Tuesday, April 30, 2013

የኢትዮጵያ ፊዴራላዊ ዲሞክራሳዊ አንድነት መድረክ አባል ድርጅቶች በአስቸኳይ እንዲዋሃዱ ጠየቀ

ሚያዚያ ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-ላለፉት አምስት ወራቶች የመድረክን የሥራ አፈፃፀም ሁኔታ በቅርብ ሲገመግም የነበረው የአንድነት ብሔራዊ ምክር ቤት ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን 2005 ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት የአራት ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው መድረክ እንዲዋሃድ ብሏል ሲል ፍኖተ ነፃነት ዘግቧል።

... ድርጅቱ ላለፉት አራት ዓመታት አሳሳቢ በሆኑና በበርካታ ችግሮች ተተብትቦ የቆየ ቢሆንም ሀገራችን ወደ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ለማሸጋገር በተደረገው ትግል ውስጥ የተጫወተው ሚና እጅግ ከፍተኛ መሆኑን የአንድነት ብሔራዊ ምክር ቤት አረጋግጧል።

እንደዘገባው ከሆነ ብሔራዊ ምክር ቤቱ በሰየመው ገምጋሚ ኮሚቴ አማካኝነት የመድረክ አጠቃላይ ሁኔታ በስድስት ዋና ዋና ክፍሎች ተገምግሞ የቀረበ ሲሆን በምክር ቤቱ ውይይት ተደርጎበታል። በዚህ የግምገማ ሪፖርት ላይ ብቻ በመወያየት የመድረክ ጉዞ በውህደት እንዲጠናቀቅ የአንድነት ብሔራዊ ምክር ቤት ወስኗል።

የሀገሪቱ አጠቃላይ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የጠቀሰው የምክር ቤቱ መግለጫ እራሱን የኢትዮጵያ ሕዝብ በሚፈልገው የለውጥ ደረጃ በማጠናከርና አማራጭ የመፍትሔ አቅጣጫ በማስቀመጥ ሕዝቡን በዙሪያው የማሰባሰብ ሥራ እንዲሰራ ብሄራዊ ምክር ቤቱ ጥሪ አስተላልፏል።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አባል ድርጅቶች በአስቸኳይ እንዲዋሃዱ ተጠየቀ
ሚያዚያ ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-ላለፉት አምስት ወራቶች የመድረክን የሥራ አፈፃፀም ሁኔታ በቅርብ ሲገመግም የነበረው የአንድነት ብሔራዊ ምክር ቤት ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን 2005 ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት የአራት ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው መድረክ እንዲዋሃድ ብሏል ሲል ፍኖተ ነፃነት ዘግቧል።

ድርጅቱ ላለፉት አራት ዓመታት አሳሳቢ በሆኑና በበርካታ ችግሮች ተተብትቦ የቆየ ቢሆንም ሀገራችን ወደ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ለማሸጋገር በተደረገው ትግል ውስጥ የተጫወተው ሚና እጅግ ከፍተኛ መሆኑን የአንድነት ብሔራዊ ምክር ቤት አረጋግጧል።

እንደዘገባው ከሆነ ብሔራዊ ምክር ቤቱ በሰየመው ገምጋሚ ኮሚቴ አማካኝነት የመድረክ አጠቃላይ ሁኔታ በስድስት ዋና ዋና ክፍሎች ተገምግሞ የቀረበ ሲሆን በምክር ቤቱ ውይይት ተደርጎበታል። በዚህ የግምገማ ሪፖርት ላይ ብቻ በመወያየት የመድረክ ጉዞ በውህደት እንዲጠናቀቅ የአንድነት ብሔራዊ ምክር ቤት ወስኗል።

የሀገሪቱ አጠቃላይ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የጠቀሰው የምክር ቤቱ መግለጫ እራሱን የኢትዮጵያ ሕዝብ በሚፈልገው የለውጥ ደረጃ በማጠናከርና አማራጭ የመፍትሔ አቅጣጫ በማስቀመጥ ሕዝቡን በዙሪያው የማሰባሰብ ሥራ  እንዲሰራ ብሄራዊ ምክር ቤቱ ጥሪ አስተላልፏል።

Monday, April 29, 2013

TPLF Generals involved in illegal Tantalum trade

April 27, 2013

ESAT News

The discovery of 2500 ons of pure Tantalum in Shakiso and Ansora Woredas, Guji Zone, Oromia Region few years ago by a governmental organization called Kentica Borena Ethiopia Mines Development Share Company, had attracted the attention of many media then.

The export of this strategic and expensive mineral had been suspended after experts of the field unstintingly complained to the late Prime Minister Meles Zenawi saying that the export by the company was hurting the country.

The government had then said the reason for putting the restriction was to establish a new mechanism of handling the mineral as the radioactive rays found in the Uranium have health risks and also to gain better profit by developing the mineral in a modern way. It was also mentioned then that the restriction would be in place until the government builds its own Tantalum Refining Plant.

Ethiopia’s tantalum production took 20% of the world market with a big influence on the world tantalum price. As the Dodd-Frank Act states that companies should make sure that they do not buy conflict minerals and as the largest exporter of tantalum in the world is the war torn country of Democratic Republic of Congo, Ethiopia’s ban had put an immense pressure on the world tantalum market.

Tantalum is a non renewable precious mineral used in mobile phones, wires, computers, televisions, chemical and pharmaceutical products, aerospace, energy and ballistic products.

According to sources working in the company, although the Ethiopian government put the ban on this precious and non- renewable mineral for the above stated reasons, military generals that are members of the Tigrean People’s Liberation Front (TPLF) conspiring with Chinese experts skilled on the extraction of tantalum, have been illegally exporting the mineral via Somaliland using vehicles of the Ethiopian Defense Forces. They have been conducting the smuggling claiming that what was in the vehicles was sand. The Generals amassed millions through this illegal export.

Vehicles of the company of the Defense Forces, which is constructing roads in the region, are being used to smuggle the mineral instead of constructing the roads, sources within the Company said.

Recently, as the government is facing severe financial shortage and following the lifting of the ban, these Generals have started exporting tantalum via Djibouti by forming a share company with a Chinese company.

“Tantalum is a strategic mineral. It is being depleted. If the country runs out of the mineral now, Ethiopia will face bigger problems in the future” the employees said.
The sources said the Generals are conducting the illegal trade in collaboration with Zone officials.
Although ESAT did not confirm, several people living near the extraction sites have died due to the radioactive rays of the mineral. Before the ban, the government sold over 80% of the tantalum in China.

Our efforts to speak to Ethiopian authorities on the issue were unsuccessful.
Backed up by evidence, ESAT had reported that Ethiopian generals own modern buildings and business companies in various parts of the Country.

የጠ/ሚኒስትር ሀይለማርያም ፓርላማ ዉሎ የፓርላማዉን አባላት ጭምር ማስቆጣቱ ታወቀ

የወያኔ ታማኝ ሎሌ የሆነዉ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ባለፈዉ ሳምንት የፓርላማ ዉሎዉ 40 በ 60 የተባለውን የቤቶች ልማት ፕሮጀክት አስመልክቶ ለቀረበለት ጥያቄ የሰጠዉ ምላሽ ከዚህ ቀደም ባልተለመደ መልኩ ከዚህ ቀደም ከሳቅና ጭብጨባ ዉጭ ሌላ መቃወም የሚባል ነገር የማያዉቀዉን የወያኔ ፓርላማ ማስቆጣቱ ተሰማ፡፡ ኃይለማርያም ደሳለኝ ይህ እንግዳ የሆነ ተቃዉሞ የገጠመዉ የ2005 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት ሲሆን የፓርላማዉ አባላት 40 በ 60 የሚባለው የቤት ልማት መቶ በመቶ የመክፈል አቅም ላላቸው ሰዎች ቅድሚያ ይሰጣል የመባሉን ጉዳይ እርግጠኛ ስለመሆኑ ለጠየቀዉ ጥያቄ አዎንታዊ መልስ በመስጠቱ ወይም መቶ በመቶ የመክፈል አቅም ላላቸው ቅድሚያ እንደሚሰጥ በማረጋገጡ ፓርላማዉ በተቃዉሞ ድምፅ ሲሞላ ተስተዉሏል።

ለወያኔ ፓርላማ ቅርበት ያላቸው ምንጮች የፓርላማዉ አባላት ለምን አለወትሯቸዉ ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ላይ እንዳልጎመጎሙ ተጠይቀው በሰጡት መልስ ቀደም ሲል ፕሮግራሙን በተመለከተ ለፓርላማው በቀረበዉ ሪፖርት 40 በ60 የሚባለው ፕሮግራም መካከለኛ ገቢ ያለውን በተለይም በደሞዝ የሚተዳደረውን የህብረተሰብ ክፍል ይጠቅማል ተብሎ መነገሩንና ሆኖም በዕቅድ ደረጃ ለባለአንድ ክፍል መኝታ ቤት 857 ብር፣ለባለሁለት መኝታ ቤት 1 ሺ 337 ብር፣ ለባለሶስት ምኝታ ቤት ደግሞ 2 ሺ133 ብር ለአምስት ተከታታይ ዓመታት በየወሩ መቆጠብ እንዳለበት መታቀዱ የመካከኛ ገቢ ያለውን የህብረተሰብ ክፍል አቅም ያገናዘበ አይደለም የሚል ቅሬታ በፓርላመዉ አባላት ዘንድ በቅሬታ መልክ በተደጋጋሚ ይነሳ እንደነበረ አስታውሰዋል፡፡

በኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ መካከለኛ ገቢ አለው የሚባለው በተለይም የመንግስት ሰራተኞች አማካይ ወርሃዊ መካከለኛ ገቢ ከ2 ሺ 500 ብር እንደማይበልጥ ምንጫችን ጠቅሶ ከዚህ ደመወዝ ላይ ዝቅተኛውን በወር 857 ብር መቆጠብ እንዴት ይቻላል ሲል የወያኔን ግራ የሚያጋባ አሰራር ገና ሳይጀመር ጥያቄ ዉስጥ የገባ አሰራር ነዉ ብሎታል፡፡ በዚህ ምክንያት የ40 በ60 የቤት ልማት ፕሮግራም መካከለኛ ገቢ ላላቸዉ ሰዎች ይዘጋጅ እንጂ እካሁን ድረስ እየጠቀመ ያለዉ ከፍተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ነዉ፤ ይህንን ደግሞ ኃ/ማሪያም ደሳለኝም ፓርላማ ዉስጥ ባደረገዉ ንግግር አረገግጦታል ብሏል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ ጠ/ሚኒስተር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ቢሮ አማካይነት በተደረገው ጥናት ለውጪ ኩባንያዎች ዝግየሆነውን የሸቀጦች ችርቻሮ ንግድ ስራ ለመፍቀድ ወይ ሌሎች አማራጮችን ለማየት መሞከሩን የኢሳት ቴሌቭዥንና ሬድዮ ዘጋቢ ጠቅሶ ይህ ነገር ግን ትልልቆቹ ኩባንያዎች በሸቀጦች የችርቻሮ ንግድ እንዲሰማሩ ቢደረግ የአገር ውስጥ አስመጪዎች በአጭር ጊዜያት ውስጥ ከገበያ ውጪ በማድረግ መንግስት ሊቆጣጠረው የማይችለው ገበያ ሊፈጠር ይችላል የሚል ስጋት በመኖሩ በመንግስት ቁጥጥር ስር ሆኖ ዋጋ የማረጋጋትና አነስተኛ ዋጋ ካላቸው ገበያዎች ሸቀጦችን በመግዛት በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርብ ኢንተርፕራይዝ እንዲቋቋም ውሳኔ ላይ ተደርሶአል፡፡

የወያኔ ፖሊሶች ከግንቦት7 ህዝባዊ ኃይል ጋር ግንኙነት አለዉ የሚሉትን ወጣት ሁሉ እየከበቡ ማሰር ጀመሩ

የዘረኛዉ ወያኔ የፖሊስና የጸጥታ ኃይሎች በቅርቡ እራሱን ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋራ ካስተዋወቀዉ ከግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ጋር ግንኙነት አለዉ ብለዉ የሚጠረጥሩትን ወጣት እያደኑ ማሰር መጀመራቸዉን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ታማኝ የአገር ዉስጥ ምንጮቹን ዋቢ አድርጎ በዘገበዉ ዜና ገለጸ። ለኢሳት የደረሰው መረጃ መሠረት መሳሪያ አንግበዉ ከአዲስ አበባ በብዛት የተንቀሳቀሱ የፌደራል ፖሊስ አባላት ከባህርዳር በ35 ኪሜ ርቀት ላይ ወደምትገኘዉ መርአዊ የምትባል ከተማ በመሄድ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን አፍነው አዲስ አበባ ዉስጥ ለግዜዉ ወዳልታወቀ ቦታ እንደወሰዷቸዉ ለማወቅ ተችሏል።

ምሽት ላይ አድፍጠዉ መርአዊ ከተማ የገቡት ፖሊሶችና የደህንነት ኃይሎች የአካባቢውን ሰዎች በማስፈራራት ተማሪዎቹን አፍነው የወሰዱዋቸው ሲሆን፣ በወቅቱ አንድ ወጣት ክፉኛ መደብደቡን ለማረጋጥ ተችሏል። አንድ የባህር ዳር ነዋሪ ለግንቦት ሰባት ዜና ዜና ዝግጅት ክፍል ስልክ ደዉለዉ የተማሪዎቹን መታሰርና መደብደብ ካወገዙ በኋላ የኢትዮጵያ ህዝብ አንቅሮ እንደተፋዉና ስርአቱን ለመደምሰስ በእንቅስቃሴ ላይ እንደሚገኝ የተረዳዉ ወያኔ የቀብፀ ተስፋ እርምጃ መዉሰዱ የሚገርም ባይሆንም አይኑ ያተፈበትንና ገደብ የሌለዉ እጁ የደረሰበትን ዜጋ ሁሉ እያፈሰ ማሰር መጀመሩ ህዝብ የጀመረዉን የፍትህ፤ የነጻነትና የደሞክራሲ ትግል አጠናክሮ የድሉን ግዜ ያፋጥነዋል እንጂ አያሳጥረዉም ብለዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት ውስጥ የደህንነት ሹም በመሆን ለረጅም ጊዜ ያገለገለዉ የሻለቃ መሳፍንት ጥጋቡ ወያኔን በመክዳት የግንቦት7 ህዝባዊ ሀይልን መቀላቀሉ ታውቋል። ሻለቃ መሳፍንት በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ ስላለው የዘር ችግር፣ በብአዴን ውስጥ ስለሚነሱ ቅሬታዎች እና መሰል ጉዳዮች ዛሬ ከኢሳት ጋር ሰፊ ቃለምልልስ አድርጓል። ሙሉ ቃለምልልሱ በቅርቡ ይቀርባል።

በአፋር ክልል የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች የሚኖሩበትን ቦታ እኛዉ እናስተዳድዉ የሚል ጥያቄ ማቅረባቸዉ ተሰማ

የአማራን ተወላጆች የገቡበት ቦታ ሁሉ እየገባ ወደ ክልላችሁ ሂዱ እያለና ንብረታቸዉን እየቀማ የሚያፈናቅለዉ የወያኔ አገዛዝ ታማኝ የሆኑ የትግራይ ተወላጆች አፋር ክልል ዉስጥ በብዛት ሰፍረዉ በሚገኙበት ቦታ እራሳችንን በራሳችን የማስተዳደር መብት የስጠን የሚል ጥያቄ ማቅረባቸዉን ከሰሞኑ ከወደ አፋር ክልል የነፈሰዉ ዜና አስረዳ። በአፋር ክልል የዞን ሁለት ዋና ከተማ በሆነችዉ አብአላ ዉስጥ የሚኖሬት ቁጥራቸዉ 15 ሺ የሚጠጋ የትግራይ ተወላጆች ብዛት ስላለን እራሳችንን የማስተዳደር መብት ይሰጠን ሲሉ ያቀረቡትን ጥያቄ የክልሉ ሰብአዊ መብቶች ሃለፊ የሆኑት አቶ ገአስ አህመድ አዎንታዊ መልስ የማያስፈልገዉና አግባብ የሌለዉ ተራ ጥያቄ ነዉ ሲሉ የትግራይ ተወላጆች ያቀረቡትን ጥያቄ አጣጥዉታል።

አቶ ጋአስ በዱብቲ ከተማ በርካታ የአማራ፣ የኦሮሞ እና የትግራይ ተወላጆች ቢኖርም አንድም ቀን የወረዳ ጥያቄ አለማንሳታቸውን ገልጸው፣ ከመቀሌ በ45 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አብአላም ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ያቀረቡት ጥያቄ አሳዛኝ መሆኑን ገልጸዋል። የአፋር ክልል በህወሀት ሰዎች የሚመራ መሆኑን የገለጹት አቶ ገአስ፣ ተወላጆቹ ወረዳ ይሰጠን ከሚሉ ክልሉ የራሳቸው መሆኑን ቢያውቁት ይሻል ነበር ብለዋል። እንደ አቶ ገአስ አባባል አብላ ከተማ ዉስጥ የሚኖሩት የትግራይ ተወላጆች ከተማዋ በራሳቸዉ ቋንቋ ሸከት ተብላ እንድትጠራና እንዲሁም የአፋር ክልላዊ መንግስት በከተማዋ መሬት ለኢንቨስትመንት መስጠት አይችልም የሚሉ ጥያቄዎችን ማንሳታቸዉን ጠቅሰዉ በአሁኑ ጊዜ በአፋር ክልል የህወሀት ባለስልጣናት ግምገማ እያስደረጉና የራሳቸውን ሰዎች እየሾሙ ክልሉን ለውድመትና ለጥፋት እየዳጉት መሆናቸዉን ተናግረዋል።

Saturday, April 27, 2013

አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን ታሰረች


አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን ታሰረች
“የፍርድ ሂደቱ ሲጠናቀቅ ጋዜጣዊ መግለጫ እንሠጣለን” - ከጀማነሽ ጋር የታሰሩ አባት
በተለያዩ የመድረክ ቴያትሮች፣ በቴሌቪዥንና በሬዲዮ ድራማዎች በተለይም “ገመና” በተሰኘው ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ የእናትነት ገፀ - ባህሪን ተላብሳ በመተወን የምትታወቀው አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን ታሰረች፡፡ አርቲስቷ ማክሰኞ ማታ ተይዛ አራት ኪሎ የሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ከታሰረች በኋላ ረቡዕ አመሻሽ ላይ ወደ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ መዛወሯንና ከእርሷ ጋር ሌላ አንዲት ሴትና ሁለት ወንዶች መታሰራቸውን በስፍራው ተገኝተን አረጋግጠናል፡፡ አርቲስት ጀማነሽና አብረዋት የታሰሩት ግለሰቦች ሃሙስ እለት አፍንጮ በር መንገድ አዲስ አበባ ሬስቶራንት አካባቢ በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጀ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው የታየ ሲሆን የፊታችን በድጋሚ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ፡፡
 
አርቲስቷንና አብረዋት የታሰሩትን ሰዎች ለመጠየቅ ወደ ስፍራው ከመጡ ግለሰቦች ለመረዳት እንደቻልነው፤ አርቲስቷና አብረዋት ያሉት ሰዎች የታሰሩት “ማህበረ ስላሴ ዘ ደቂቀ ኤልያስ” ከተባለው ማህበራቸውና ከሀይማኖት ጉዳይ ጋር በተያያዘ እንደሆነ ጠቁመው ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡ ከአርቲስቷ ጋር የታሰሩት አንድ የሃይማኖት አባት፤ ጉዳዩ በፍርድ ቤት የተያዘ በመሆኑ ከፍርድ ሂደቱ በኋላ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ፣ አሁን ምንም አይነት ዝርዝር መረጃ ለመስጠት ፈቃደኛ እንዳልሆኑ ነግረውናል፡፡ አርቲስት ጀማነሽን ሊጠይቋት የመጡ ሰዎችን ለማነጋገር ስትወጣ በተመለከትናት ጊዜ በፈገግታ የታጀበች ሲሆን ጠያቂዎቿ “እንዴት ነሽ ተመቸሽ?” ብለው ሲጠይቋት “እግዚአብሔር ያለበት ቦታ ሁሉ ምቹ ነው” ስትል ምላሽ ሰጥታለች፡፡ አርቲስቷ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ “ተዋህዶ” በሚል ሃይማኖት ውስጥ ተሣታፊ በመሆን አነጋጋሪ ሆና መቆየቷ የሚታወስ ነው፡፡
 
ወረዳ ዘጠኝ ፖሊስ ጣቢያ በተገኘን ጊዜ የሃይማኖቱ ተከታዮች የሚለብሱት የቀስተደመና ቀለማት ያሉት ነጠላ አጣፍታ፣ ፀጉሯንም የቀስተ ደመና ቀለም ዙሪያውን ባቀለመው ሻሽ አስራለች፡፡ ማህበረ ስላሴ ዘ ደቂቀ ኤልያስ “የኢትዮጵያን ትንሣኤ ሊያረጋግጥ ሃያል ባለስልጣን ነብዩ ኤልያስ ከብሔረ ህያዋን ጳጉሜ 1/2003 ዓ.ም ወደ ምድር መጥቶ በመካከላችን ይገኛል፣ ኦርቶዶክስ የሚባለው የሃይማኖት ስም ስህተት ነው ተዋህዶ ነው መባል ያለበት፣ ሰንበት ቅዳሜ ብቻ ነው፣ መለበስ ያለበት እግዚአብሔር ለኖህ ቃል ኪዳን የገባበትን ቀስተ ደመና ቀለማት ያካተተ ጥለት ያላቸው ነጭ አልባሳት ናቸው” የሚሉትን የተለያዩ ጉባኤዎችን እያዘጋጀ የሚያስተምር ማህበር መሆኑን ያነጋገርናቸው የማህበሩ አባላት ገልፀውልናል፡፡
 
 በተለያዩ ገዳማትም የሀይማኖቱ አራማጆች እንደሚገኙና እንደሚያስተምሩ ያገኘናቸው የሃይማኖቱ ተከታዮች ነግረውናል፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ ከፖሊስ መረጃ ለማግኘት ጥረት ብናደርግም፣ ከመምሪያው የተፃፈ ፈቃድ ያስፈልጋል በሚል የወረዳው ፖሊስ መረጃ ከመስጠት ተቆጥቧል፡፡
 

ህዝቡ በወያኔ ላይ ያለውን ምሬትና ጥላቻ መግለጽ ጀምሯል!

የኢትዮጵያ ህዝብ እውነተኛ ምርጫና የቀልድ ምርጫ ምን ማለት እንደ ሆነ ጠንቅቆ የሚያውቅ መሆኑን በ1997 አም ባደረገው አለምን ባስደመመ ሂደት አስመስክርዋል::

ወያኔና ጀሌዎቹ ግን ዛሬም ሊማሩ አይችሉምና ደግመው ደጋግመው ህዝባችን ሊያሞኙት ይሻሉ በ2002 አ.ም ምርጫ ቦርድ ከሚባለው ሎሊያችው ጋር ሆነው ድምጹን ሰርቀውና አሰርቀው አሽንፍዋል አሽነፍን ብለው አይናቸውን በጨው አጠበው ጨፍር ብለው አደባባይ አስወጡት፤ በጥቃቅን ስም ባደራጁቸው እበላ ባዮች ታጅበውም በአደባባይ አላገጡ በህዝብ ቁስልም ላይ ጨው ነሰነሱ ህዝብም ታዝቦ ዝም አለ ዘንድሮስ?

ዘንድሮ የተለየው ነገር ተቃዋሚዎች ተባብረው 33 የሚሆኑት በአንድ ላይ ቆሙ ከምርጫው በፊት ጥያቄዎችን አንስተው እንደራደርም ብለው ጠየቁ ትእቢተኛው ወያኔም እንደልማዱ አሻፈርኝ የት ልትደርሱ አላቸው ትኩረታቸውን በሙሉ በየቤቱ እየዞሩ ካርድ እንዲወስድ ያስፈራሩት ጀመር የፈራ ወሰደ ያልፈራም ሳይወስድ ቀረ ይህንንም ህዝብ በትዝብት ተመለከተ ፤ካድሬዎቹም ሆነ አለቆቻቸው ወያኔዎች እሁንም ህዝቡን ንቀውታል ምን ያመጣል በሚል ትእቢት ከ99.6 % ወደ 100፥ በመለወጥ ለማሸነፍና ለመጨፈርና ለማስጨፈር ዝግጅታቸውን ማጠናቅቅ ላይ ብቻ አደረጉ።

ተቃዋሚዎችም በአንድ ድምጽ በመሆን የወያኔ የምርጫ አሻንጉሊት ሆነን ለእሱ ፕሮፖጋንዳ መጠቀሚያ አንሆንም ብለው በውሳኔያቸው በመጽናታቸው ወያኔን በእጅጉ አበሳጭቶታል፤ ይሁን እንጅ አጨብጫቢ የሆኑ ፓርቲዎችን መፈለጉ ግን አልቀረም ለምርጫ ጨዋታው አዳማቂነት። የምርጫ ዴሞክራሲያዊነት ከሚለካበት አንዱና ዋናው ፤ ህዝብ የሚፈልጋቸውን መሪዎቹ ያለማንም አስገዳጅነት መርጦ እንደሚሾሙና እንደሚሽር ማመን ሲጀምር መሆኑ ዛሬም ሊዋጥላቸው አልቻለም። ይሁን እንጅ ህዝብ ዛሬ ሳይሆን ከ97 ምርጫ ጀምሮ ወያኔን በህዝብ ድምጽ ተሸንፎ እንደማይወርድ የተገነዘበው አሁን ላይ ሆኖ ሳይሆን ትላንት መሆኑን ወያኔዎች አልተረዱትም ቢረዱትም ለህዝብ ድምጽ ደንታ አልሰጣቸውም።

ስለዚህም የህዝብ የበላይነት ማረጋገጫ የሆነውን ምርጫ ሂደት ወደ ልጆች መጫዎቻነትና ማላገጫ በመቀየር መሬት ላይ የሌለውን ምርጫ በቲቢ ምርጫ እንዳለ ለማስመሰል በኢቲቪ ተወዳድሮ የማሸነፍ ምኞታቸውን መራጭ በሌለበት ምርጫ ለማሳየት ሞክረዋል። ይህም የማስመሰል እና የማጭበርበር አመላቸው ሱስ ሆንባቸው የውድቀታቸውን፣ የሽንፈታቸውን ጽዋ እየተጋቱ እልል ሲሉ ያሳዩናል “በቀሎ እያረረ ይስቃል እንዲሉ”።

የሀገሪቱን ዜጎች በደልና ጥቃት የፍትህ ስርአት የነጻነት ጥያቄ በማፈን የአማራውን መፈናቀል ያልዘገበ ሚዲያና ጋዜጠኞቹ፤ እውን ምርጫ ስላልሆነ ተውኔት የአለቆቻቸውንና የስልጣን ጥመኞችን ውሸት እውነት አድርጎ በማቅረብ አለቆቻቸውን ሲደስቷቸው ሌሎችን ደግሞ አሳዝኗል።

ሚዲያ በታፈነባት ሀገረ-ኢትዮጵያ እንደ ኢቲቪ ያሉ ያዩትን ሳይሆን በወያኔ የተነገሩትን፣ የተዘጋጀላቸውን ሀተታዊ ድራማ በሚዘግቡ፤ እውነታን በማይናገሩ ቡችሎች ስለምርጫ ሲዘምሩ ይታያሉ። ካድሬዎቻቸው እንኳ ወጥተው ባልተሳተፉበት መራጭ የሌለውን፤ ውጤቱ የዜሮዎች ድምር ዜሮ የሆነውን የምርጫ ድራማ ተውኔትና ውርደታቸውን ሲያሳዩ በአንጻሩ ህዝብ እየተፈናቀለ እያዩ እንዳላዩ በመሆን ለማስመሰያ ጭዋታ የሀገሪቱን ንብረትና ሀብት ያባክናሉ።

ይህን ሁሉ ፈተና አልፎና ተገድዶ የሄደው ህዝብም ቢሆን ያገኘውን እድል በመጠቀም ወያኔዎችን ውረዱ፣ በቃችሁ፣ወንጀለኞች ናችሁ፣ የፖለቲካና የሃይማኖት እስረኞችን ፍቱ እና ሌሎችንም የወያኔ ባዶነትን ለመግለጽ ባዶ ወረቀቶችን በመስጠት ጥላቻቸውን በድጋሜ አረጋግጠውላቸዋል። ግንቦት 7 ህዝቡ ያሳየውን እምባይነት እያደነቀ ነገር ግን የወያኔዎችን ጭቆና ተቋቁሞ ትግሉን ከዚህም በላይ በመውሰድ በየአካባቢው በማፋፋም መቀጠልና ነጻ አውጪዎችን ሳይጠብቅ በራሱ ጎበዝ አለቃዎች በመደራጀት አልገዛም ባይነቱን እንዲቀጥል ጥሪውን በዚህ አጋጣሚ ማስተላለፍ ይወዳል።

ንቅናቂያችን ዛሬም ትክክለኛና ህዝብ በነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ተሳትፎ የሚመርጠው አካል፣ እንዲሁም ለህዝብ ተጠያቂ የሆነና ህዝብን የሚፈራ መንግስት፣ በህዝብ የሚሾም፣ የሚሻር አካል ለመፍጠር በቅድሚያ ወያኔን በማስወገድ ብቻ ነው ብሎ ያምናል።

ነጻነትን ለማግኘት ዝም ብለን ስለተመኘነው የሚመጣ አይደለም፣ ዝም ብሎም በራሱ ታምር ሆኖ አይከሰትም፤ ሁሉም ዜጎች ከወያኔ የምርጫ ማጭበርበሪያ ካርድ ወጥተው ተደራጅተውና አደራጅተው በተናጥልም ሆነ በቡድን ወያኔን አስወግዶ በሀገራችን ሁሉም ዜጎች በእኩልነት ተከብረው የሁሉም መሰረታዊ መብቶች ባለቤት ሲሆኑ ነው።

ይህ የሚሆነው ደግሞ ወያኔ እንደ ምጽዋት እስጣችኋለሁ በሚለው መንገድ ሳይሆን ፣ ብቸኛው ምርጫ በሆነው ነጻነታችንን ለማስከበርና የሀገራችንን ህልውና ለመታደግ ማናቸውንም አይነት የትግል ስልቶችን ተጠቅመን ደማችንን አፍሰን አጥንታችንንም ከስክሰን በሚከፈል ዋጋ መሆኑን አምነን ትግሉን በማፋፋም በመሆኑ በተለይም ወጣቶች ትግሉን እንድትቀላቀሉን ጥሪያችን ይድረሳቹሁ እንላለን።

በዚህም አጋጣሚ ግንቦት 7 ለወያኔ አባላት የሚያስተላልፈው መልእክት በፍላጎታችሁ እና በምርጫችሁ የመስራትና የመኖር ሰብአዊ ነጻነታችሁ በወያኔ የፖለቲካ ፓርቲ አሽከር አደግዳጊና ጉዳይ ፈጻሚ በመሆን ብቻ የምታገኙት እርጥባን ሳይሆን በዜግነታችሁና በሰውነታችሁ የተሰጣችሁ መብት በመሆኑ ከፍርሃት ወጥታችሁ ንጹህ ህሊናን ተጥቅማችሁ ወያኔን በማስወገድ በሚደረገው ህዝባዊ ትግል ውስጥ ጊዜው ሳይይረፍድ ከታጋይ ሀይሎች ጋር በመቀላቀል የበኩላችሁን አስተዋጽኦ በማድረግ ኢትዮጵያዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!

Thursday, April 25, 2013

Federal police detaining youth suspected of links with GPF

ESAT News
Federal police officers have travelled from the Capital to a town in Northern Ethiopia, Merawi, 35 KM far from Bahir Dar city, to arrest several University students whom ...they suspected of having links with the newly formed Ginbot Seven Popular Forces (GPF).

It has been confirmed that one student was severely beaten when the officers were kidnapping the students. The youth have been taken to Addis Abeba.

In a related report, ESAT has learnt that Major Mesafint Tigabu, who has been an Intelligence Official of one of the member parties of the ruling Front and also of the Ethiopian Defense Forces has joined GPF.

Major Mesafint has conducted an interview with ESAT regarding the nepotism within the Defense Forces, grievances within the Amhara National Democratic Movement (ANDM) and related issues. The full interview will be aired over the coming days.


 

የተመሰገን ደሳለኝ ጉዳይ ለግንቦት 22 ተቀጠረ

በፌደራል አቃቢ ሕግ ተቃውሞ የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የተመስገን ደሣለኝ ምክሥሮች ቃል ሳይሰማ ቀረ፡፡
ተመስገን ደሣለኝ - የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ
ተመስገን ደሣለኝ – የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ 6ኛ ወንጀል ችሎት ተከሣሽ ያቀረባቸውን ምሥክሮች ቃል ለመስማት ለግንቦት 22/2005 ዓ.ም ቀጥሯል፡፡
ፍርድ ቤቱ ቀደ
ም ሲል ባዘዘው መሠረት ምሥክሮቹ የቀረቡ ቢሆንም አቃቢ ሕግ የታዘዙለት የድምፅና የምሥል ማስረጃዎች በእጁ የገቡት “ዛሬ ስለሆነ የምሥክሮቹ ቃል መሰማት የለበትም” ሲል አቤቱታ አቅርቧል፡፡

የተከሣሽ ጠበቆች የተባለውን የድምፅና የምሥል ማስረጃ ቀደም ብለው በታዘዘው መሠረት እንዳስገቡ ገልፀው “ዘግይቷል ቢባል እንኳ የምሥክሮችን ቃል ከመስማት ሊያግድ የሚችልበት ምክንያት የለም” ሲሉ ተከራክረዋል፡፡

ምሥክሮቹ ተቃውሞ ባለማቅረባቸው ምክንያት ፍርድ ቤቱ ቃላቸውን ለመስማት ቀጠሮውን መስጠቱ ታውቋል፡፡

በቤቶች ጉዳይ አቶ ሀይለማርያም የሰጡት መልስ የፓርላማ አባላቱን አስቆጣ

ሚያዚያ ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ትላንት የመንግስታቸውን የ2005 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት ...ከፓርላማ አባላት ከቀረቡላቸው ጥያቄዎች መካከል የ40 በ 60 የተባለው የቤቶች ልማት ፕሮጀክትን አስመልክቶ የሰጡት ምላሽ ባልተለመደ መልክ የኢህአዴግ የፓርላማ አባላትን ጉምጉምታ አስከተለ፡፡

40 በ 60 የሚባለው የቤት ልማት ፕሮግራም ሕዝቡ በአንድ በኩል ቆጥቦ የቤት ባለቤት እንደሚሆን እየተነገረ በሌላ በኩል መቶ በመቶ የመክፈል አቅም ላላቸው ሰዎች ቅድሚያ ይሰጣል የመባሉን ጉዳይ ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ መቶ በመቶ ለሚከፍሉ ቅድሚያ እንደሚሰጥ ማረጋገጣቸው የፓርላማ አባላቱን ጉምጉምታ አስከትሏል፡፡

 መንግስት 20 በ80 በሚባለው የኮንዶምኒየም ቤቶች የልማት ፕሮግራሙ ባለፉት ስምንት ዓመታት ጊዜያት ውስጥ ከ350 ሺ በላይ ቤት ፈላጊ በተመዘገበበት በአዲስአበባ ከተማ ብቻ 100ሺ ያህል ቤቶችን መገንባቱን አስታውሰዋል፡፡ የቤት ፍላጎቱን ለማርካት ተጨማሪ 40 በ60 በሚባል ፕሮግራም መካከለኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ለመድረስ፣10 በ90 በሚባለው ፕሮግራም ደግሞ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች የቤት ባለቤት ለማድረግ መታቀዱንና በ10 በ90 ፕሮግራም 35 ሺ ፣በ40 በ60 ወደ 10ሺ ያህል ቤቶች በአዲስአበባ ግንባታቸው መጀመሩንና በቅርቡም የቤት ፈላጊዎች ምዝገባ እንደሚካሄድ ጠቅሰዋል፡፡

 አቶ ኃ/ማርያም አያይዘውም 40 በ60 የሚባለው ፕሮግራም መካከለኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች የሚመለከት በመሆኑ መቶ በመቶ ክፍያ ለሚፈጽሙ ቅድሚያ እንደሚሰጥ ማረጋገጫ መስጠታቸው በኢህአዴግ አባላት የተሞላውን ፓርላማ
ጉምጉምታ አስነስቷል።

ለፓርላማ ቅርበት ያላቸው ምንጮች አባላቱ ያልጎመጎሙበትን ምክንያት ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ ቀደም ሲልም ፕሮግራሙን በተመለከተ ለፓርላማው ሪፖርት በቀረበበት ወቅት 40 በ60 የሚባለው ፕሮግራም መካከለኛ ገቢ ያለውን በተለይም በወርሃዊ ደመወዝ የሚተዳደረውን የህብረተሰብ ክፍል ይጠቅማል መባሉንና ነገርግን ለባለአንድ ክፍል መኝታ
ቤት 857 ብር፣ለባለሁለት መኝታ ቤት 1 ሺ 337 ብር፣ ለባለሶስት ምኝታ ቤት ደግሞ 2 ሺ133 ብር ለአምስት ተከታታይ ዓመታት በየወሩ መቆጠብ እንዳለበት መታቀዱ የመካከኛ ገቢ ያለውን የህብረተሰብ ክፍል አቅም ያገናዘበ አይደለም የሚል ቅሬታ በአባላቱ
ዘንድ በቅሬታ መልክ ተደጋግሞ ይነሳ እንደነበረ አስታውሰዋል፡፡

በኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ መካከለኛ ገቢ አለው የሚባለው በተለይም የመንግስት ሰራተኞች አማካይ ወርሃዊ መካከለኛ ገቢ ከ2 ሺ 500 ብር እንደማይበልጥ ምንጫችን ጠቅሶ ከዚህ ደመወዝ ላይ ዝቅተኛውን በወር 857 ብር መቆጠብ እንዴት ይቻላል ሲል ይጠይቃል፡፡ በዚህ ምክንያት የ40 በ60 የቤት ልማት ፕሮግራም ከፍተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የሚጠቅም ነው የሚል ድምዳሜ መኖሩን ምንጫችን አስታውሶ የአቶ ኃይለማርያም ምላሽ ይህን በግልጽ ማረጋገጡ የፓርላማ አባላቱን እንዲያልጎመጉሙ ምክንያት ሆኗል ብሏል፡፡
የ40 በ60 ዓይነት የቤት ልማት ፕሮግራሞች ዓይነተኛ ዓላማ ቁጠባን ማበረታታት ነበር ያለው ምንጫችን አፈጻጸሙ ግን በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ቤት ፈላጊዎች ተመዝግበው እንዲቆጥቡ የሚያበረታታ አልሆነም ሲል ያስረዳል፡፡
በተያያዘ ዜና ጠ/ሚ ኃይለማርያም የዋጋ ንረቱ ወደ 7 ነጥብ 6 በመቶ ወርዶአል፣እየተረጋጋ ነው ያሉት ግን በተግባር ያልተቀረፈውን የኑሮ ውድነት ችግር ለመቅረፍ ከውጪ አገር ሸቀጦችን ገዝቶ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያከፋፍል መንግስታዊ የሆነ ግዙፍ ኢንተርፕራይዝ በመቋቋም ላይ መሆኑን ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡
ምንጮቻንን ስለጉዳዩ እንደገለጹት በጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ አማካይነት በተደረገው ጥናት ለውጪ ኩባንያዎች ዝግ የሆነውን የሸቀጦች ችርቻሮ ንግድ ስራ ለመፍቀድ ወይ ሌሎች አማራጮችን ለማየት መሞከሩን ጠቅሶአል፡፡ ነገር ግን ትልልቆቹ ኩባንያዎች በሸቀጦች የችርቻሮ ንግድ እንዲሰማሩ ቢደረግ የአገር ውስጥ አስመጪዎች በአጭር ጊዜያት ውስጥ
ከገበያ ውጪ በማድረግ መንግስት ሊቆጣጠረው የማይችለው ገበያ ሊፈጠር ይችላል የሚል ግምት በመወሰዱ በመንግስት ቁጥጥር ስር ሆኖ ዋጋ የማረጋጋትና አነስተኛ ዋጋ ካላቸው ገበያዎች ሸቀጦችን በመግዛት በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርብ ኢንተርፕራይዝ እንዲቋቋም ውሳኔ ላይ ተደርሶአል፡፡

ይህም ሆኖ ግን መንግስት በገበያ ውስጥ ያለውን ድርሻ እየቀነሰ ከመምጣት ይልቅ በየሰበብ አስባቡ የግሉን ዘርፍ ስራዎች ሁሉ ተክቶ ለመስራት የሚያደርገው ጥረት እምብዛም ውጤት እንደማያመጣ ባለፉት ዓመታት በተመሳሳይ ስራ ላይ የቆዩትንና የሙስኞች መቀፍቀፊያ የሆኑትን የሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጪ ድርጅት (ጅንአድ) እና የእህል ንግድ
ድርጅትን በምሳሌነት የጠቀሱ አስተያየት ሰጪዎች የመንግስትን ዕቅድ አጣጥለውታል፡፡

አስተያየት ሰጪዎች አያይዘውም መንግስት የዋጋ ንረትን የሚያባብሱት የግብርና ምርቶች መሆናቸው እየታወቀ ከውጪ የሚገቡ የፋብሪካ ምርቶች ናቸው በሚል በጠ/ሚኒስትሩ የቀረበው ሪፖርት ተጨባጭነት የጎደለው ነው ሲሉ ነቅፈውታል፡፡

ከግብርና ምርቶች መካከል አብዛኛው ሕዝብ የዕለት ምግብ የሆነው የጤፍ ምርት በአሁኑ ሰዓትም የመረጋጋት ሳይሆን የመጨመር አዝማሚያ እያሳየ መጥቶ አንድ ኩንታል ጤፍ ከ 2,000 ብር በላይ የሚጠየቅበት የሐብታሞች ምግብ ብቻ ወደመሆን መሸጋገሩን በተመለከተ በሪፖርታቸው ሳይጠቀስ መታለፉ አሳዛኝ ነው ብለውታል፡፡

አቶ ኃይለማርያም ከተሾሙ በኋላ የመጀመሪያቸው በሆነው የፓርላማ የከዚህ በፊት ውሎ ላይ የጤፍ ዋጋን መወደድ አስመልክቶ ሕብረተሰቡ የጤፍ ምርትን ከተለያዩ ሰብሎች ጋር በመደባለቅ መጠቀም ቢለምድ ዋጋው ሊረጋጋ እንደሚችል አስተያየት መስጠታቸውን ተከትሎ ለከፋ ትችት ተጋልጠው ከርመዋል፡፡ጠ/ሚኒስትሩን ለትችት የዳረጋቸው ከጥንት ጀምሮ በገጠር አካባቢዎች ሳይቀር በተለምዶ ጤፍን ከማሽላ፣ጤፍን ከበቆሎና ከመሳሰሉ እህሎች ጋር በመደባለቅ መመገብ ለኢትዮጽያዊያን አዲስ ባህል አለመሆኑ እንደነበርም ይታወሳል፡፡

Wednesday, April 24, 2013

ሰበር ፍርድቤቱ በሌለ ንብረት ላይ ውሳኔ መስጠቱ እያነጋገረ ነው

ነዋሪነታቸው ወላይታ ሶዶ የሆኑት አቶ አላሮ አላንቦ ለዝግጅት ክፍላችን ይዘው በቀረቡት ሰነድ እንደሚሉት “ከወ/ሮ አበበች ኩንቼ ጋር ተጋብተን ልጆች ወልደናል ቤት ሠርተናል፤ ንብረት አፍርተናል፡፡ ከ28 ዓመት በፊት በፍ/ቤት ተለያይተናል፡፡

 በወቅቱ በጋራ ያፈራነው ንብረታችንና ቤታችንን እንድንካፈል ተወስኗል፡፡ ያፈራነውን ንብረትም ተዘርዝሯል፡፡ ይሁን እንጂ ንብረቴ ሁለት ቦታ ተከፍሎ ከሚባክን ለልጆቼ ባለበት ሁኔታ በቀድሞ ባለቤቴ እጅ እንዲቀመጥ ወሰንኩኝ ይህንኑ በጋራ ሽማግሌዎች ተስማምተን ለእሷ አስረክቤ ከቤቴ ወጣሁኝ፡፡ በአሁኑ ጊዜ ቤቱን ግማሹን ለት/ቤት አከራይታ ግማሹን በብቸኝነት ትጠቀምበታለች በጋራ ያፈራነው ንብረትም ቤት ውስጥ በእሷ እጅ ቀርቷል በፍላጎቴ የሰጠኋት በመሆኑ ቅሬታ የለኝም እኔ ልጆቼን ሰብስቤ በማገኛት ወርሃዊ ገቢ ልጆቼን አሳድጋለሁ፡፡ ዘመዶቼ በሚያደርጉልኝ ድጋፍ የግሰብ ቤት ተከራይቼ እኖራለሁ፡፡” በማለት ይዘረዝራሉ፡፡

አቶ አላሮ በመቀጠልም “እውነቱ ይህ ሆኖ ሳለ ከ28 ዓመት በኃላ በፖለቲካ አመለካከቴ እኔን ለማጥቃት የፈለጉ ግለሰቦች ባቀነባበሩት ሴራ የቀድሞ ባለቤቴ በወላይታ ሶዶ ከተማ መርካቶ ክፍለ ከተማ በ900 ካሬ ሜትር ላይ የተሰራ የጋራ መኖሪያ ቤት ስለአለኝ እንዲያካፍለኝ የሚል ክስ መሠረተች፡፡ እኔም ክሱ ደርሶኝ ለፍ/ቤቱ መልስ ሰጠሁኝ፡፡ ከ28 ዓመት በፊት መለያየታችን፤ ያፈራነው ንብረት ተዘርዝሮ በሽማግሌዎች መለያየታችንን፤ በጋራ ያፈራነው መኖሪያ ቤታችን በእሷ እጅ እንደሚገኝ፤ ከዚያ በኋላ ልጆቼን በማሳደግ ማሳለፌን፤ ቤትም ንብረትም ማፍራት አለመቻሌን በስሜ የተሰራ ቤት አለመኖሩን በመግለጽ መልስ ሰጠሁኝ፡፡

ከሳሽ የሆነችው የቀድሞ ባለቤቴም በ300 ካሬ ሜትር ላይ የተሠራውን የአጎቴን ቤት የእሱ ስለሆነ ያካፍለኝ አለች፡፡ ይህ በመጀመሪያ ካቀረበችው ክስ ጋር የማይጣጣም ቤቱም የእኔ አለመሆኑንም አስረዳሁ፡፡ ጉዳዩን የሰማው አጎቴም ጣልቃ ገብ ተከራካሪ ሆኖ በመግባት ቤቱ የእኔ አለመሆኑን ገልጾ የእሱ መሆኑን የሚያሳይ ሠነዶች በመያዝ ተከራከረ፡፡ ማዘጋጃ ቤቱ የሰጠውንም የይዞታ ባቤትነት ካርታ አቀረበ፡፡ ፍ/ቤቱም ለወላይታ ሶዶ ማዘጋጃ ቤት ደብዳቤ ጽፎ በሰሜ ቤት መኖር አለመኖሩን ጠየቀ ማዘጋጃ ቤቱም ለፍ/ቤቱ በጹሑፍ በሰጠው መልስ በአቶ አላንቦ ስም ሰጪ ቤት አለመኖሩን አረጋግጠ፡፡ ክርክሩን የተመለከተው የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤቱም ክሱን ውድቅ አድርጎ በነጻ አሰናበተኝ፡፡” ሲሉ ይናገራሉ፡

በመቀጠልም “የቀድሞዋ ባለቤቴ ለከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ ጠይቀች::” በማለት ሂደቱን በማስረዳት ይቀጥላሉ፡፡ “ይግባኙን የተመለከተው ከፍተኛው ፍ/ቤት የሥር ፍ/ቤትን ውሳኔ በመሻር ቤቱን እንዲያስረክባት ወሰነ፡፡ የሌለኝን ቤት ከየት አምጥቼ ብዬ ብከራከር አስረክብ! አስረክብ !! ተባልኩ፡፡ እኔም በተራዬ ለጠቅላይ ፍ/ቤቱ ይግባኝ ጠየኩኝ:: የሌለኝን ቤት አስረክብ እየተባልኩ ነው ፡፡

 የማንን ቤት ላስረክብ? ከየት አምጥቼ ልስጣት? ብዬ ተከራከርኩ፤ ጠቅላይ ፍ/ቤቱም የከፍተኛ ፍ/ቤቱን ፍርድ አጽድቆ አስረክብ አለኝ ፌዴራል ሰበር ችሎት ድረስ በይግባኝ ቀረብኩኝ ያላፈራሁትን ቤት ከየት ላምጣ? ማዘጋጃ ቤቱን በስሜ ምንም ቤት እንደሌለኝ እያረጋገጠ ፤አሁንም ቤቱን አስረክብ ተብሎ የመጨረሻ ፍርድ ተሰጠብኝ፡፡ አሁን በአፈጻጸም ለማዘጋጃ ቤቱና በቀበሌ መስተዳድሩ የቤቱ ግምት እንዲቀርብ ተጠየቀ፡፡ አሁንም ማዘጋጃ ቤቱ በስሙ ቤት ስለሌለ ግምት አውጥቼ ማቅረብ አልችልም ብሎ መልስ ሰጠ፡፡

ፍ/ቤቱ የአፈጻጸሙን ትዕዛዝ ቀይሮ አፈጻጸሙን ዳኛ እንዲያስፈጽም ፍ/ቤቱ አንድ ዳኛ መደበ የተመደቡት ዳኛ አሁን አስረክብ እያሉ እያሰቃዩኝ ነው፡፡

 እኔ ደግሞ የሌለኝን ቤት ከየት አምጥቼ ላስረክብ? ብዬ ብጠይቅ ቤቱን ካላስረከብክ ትታሰራለህ እያሉኝ ነው፡፡ የት ሄጄ አቤት እንደምል ግራ ገብቶኛል ኸረ እባካችሁ የሚሰማ የመንግስት አካል ካለ አሳውቁልኝ፡፡ ጉዳዩን አጣርቶ መፍትሔ የሚሰጥ አካልም ካለ አስውቁልኝ:: እየተፈፀመ ያለውንም ጉድ የኢትዮጵያ ህዝብ ይወቅልኝ” ሲሉ በምሬት ተናግረዋል፡፡

በቤንች ማጂ በተነሳ ግጭት ሶስት ተማሪዎች ቆሰሉ

በደቡብ ክልል በቤንች ማጂ ዞን በሚገኘው ሚዛን 2ኛ ደረጃ እና መሰናዶ ትምህርት ቤት በተነሳው ግጭት ሶስት ተማሪዎች መቁሰላቸውና ከሚያዚያ 10 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ ትምህርት መቋረጡን የፍኖተ ነፃነት ምንጮች ጠቆሙ ፡፡

እንደ ፍኖተ ነፃነት ምንጮች ገለፃ ከሆነ ከሚያዚያ 7 ቀን 2005ዓ.ም. ጀምሮ በትምህርት ቤቱ ተማሪዎችና አስተዳደር አካላት በተነሳ አለመግባባት ከፍተኛ እረብሻ በመፈጠሩ እንደሆነ ተገልጧል፡፡ ለረብሻው መንስኤው ለትምህርት ቤቱ ከአሜሪካ በተሰጠው የትምህርት ዕድል የ12ኛ ክፍል የመሰናዶ ተማሪዎች መካከል በተደረገው ውድድር ከሴቶች ተማሪ መድኃኒት ስታሸንፍ ከወንዶች ደግሞ በጀመሪያ ተማሪ ጌታመሳይ ማሸነፉ ከተጠቆመ በኋዋላ በተደረገ የውጤት ማጣራት ሂደት ተማሪ ዮሐንስ ማለፉ መለጠፉ ነው፡፡

ይህንንም ተከትሎ በተለይ የውድድሩ አዘጋጅ ኮሚቴ በወንዶች ተማሪ ዮሐንስና ተማሪ ጌታመሳይ ውድድር ላይ የውጤት አሰራር ስህተት በመኖሩን በተማሪዎችና በትምህርት ቤቱ መምህራንና አስተዳደር አካላት መካከል በተፈጠረ አለመግባባት መማር ማስተማሩ ሂደት መቋረጡ ተጠቁሟል፡፡
በመጨረሻም በተደረገው የውጤት ማጣራት መሰረት በውድድሩ ያለፈው ተማሪ ዮሐንስ መሆኑንም ምንጮቻችን አስታውሰዋል፡፡
ከረብሻው ጋር በተያያዘ ሚያዚያ 11 ቀን 2005ዓ.ም. በትምህርት ቤቱ አካባቢ ተኩስ መከፈቱና በተፈጠረ ግጭትም 3 ተማሪዎች ቆስለው ወደ ህክምና ጣቢያ መወሰዳቸው ተረጋግጧል፡፡ ይህን ዜና እስከዘገብንበት ድረስም ትምህርት ቤቱ በፌደራል ፖሊስ መከበቡ ተጠቁሟል፡፡

ይህንንም በሚመለከት የትምህርት ቤቱ ዋና ርዕሰ መምህር የሆኑት አቶ አብዱ ካሣ ስለጉዳዩ ስናነሳላቸው አሁን ስለማልችል ከ30 ደቂቃ በኋላ መልሳችሁ ደውሉ ካሉ በኋዋላ ስልካቸውን በመዝጋታቸው ምላሻቸውን ማካተት አልቻልንም፡፡

ምክትላቸው አቶ አበራ ጉልማንም ለማናገር ጥረት ብናደርግም ስልካቸውን ጆሯችን ላይ ዘግተዋል፡፡

ፍኖተ ነጻነት

Tuesday, April 23, 2013

የወንዶ ገነት ኮሌጅ ዲን እና የኮሌጁ የፖሊስ ክፍል አዛዥ ታሰሩ

ሚያዚያ ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-በአዋሳ ዩኒቨርስቲ ስር የሚገኘው የወንዶገነት የደንና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ዲን የሆኑት ዶ/ር ጸጋየ በቀለ እና የኮሌጁ የፖሊስ ክፍል አዛዥ ሻምበል አለማየሁ ወረታ የታሰሩት የመንግስት ባለስልጣናት የኮሌጁን መሬት በመቁረጥ ለአካባቢው ተወላጅ ባለሀብት ለመስጠት የሚደረገውን እንቅስቃሴ በመቃወማቸው ነው።

 አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ ዩኒቨርስቲው ባለስልጣን ለኢሳት እንደገለጹት ሁለቱም ግለሰቦች የታሰሩት የአካባቢው ባለስልጣናትየኮሌጁን መሬት በመውሰድ ለአንድ ባለሀብት ለመስጠት የሚደረገውን እንቅስቃሴ ሁለቱ ሰዎች አጥብቀው በመቃወማቸው ነው።

 ሻምበል አለማየሁም ሆኑ ዶ/ር ጸጋየ “መሬቱ የኮሌጁ በመሆኑ ፈርመን አንሰጥም” በማለታቸው ካለፈው አረብ ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙ ሲሆኑ፣ ባለስልጣኑ እንደሚሉት ጉዳዩ ከዘር ጋር የተያያዘ ነው። ሻምበል አለማየሁ የሲዳማን ህዝብ ለመውጋት ጦር አዘጋጅተዋል የሚል ክስ የቀረበባቸው ሲሆን፣ እሳቸውን ለመያዝ ከ12 በላይ ፖሊሶች ወደ ዩኒቨርስቲው ሲገቡ መጠነኛ ረብሻ ተነስቶ እንደነበርም ለማወቅ ተችሎአል። ሻምበል አለማየሁ በተያዙበት ወቅት ” ወንጀል አልፈጸምኩም ወንጀሌ አማራ መሆኔ ብቻ ነው” በማለት ይናገሩ እንደነበር የአይን እማኞች ተናግረዋል። ወንዶገነት
በጉዳዩ ዙሪያ የአካባቢውን ባለስልጣናትን ለማነጋገር አደረግነው ሙከራ አልተሳካም።

የወንዶ ገነት ኮሌጅ ዲን እና የኮሌጁ የፖሊስ ክፍል አዛዥ ታሰሩ
ሚያዚያ ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-በአዋሳ ዩኒቨርስቲ ስር የሚገኘው የወንዶገነት የደንና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ዲን የሆኑት ዶ/ር ጸጋየ በቀለ እና የኮሌጁ የፖሊስ ክፍል አዛዥ  ሻምበል አለማየሁ ወረታ የታሰሩት የመንግስት ባለስልጣናት የኮሌጁን መሬት በመቁረጥ ለአካባቢው ተወላጅ ባለሀብት ለመስጠት የሚደረገውን እንቅስቃሴ በመቃወማቸው ነው።
አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ ዩኒቨርስቲው ባለስልጣን ለኢሳት እንደገለጹት ሁለቱም ግለሰቦች የታሰሩት የአካባቢው ባለስልጣናትየኮሌጁን መሬት በመውሰድ ለአንድ ባለሀብት ለመስጠት የሚደረገውን እንቅስቃሴ ሁለቱ ሰዎች አጥብቀው በመቃወማቸው ነው።
ሻምበል አለማየሁም ሆኑ ዶ/ር ጸጋየ “መሬቱ የኮሌጁ በመሆኑ ፈርመን አንሰጥም” በማለታቸው ካለፈው አረብ ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙ ሲሆኑ፣ ባለስልጣኑ እንደሚሉት ጉዳዩ ከዘር ጋር የተያያዘ ነው። ሻምበል አለማየሁ የሲዳማን ህዝብ ለመውጋት ጦር አዘጋጅተዋል የሚል ክስ የቀረበባቸው ሲሆን፣ እሳቸውን ለመያዝ ከ12 በላይ ፖሊሶች ወደ ዩኒቨርስቲው ሲገቡ መጠነኛ ረብሻ ተነስቶ እንደነበርም ለማወቅ ተችሎአል። ሻምበል አለማየሁ በተያዙበት ወቅት ” ወንጀል አልፈጸምኩም ወንጀሌ አማራ መሆኔ ብቻ ነው” በማለት ይናገሩ እንደነበር የአይን እማኞች ተናግረዋል። ወንዶገነት
በጉዳዩ ዙሪያ የአካባቢውን ባለስልጣናትን ለማነጋገር አደረግነው ሙከራ አልተሳካም።

“ማፈናቀሉ የሚካሄደው በመንግሥት ትዕዛዝ ነው፤ ወደ ክስ እናመራለን”

“በቤኒሻንጉል የህወሃት ታጋዮች ሰፋፊ እርሻ አላቸው”
 
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ከ2000 ሺህ በላይ ትግሬዎች ባለይዞታ መሆናቸውንና ማንም ሳይነካቸው በሰላም እንደሚኖሩ፣ በቶጎ ወረዳ ከስልሳ በላይ ነባር የህወሃት ታጋዮች ሰፋፊ የእርሻ መሬት ወስደው በባለሃብት ደረጃ እንደሚገኙ የመኢአድ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አስታወቁ። ከሌሎች ብሔረሰቦች ተለይቶ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈጸመበት ያለውን የአማራ ብሔረሰብ በድጋሚ ለማስወጣት መታቀዱንም በመረጃ ማረጋገጣቸውን ተናግረዋል።
 
በቦታው በመገኘት አስፈላጊውን መረጃ እንደሰበሰቡ ለአሜሪካ ሬዲዮ የገለጹት የመኢአድ ስራ አስፈጻሚ በክልሉ ከሚኖሩት የተለያዩ ብሔረሰቦች ተለይቶ የአማራ ብሔረሰብ እንዲፈናቀልና እንዲሰቃይ የሚደረገው በማዕከላዊ መንግስት ትዕዛዝ እንደሆነም አመልክተዋል።
 
መኢአድ ያሰራጨውን መግለጫ ተከትሎ በተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ ማብራሪያ የሰጡት አቶ ሃይሉ ሻወል፣ ድርጊቱ በበታች የቀበሌና ወረዳ አመራር አካላት ተፈጽሟል መባሉን ተቃውመዋል።”ሰዎቹ እንዲወጡ ሲታዘዝ ያ ሁሉ ወታደር ከየት መጣ?” በማለት የጠየቁት አቶ ሃይሉ ሻወል፣ በርካታ የወያኔ ሰዎች በቦታው እያሉ አማራው ተለይቶ እንዲፈናቀል የበታች ባለስልጣናት በራሳቸው ውሳኔ ይህን ሊያደርጉ እንደማይችሉ ተናግረዋል። በማያያዝም በርካታ ተጨባጭ ማስረጃ ስለተሰባሰበ ጉዳዩን ወደ ዓለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመውሰድ በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ አመልክተዋል።
 
ባላቸው የተለያየ መስመር ፍርድ ቤቱ የሚቀበላቸውን ማስረጃዎች በማጣራት አስፈላጊ መረጃዎችን እንዳሰባሰቡ የገለጹት ኢንጂነር ሃይሉ ሻወል፣ “የሰውና የቪዲዮ መረጃ አለን። የመንግስት ወታደሮች ህዝብ ሲደበድቡ፣ መኪና ተገልብጦ ሰዎች ሜዳ ላይ ሲሰቃዩ፣ በግድ ሲፈናቀሉ … የሚያሳይ ተጨባጭ ማስረጃ አሰባስበናል። ወደ ክስ እናመራለን” በማለት መናገራቸውን የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ (ቪኦኤ) አመልክቷል።
 
የመኢአድ የስራ አስፈጻሚ አባል በበኩላቸው የመንግስት ባለስልጣኖችና ካድሬዎች በኩምሩክ ሕዝብ በመሰብሰብ ማነጋገራቸውን ይጠቅሳሉ። እሳቸው እንዳሉት ህዝቡ “ለምን በዘራችን ሳቢያ ይህ ሁሉ ስቃይ ይደርስንባል?” በማለት ጠይቆ ነበር። የሰበሰቧቸው ባለስልጣናት “ክልሉ የናንተ አይደለም ውጡ” ሲሉ እንደመለሱላቸው የጠቀሱት የስራ አስፈጻሚ አባል፣ በሌላ በኩል የተፈጸመው ህገ ወጥ የዘር ማጥፋት ተግባር የመንግስት እጅ ያለበት እንዳይመስል ለክልሉ ነዋሪዎች “አማራን አታስጠጉ፣ ከአማራ ጋር አትብሉ፣ ከአማራ ጋር አትጠጡ፣ ቤት አታከራዩ፣ ይህን ማድረግ ወንጀል ነው” በማለት መንገራቸውንና በዚሁ መነሻ ህዝቡ በክልሉ ያሉ አማሮች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ጥያቄ እንዲያቀርቡ መመሪያ መሰጠቱን አመልክተዋል። ይህ የሚሆነውም ጥያቄው ከህዝብ የመጣ እንደሆነ ለማሳየት እንደሆነም አስታውቀዋል።
 
ahmed

የቤኒሻንጉል ፕሬዚዳንት አህመድ ናስር
 
በዘር፣ በሐይማኖትና በአመለካከት አንድን ማህበረሰብ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት መሞከር፣ ማሸማቀቅ፣ ሴቶችን መድፈር በዘር ማጥፋት እንደሚያስጠይቅ ያመለከቱት የመኢአድ የስራ አስፈጻሚ አባል፣ “ይህ ሁሉ ተፈጽሟል” በማለት ድርጅታቸው በዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ክስ ለመመስረት ከድምዳሜ መድረሱን ገልጸዋል።
 
የቤኒሻንጉል ክልል ፕሬዚዳንት ለሪፖርተር በሰጡት መግለጫ ስህተት መሰራቱን ማመናቸውና ድርጊቱን የፈጸሙት ኪራይ ሰብሳቢ የወረዳና የበታች አመራሮች እንደሆኑ ማስታወቃቸው አይዘነጋም። በተመሳሳይ ለስራ ፈረንሳይ አገር በነበሩበት ወቅት ለጀርመን ሬዲዮ ጉዳዩን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ብርሃነ ገ/ክርስቶስ ፕሬዚዳንቱ ተፈጸመ ስላሉት ስህተት “የማውቀው ነገር የለም። አልሰማሁም። እኔ የማውቀው ደን ጨፍጭፈው በሃይል መሬት የያዙ መፈናቀላቸውን ነው” ብለዋል። ዶ/ር ያዕቆብ ሃይለማርያም ቀደም ባሉት ሳምንታት ከቤኒሻንጉል የተፈናቀሉትን ዜጎች አስመልክተው በሰጡት አስተያየት ወንጀሉ የዘር ማጥፋት ስለሆነ ክስ መመስረት እንደሚቻል አመልክተው ነበር።
 
መኢአድ በበደኖ፣ በአርባ ጉጉ፣ አረካ ቀደም ሲል የተፈጸሙትን የዘር ማጥፋት ወንጀሎች አያይዞ ለክስ እንደሚጠቀምበት አመልክቷል። በጥያቄና መልሱ ወቅት ከነበሩት ጋዜጠኞች መካከል “የተፈናቀሉት ተመልሰዋል። ለምን አትተውትም” በማለት ጥያቄ ያቀረቡ ጋዜጠኞች እንደነበሩ የቪኦኤው የአዲስ አበባ ዘጋቢ ጠቆም አድርጎ አልፏል።

Monday, April 22, 2013

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት በፖሊስ ተከቦ ስብሰባውን አከናወነ

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ዋና ጸሀፊ አቶ ትግስቱ አወሉ በተለይ ለፍኖተ ነፃነት እንደተናገሩት የፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

 Image

በፓርቲው ስትራቴጂክ እቅድ መሰረትየአንድነት ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ በመጪው አመት መስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ላይ እንደሚያካሂድ አስረድተዋል፡፡ በፓርቲው ደንብ ለሊቀመንበሩ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ የነበሩትን ኢ/ር ዘለቀ ረዲን በስራ አፈፃፀም ብቃት ማነስ ምክንያት አንስተው በቦታው አቶ ስዩም መንገሻን መተካታቸውን ለምክር ቤቱ አሳውቀዋል፡፡ ምክር ቤቱም ሹመቱን አፅድቋል፡፡

አቶ ትግስቱ ጨምረውም ባለፈው ረቡዕ በሰንደቅ ጋዜጣ ለአንድነት ፓርቲ አሉታዊ አመለካካት ባለቸው አካላት የወጣውን መሰረተ ቢስ ውንጀላና በፓርቲው ስራ አስፈፃሚ አባል በነበሩት ኢንጅነር ዘለቀ ረዲ በተሰጠው የሀሰት መረጃ ዙሪያ ኢንጅነር ዘለቀ በተገኙበትና ሀሳባቸውን በነፃነት በገለፁበት ሁኔታ ሰፊውይይት መደረጉን አብራርተዋል፡፡

ምክር ቤቱ በሰጠው ውሳኔ መሰረትም ነገ ሰኞ ሰንደቅ ጋዜጣ ያወጣውን ሀሰተኛ መረጃ የሚያስተካክል መግለጫ እንዲሰጥ ኢ/ር ዘለቀን በሚመለከትም ጉዳዩ ለብሔራዊ ዲሲፕሊን ኮሚቴ እንዲመራ መወሰኑን የምክር ቤቱ ጸሀፊ ገልፀዋል፡፡ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ቅዳሜ ሚያዝያ 12 ቀን 2005 ዓ.ም ስብሰባ ባደረገበት ወቅት ከአስር የበለጡ የፌደራል እና የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ዙሪያ ከበባና ቅኝት ሲያደርጉ እንደነበር የፍኖተ ነፃነት ጋዜጠኞች ዘግበዋል፡፡

“ኢህአዴግ እኛን ለማፈን ካለው ጥንካሬ ይልቅ፤ እኛ ለመታፈን ያለን ዝግጁነት እየበለጠ መጥቷል” ክቡር አቶ ግርማ ሰይፉ በአትላንታ

(ኢ.ኤም.ኤፍ) በኢትዮጵያ የሚገኘው አንድነት ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር እና ብቸኛው በፓርላማ የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካይ የሆኑት ክቡር አቶ ግርማ ሰይፉ አትላንታ ከተማ ተገኝተው ከህዝቡ ጋር ስብሰባ በማድረግ ላይ ናቸው።
(ቀደም ሲል ለስብሰባ ተይዞ የነበረው Jade Event አዳራሽ በትላንትናው ምሽት መጠነኛ የእሳት አደጋ ስለደረሰበት፤ ቦታው እንዲቀየር ተደርጎ 1711 Church St. Decatur GA 30033 ላይ እየተደረገ ነው)
ክቡር አቶ ግርማ ሰይፉ በአትላንታ ህዝባዊ ስብሰባ በሚያደርጉበት ወቅት
ክቡር አቶ ግርማ ሰይፉ በአትላንታ ህዝባዊ ስብሰባ በሚያደርጉበት ወቅት

አቶ ግርማዬ የአትላንታ የአንድነት ፓርቲ ድጋፍ አካል ተወካይ ስብሰባውን በህሊና ጸሎት አስጀምረዋል። ከዚያም አቶ ግርማ ሰይፉን ወደ መድረኩ ጋብዘዋቸዋል።

አቶ ግርማ ሰይፉ ስለ ግብዣው አመስግነው፤ በኢትዮጵያ ያለው የትግል አማራጭ የትጥቅ ወይም ሰላማዊ ትግል ማካሄድ ሲሆን፤ ለኛ ብቸኛው አማራጭ ሰላማዊ ትግል ነው። ነገር ግን ሰላማዊ ትግልን ከሰላማዊ እንቅልፍ ጋር የሚያይዙት ከሆነ አስቸጋሪ መሆኑን ተንትነዋል። በመቀጠልም ህገ መንግስታዊ መብቶች ወይም የህገ መንግስቱ አምስት አበይት መርሆዎች እየተከበሩ እንዳልሆኑ በመረጃ አስደግፈው ትንታኔ ሰጥተዋል።

የመደራጀትን፣ ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት፣ የእስረኞች አያያዝ ሁኔታን አሁን እየደረሰ ያለውን ሁኔታ በመዘርዘር ገልጸዋል። ለምሳሌ በአምስተኛው የመንግስት ተጠያቂነት የሚለውን መርህ በምሳሌ ሲገልጹ… ለምሳሌ እዚህ አሜሪካ ውስጥ ቦስተን ከተማ ሶስት ሰው ሲሞት፤ ፕሬዘዳንቱን ጨምሮ መንግስት በፈጣን ሁኔታ ምላሽ መስጠቱን ተመልክተናል። ይህ ከመሆኑ ጥቂት ጊዜያት በፊት ግን በኢትዮጵያ አማሮችን ሲያፈናቅሉ 59 ሰዎችን ሲያጓጉዟቸው ህይወታቸው አልፏል። በኢትዮጵያ ለነዚህ ህይወታቸው ላለፉ ሰዎች መንግስት ተጠያቂነቱን አላሳየም። አሁን ባለው ሁኔታ ተጠያቂው ማን እንደሆነ ማወቅ አስቸጋሪ ነው። ለምሳሌ አቶ መለስ ዜናዊ ላጠፉት ጥፋት ‘ተጠያቂ ይሆናሉ’ ብሎ መገመት ቀርቶ ይሞታሉ ተብሎም አልታሰብም ነበር።

ከ97ቱ ምርጫ በኋላ የሲቪክ ማህበራት በሰብ አዊ መብት ጉዳይ እንዳይገቡ አድርጎ ነው ያደራጃቸው። በአዲሱ አሰራር እና አደረጃጀት መሰረት ደግሞ ከውጭ አገር ምንም አይነት የገንዘብ እርዳታ እንዳያገኙ ተብሏል። በአገር ቤት ደግሞ ህዝቡ እርዳታ ከሰጠ በመንግስት በኩል ጫና ይደርስባቸዋል። በተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶችም በኩል የምንመለከተው ይህንኑ ነው። ህዝቡ ተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶችን በገንዘብ ቢረዳ ተመሳሳይ ችግር ይደርስበታል።

ለምሳሌ እኛ ፍኖተ ነጻነት ጋዜጣን እያሳተምን ህዝቡ ጋር መድረሰ ጀምረን ነበር። ጋዜጣው በህዝብ ዘንድ የበለጠ መድረስ ስንጀምር ግን፤ ለማተሚያ ቤቶች ስልክ ደውለው ማስፈራራት ጀመሩ። ችግሩ ያለው “ኢህአዴግ እኛን ለማፈን ካለው ጥንካሬ ይልቅ፤ እኛ ለመታፈን ያለን ዝግጁነት እየበለጠ መጥቷል።” ማተሚያ ቤቶችም በፍርሃት ተውጠው ጋዜታችንን “አናትምም” እስከማለት ደርሰዋል።
እንደድሮው እየገደሉ ሳይሆን፤ በማስፈራራት ነው ስራቸውን እየሰሩ ያሉት።
የስብሰባ አዳራሽ ተከራይተን ስብሰባ ልናደርግ ስንዘጋጅ፤ የሆቴሉን ባለቤት በስልክ ደውለው ያስፈራሩታል። እሱም እግሩ እስኪሰበር እየሮጠ መጥቶ፤ “እባካቹህ እኔን ተዉኝ። ሌላ ቦታ የስብሰባ አዳራሽ ፈልጉ” ይለናል። ፍርሃታችን ብዙ ዋጋ እያስከፈለን ነው።


 ፍርሃታችንን ልናስወግድ የምንችልበት አቅጣጫ መቀየስ ይኖርብናል።

በኛ በኩል ፍኖተ ነጻነት ጋዜጣን “አናትምም” ሲሉን ዝም ብለን ቁጭ አላልንም። ፍኖተ ነጻነት ጋዜጣን በድረ ገጽ ላይ ማተም ቀጥለናል። ብዙዎቻቹህ አገር ቤት ስላለው ሁኔታ እና መረጃዎችን ከአዲሱ ድረ ገጻችን እንዳገኛቹህ እገምታለሁ። እዚህ አሜሪካ እንዳለው፤ ህዝቡ ሁሉንም መረጃ በኢንተርኔት ላይ አያገኝም። የህትመት ሚዲያ የግድ አስፈላጊ ነው። ይህን ችግር ለመቅረፍ በኛ በኩል የራሳችን ማተሚያ ቤት መክፈት አማራጭ የለውም።

በአሁኑ ወቅት ተሰብሳቢው ለፍኖተ ነጻነት ጋዜጣ የገንዘብ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ ናቸው። አሁን ከአምስት ሺህ ዶላር በላይ ተሰብስቧል። በመቀጠልም የአቶ ግርማ ሰይፉ ከረቫት በጨረታ በአንድ ሺህ ዶላር ተሽጧል። ከዚህ በኋላ የጥያቄ እና መልስ ክፍለ ጊዜ ይሆናል።

==============
ጥያቄ – ማተም አትችሉም ብትባሉ ምን ታደርጋላቹህ?
መልስ – ማተም አትችሉም ብትባሉ ምንታደርጋላቹህ ተብሏል። የሚፈራ ዝም ይላል፤ የማይፈራ ግን መናገሩን ይቀጥላል። የ2002 ምርጫ ስንወዳደር የክርክር ስትራቴጂውን ነድፈን ነበር። በወቅቱ ጉዳያችንን አንስተን ተዘጋጅተን ነው ለክርክር የገባነው። አንዷለም ሲከራከር ጥሩ አድርጎ ነድፏቸው ወጥቷል። ከዚያ በኋላ ስልክ ደውለው ለመድረክ አመራሮች ለአንደኛው “እንዲህ አይነት ሰው እየላካቹህ የምታሰድቡን ከሆነ ኢህአዴግ አይከራከርም” አሉ። ያኔ አንከራከርም አሉ እንጂ፤ መከራከር የለባቸውም አላሉንም። አሁንም አሁንም አታትሙም አላሉም።

 በነገራቹህ ላይ ከዚህ በፊት እንግዲህ ማተሚያ ቤት ገብተን አናትምም ሲሉን፤ የግል ማተሚያ ቤቶች ሄድን። ሆኖም ለነሱም ደውለው አስፈራሩዋቸውና ማተሚያ ቤቱ ለማተም ፈቃደኛ ሳይሆን ቀረ። እኛ አለመፍራት እንጂ ሌሎችን እንዳይፈሩ ማድረግ አንችልም። እስካሁንም እኮ ብዙ ገፍተውናል። የት ጥግ ድረስ እንደሚሄዱ ግን እናያለን። እስክንድር እኮ ቤቱን እንወርስብሃለን ሲሉት፤ “ውረሱት። አንድ ቀን ለልጄ ትመልሱታላቹህ” ነው ያላቸው። እኛም ቢወርሱት አንድ ቀን እናስመልሰዋለን።

ጥያቄ – ህገ መንግስቱ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግን ይፈቅዳል። ነገር ግን መንግስት ይከለክላል። አሁንም ይህንን ማተሚያ ቢከለክልስ?
መልስ – ብዙ ግዜ ጥያቄዎቻችንን ማድረግ ያለብን… እዚህ ቤት ያላቹህ ሰዎች የሚጠበቅብኝን አድርጌያለሁ ብላቹህ አስቡ። አሁንም የሚጠበቅባችሁን አድርጉ። ይቀሙናል ወይስ አይቀሙንም ሳይሆን በበኩላቹህ ለምታደርጉት ነገር ዋጋ ስጡ።
ኢህአዴግ ይህን አደረገ እያልን ስንወቅስ ይሰማል። ዋናው ትኩረት ማድረግ ያለብን እኔ ምን አደረኩ የሚለው መሆን አለበት።
ጥያቄ – በውጭ ካለነው ምን ትጠብቃለህ?
መልስ – ከሌላው የኢትዮጵያ ህዝብ የምታደርጉት ነገር የለም። ነገር ግን እናንተ ሰላማዊ ሰልፍ ብትወጡ የሚያስራቹህ የለም፡ ከስራ የሚያባርራቹህ የለም። ስለዚህ ሌላው አለም የኢትዮጵያን ህዝብ ድምጽ እንዲሰማው ብታደርጉ ትላቅ አስተዋጽኦ ነው። ለኮንግረስ እና ለሴኔተሮች እናንተ ቅርብ ናቹህ። ማድረግ ያለባችሁን ታውቃላቹህ። ማድረግ የሌለባቹህ ነገር ደግሞ አለ። እዚህ ሆናቹህ አገር ቤት ያለውን ፖለቲካ ለመምራት አትሞክሩ። ስለዚህ በምንስማማባቸው ጉዳዮች አብረን መስራት እንችላለን። የግል እና የጋራ ጉዳያችንን ትተን ዋና አላማችን ኢትዮጵያ ካደረግን እናሸንፋለን።
ጥያቄ – ስለ ሰላማዊ ትግል እና ትጥቅ ትግል ልዩነቱን ሲናገሩ፤ ሰላማዊ ትግሉን መቀጠል አለብን ተብሏል። ለምሳሌ ስም መጥቀስ ባልፈልግም እነብርቱካን ሚዴቅሳ ቃሊቲ ገብተው ሲወጡ፤ ትግሉን አቆሙ። ሰላማዊ ትግሉን አልቀጠሉም ማለት ነው። ይህንን እንዴት ያዩታል?
መልስ- መምራት የጀመሩ ሰዎች ሁልጊዜ መሪ ሆነው ይቀጥላሉ ማለት አይደለም። ሰላማዊ ትግሉን አያቋርጡም ማለት አይደለም። እነሱ ስላቋረጡት እኛ ማቆም አለብን ማለት አይደለም። ግን ዝም ብለን ስናስበው፤ እነዚህ ትግሉን የጀመሩት ሰዎች ያደረጉትን ስንቶቻችን አድርገናል? ቀላል መስዋ እትነት አይደለም የከፈሉት። ለዚያ ክብር መስጠት ያስፈልጋል። አንደኛው የጀመረውን ሌላው መቀጠል አለብን። ይህ ማለት ልጆቻችን እየታገሉ እድሜያቸው እንዲጨርሱ አልመኝም። እንደኔ እንደኔ ቢያንስ ልጆቻችንን ትግል ከሚባል ጣጣ ብንገላግላቸው ደስ ይለኛል። እርግጠኛ ነኝ፤ እሁን በአሜሪካ ያለው ትውልድ ያገኘውን መብት እና ነጻነት እነአብርሃም ሊንከን አላገኙትም ይሆን ይሆናል። ነገር ግን የተወሰኑ መሪዎች መርተው ሲያበቁ እነሱ እስር ቤት ሲገቡ ሌላው ማቆም የለበትም። እኛ ጀምረነዋል። ላንጨርሰው እንችላለን። እኛ ካልተጠናከርን አሁን ካለው ሁኔታ የባሰ ነገሮች እናይ ይሆናል።
ጥያቄ- የታሰሩት መሪዎች ቤተሰቦች ጉዳይ እንዴት ነው በናንተ በኩል ምን ታደርጋላቹህ?
መልስ – እኛ እዚያ ቅርብ ነው ያለነው። የምናደርገውን እያደርግን ነው። አንዳንዱ ሰው የፖለቲካ ፓርቲ ገንዘቡን ይበሉታል፤ ስለዚህ መርዳት ያለብን ቤተሰቡን መርዳት ነው ያለብን ከተባለ… ይህም አያጣላንም። ዋናው መርዳቱ ነው። እኛ የምንችለውን እያደረግን ነው። ቢያንስ ልጆቻቸው ከትምህርት ቤት እንዳይቀሩ እያደረግን ነው። እናንተም ይህንን ማገዝ አለባቹህ።
ጥያቄ – 24 ሰዓት በስለላ መረብ ውስጥ ሆናቹህ ጠዋትና ማታ እየሰራቹህ በመሆኑ ልናመሰግን እንወዳለን። ሆኖም ቀደም ሲል ሲናገሩ ግን አገር ቤት ያለውን ፖለቲካ ልምራ አትበሉት ብለዋል። ነገር ግን እኛ ውጪም ብንሆን የአገራችን ጉዳይ ያገባናል። እናም ይሄ አባባል በአገራችን ጉዳይ ሃሳብ እንዳንሰጥ የሚያደርግ ይመስለኛል። ከዚህ በተጨማሪስ አሁን ያለውን ፍርሃት ምን አመጣው?
መልስ – ታርጋ ያለው መኪና እየነዳን ታርጋ ያለው መኪና እየነዳን እንወጣለን። እነሱ ታርጋ እየቀያየሩ ሊከተሉን ይችላሉ። አንድ ምሳሌ ልንገራቹህ። ላፍቶ አካባቢ ቤቶች ፈርሰው ነበር። አንድ ሰው ደውሎ የሆነውን ነገረኝ። ለኛ ጋዜጣ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ደውዬ ነገርኩት። እዚያ ሄዶ ሲያይ በርግጥም ቤት እየፈረሰ ነበር። እዚያ ቤት የሚፈርስበትን ሰው ቃለ መጠይቅ ሊያደርግለት ሲል፤ “የምታየውን አንተው ተናገር እንጂ!” ብሎ ለመናገር ፈቃደኛ አልሆነም። እናም ሰው ቤቴ እየፈረሰ ነው ብሎ ለመናገር ድፍረት ካጣ እኛ ምን ማድረግ እንችላለን? ህዝቡን ከዚህ ፍርሃት ማውጣት መቻል አለብን። ስለዚህ ዋናው ትግላችን ፍርሃትን እንዲፈሩ ማድረግ ነው ያለብን።
ጥያቄ – እናንተ ማተሚያ ስትተክሉ ነገ ደግሞ ወረቀት እንዳታገኙ ቢያደርጋቹህስ? ሌላው ሲታሰሩ የምናየው ወጣቶቹ ናቸው።
መልስ – አቁሙ ስላሉን አናቆምም። ወረቀት እንዳናገኝ ቢያደርጉ ወረቀት እንፈልጋለን እንጂ እናቆምም። የፈለገውን ያህል ውድ ቢያደርጉብን ስራችንን አናቆምም። በውድ ገዝተንም ቢሆን እንቀጥላለን።
ስብሰባው ቀጥሏል። የተለያዩ ጥያቀዎችም ቀርበዋል። ክቡር አቶ ግርማ የመለሱትን እያለፍን እያለፍን እናስነብባለን።
***************
አማራ ሲነካ በአማራነት ተደራጅተን ሳይሆን፤ በኢትዮጵያዊነት ተነስተን ነው መከላከል ያለብን። እነሱ በሚፈልጉት እና በሚፈጥሩት መንገድ ሄደን የነሱን ቦንብ አክቲቬት ማድረግ የለብንም።
***************
እንሰማለን። ሃሳብ መስጠት አንድ ነገር ነው። ሃሳቡን ፕሮሰስ አድርጎ ጠቃሚውን መቀበል እና አለመቀበል የፓርቲው ፋንታ ነው የሚሆነው።
**************
ኢህአዴግ ዲያስፖራን የሚፈልገው ሃሳቡን ሳይሆን ኪሱን ነው። እናም ዲያስፖራውን የሚያዩት እንዴት አድርገን ገንዘቡን እናስወጣው እንጂ፤ ሃሳቡን እንቀበለው አይሉም። እኛም ከነሱ የበለጠ ገንዘብ እንፈልጋለን። በኢትዮጵያ ጉዳይ በጋራ ለመስራት ታምኖበት በፖሊሲ ደረጃ ተቀርጾ ተቀምጧል።
*************
እያነስንላቸው ስንሄድ እነሱ የበዙ እና የጎለበቱ ይመስለናል። አንዳንዱ ሳይሰልለን ጎረቤቱ ትግሬ ስለሆነ የሚሰልለው ይመስለዋል።
************

The Audacity of Evil in Ethiopia

by Alemayehu G. Mariam
Triumph of Evil?
Jailed Ethiopian journalist Reeyot Alemu named winner of 2013
Imprisoned Ethiopian journalist Reeyot Alemu has been named the winner of the 2013 UNESCO-Guillermo Cano World Press Freedom Prize.
“The only thing necessary for the triumph of evil is that good men do nothing”, said Edmund Burke. But what happens when evil triumphs over a good young woman journalist named Reeyot Alemu in Ethiopia? Do good men and women turn a blind eye, plug their ears, turn their backs and stand in silence with pursed lips?
In an extraordinary letter dated April 10, 2013, the Committee to Protect Journalists pled with Berhan Hailu, “Minister of Justice” in Ethiopia, on behalf of the imprisoned 32-year old journalist urging that she be provided urgent medical care and spared punishment in solitary confinement at the filthy Meles Zenawi Prison in Kality just outside the capital Addis Ababa.
Prison authorities have threatened Reeyot with solitary confinement for two months as punishment for alleged bad behavior toward them and threatening to publicize human rights violations by prison guards, according to sources close to the journalist who spoke to the International Women’s Media Foundation on condition of anonymity.CPJ has independently verified the information. Reeyot has also been denied access to adequate medical treatment after she was diagnosed with a tumor in her breast…
Last week Reeyot was declared winner of the “UNESCO / Guillermo Cano World Press Freedom Prize 2013.” That award recognizes “a person, organization or institution that has made an outstanding contribution to the defence and/or promotion of press freedom anywhere in the world, especially when this has been achieved in the face of danger.” The $25,000 prize will be awarded on the occasion of World Press Freedom Day on May 3, 2013.
In May 2012, Reeyot received the prestigious International Women’s Media Foundation “2012 Courage in Journalism Award for “her commitment to work for independent media when the prospect of doing so became increasingly dangerous, her refusal to self-censor in a place where that practice is standard, and her unwillingness to apologize for truth-telling, even though contrition could win her freedom.”
In December 2012, Reeyot, along with three other courageous independent journalists, received Human Rights Watch’s prestigious Hellman/Hammett Award for 2012 “in recognition of their efforts to promote free expression in Ethiopia, one of the world’s most restricted media environments.”
Reeyout Alemu is Ethiopia’s press freedom heroine
In May 2012, when Reeyot received the IWMF’s award, I wrote a commentary entitled, “Reeyot Alemu: Young Heroine of Ethiopian Press Freedom” recounting some of Reeyot’s courageous acts of journalism and denouncing the abuse she received at the hands of those in power in Ethiopia. In June 2011, Reeyot and her co-defendant journalist Woubshet Taye were arrested on trumped up charges of “terrorism” and held incommunicado in the infamous Meles Zenawi Prison. Reeyot’s arrest occurred just after she had written a column in a weekly paper criticizing the late Meles Zenawi’s harebrained fundraising campaign for the so-called Grand Renaissance Dam over the Blue Nile. That column seemed to have angered the cantankerous and irascible Meles. Reeyot also skewered Meles’ sacred cow, the half-baked “five-year growth and transformation plan” (which I critiqued in “The Fakeonomics of Meles Zenawi in June 2011) . In September 2012, Reeyot and Woubshet were charged with “conspiracy to commit terrorist acts and participation in a terrorist organization” under Meles Zenawi’s cut-and-paste anti-terrorism law.
Reeyot’s trial in Meles’ kangaroo court was a template for miscarriage of justice. She was held in detention for three months with no access to legal counsel. She was denied counsel during interrogation. The kangaroo court refused to investigate her allegations of torture, mistreatment and denial of medical care in pre-trial detention. The evidence of “conspiracy” consisted of intercepted emails and wiretapped telephone conversations she had about peaceful protests and change with other journalists abroad. Her articles posted on various opposition websites were “introduced” as “evidence” of conspiracy.
Human Rights Watch was confounded by the idiocy of the terrorism charges: “According to the charge sheet, the evidence consisted primarily of online articles critical of the government and telephone discussions notably regarding peaceful protest actions that do not amount to acts of terrorism. Furthermore, the descriptions of the charges in the initial charge sheet did not contain even the basic elements of the crimes of which the defendants are accused….”
Amnesty International denounced the judgment of the kangaroo court: “There is no evidence that [Reeyot and the other independent journalists] are guilty of any criminal wrongdoing. We believe that they are prisoners of conscience, prosecuted because of their legitimate criticism of the government. They must be released immediately and unconditionally.”
PEN American Center “protested the harsh punishment handed down to” Reeyot and Woubshet and demanded their “immediate and unconditional release.” PEN asserted the two journalists “have been sentenced solely in relation to their peaceful exercise of their right to freedom of expression, in violation of Article 19 of the International Covenant on Civil and Political Rights and Article 9 of the African Charter on Human and People’s Rights, to which Ethiopia is a signatory.”
The International Women’s Media Foundation saw the kangaroo court trial as an intimidation tactic against all independent women journalists: “The fact that the Ethiopian Government pursues and persecutes courageous, brave and professional women journalists does not bode well particularly for young women who may be interested in journalism. As a result, women’s voices (as reporters, editors, journalists, decision-making chambers) are rarely heard and women’s issues are often relegated to secondary position.”
Following Reeyot’s kangaroo court conviction, her father told an interviewer his daughter will not apologize, seek a pardon or apply for clemency. “As a father, would you rather not advise your daughter to apologize?”
This is perhaps one of the most difficult questions a parent can face. As any one of us who are parents would readily admit, there is an innate biological chord that attaches us to our kids. We wish nothing but the best for them. We try as much as humanly possible to keep them from harm…. Whether or not to beg for clemency is her right and her decision. I would honor and respect whatever decision she makes… To answer your specific question regarding my position on the issue by the fact of being her father, I would rather have her not plead for clemency, for she has not committed any crime.
Meles offered Reeyot her freedom if she agreed to snitch on her colleagues and help railroad them to prison. She turned him down flat and got herself railroaded into solitary confinement. Even in prison, Reeyot remained defiant as she informed IWMF: “I believe that I must contribute something to bring a better future. Since there are a lot of injustices and oppressions in Ethiopia, I must reveal and oppose them in my articles.”
The problem of evil in Ethiopia
Over the hundreds of uninterrupted weekly commentaries I have written over the years, I have rarely strayed much from my professional fields of law and politics. I make an exception in this commentary by indulging in philosophical musings on evil, a subject that has puzzled me for the longest time (and one I expect to ruminate over from time to time in the future) but one I never considered opining about in my public commentaries. I am mindful that there is the risk of sounding pedantic when one reflects on “Big Questions”, but pedantry is not intended here.
My simple definition of evil is any human act or omission that harms human beings. For instance, convicting an innocent young journalist on trumped up “terrorism” charges, sentencing her to a long prison term and throwing her into solitary confinement is evil because such acts cause great physical and psychological pain and suffering. Ordering the cold-blooded massacre of hundreds of unarmed demonstrators is evil because that act arbitrarily deprives innocent people of their God-given right to life. Forcibly displacing indigenous populations from their ancestral homes and selling their land to outsiders is evil because that act destroys not only the livelihood of those people but also their history and social fabric. Trashing the rights of individuals secured in the law of nations is evil because it is a crime against humanity and an affront to human decency and all norms of civilization. Discriminating against a person based on ethnicity, language and religion is evil because it deprives the victims of a fundamental right of citizenship. Albert Camus argued evil is anything that prevents solidarity between people and disables them from recognizing the rights or values of other human beings. Stealing elections in broad daylight and trying to deceive the world that one won an election by 99.6 percent is evil because such an act is an unconscionable lie and theft of the voice of the people. Stealing billions from a poor country’s treasury is evil because such theft deprives poor citizens vital resources necessary for their survival.
The evil I struggle to “understand” is that evil viciously committed by ordinary or sub-ordinary people in positions of political power. Such persons believe they can cheat, rob, steal and kill with absolute impunity because they believe there is no force on earth that can hold them accountable.
I am also concerned about the evil of passive complicity by ordinary and extraordinary people who stand silent in the face of evil. What is it that paralyzes those “good men and women” who can stand up, resist and defend against evil to cower and hide? Why do they pretend and rationalize to themselves that there really is no evil but in the eye of the beholder? What evil binds the blind, silent and deaf majority? Dr. Martin Luther King, Jr. taught, “He who passively accepts evil is as much involved in it as he who helps to perpetrate it. He who accepts evil without protesting against it is really cooperating with it.”
I should clarify my use of the word “understand” in the context of evil. One can never understand evil. The Holocaust and the Rwanda Genocide are evils beyond human understanding and reason. To “understand” the deaths of millions or hundreds of thousands of innocent human beings is to implicitly justify it and somehow diminish its enormity. To “understand” the deliberate and premeditated murder of 193 unarmed protesters is beyond understanding because there could never be adequate reason, explanation or argumentation to justify it. “Understanding” such evil is tantamount to suggesting that there are or could be justifications for its occurrence.
When I use the word “understand”, I mean to suggest only that I am trying to get some insight, a glimpse of the moral makeup of people who live in a completely different moral universe than myself. It is impossible for me to see the world through the eyes of those in power who perpetrate evil in Ethiopia. When I speak of the triumph of evil in Ethiopia, I realize that there is nothing I can say by way of reasoned argument or presentation of evidence to persuade those in power to forsake their evil ways and deeds. I have concluded that those in power in Ethiopia live on a planet shielded by the equivalent of a moral Van Allen radiation belt that keeps out all cosmic rays of virtue, decency and goodness.
Let me also clarify what I mean when I speak of the audacity of evil in Ethiopia. The evil I am talking about is not the evil that Aquinas’ wrestled with in Questions 48 and 49 of Summa Theologica. Nor I am concerned about the evil Spinoza determined originates in the mind that lacks understanding because it is overwrought by fickle emotions. Neither am I concerned with evil that, for most of us, is associated with the Devil and his lesser intermediaries. I am not concerned about inanimate non-moral evil which manifests itself in the form of famine, pestilence and plague. I am also not referring to that evil lurking deep in the nihilistic being of those soulless, heartless and mindless psychopaths who are so disconnected from the rest of humanity that they feel justified in slaughtering innocent people at a sports event.
I am concerned about the evils of ordinary human wickedness and bestial human behavior that Aristotle alluded to in Nicomachean Ethics. I am concerned about gratuitous evil (pointless evil from which no greater good can be derived) committed by ordinary and sub-ordinary wicked people whose intellect is corrupted, and their bestial counterparts who are lacking in intellectual discernment. Such evil is cultivated in the soil of arrogance, ignorance, narcissism, desire for domination, self-aggrandizement and hubris. Those who commit gratuitous evil do so audaciously, willfully, recklessly and impulsively because they feel omnipotent; because they fear no retribution; because they anticipate no consequences for their evil deeds. They know they are committing evil and inflicting unspeakable and horrific pain and suffering on their victims but nonetheless go about doing evil with calculation and premeditation because they believe they are beyond morality, legality, responsibility and accountability. Hubristically relying on their power, they have exempted themselves from all rules of civilized society. They believe that their stranglehold on power gives them a license to commit evil at their pleasure and therefore make a habit of doing evil for evil’s sake. They are incapable of remorse or regrets because they have made evil their guiding “moral” principle.
My musings on the audacity of evil in Ethiopia are not intended to be abstract philosophical reflections but observations with practical value for victims of evil. I have an unshakeable belief that there will come a time in Ethiopia when the demands of punishment, blame and justice would have to be weighed against the greater good of peace, harmony and reconciliation. There will come a time when the open wounds of ethnic division, hatred and sectarianism must be healed and safeguards put into place to prevent their future recurrence. I believe insight into the nature of gratuitous evil is an important step in the healing process. By “understanding” (gaining insight) why individuals and groups in power commit gratuitous evil, it may be possible for Ethiopians to develop the courage, perseverance, fortitude and spiritual strength to move towards a reconciled and peaceful society. That is exactly what the South Africans did by instituting their Truth and Reconciliation Commission (TRC) after Apartheid ended. Perpetrators of gratuitous evil were given the option to come to a public hearing and confess the evils they have committed and seek not only amnesty and immunity from civil and criminal prosecution but also forgiveness from their victims and the survivors of their victims. The Commission largely succeeded in that mission. The Rwandan “Gacaca courts” (traditional grassroots village courts composed of well-respected elders) which were established to administer justice to those alleged to have committed genocidal acts similarly sought to achieve “reconciliation of all Rwandans and building their unity” by putting justice partially into the hands of the surviving victims or victims’ families who are given the opportunity to confront and challenge the perpetrators in the open. The Rwandans also achieved a measure of success.
What has been learned from the TRC of South Africa and Rwanda’s Gacaca courts is that the act of forgiving can be an activity that victims of evil can find enormously helpful and beneficial. By publicly confronting the perpetrators, victims gain a sense of psychological satisfaction, moral vindication and physical well-being. The victims are no longer tormented by the desire for revenge and retribution. Coming to terms with the enormity of gratuitous evil makes it easier for a society to reconcile and prevent the recurrence of such evil.
Touched by evil
The Socratic thesis is that no one does evil intentionally. In other words, men and women commit evil out of ignorance which blinds them from doing right and good and deprives them of the practical wisdom to know the difference between right and wrong and good and evil. Evil doers are morally blind and unable to value other human beings while overestimating their own value and worth.
Why do those in power in Ethiopia commit the gratuitous evil of throwing into solitary confinement an innocent young woman who has been internationally honored and celebrated for her journalistic courage? Could it be the evil of misogyny that makes powerful men derive sadistic pleasure from the humiliation, degradation, dehumanization, depersonalization, demoralization, brutalization and incapacitation of strong-willed, intelligent, defiant, principled and irrepressible women who oppose them?
The gratuitous evil that is inflicted on Reeyot by those in power in Ethiopia is only the latest example. The exact same evil was inflicted on Birtukan Midekssa, the first woman political party leader in Ethiopian history, who was thrown into solitary confinement for months at Meles Zenawi Prison because she stood up and opposed him. The same evil in different form was inflicted on Serkalem Fasil, another world-renowned female Ethiopian journalist who was imprisoned and forced to give birth in prison. The common denominator between these three women is that they are strong, self-confident, determined and principled and risked their lives to stand up to a brutal dictatorship. Because they refused to back down, they suffered the most inhumane treatment at the hands of powerful men.
Solitary confinement in Meles Zenawi Prison is used as a psychological weapon to drive the victims mad. By depriving victims of all human contact and by denying them access to any information about the outside world, the aim is to make them feel lost and forgotten. Solitary confinement for women is a particularly insidious from psychological torture intended to humiliate and breakdown their physical, psychological, spiritual and moral integrity. Those in solitary confinement in Meles Zenawi Prison are not allowed to visit with friends. They are denied access to books. They are not allowed to meet their legal counsel. Family visits are interrupted even before smiles are exchanged; and even hugs and kisses with family members are forbidden. Solitary confinement is a dirty psychological game played by those in power to plunge the victims into the depths of despair, sorrow and confusion and make them feel completely helpless and hopeless.
When Meles threw Birtukan into solitary confinement, he just did not want her to suffer. That would be too easy. He wanted to humiliate and dehumanize her. When she was in solitary confinement, he used a cruel metaphor describing her as a “silly chicken who did herself in”. While in solitary confinement, he mocked and took cheap shots at her telling the press that that she is “in perfect condition” but “may have gained a few kilos”. He wanted her to suffer so much that he told reporters, “there will never be an agreement with anybody to release Birtukan. Ever. Full stop. That’s a dead issue.” He wanted Birtukan to be the living dead in solitary confinement. Providence had a different plan.
The gratuitous evil perpetrated against Serkalem Fasil is beyond human comprehension. In their letter to President Lee C. Bollinger of Columbia University opposing Meles Zenawi’s appearance to speak at that institution, Serkalem and her husband the world-renowned journalist Eskinder Nega wrote:
We are banned Ethiopian journalists who were charged with treason by the government of PM Meles Zenawi subsequent to disputed election results in 2005, incarcerated under deplorable circumstances, only to be acquitted sixteen months later; after Serkalem Fasil prematurely gave birth in prison.Severely underweight at birth because Serkalem’s physical and psychological privation in one of Africa’s worst prisons, an incubator was deemed life-saving to the new-born child by prison doctors; which was, in an act of incomprehensible vindictiveness, denied by the authorities. (The child nevertheless survived miraculously. Thanks to God.)
Do those who slammed Reeyot and Birtukan in solitary confinement and forced Serkalem to give birth in one of the filthiest prisons in the world realize what they are doing is evil? Do they care about the suffering of these young women?
Birtukan has survived and continues to thrive. Serkalem struggles to survive every day as she agonizes over the unjust imprisonment of her husband Eskinder. Reeyot, I believe, will survive in solitary confinement because she is a strong woman of faith and conviction. Solitary confinement to persons of faith and conviction is like fire to steel. It brings out the best in them. Nelson Mandela was imprisoned for 27 years; but is there a man alive who is more compassionate, humane, kindhearted and forgiving than Mandela?
Sigmund Freud wrote about the kind of sadistic gratuitous evil driven by deep-seated hatred and aggression against women. Other psychologists see the root of gratuitous evil in personality “fragmentation” caused by feelings of rejection and inferiority. They say those who commit gratuitous evil seek to “defragment and hold themselves together” by degrading and feeling superior to their victims. Others have argued that beneath the gratuitous evil that perpetrators commit lies a profound emptiness filled by sadistic rage, anger, and hatred.
I believe those in power in Ethiopia commit gratuitous evil to obtain absolute obedience and respect. As Stanley Milgram’s obedience experiments (and in other aspects the Zimbardo (Stanford) experiments) have shown, those in authority seek to secure obedience by establishing social models of compliance. In other words, those in power aim to teach by harsh example. If you are an independent journalist and do your job, you will be jacked up on bogus terrorism charges, held in detention, thrown in solitary confinement and tortured. If you challenge a stolen election and protest in the street, you will be shot in the streets like a rabid dog. By using extreme violence, those in power in Ethiopia seek to create not only an atmosphere of fear but also a culture of terror. The experiments have also shown that resistance can also be taught by example. Reeyot, Serkalem, Birtukan, Eskinder, Woubshet, Andualem are social models of resistance.
Hanna Arendt observed Adolf Eichmann, one of the major organizers of the Holocaust, at his trial in Jerusalem and found him to be “medium-sized, slender, middle-aged, with receding hair, ill-fitting teeth, and nearsighted eyes, who throughout the trial keeps craning his scraggy neck toward the bench.” He appeared to be a common man incapable of monstrous crimes. The banality of evil is the capacity of ordinary people to commit monstrous crimes. The audacity of evil is the capacity of ordinary and sub-ordinary people to commit evil not out of necessity, obedience to authority or even adherence to ideology; it is evil committed by those who are absolutely convinced that they will never be held accountable for their crimes.
Doing evil, doing good
I have many unanswered questions. Are the individuals in positions of power in Ethiopia evil by nature? Was evil thrust upon them by a demonic power? Were they victims of evil themselves and now seek to avenge the actual or perceived evil done to them and ended up being evil themselves? Did they become the very monster they slew? Are there persons who are innately incapable of doing good because they are bad seed and are born with a natural disposition to do only wrong and evil? Is gratuitous evil a psychological illness, an incurable sickness of the soul?
My questions do not end there. No one is immune from evil. Those of us who rise up in self-righteous indignation and denounce evil should look at ourselves and ask: If we were shown “all the kingdoms of the world and their splendor”, would we succumb to that offer and choose the path of evil? Nietzsche said, “When you look long into an abyss, the abyss looks into you.” When we raise our lances at the windmills, do we really see monsters? Let us not forget that “He who fights monsters should see to it that he himself does not become a monster.” Are we also brutes, like those we criticize, costumed in a veneer of civilization and morality untested and unseduced by the corrupting power of power? Are human beings innately good, and evil people merely mutations of good ones?
The evil that men do lives after them
The late Meles Zenawi has left a dark and bleak legacy of gratuitous evil in Ethiopia. The evil he has done shall continue to live in the prisons he built, the justice system he corrupted and the lives of young good Ethiopians he destroyed like Reeyot, Eskinder, Serkalem, Birtukan, Woubshet, Andualem and countless others. In Shakespeare’s Julius Ceasar, Antony speaks: “The evil that men do lives after them; The good is oft interred with their bones. So let it be with Ceasar.”
When I speak of Meles, I speak not of the man but of the wretched legacy he left and of the pious devotion of his disciples to that legacy. His disciples today speak of his great achievements and his great vision with Scriptural certitude and apostolic zeal. Their mantra is, “We will follow Meles’ vision without doubt or question.” One must speak out against pre-programmed robots; but raging against the machine should not be mistaken for raging against the man.
I remain optimistic that in the end good shall triumph over evil because the ultimate battle between good and evil in Ethiopia will not be waged on a battlefield with “crashing guns and rattling musketry”; nor will it be fought and won in the voting booths, the parliaments, the courts or bureaucracies. The battle for good and evil will be fought, won or lost, in the hearts and minds of ordinary Ethiopian men and women who have the courage to rise up and do extraordinary good.
Elie Wiesel, a prisoner in the Auschwitz, Buna, and Buchenwald concentration camps, and Nobel peace laureate said “indifference is the epitome of evil” and
swore never to be silent whenever and wherever human beings endure suffering and humiliation. We must always take sides. Neutrality helps the oppressor, never the victim. Silence encourages the tormentor, never the tormented. Sometimes we must interfere. When human lives are endangered, when human dignity is in jeopardy, national borders and sensitivities become irrelevant. Wherever men or women are persecuted because of their race, religion, or political views, that place must – at that moment – become the center of the universe.
I have taken the side of Reeyot Alemu, Eskinder Nega, Serkalem Fasil, Birtukan Midekssa, Woubshet Taye, Andualem Aragie…. and made them the “center of my universe”.

የሕወሓት/ኢሕአዴግ መንግሥት ከፍተኛ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እያካሄደ ነው

ከኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የጋራ እንቅስቃሴ አስተባባሪ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
 
                                                                           Ethiopian flag, Green, yellow and red
ኢትዮጵያ የብዙ ብሔረሰቦችና ሀይማኖት ተከታዮች ሀገር ናት። እነዚህ ብሔረሰቦች ለብዙ ዘመናት በአንድነትና በሕብረት ተደጋግፈው፤ ተጋብተውና ተስማምተው ኖረዋል። ከውጭ የመጣባቸውን ጠላትም በተባበረ ክንዳቸው መክተው በመመለስ በዓለም ታዋቂ ታረክ አስመዝግበዋል። በአሁኑ ወቅት ከመሀከላቸው የበቀሉ ተንኮለኞች ለፓለቲካ ሥልጣንና ለግል ጥቅም ማራመጃ ሲሉ የሚያካሂዱትን የመከፋፈል እርምጃ የኢትዮጵያ ሕዝብ በተከታታይ እያከሸፈው ቢሆንም፤ በአሁኑ ወቅት በጦር ኃይል እያስገደዱ በአንድ ብሔረስብ ላይ ያተኮረ አስከፊና አደገኛ የዘር ማጥፋት ተግባር እያከናወኑ ይገኛሉ።

ይህንን ሰላም ወዳድና በሰላም የኖረ ሕዝብ እርስ በራሱ በማጋጨትና አንዱ በአንዱ ላይ እንዲነሳሳ የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ ግንባር/ሕወሓት መሪዎች ከፅንሳቸው ጀምረው በፖሊሲ ደረጃ ነድፈው እስካሁን በማስፈጸም ላይ ይገኛሉ። ወደፊትም በሥልጣናቸው ለመቆየትና ከሕዝብ የሚዘርፉትን ንብረት ካለምንም ተቃውሞ ለማካሄድ ወገኖቻችንን በዘርና በቋንቋ በመለያየት ለዘመናት ከኖሩበት አካባቢ ጭካኔ በተመላበት ሁኔታ ሆን ተብሎ በተቀየስ የዘር ማጥራት ፖሊሲ አማካኝነት ለጊዜው ከተወሰኑ ክልሎች በማፈናቀል ላይ ናቸው።

የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ ግንባር ከአመስራረቱ ጀምሮ በተለይም በአማራው ኅብረተሰብ ላይ ያነጣጠረ የዘር ጥላቻ ፓሊሲ በተለያየ መልኩ ሲያስፈጽምና ተግባራዊ ሲያደርግ ቆይቷል። ይህም ድርጊቱ በአጭሩ ካልተቀጨ በቀር በደቡብ አፍሪካና በሩዋንዳ ሀገሮች ከተካሄዱት የዘር ማጥፋት ዘመቻዎች የማይተናነስ ዕልቂት በአገራችን ሊደርስ እንደሚችል መገመተ አያዳግትም። በቅርቡ ከቤንሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ወደ 8000 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የአማራ ተወላጆች በመሆናቸው ብቻ ከሚኖሩበት አካባቢ ለቀው እንዲወጡ መደረጋቸው የዚህ አንዱ ማስረጃ ነው። ከእነዚህ ውስጥም በርካታ ሕፃናት፣ እርጉዞችና አዛውንቶች እንደሚገኙበት ታውቆአል። ተፈናቃይ ወገኖቻችን ያፈሩትን ንብረት እንኳን ሳይሸጡና ሳያሰባስቡ በመሣሪያ ኃይል ተገደው እንዲባረሩ በመደረጉ ብዙዎች ለከፋ አደጋና እስከ ሞት የሚያደርስ ጉዳት ተዳርገዋል።

ባለፈው ዓመትም እንደዚሁ በተመሳሳይ ሁኔታ ብዛታቸው 20,000 በላይ የሆኑ የአማራ ተወላጆች ከደቡብ ክልል ጉራ ፈርዳ ወረዳ ተፈናቅለው በከፍተኛ ችግር ውስጥ ወድቀው በያሉበት ከተበታተኑ በኋላ፤ በአሁኑ ወቅት የት እንዳሉና በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ በትክክል አይታወቅም።የተፈናቃዮቹን ስቆቃ ለኢትዮጵያ ሕዝብም ሆነ ለዓለም ኅብረተሰብ ለማሳወቅ ጋዜጠኞችም ሆኑ የተቃዋሚ ድርጅት ተወካዮች ተከታትለው እንዳይዘግቡ በአካባቢው በሚገኙ ካድሬዎቹና ታጣቂዎች አማካኝነት ከተፈናቀሉት ተጎጅዎች ጋር ግኑኝነት እንዳይኖር ዘረኛው መንግሥት ከልክሏል። በአንድ ሕብረተሰብ ላይ ይህንን የመሰለ አረመኔያዊ ግፍ ሲፈጸም ዝም ብሎ መመልከት በታሪክ ተወቃሽ ከማድረጉም በላይ፤ በተለይ ግን በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የድርጊቱ ተባባሪ የሆነ ሁሉ ወደፊት በሕግ ተጠያቂ እንደሚሆን ሊታወቅ ይገባል።

የኢትዮጵያ መንግሥት ተብዬውም ሆነ የተባበሩት መንግሥታት በአንድ ሕዝብ ላይ በዘር ቆጠራና በቋንቋ ምክንያት ነጥሎ ጥቃት ማድረስ በሕግ የሚያስጠይቅ መሆኑን የሚደነግግ ጠንካራ ሕግና የማስፈጸሚያ ደንቦች አሉት። በተለይም ኢትዮጵያ ይህንን የተባበሩት መንግሥታት ሕግ ተቀብላ በፊርማዋ ያጸደቀች በመሆኑ፤ የሕወሓት/ኢሕአዴግ መሪዎች በቀጥታ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂዎች ናቸው። ለጊዜው በጉራ ፈርዳና በቤንሻንጉል-ጉሙዝ አካባቢዎች የተፈጸሙት አረመኔያዊ ተግባራት በአጋጣሚ ይፋ ሆነው ወጡ እንጂ፤ በሌሎች አካባቢዎች በስውር የተፈናቀሉ ከነቤታቸው በእሳት የተቃጠሉ፤ ገደል የተጣሉ፤ በየጫካው ለዱር አራዊት ቀለብ የተደረጉ እንዳሉ የታወቀ ነው። በአንድ ወቅት የሕወሓት መንግሥት የሕዝብ ስታቲስቲክስ መ/ቤት ዲሬክተር በ2000 ዓ.ም. በተደረገው የሕዝብ ቆጠራ ከ2 ሚልዮን በላይ የሚሆኑ አማራዎች መረጃው ከሚያሳየን ውጭ የት እንደገቡ አናውቅም በማለት ለፓርላማ ተብዬው ቀርበው አስረድተዋል። በዚህ መረጃ ላይ መንግሥት እስካሁን ይህን ያህል ብዛት ያለው ወገኖቻችን የት እንደገቡ የሰጠው መግለጫም ሆነ ማብራሪያ የለም።

ሕወሓት/ኢሕአዴግ ይህንን በአማራው ላይ የሚያካሂደውን የዘር ማጥፋት ተግባሩን በዚህ ብቻ ያቆማል ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው።የኢትዮጵያ ሕዝብ እነኝህን የሕዝብ ጠላቶች በቃኝ ብሎ ከሥልጣን እስካላስወገደ ድረስ፤ ዘመቻው በተጠናከረና የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም እንደሚቀጥል የተረጋገጠ ነው። ከአማራው ቀጥሎ የኦሮሞው፤ ከኦሮሞው ቀጥሎ የወላይታው እያለ ይቀጥላል። ምክንያቱም የዘረኛው መንግሥት ዕድሜ የሚራዘመው ወይንም የመኖሩ ምሰሶ የተመሠረተው ወገንን ከወገን በማናቆርና በማጋጨት ላይ በመሆኑ ነው። ይህን አስከፊና አረመኔያዊ ተግባሩን ለማስቆምም ሆነ ለመግታት የሚቻለው የኢትዮጵያ ሕዝብ የተነሱበትን የጥፋት ሴራ በሚገባ ተገንዝቦ ይህንን አደገኛና ጠባብ የዘረኛ ቡድን ከሥልጣን አስወግዶ በምትኩ በሕዝባችን ፈቃድና ሙሉ ፍላጎት ላይ ብቻ የተመሠረተ እውነተኛ መንግሥት ሲያቆም ብቻ ነው።

ይህ ጉዳይ የሚመለከተውም ሁሉንም የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ክፍል በመሆኑ ሁላችንም በቋንቋ፣በጎሳና በሃይማኖት ሳንለያይ በአንድነት ተነስተን በመቆም በተባበረ ኃይል የሕወሓት/ኢሕአዴግን አምባገነናዊ ሥርዓት በማስወገድ በፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመተካት በጋራ መሥራትና መታገል አለብን።

ለዚህም የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የጋራ እንቅስቃሴ አስተባባሪ ኮሚቴ በሚቻለው ኃይሉ ሁሉ የዘረኛውን ቡድን እኩይ ተግባራት ለማጋለጥና የኢትዮጵያ ሕዝብ መሠረታዊ ዲሞክራሲያዊ መብቶቹን ተጎናጽፎ በአሸናፊነት እንዲወጣ የበኩሉን አስተዋፅዖ ማድረጉን ይቀጥላል።

ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!

የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የጋራ እንቅስቃሴ አባላት፥

Saturday, April 20, 2013

የወያኔ ባለስልጣናት የፖሊስ እና የመከላከያ ሰራዊቱን ለተጠንቀቅ የሚዘጋጅበትን ሁኔታ መከሩ::



ባለፈው የአከባቢ ምርጫ ህዝቡ ለወያኔ የሰጠውን የድምጽ ስውር መልእክት የስርኣቱን ተባዎች ያስደነገጣቸው ስለሆነ ዋና መወያያ ርእስ ከመሆኑም በተጨማሪ በካድሬው አከባቢ በስፋት እያነጋገረ ሲሆን አስደንጋጭ ድንገተኛ የራስ ውዝግብ የፈጠረባቸው የወያኔ ባለስልጣናት እና ጀነራሎችን ስለ ተከታዩ ትላንት ለሊቱን ሲወያዩ አድረዋል::

የዚህን ምርጫ ዉጤት ተከትለው ተቃዋሚ ሃይሎች ለፖለቲካ ፍጆታቸው ብሶት ያለበትን ህዝብ ሊጠቀሙ ይችላሉ:: በሚል ፍራቻ እንዲሁም መንግስታዊ መዋቅሮች ተዛንፈው ለወያኔ አደጋ እንደፈጠሩበት አድርገዋል:: የክልል ባለስልጣናት ስልጣናቸውን ያለኣግባብ በመጠቀም በማናለብኝነት የሚፈጽሙት ድርጊት ለኢሕኣዴግ ውድቀቱን እያፋጠነ ነው::አይን ያወጣ በልቼ ልሙት የሚል የቶሎ ቶሎ ኪራይ ሰብሳቢነት/ሙስና/ መንሰራፋቱ ኑሮ ዉድነት እንዲከሰት ምክንያት ሆኗአል በሚል ዙሪያ እና በሙስሊሙ ጉዳይ ዙሪያም እንዲሁ ተመክሯል:;

የአከባቢ ምርጫ የህዝቡ ብሶት ተንጸባርቆበታል ስለዚህ ተቃዋሚ ሃይሎች ይህ ነገር የልብ ልብ ስለሰጣቸው ህዝቡን ቀስቅሰው የራሳቸውን አብዮት ሊሰሩ ስለሚችሉ የመከላከያ እና የፖሊስ ሰራዊቱ በተጠንቀቅ እንዲቆም አስፈላጊው ዝግጅት እንዲደረግ ለጄኔራሎቹ እና ለፖሊስ ባለስልጣናት የተነገራቸው ሲሆን ተቃዋሚዎች በሰላማዊ ተቃውሞ ስም የሚያደርጉት ማንኛውንም እንቅስቃሴ ወደ ግርግር ለመለወጥ እና ህዝቡን ዝም ለማሰኘት እንዲሁም ተቃዋሚዎችን ወደ ውህኒ ለማውረድ አስፈላጊው ሁሉ እንዲሰራ ለደህንነት ባለስልጣናትም መመሪያ ተሰቷል::

የክልል ባለስልጣናትን በተመለከተ በትእግት ድንገተኛ እርምጃ በመውሰድ ከስልጣን ማባረር እና ተጠያቂ የሚሆኑበትን ሰበብ ፈልጎ ህዝቡን ለማረጋጋት ወደ እስር ቤት መወርወር...እንዲሁን በምትካቸው ከፌዴራል መንግስት የተደራጀ እንቅስቃሴያቸውን የሚቆጣጠር ኮሚቴ ተዋቅሮ በየክልሉ እንዲመደብ ሲሉ የትግራይ እና የኣማራ ክልልን ይህ የኮሚቴ ምደባ አይመለከተውም በሚል ተስማምተዋል::

ሙስናን በተመለከተ ሁሉም የያዘውን ይዞ ለጊዜው ረገብ እንዲል እና በኢንቨስተሮች በሃገር ዉስጥ ነጋዴዎች ላይ እየተደረገ ያለው ማነቆን ረገብ ለማድረግ ሲወያዩ... በሃገር ውስጥ ያለው የወያኔ የንግድ ተቋማት ገንዘቦች ወድ ተለያዩ የአፍሪካ ባንኮች ውስጥ በዶላር እንዲቀመጡ ሃሳብ ቀርቦም ነበር:;ባሃሳቡ መሰረት ሁኔታዎች ታይተው አስቸኳይ ውሳኔ ይሰጥበታል ተብሎ ታልፏል::የሙስሊሙም ጉዳይ ከተለያዩ አካላት ጋር እየተነጋገርን እና እየተደራደርን ስለሆነ የፍርዱ ሁኔታ እንዲዘገይ አድርገናል መፍትሄው እየተጠና ነው ቢባልም ብዙ ትኩረት ተሰቶት እንዳልተወያዩበት የብኣዴን ነባር ታጋይ የሆኑ የውስጥ አዋቂ ምንጫችን
ያደረሱን መረጃ ይገልጣል::

ምንጭ ምንሊክ ሳልሳዊ

የአውሮፖ ህብረት ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የህዝቡ ነጻነት እንዲከበር ጠየቁ

ሚያዚያ ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-የአውሮፓ ህብረት የፓርላማ መሪ ማርቲን ሹልትዝ ፣ የኮሚሺኑ ፕሬዚዳንት ሚስተር ጆሴ ማኑኤል የጎበኙት ጠ/ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ባሮሶ እና የካውንስሉ ፕሬዚዳንት ሚ/ር ቫን ሩምፒ፣ ኢትዮጵያ በእሰር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋንና ርእዮት አለሙን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ፣ በአገሪቱ ውስጥ የሀዝቡ ነጻነት እንዲከበር፣ የጸረ ሽብር ህጉ እንዲሻሻል፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ለመቆጣጠር የወጣው ህግ እንዲከለስ ለጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ ጥያቄ አቅርበዋል። ባለስልጣናቱ ጥያቄውን ያቀረቡት አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ የአውሮፓን ህብረት በጎበኙበት ወቅት ነው።

... ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሰላም ለማስከበርና ሽብረተኝነትን ለመዋጋት እንዲሁም ድህነትን ለመቅረፍ ለማታደርገው ጥረት እውቅና እንደሚሰጡ የገለጡት ባለስልጣናቱ፣ ይሁን እንጅ ትክክለኛ ልማት የሰው ልጆች ነጻነት ሳይከበር የሚመጣ ባለመሆኑ ፣ መንግስት የዜጎቹን ነጻነት እንዲያከበር ጠይቀዋል።

የኮሚሺኑ ፕሬዚዳንት ሚ/ር ባሮሶ የሰብአዊ መብቶች ሁሉም የሰው ልጆች ሊያገኙዋቸው የሚገቡ አለማቀፍ መብቶች መሆናቸውን ለአቶ ሀይለማርያም ገልጸውላቸዋል። የካውንስሉ ፐሬዛድንት በበኩላቸው “ የማህበራዊ ልማት ስኬት የሚለካው በጠንካራና ግልጽ በሆነ ማህበረሰብ እንዲሁም መሰረታዊ የሆኑ የሰው ልጆች መብቶች ሲከበሩ ነው በማለት ተናግረዋል፡

አቶ ሀይለማርያም በኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ስርአት እንዲሰፍን፣ የዜጎች መብቶች አንዲከበሩና የሲቪክ ማህበረሰቡ ሚና አንዲጎለብት ጥረት እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።

ሶስቱም የ አውሮፓ ህብረት ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የዲሞክራሲና የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ችግሮች ላይ ተመሳሳይ አቋም መያዛቸው በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ትኩረት መስጠት መጀመሩን እንደሚያመለክት የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ። ከአሁን በፊት የህብረቱ ኮሚሽንና ካውንስሉ በኢትዮጵያ ለሚፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ትኩረት ሰጥተው እንደማያውቁ የሚታወቅ ሲሆን፣ ሚስ አና ጎሜዝ የሚሳተፉበት ፓርላማ በተደጋጋሚ የሚያወጣቸውን መግለጫዎች በተለይ ኮሚሽኑ ውድቅ ሲያደርጋቸው ቆይቷል። ከአቶ ሀይለማርያም ጋር በነበረው ስብሰባ ሶስቱም የህብረቱ የስልጣን አካላት አንድ አይነት አቋም ማራመዳቸው ለሰብዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅቶች ስኬት ለኢትዮጵያ መንግስትም ከእንግዲህ የሰብአዊ መብቶችን እየጣሱ ዝም ብሎ ሊታለፍ እንደማይችል ትምህርት የሚሰጥ ነው በማለት አስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ።

የአውሮፓ ህብረት ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የህዝቡ ነጻነት እንዲከበር ጠየቁ
ሚያዚያ  ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-የአውሮፓ ህብረት የፓርላማ መሪ ማርቲን ሹልትዝ ፣ የኮሚሺኑ ፕሬዚዳንት ሚስተር ጆሴ ማኑኤል  የጎበኙት ጠ/ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ባሮሶ እና የካውንስሉ ፕሬዚዳንት ሚ/ር ቫን ሩምፒ፣ ኢትዮጵያ በእሰር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋንና ርእዮት አለሙን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ፣ በአገሪቱ ውስጥ የሀዝቡ ነጻነት እንዲከበር፣ የጸረ ሽብር ህጉ እንዲሻሻል፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ለመቆጣጠር የወጣው ህግ እንዲከለስ ለጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ ጥያቄ አቅርበዋል። ባለስልጣናቱ ጥያቄውን ያቀረቡት አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ የአውሮፓን ህብረት በጎበኙበት ወቅት ነው።

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሰላም ለማስከበርና ሽብረተኝነትን ለመዋጋት እንዲሁም ድህነትን ለመቅረፍ ለማታደርገው ጥረት እውቅና እንደሚሰጡ የገለጡት ባለስልጣናቱ፣ ይሁን እንጅ  ትክክለኛ ልማት የሰው ልጆች ነጻነት ሳይከበር የሚመጣ ባለመሆኑ ፣ መንግስት የዜጎቹን ነጻነት እንዲያከበር ጠይቀዋል።

የኮሚሺኑ ፕሬዚዳንት ሚ/ር ባሮሶ የሰብአዊ መብቶች ሁሉም የሰው ልጆች ሊያገኙዋቸው የሚገቡ አለማቀፍ መብቶች መሆናቸውን ለአቶ ሀይለማርያም ገልጸውላቸዋል። የካውንስሉ ፐሬዛድንት በበኩላቸው “ የማህበራዊ ልማት ስኬት የሚለካው በጠንካራና ግልጽ በሆነ ማህበረሰብ እንዲሁም መሰረታዊ የሆኑ የሰው ልጆች መብቶች ሲከበሩ ነው በማለት ተናግረዋል፡

አቶ ሀይለማርያም በኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ስርአት እንዲሰፍን፣ የዜጎች መብቶች አንዲከበሩና የሲቪክ ማህበረሰቡ ሚና አንዲጎለብት ጥረት እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።

ሶስቱም የ አውሮፓ ህብረት ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የዲሞክራሲና የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ችግሮች ላይ ተመሳሳይ አቋም መያዛቸው  በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ትኩረት መስጠት መጀመሩን እንደሚያመለክት የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ። ከአሁን በፊት የህብረቱ ኮሚሽንና ካውንስሉ በኢትዮጵያ ለሚፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ትኩረት ሰጥተው እንደማያውቁ የሚታወቅ ሲሆን፣ ሚስ አና ጎሜዝ የሚሳተፉበት ፓርላማ በተደጋጋሚ የሚያወጣቸውን መግለጫዎች በተለይ ኮሚሽኑ  ውድቅ ሲያደርጋቸው ቆይቷል። ከአቶ ሀይለማርያም ጋር በነበረው ስብሰባ ሶስቱም የህብረቱ የስልጣን አካላት አንድ አይነት አቋም ማራመዳቸው ለሰብዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅቶች ስኬት ለኢትዮጵያ መንግስትም ከእንግዲህ የሰብአዊ መብቶችን እየጣሱ  ዝም ብሎ ሊታለፍ እንደማይችል ትምህርት የሚሰጥ ነው በማለት አስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ።

Friday, April 19, 2013

የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት በዋልድባ አካባቢ ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ

ሚያዚያ ፲፩ (አስራ አንድ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:- ድርጅቱ ለኢሳት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው ልዩ ስሙ ሰቋር እና አምቦ ጠበል በተባለ ቦታ በተከታታይ ሁለት ቀናት ከመንግስት የፈጥኖ ደራሽ ጋር ባደረገው የፊት ለፊት ውጊያ ወታደራዊ የበላይነትን አግኝቷል።

አርበኞች ግንባር በሚያዚያ 8፣ 2005 ዓ.ም በመንግስት የፈጥኖ ደራሽ ሀይል ላይ በከፈተው የማጥቃት እርምጃ 21 የመንግስት ወታደሮችን በመግደል 25 ማቁሰሉን፣ በተመሳሳይ በሚያዚያ 9፣ 2005 ዓ.ም በዋልድባ ልዩ ስሙ አምቦ ጠበል በተባለው ቦታ ውጊያአድርጎ 25 የመንግስት ወታደሮችን ገድሎ 39 በማቁሰል ከፍተኛ ድል መቀዳጀቱን ገልጿል። በዚሁ አውደ-ውጊያ ላይም የተለያዩ የቡድንና የነፍስ ወከፍ የጦር መሳሪያዎችንም ከመሰል ጥይቶቻቸው ጋር መማረኩን አስታውቋል።

ግንባሩ አገኘሁ ባለው ድል ላይ የኢትዮጵያ መንግስትን አስተያየት ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም። አርበኞች ግንባር የህወሀት/ ኢህአዴግን መንግስት በትጥቅ ትግል ለማውረድ የሚንቀሳቀስ ድርጅት ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት በዋልድባ አካባቢ ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ
ሚያዚያ ፲፩ (አስራ አንድ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:- ድርጅቱ ለኢሳት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው ልዩ ስሙ ሰቋር እና አምቦ ጠበል በተባለ ቦታ በተከታታይ ሁለት ቀናት ከመንግስት የፈጥኖ ደራሽ ጋር ባደረገው የፊት ለፊት ውጊያ ወታደራዊ የበላይነትን አግኝቷል።

አርበኞች ግንባር በሚያዚያ 8፣ 2005 ዓ.ም በመንግስት የፈጥኖ ደራሽ ሀይል ላይ በከፈተው የማጥቃት እርምጃ 21 የመንግስት ወታደሮችን በመግደል 25 ማቁሰሉን፣ በተመሳሳይ በሚያዚያ 9፣ 2005 ዓ.ም በዋልድባ ልዩ ስሙ አምቦ ጠበል በተባለው ቦታ ውጊያአድርጎ  25 የመንግስት ወታደሮችን ገድሎ 39 በማቁሰል ከፍተኛ ድል መቀዳጀቱን ገልጿል።   በዚሁ አውደ-ውጊያ ላይም የተለያዩ የቡድንና የነፍስ ወከፍ የጦር መሳሪያዎችንም ከመሰል ጥይቶቻቸው ጋር መማረኩን አስታውቋል።

ግንባሩ አገኘሁ ባለው ድል ላይ የኢትዮጵያ መንግስትን አስተያየት ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም። አርበኞች ግንባር የህወሀት/ ኢህአዴግን መንግስት በትጥቅ ትግል ለማውረድ የሚንቀሳቀስ ድርጅት ነው።

Thursday, April 18, 2013

ነጻነትን ከነጻ አውጭዎች የምንጠብቅበት ጊዜ ላይ አይደለንም!


ነጻነት እኛ ሰዎች በልደት ወደዚህ አለም ስንመጣ አብሮን የሚመጣ የተፈጥሮ ፀጋ ነዉ። ነጻነት ከሌሎች የምንጠብቀዉ ወይም ማንንም ስጠን ብለን የማንጠይቀዉ ፈጣሪ ለእያንዳንዳችን ያደለንን፤ በዚህ አለም ቆይታችን ለደቂቃም ቢሆን እንዲለየን መፍቀድ የሌለብን ኃብት ነዉ። ነጻነታችን እጃችን ላይ ሲኖር በግለሰብ ደረጃ የምንደሰትበት፤ እንዳንቀማ በጋራ የምንጠብቀዉና እንደወያኔ አይነቱ ፀረ ህዝብ ኃይል ሲቀማን ደግሞ በጋራ ታግለን ማስመለስ የሚገባን የግልና የጋራ ኃብት ነዉ። ዛሬ ከ21 የወያኔ አመታት በኋላ እኛ ኢትዮጵያዉያን በድህነትና በረሀብ የምንጠቃዉ፤ በዘረኝነት አለንጋ የምንገረፈዉ፤ የምንሰደደዉ፤ የምንታሰረዉና የምንገደለዉ ይህንን ፈጣሪ ያደለንን ነጻነት የሚባል ኃብት ወያኔ አንድ፤ ሁለትና ሦስት እያለ ሲቀማን አፋችንን ዘግተንና እጃችንን አጥፈን ስለተመለከትን ነዉ። መፈናቀላችን፤ ስደታችን፤ ዉርደታችንና በገዛ አገራችን ሁለተኛ ዜጋ ሆኖ መኖራችን እንዲያበቃ ለማድረግ ያለን ብቸኛ አማራጭ ሌሎች መጥተዉ ነጻ ያወጡናል ከሚለዉ አመለካከት ተላቅቀን ነጻነታችንን ለማስመለስ ህዝባዊ ትግሉን መቀላቀል ብቻ ነዉ።
 
ነጻነታችንን የቀሙን የወያኔ ዘረኞች ነጻነታችንን እንደቀሙን ለረጂም አመታት ለመግዛት እንዲመቻቸዉ በዘር፤ በቋንቋ፤ በክልልና በሐይማኖት ከፋፍለዉን ከሃያ አንድ በፊት በኢትዮጵያ ሀዝብ ላይ ጀመሩትን እስራት፤ ስደት፤ ግድያና ዝርፍያ አሁንም እንደቀጠሉ ነዉ። የወያኔ ዘረኞች ነጻነታችንን ቀምተዉ እየገዙን ቢሆንምገዛናቸዉ ብለዉ እጃቸዉን አጣጥፈዉ አልተቀመጡም። ዜጎች ነጻነታቸዉንና መብታቸዉን እንዳይጠይቁ አፋቸዉን ያዘጋሉ፤ አንዱ ለሌላዉ አንዳይቆም አገር፤ ባንዲራና ኢትዮጵያዊነት የሚባሉ ትላልቁቹን የጋራ እሴቶቻችንን በየቀኑ ያፈርሳሉ። ይህ የሚያሳየን ዜጎች ትልቅተስፋይዘዉ፤ ቤተሰብ መስርተዉ ለራሳቸዉና ለአገራቸዉ የሚኖሩበት ግዜ እየጠፋ ተስፋ መቁረጥ፤ ስደትና የመከራ ኑሮ ዘመን እየከበበን መምጣቱን ነዉ። ይህ ከሆነ የነገዋንየነጻነት፣ የፍትህ፣ የዴሞክራሲባለጸጋ ኢትዮጵያንለማየትእያንዳንዱዜጋበቻለው አቅሙሁሉጠንክሮበመታገል እና ከራሱባለፈሌላውዜጋ የነጻነት ትግሉንጎራእንዲቀላቀል ብሎም የዚህትግልባለቤት እንዲሆን እንጠይቃለን፡፡የሀገራችን ህዝብ የነጻነት ችቦ አቀጣጣይ የትግሉአካልበመሆንመስራት እንጅ፣ ከቶ ሌላ አካል፣ ሌላ ሃይል መጦ ነጻ ያወጣኛል በሚል በባርነት እየተገዛ መጠበቅ የለበትም። ነጻነትናዴሞክራሲ በችሮታ አሊያም ከሰማይ እንደሚወርድ መና የሚጠበቅ ስጦታ አይደለም። ነጻነት የራስን መሰዋእትነት ይጠይቃል። አለበለዚያላምአለኝበሰማይወተትዋንምአላይእንዳይሆን ያስፈልጋል።
 
የኢትዮጵያ ህዝብ በወያኔ የዘር በትር አለንጋ የሚደርስበት ግርፋት፣ ስቃይ፣ ርሃብ፣ ስደት፣ እንግልት በራሱ በህዝቡ ላይ ነው። ስለዚህ ህዝቡ ራሱ ለራሱ ነጻነት፣ በእምቢ አልገዛም ባይነት የሚነሳበት ጊዜው አሁን ነው። ነጻነትን ከነጻ አውጭዎች በመጠበቅ እስከመቼ የወያኔ የጥይት ሰለባዎች እንሆናለን?
ወገንሁሉለራሱ ነጻነት፣ ህልውና ሲል የለውጡ እንቅስቃሴ ታጋይ የመሆን ኢትዮጵያዊግዴታውንእንዲፈጽምጥሪ እናደርጋለን፡፡ለአገሩ፣ ለማንነነቱ መሰዋእትነት ለመሆንእንደሚኮራሁሉአገሩም በሱ ትኮራለች ፡፡
 
በርግጥ ነው በህወሃት/ኢህአዴግ የአሰቃቂ ዘመናት ስለአገራችንየፖለቲካጉዳይማሰብና መናገር ወንጀልና ሽብርተኛ አስደርጎበጠራራፀሐይ የሚታሰሩበትናበግፍየሚገደሉበትጊዜነው።ይህንን አድርገሃል ተብሎ ሳይሆን ይህንን ሳታስብ አትቀርም ተብሎ ያለምንም ህጋዊና በቂ ምክንያት ወጣቶች፣ አረጋውያንያለጊዜያቸው፣ያለዕድሜያቸውበከንቱአልቀዋል።በቅርቡም ደግሞ በአማራው ተናጋሪ የተጀመረው ዘርን የማጥፋት ዘመቻ አንዱ ነው። ስለዚህ እስከ መቼ ነው ለራሳችን ነጻነት ሌላ አካል ነጻ እስኪያወጣን የምንጠብቀው? ከዚህ በላይ ምን ስቃይ አለ? ሀገር የጠፋች እለት ምን ሊውጠን ይችላል።
 
እማማ ኢትዮጵያ ለልጆቿ ህልውናዋን ከመፍረስ አደጋ እንዲጠብቋት፣ ከወያኔ የዘርና ዘረኝነት አደጋ እንዲታደጓት ስትማጸን፤ ልጆቿ ደግሞ አንዳች ሃይል መጥቶ ነጻነታቸውን ያጎናጽፋቸው ዘንድ የኢትዮጵያ አምላክ እያሉ ሲጠባበቁ እስከ መቼ? ስለዚህ ወጣት ጎልማሳ አዛውንት ሽማግሌ ዘር ጾታ ሳይለይ የዛሬ የነጻነትህ ትግል ጅማሮ እጅህ ላይ ነው። ሀገራችንየዛሬውንየወያኔን ጨለማሸኝታ የነገውንየነጻነት ብርሃንእየጠበቀችብቻሳይሆንእየናፈቀችአለች።ያንንድቅድቅጨለማሰንጥቆየሚወጣ የወጣት ጀግኖች ልጆቿንብርኃንትናፍቃለች።እናም እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የብርሃኑመታያችቦ ሆኖ ታሪክ ይሰራ ዘንድ ለነጻነቱ የሚታገልበትና ትግሉን የሚቀላቀልበት ሰአት እየፈጠነ፣ እየቆጠረ፣ እየቀረበ ነውና ተነስ ባለህበት ያለህን አንሳና ወርውር፣ አቀብል። 
 
ቋንቋችን አንድ ነው ለነጻነትህ ታገል! በማንነትህ በብሄር ምክንያት በተወለድክበት ሀገር፣ ቀዪ አትሰደድ! በሀገርህ ምድር እንደ ሁለተኛ ዜጋ የመኖሪያ ፈቃድ ጠያቂ አትሁን! ወንድምህ፣ እህትህ፣ አባትህ እናትህ ባልሰሩት ወንጀል ወደ እስር ቤት ሲታጎሩ፣ ሲገደሉ ዝም ብለህ አትይ! በሀገርህ ስብእና ክብርህ ተዋርዶ አትመልከት! ተነስና መብራቱን አብራ! ጀግኖች መከታ ሊሆኑህ ከጎንህ ተሰልፈዋል።
 
በአሁኑ ወቅት አያሌ ኢትዮጵያዉያን ወያኔን ለመታገል መሳሪያ ካነሱ ከነጻነት ታጋዮች ጋር በየቀኑ እየተቀላቀሉ ቢሆንም፤ ሀገር ውስጥ ያላችሁ እለታዊ ኑሮን ለማሸነፍ ስትሉ በየፋብሪካው በመንግስት ሴክተሩ እና ሌሎች ተቋማት የምትገኙ ሁሉ በድጋሜ ግንቦት 7 እንደሁሌው ሁሉ የውስጥ አርበኛ ሆናችሁ የነጻነት ትግሉን መቀላቀል፣ ራሳችሁንና ሀገራችሁ ከወያኔ የዘረኛ ማዳፍ እጅ ነጻ ትወጣ ዘንድ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትሉ ትግሉን ቀጥሉበት። ፍርሃታችሁን በጥሳችሁ በመደራጀትና መረጃ በማስተላለፍ ግዴታችሁን ተወጡ ለሀገራችው ቅርብ ሁኑ ለነጻነት ትግሉ የትግል ስልትና የተለየ የትግል ቦታ ሳትመርጡ ወያኔን  ያስወግዳል በምትሉት ስልትና ይመቸናል በሚሉት ቦታ ሁሉ እስከመጨረሻው ትታገሉ ዘንድ አደራችን ነው።
 
ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነጻነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ዛሬም ቢሆን የህዝባችን ሰበአዊ መብትና ነጻነትንገፈውሕግንያፈረሱ ህገ አራዊት የሆኑትን ወያኔዎች ከሀገራችን ምድር ላንዴና ለመጨረሻ ግዜ በማስወገድ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በእኩልነትና በነጻነት የሚኖርባትን ሀገር ለመመስረት የሚያደርገውን የትግል ጉዞ ይቀጥላል።
 
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!