Wednesday, October 1, 2014

በማዕከላዊ የሚታፈኑት ዜጎች ቁጥር እየተበራከተ ነው

Oktober 1,2014
ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየታፈኑ ወደ ማዕከላዊ የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ቁጥር እያሸቀበ እንደሚገኝ የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ዘገቡ፡፡ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ታፍነው ወደ ማዕከላዊ የሚመጡት ዜጎች ስለ አሉበት ሁኔታ ቤተሰብ እንዳያውቅ እንደሚደረግም ምንጩቹ ጠቅሰዋል፡፡
አብዛኛዎቹ ታፋኞች ከኦሮሚያ ክልል የመጡ እንደሆነ የጠቀሰው ምንጩ ከደቡብ ጎንደር አካባቢም ታፍነው የመጡም እንደሚገኙበት ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡ ለጊዜው ከኦሮሚያ አካባቢ ታፍነው እንደመጡ የሥም ዝርዝራቸው የደረሰን የሚከተሉት ሲሆኑ ነገረ ኢትዮጵያ የሌሎቹንም እየተከታተለች ለማሳወቅ ትጥራለች፡፡
የታፋኞቹ ስም ዝርዝር
1. ንሞና ጫሊ ኦሮሚያ
2. አበበ ሁርጌሳ ኦሮሚያ
3. ብሊሱማ ዳማና ኦሮሚያ¬ (አዳማ)
4. ልንዲሣ አለማየሁ ኦሮሚያ (ጅማ)
5. ተሻለ በቀለ ኦሮሚያ (ጅማ)
6. መገርሳ ወርቁ ኦሮሚያ (ጅማ)
7. ብሉሲማ ጎንፋ ኦሮሚያ
8. ጫልቱ (ወልገሁ) ኦሮሚያ
9. ኦፋርካ ከበደ አልታወቀም
10. አዱኛ አስቴር ኦሮሚያ
11. ጉተላ ጃለታ ኦሮሚያ (ጅማ)
12 ገመቹ በቀለ ኦሮሚያ (ጅማ)
በማዕከላዊ የሚታፈኑት ዜጎች ቁጥር እየተበራከተ ነው</p>
<p>ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየታፈኑ ወደ ማዕከላዊ የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ቁጥር እያሸቀበ እንደሚገኝ የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ዘገቡ፡፡ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ታፍነው ወደ ማዕከላዊ የሚመጡት ዜጎች ስለ አሉበት ሁኔታ ቤተሰብ እንዳያውቅ እንደሚደረግም ምንጩቹ ጠቅሰዋል፡፡ </p>
<p>አብዛኛዎቹ ታፋኞች ከኦሮሚያ ክልል የመጡ እንደሆነ የጠቀሰው ምንጩ ከደቡብ ጎንደር አካባቢም ታፍነው የመጡም እንደሚገኙበት ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡ ለጊዜው ከኦሮሚያ አካባቢ ታፍነው እንደመጡ የሥም ዝርዝራቸው የደረሰን የሚከተሉት ሲሆኑ ነገረ ኢትዮጵያ የሌሎቹንም እየተከታተለች ለማሳወቅ ትጥራለች፡፡</p>
<p>የታፋኞቹ ስም ዝርዝር</p>
<p>1. ንሞና ጫሊ            ኦሮሚያ<br />
2. አበበ ሁርጌሳ            ኦሮሚያ<br />
3. ብሊሱማ ዳማና          ኦሮሚያ¬   (አዳማ)<br />
4. ልንዲሣ አለማየሁ         ኦሮሚያ  (ጅማ)<br />
5. ተሻለ በቀለ              ኦሮሚያ  (ጅማ)<br />
6. መገርሳ ወርቁ            ኦሮሚያ  (ጅማ)<br />
7. ብሉሲማ ጎንፋ           ኦሮሚያ<br />
8. ጫልቱ  (ወልገሁ)         ኦሮሚያ<br />
9. ኦፋርካ ከበደ             አልታወቀም<br />
10. አዱኛ አስቴር            ኦሮሚያ<br />
11. ጉተላ ጃለታ             ኦሮሚያ (ጅማ)<br />
12 ገመቹ በቀለ            ኦሮሚያ  (ጅማ)

No comments: