Tuesday, September 8, 2015

በኤርትራ የሚገኙ አራት በትጥቅ ትግል የተሰማሩ ንቅናቄዎች የኢትዮጵያ አገር አድን በዴሞክራሲ የጋራ ንቅናቄ በሚል ስያሜ በይፋ መሰረቱ

 September 8,2015
editorial of allianceበኤርትራ የሚገኙ አራት በትጥቅ ትግል የተሰማሩ ንቅናቄዎች የኢትዮጵያ አገር አድን በዴሞክራሲ የጋራ ንቅናቄ በሚል ስያሜ  በይፋ መሰረቱ::የጋራ ንቅናቄውን የመሰረቱት ድርጅቶቹ  የጋራ ንቅናቄ ምስረታ በማስምልከት  ድርጅታዊ መግለጫ አውጥተዋል 
የኢትዮጵያ ህዝብ የኣገሩን ሉዓላዊነትና ኣንድነት ኣስከብሮ የኖረ ብቻ ሳይሆን ኣፍሪካውያን ወንድሞቹና እህቶቹ ከቀኝ ኣገዛዝ ነፃ እንዲወጡ የራሱ ኣስተዋፅኦ ያደረገ ጀግና ህዝብ ነው። ሆኖም ይህ ጀግና ህዝብ ከኣብራኩ በወጡ ገዢዎች ነፃነቱ ተገፎ፤ መብቶቹ ተረግጠው የመከራ ኑሮ እየገፋ ኣያሌ ዘመናት ኖሯል። ይህ የመከራና የሰቆቃ ኑሮ ዛሬም ኣላበቃም፤ እንዲያውም “ከጭቆና ነፃ ኣወጣንህ” እያሉ የሚሳለቁበት ግፈኛ ገዢዎች የጫኑበት የስቃይ ቀንበር ተሸክሞ የውርደት ኑሮ እየኖረ ነው። የጋራ ንቅናቄ ምስረታ በማስምልከት የወጣን ድርጅታዊ መግለጫ  ለማንበብ ይህን ይጫኑ Read more  የኢትዮጵያ አገር አድን በዴሞክራሲ የጋራ ንቅናቄ 2008

No comments: