Saturday, August 17, 2013

ወ/ሮ አዜብ መስፍን ከኤፈርት ዳይሬክተርነት ተነሱ

ገዢው ፓርቲ የሟቹን ጠቅላይ ሚ/ር ሙት ዓመት ለመዘከር ደፋ ቀና እያለ በሚገኝበት በዚህ ሰዓት የሟቹን ባለቤት ወ/ሮ አዜብ መስፍንን ከኤፈርት ዳይሬክተርነት ማንሳቱን የኢሳት ራድዮ ዘገበ። የራዲዮው ዘገባን ያድምጡት።

http://ethsat.com/2013/08/16/esat-radio-aug-16/

No comments: