ የአሜሪካን መንግስት ወዳጅና ተመጽዋች የሆነው የወያኔ አገዛዝ ተቃዋሚዎችን፣ጋዜጠኞችንና የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎችን፣ የማፈን ታሪክ ያለው ከመሆኑም በላይ የተራቀቁ የድረገጽ መሳሪያዎችን በመጠቀም ጠላቶቼ የሚላቸውን ሲሰልል መገኘቱን ምልክት የሚሰጥ መሆኑ በጋዜጣው ውስጥ ተጠቁሟል።

ክሱን ያቀረበው “Electronic Frontier Foundation” በመባል የሚጠራው የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት ጠበቃ የሆኑት ሚ/ር ኔት ካርዶዞ እንደገለጹት “የኢትዮጵያ መንግሥት የሚቻለውን ሁሉ በማድረግ በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በተለይም ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ግንኙነት አላቸው የሚላቸውን እንደሚሰልል መረጋገጡን አስታውቀዋል። የወያኔ ወኪሎች ስለቀረበባቸው ክስ ማብራሪያ እንዲሰጡ ተጠይቀው የሰጡት መልስ የተለመደ ክህደታቸውንና ቅጥፈታቸውን ነው። የኮምፒውተር ተመራማሪዎች እንዳረጋገጡት የወያኔ አገዛዝ የአፈናና የስለላ ወንጀሎችን ከሚፈጽሙ አገሮች ተርታ ውስጥ ይገኛል።

ከአራት ወራት በፊት ነጻ የሆነው የጥናትና ምርምር ተቋም የወያኔ አገዛዝ “ፊን እስፓይ” በመባል የሚጠራ የጆሮጠቢ መረብ እንደሚጠቀም መረጃዎች መገኘታቸውን የሚያሳይ ዝርዝር ዘገባ አቅርበው ነበር። ቶሮንቶ ዩኒቨርስቲ ውስጥ በሚገኝው ዓለም-አቀፍ ጉዳዮች ትምህርት ቤት የወያኔ አገዛዝ የስለላውን መረብ ብቸኛ ተጠቃሚ መሆኑን አርጋግጠዋል። ይህ ሪፖርት ከወጣና ዜናው ከፍተኛ ሽፋን ከተሰጠው ከ5 ቀናቶች በኋላ የወያኔ አገዛዝ መጋለጡን በማወቅ ያካሂድ የነበረውን የስለላ መረብ ማቋረጡ ታውቋል። ሆኖም የወያኔ የስለላ  መረብ ባላሟሎች እንዳይያዙ መረጃዎችን ለማጥፋት ከፍተኛ ርብርቦሽ ቢያደርጉም ሙሉ በሙሉ አሻራቸውን ለማጥፋት ሳይችሉ በመቅረታቸው እጅ ከፍንጅ ሊያሲዝቸው የሚችል መረጃ ተገኝቶባቸዋል።

ከዚህም በተጨማሪ ወያኔ እንግሊዝ አገር ውስጥም በሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የፖለቲካ ስደተኞች ላይ የሚያደርገው ስለላ ስለተደረሰበት ተጨማሪም ክስ ተመስርቶበታል። ከዚህ ለማጠቃለል የሚቻለው ወያኔ የአሜሪካን ህግ በመጣስ አማሪካ መሬት ላይ የፈጸመው ወንጀል ከአሜሪካ መንግስት ጋር ያለውን ግንኙነት በእጅጉ እንደሚያበላሽበት አይጠረጠርም። የዚህ ወንጀል መፈጸም መጋለጥና ክስ መመስረት ለወያኔ አገዛዝ ድጋፍ የሚሰጡ የአሜሪካን ባለሥልጣኖችንም ጭምር በወያኔ ድፍረትና ጥጋብ በአገራቸው ምድር ላይ ወንጀል መፈጸሙ በእጅጉ እንደሚያበሳጫቸውና እንደሚያስቆጫቸው እንዲሁም “ያሳደኩት ውሻ ነከሰኝ” እንደሚያስብላቸው ይገመታል። በአጠቃላይ ወያኔ ይህንን የስለላ ወንጀል ሲፈጽም እጅ ከፍንጅ መያዙ እንደ መንግስት ሳይሆን ወንበዴነቱን፣ሌብነቱን፣ማጅራት መቺነቱንና ኪስ አውላቂነቱን በዓለም-አቀፍ ደረጃ ያሳየና እርቃኑን ያስቀረው መሆኑን ለመገመት አያዳግትም። ከዚህም በተጨማሪ ወያኔ ከደደቢት ዋሻ ውንብድናውን ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከ አሁን ድረስ በርካታ ደረቅ ወንጀሎችን ለምሳሌም ባንኮችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን፣ ቤተክርስቲያኖችን፣ የግለሰቦችን መኖሪያ ቤቶችን፣ ሱቆችንና ሌሎች የኢትዮጵያውያንን ንብረቶችን መዝረፍ፣ ሀኪም ቤት የተኙ በሽተኞችን ከአልጋቸው አውርዶ መሬት ላይ በመጣል አልጋቸውን መዝረፍ፤ ሌሎችንም ወንጀሎች ሲፈጽም መኖሩና ብሔራዊ ባንክ የተቀመጠውን ወርቅ በምትሃት ወደ ቦንዳነት የለወጠ መሆኑና በርካታ ኩንታል ቡና ወደ አቧራነት የቀየረ መሆኑ አይዘነጋም።



ኢሕአዴግ ሕዝብን የሰደቡና ያዋረዱ የብአዴን አመራር አባል ጎን ቆመ !

February 20/2014
አቡጊዳ

ኢሕአዴግ ሕዝብን የሰደቡና ያዋረዱ የብአዴን አመራር አባል አቶ አለምነህ መኮንንን ተጠያቂ በማድረግና ከሃላፊነታቸው ከማንሳት ይቅል፣ ከጎናቸው መቆሙን አረጋገጠ።
መኢአድ እና አንድነት ፣ በአማራዉ ክልል የሚኖረው ሕዝብ ላይ ከአንድ መሪ የማይጠበቅ አሳዛኝ፣ ንቀት አዘል አስተያየት የሰጡት አቶ አልምነዉ መኮንን ከሃላፊነታቸው እንዲነሱና ለፍርድ እንዲቀርቡ መጠየቁ ይታወቃል። ኢሕአዴግ ፓርቲዎቹ ያቀረቡትን ጥያቄ አናንቆ፣ ምንም ምልሽ ባለመስጠቱ፣ አንድነት እና መኢአድ ለየካቲት 26 ቀን 2006 ዓ.ም በባህር ዳር ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ በጋራ መጥራታቸዉን ይፋ አድርገዋል። ለሰላማዊ ሰልፉ ቅስቀሳዉ የተጀመረ ሲሆን «ሕዝብን የሚንቁ የብአዴን መሪዎች የአመራር ብቃት የላቸውም» የሚሉ አባባሎች የያዙ ጽሁፎቸ ሲበተኑና በየቦታዉ ሲለጠፉ እንደነበረ ፍኖተ ነጻነት እና የአንድነት ሚሊየነሞች ድምጽ ለነጻነት ዘግቧል።
የባህር ዳሩ ሰልፍ ሞቅት እያየለ ሲመጣ፣ ኢሕአዴግ ነገሩ በጣም ስላሳሰበው፣ ሙሉ ሙሉ የሚቆጣጠረዉን ኢቲቪ በመጠቀም፣ አቶ አለምነው ማስተባበያ እንዲሰጡ ያደረገ ሲሆን፣ በባህር ዳርም ፣ አቶ አልምነው በኢቲቪ የተናገሩት አባባሎች ያቀፈ የማስተባበያ ወረቀት መበተን ጀምሯል።
ኢሕአዴግ አቶ አልመነዉ መኮንን በኢቲቪ ቀርበው ማስተባበያ እንዲሰጡ ማድረጉና አንድነት/መኢአድ እየበተኑ ያሉ ወረቀቶችን ለመመከት፣ የራሱ ወረቀቶችን ማሰራጨት መጀመሩ በተመለከተ አስተያየት የሰጡን አንድ የፖለቲካ ተንታኝ፣ «እኝህን ሰዉዬ ቀስ ብለው ያነሳሉ የሚል ግምት ነበረኝ። አሁን ግን በሙሉ ኃይል ከርሳቸው ጎን ለመቆም አገዛዙ የወሰነ ይመስላል። ይሄም ጉዳዩን በኦፌሴል ከግለሰብ ወደ ፓርቲ ከፍ አድርጎታል» ሲሉም አገዛዙ ሕዝብን ከሰደቡና ካዋረዱ አንድ ግለሰብ ጋር መቆሙን እንደመርጠ ያስረዳሉ።
ኢሕአዴግ በባህር ዳር በበተናቸው ወረቀቶች ፣ መኢአድ እና አንድነትን «ጸረ-ሰላም ኃይሎች» ፣ «የትምክህትና የኪራይ ሰብሳቢ ወኪሎች» በሚል የገለጻቸው ሲሆን፣ ለሕዝብ ይፋ የሆነውን የአቶ አልመነህ ሞኮንን ንግግር የያዘዉን ኦዲዮ ፋይል ደግሞ «ተቆራርጦ የተቀጠለ» በሚል ለመካድ የመሞከር ነገር ይታያል።
አቶ አልመነህ የተናገሩትን እና ኢቲቪ ቆርጦ ቀጥል ነው ያለውን ኦዲዮ ለመስማት እዚህ ይጫኑ !
ኢሕአዴግ በባህር ዳር የበተነዉን ወረቀት ይመልከቱ፣andm
====================================
- የአመራር ስም ማጥፋት፣ የቆርጦ ቀጥሎች ፖለቲካና የምርጫ ዋዜማ ነጠላ ዜማ ነው !
- የአማራ ሕዝብንና ትምክህትን ለያይተው መመልከት ባልቻሉ የጥፋት ፖለቲከኞች ሰፊው የአማራ ሕዝብ አይደናገርም!!
- ትምክህት የአማራ ሕዝብ ጠላት እንጂ ወዳጅ ሆኖ አያዉቅም ሊሆንም አይችልም!
- ቀጥል የጥፋት ፖለቲካ የብ አዴን ኢሕአዴግን አመራሮች ስም ማጥፋት የጸረ-ሰላም ኃይሎች የዘዉትር ተግባር ስለሆነ አዲስ ነገር አይደለም!!
- የአማራ ሕዝብ የተቀዳጃቸው የሰላም የዲሞክራሲና የልማት ጉዞ በትምህክህትና በኪራስይ ሰብሳቢ ወኪል ፓርቲዋ ፈጽሞ አይደናቀፍም !!
ብ፤አዴን የትምክህትና ኪራኡ ሰብሳቢነት አመለካከትን ሲዋጋ ኖሯል። የጸረ ትምክህትና ጸረ-ኪራስይ ሰብሳቢነት ትጉ ተጠናክሮ ይቀጥላል !
ከተማችን ባህር ዳር እያስመዘገበች የቆየችዉን ልማት በተለይ በዚህ አመት እየተካሄደ ያለዉን የተሟሟቀ የመሰረተ ልምትና የሥራ እድል ፈጠራ እንዲሁም የትልልቅ ኮንፈራንሶች ማእከል መሆኗ ያልተዋጠላቸው የጥፋት ፖለቲከኞች የሚነሱት ወሬ ከልማት ስራችን ሊያስተጓጉለን አይችልም !
======================================

American Sues Ethiopian Government for Spyware Infection

February 20, 2014

Months of Electronic Espionage Put American Citizen and Family at Risk

Kidane v. Ethiopia
An American citizen living in Maryland has sued the Ethiopian government for infecting his computer with secret spyware, wiretapping his private Skype calls, and monitoring his entire family’s every use of the computer for a period of months.  EFF is representing the plaintiff in this case, who has asked the court to allow him to use the pseudonym Mr. Kidane – which he uses within the Ethiopian community – in order to protect the safety and wellbeing of his family both in the United States and in Ethiopia.

Ethiopian government using malware to target opposition supporters

What is this case about?
EFF has filed a lawsuit in federal court in Washington, DC alleging that the government of Ethiopia, using notorious surveillance malware known as FinSpy, illegally wiretapped and invaded the privacy of our client, a U.S. citizen on U.S. soil.  Essentially, the malware took over our client’s computer and secretly sent copies of his activities, including Skype calls, web searches and indications of websites visited other activity, to the Ethiopian government.
Who does EFF represent in this case?
Our client in this case is an American citizen living in the U.S.  We are not revealing his name, and he is seeking to participate under a pseudonym in order to protect his family both in the United States and in Ethiopia. Sadly the Ethiopian government has a bad record of mistreating the family members of people who oppose it.  We have asked the court for permission to refer to him only by the pseudonym he uses in the Ethiopian community: Kidane.
Mr. Kidane was born in Ethiopia and lived his early life there. He came to the United States more than 20 years ago, sought asylum here, and is now U.S. citizen. He lives in Maryland. He is married with 2 children.

How is this different from an ordinary wiretapping case?
It’s not really different at all. This is a straightforward case challenging the wiretapping and invasion of privacy of an American citizen at his home in suburban Maryland.  Installing malware that intercepts someone else’s communications illegal in the U.S. and in most other countries of the world.  The only difference between this an ordinary domestic wiretapping case is that the wiretapping was conducted by the government of Ethiopia.  Wiretapping is a serious civil and criminal offense and a foreign country is not exempt from U.S. laws when it operates in the U.S. and attacks U.S. citizens.
Why is this case important?
This case is important because it demonstrates that state-sponsored malware infections and can indeed are occurring in the U.S. against U.S. citizens. It seeks to demonstrate that warrantless wiretapping is illegal and can be the basis of a lawsuit in the United States, regardless of who engages in it.
How did the defendant’s computer become infected with FinSpy?
Mr. Kidane’s computer became compromised after he opened an email containing an infected Word document attachment sent by agents of the Ethiopian government and forwarded to him. After the attachment was opened, FinSpy was surreptitiously downloaded onto his computer from a server located at an Ethiopian IP adddress.  FinSpy then took complete control over his computer and began recording some, possibly all, of the activities undertaken by users of the computer, including both Mr. Kidane and members of his family.  It then sent copies of those activities, including Skype calls, to a command and control server located in Ethiopia and controlled by the government.
What are the surveillance capabilities of FinSpy?
Publicly available information about FinSpy confirms that it can do all of the things that occurred on Mr. Kidane’s computer.  FinSpy includes a number of features that the government operator may install on infected devices to facilitate different types of monitoring and the acquisition of different types of data.  For example, FinSpy includes a feature for extracting saved passwords from more than 20 different web browsers, e-mail programs, and chat programs, and capturing these passwords as the user types them in.
FinSpy can also record Internet telephone calls, text messages, and file transfers transmitted through Skype, record every keystroke on the computer, and take a picture of the contents displayed on a computer’s screen.  It can even covertly record audio from a computer’s microphone even when no Skype calls are taking place.
What did FinSpy record in our plaintiff’s case?
At a minimum, we know that between late October 2012 and March 2013 the FinSpy software  installed on Mr. Kidane’s computer made secret audio recordings of dozens of Mr. Kidane’s Skype internet phone calls, recorded portions or complete copies of a number of emails sent by Mr. Kidane, and recorded a web search related to the history of sports medicine, conducted by Mr. Kidane’s son for his middle school history class.
How do we know that our plaintiff’s FinSpy infection was controlled from Ethiopia?
The copy of FinSpy discovered in the Word documents on Mr. Kidane’s computer contained a configuration file specifying the FinSpy command and control server to which the infected computer would exfiltrate data with a single Internet Protocol (“IP”) address: 213.55.99.74.'
The 213.55.99.74 IP address is part of a block of addresses registered to Ethiopia’s state-owned telecommunications company – Ethio Telecom – which indicates the relay is located inside Ethiopia, and also indicates that its operator is a customer or subscriber with Ethio Telecom.
Researchers have conducted several scans of various ranges of internet address numbers.  The existence of the FinSpy command and control server located at 213.55.99.74 was first disclosed on August 8, 2012 in a research blog post appearing on the website of Rapid7, a security firm.
Subsequent scans conducted by CitizenLab detected that the same address was a FinSpy command and control server.  These results were publicized on August 29, 2012, and March 13, 2013.  In both cases, the command and control server was still operational at the time of publication.  The March 13, 2013 CitizenLab publication also reported on the discovery of a FinSpy executable disguised as an image of Ethiopian opposition leaders, which contained a configuration file containing the address of the Ethiopian command and control server.
What company is behind the FinSpy surveillance software?
FinSpy is part of the FinFisher line of “IT Intrusion” products developed and marketed by Gamma International, Ltd, a United Kingdom-based company, now known as FinFisher GmbH.  Gamma produces FinSpy spyware for Windows, Macintosh, and Linux computers, as well as iPhone, Android, Nokia/Symbian, Windows Phone, and Blackberry mobile devices. FinFisher claims that this product is only sold to governments.
How do we know the Ethiopian government was operating the FinSpy command and control server responsible for our plaintiff’s infection?

Gamma specifically asserts that “FinFisher solutions are sold to governmental agencies only.”
Who uncovered the evidence that FinSpy was being used to spy on democratic activists?
The use of FinSpy technology by governments to spy on human rights and democracy activists around the world has been investigated by CitizenLab, an interdisciplinary laboratory based at the Munk School of Global Affairs at the University of Toronto, Canada. CitizenLab focuses on advanced research and development at the intersection of digital media, global security, and human rights.

On March 13, 2013, the CitizenLab released a report on the proliferation of FinSpy called You Only Click Twice.  The report included a section describing Ethiopia’s use of FinSpy, and included identifying details of a FinSpy Master server in Ethiopia.
Source: Electronic Frontier Foundation