Friday, April 10, 2015

የህወሕት ትግሬ ወጣቶች የሚሰሩት ድብቅ ስራና ሴራ።

April 10,2015
አማራ ወጣቶች የጋራ ንቅናቄ

በአንድ ወቅት በአይቲ (ICT) ኢንፎርሜሽን ቴክኖሌጅ ሳይንስ የትምህርት ክፍል ስልጠና ወደ ቻይና ከተላኩ ሁለት መቶ (200) ኢትዮጵያዊያን አንድ መቶ ዘጠና ስምንቱ (198) ትግሪወች ሁነው ተገኝተዋል።ጆሮ ለሰሚው ባዳ ነው አንድ ከአማራ አንድ ከኦሮሞ ሁለቶችን ለምልክት አስቀምጠዋቸዋል ።ኢትዮጵያ የብሔሮች እናት ቅብጥሴ ገለመሌ የሚባለው ለዚህ ነው ?ትግሬ የብሔሮች ክፉ የእንጀራ እናት ቢሆን የሚጠጋጋ ይመስለኛል ።

ትግራዊያን ከቻይናው ስልጠና ከተመለሱ በኋላ ስልክን ፣ፊስቡክን የተለያዩ ወብሳይቶችን በመጥለፍ (ሀክ) በማድረግ መሰማራታቸውን ጽሀይ የሞቀው አገር ያወቀው ሀቅ ሁኗል። በተጨማሪ በእያንዳንዱ ክፍለ ሀገር ቴሌኮሚኒኬሽን ተቋማ ባለበት ከተማ ውስጥ በሀላፊነት ተቀምጠው ስልክን ጠልፎ በመሰለል ስራ ተጠምደዋል ።

አሁን ደግሞ በተለየ ሁኔታ ፊስቡክ ሚዲያ ላይ በመሰግሰግ እልፍ አላፋ ዘመን አብሮ የኖረን ህዝብ ለማጣላት እና መልካም ግንኙነቱን ለማቃቃር ኦሮሞ ከአገራችን ይውጣ፣አማራ ከአገራችን ይውጣ፣ጉራጌ ከአገራችን ይውጣ አፋር ከአገራችን ይውጣ ወዘተረፈ እያሉ በመሰሪ አቋማቸው ለጸብ እና ለብጥብጥ ዋና ምክንያቶች ሁነዋል። ኦሮሞ ኢትዮጵያዊ ካልሆነ ፣አማራ ኢትዮጵያዊ ካልሆነ ፣ጉራጌ ኢትዮጵያዊ ካልሆነ ሁሉም ከአገር ከወጡ ማን ኢትዮጵይልዊ ሊሆን እንደሚችል ሊገባን አልቻለም ።

የወንበዴ ህወሕት ትግሬወችን ቅማላቸውን አራግፎ ሲርባቸው አብልቶ፣ሲጠማቸው አጠጥቶ፣ችግር ሲደርስባቸው ደብቆ የጎንደር ህዝብ አይደለም ሀላፊነቱን ያዙት ከደርግ የማይሻል የለም ብለው አዲስአበባ አራት ኪሎ ቤተ መንግስት ያስገባቸው???

ጅብ እስኪናከስ ያነክስ ነውና ነገሩ ዛሬ አማራውን የሌለው ህዝብ ጠላት ቅኝ ገዥ አድርጎ በመሳል የየዋሁን ህዝብ መልካም ግንኙነት በካፋ ደረጃ አቃቅሮታል ።

ዛሬ ዛሬ ደግሞ በህወሕት ትግሬ ወጣት ምልምሎች በፊስቡክ ሚዲያ ብቅ አድርገዋቸዋል ፣እውነት እና ንጋት እየቆየ ይጠራል እንዲሉ ለጊዜው በአሸናፊነት ስሜት ፈረስ ላይ ሁነው ቢጋልቡም ቅሉ ጊዜውን ጠብቆ ወደ ነበረበት መመለሱ አይቀሬ ነው ።

በአሁነ ስዓት ደግሞ አማራ በመምሰል በአጸያፊ ስድብ ኦሮሞን መሳደብ ፣ኦሮሞ በመምስል በአጸያፊ ስድብ አማራን መሳደብ ዘመቻ ስለወጡ የተከበርህ የኢትዮጵያ ወጣት ሆይ ይህን መሰሪ አቋም የማወቅ ግዴታ አለብህ እላለሁ ፣ከለዚያ ግን በእልህ ጎደና ተያይዘን መውደቃችን ነው እና ከተኛህበት የርኩስ መንፈስ ውስጥ ንቃ ንቃ ንቃ!!!!!!!!!

No comments: